ለተሽከርካሪ ቦሎ፣ ስም ዝውውር እና ለጠፋ መንጃ ፈቃድ እስከ 150 ፐርሰንት የክፍያ ጭማሪ ተደረገ
ለተሽከርካሪ ቦሎ፣ ስም ዝውውር እና የጠፋ መንጃ ፈቃድ ለማውጣት እስከ 150 ፐርሰንት የሚደርስ የክፍያ ጭማሪ መደረጉ ተሰምቷል።
የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን ያወጣው ይህ አዲስ የታሪፍ ጭማሪ በተቋሙ ታሪክ ከፍተኛው ነው።
የባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በአራት ቀን በፊት በቂርቆስ ክፍል ከተማ እንደ ሞዴል ተደርጎ የታሪፍ ክፍያውን ማስከፈል ያስጀመረ ሲሆን ከሰኞ ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ተግባራዊ ለማድረግ እቅድ ተይዟል።
በዚህም መሰረት
ለቦሎ የነበረ ክፍያ ከ650 ብር ወደ 1,850 ብር ከፍ እንዲል የተደረገ ሲሆን፣
ለስም ዝውውር ከ5,600 ብር የነበረው ወደ 10,000 ብር፣
ለለተሽከርካሪ የአገልግሎት ለውጥ ለማድረግ 17ሺህ 100 ብር የነበረው ወደ 30 ሺህ ፣
የጠፋ መንጃ ፍቃድ ለማውጣት 750 ብር የነበረው ወደ 5 ሺህ ብር ከፍ እንዲል መደረጉን አዲስ ማለዳ አሰምታለች።
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ +251920666595
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
ለተሽከርካሪ ቦሎ፣ ስም ዝውውር እና የጠፋ መንጃ ፈቃድ ለማውጣት እስከ 150 ፐርሰንት የሚደርስ የክፍያ ጭማሪ መደረጉ ተሰምቷል።
የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን ያወጣው ይህ አዲስ የታሪፍ ጭማሪ በተቋሙ ታሪክ ከፍተኛው ነው።
የባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በአራት ቀን በፊት በቂርቆስ ክፍል ከተማ እንደ ሞዴል ተደርጎ የታሪፍ ክፍያውን ማስከፈል ያስጀመረ ሲሆን ከሰኞ ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ተግባራዊ ለማድረግ እቅድ ተይዟል።
በዚህም መሰረት
ለቦሎ የነበረ ክፍያ ከ650 ብር ወደ 1,850 ብር ከፍ እንዲል የተደረገ ሲሆን፣
ለስም ዝውውር ከ5,600 ብር የነበረው ወደ 10,000 ብር፣
ለለተሽከርካሪ የአገልግሎት ለውጥ ለማድረግ 17ሺህ 100 ብር የነበረው ወደ 30 ሺህ ፣
የጠፋ መንጃ ፍቃድ ለማውጣት 750 ብር የነበረው ወደ 5 ሺህ ብር ከፍ እንዲል መደረጉን አዲስ ማለዳ አሰምታለች።
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ +251920666595
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
👍9❤1
ከግብር/ታክስ ጋር በተያያዘ በወንጀል የሚያስጠይቁ ጥፋቶች
በግብር ወይም ታክስ ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉን በመተላለፍ የሚፈፀሙ በመሆኑ ክሱ የሚመሰረተው የሚታየው እና ይግባኝ የሚቀርበው በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ-ሥርዓት መሰረት ነው፡፡ በወንጀል ከሚያስጠይቁ የጥፋት ዓይነቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
1. ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ላይ የሚፈፀም ጥፋት፣
2. ህግን በመጣስ ግብር/ታክስ ባለመክፈል፣
3. የሀሰት ወይም አሳሳች መረጃ ማቅረብ፣
4. የግብር/ታክስ ሚኒስቴሩ ስራ ማሰናከል፣
5. ያለ ደረሰኝ ግብይት መፈፀም፣
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/vktow0
በግብር ወይም ታክስ ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉን በመተላለፍ የሚፈፀሙ በመሆኑ ክሱ የሚመሰረተው የሚታየው እና ይግባኝ የሚቀርበው በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ-ሥርዓት መሰረት ነው፡፡ በወንጀል ከሚያስጠይቁ የጥፋት ዓይነቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
1. ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ላይ የሚፈፀም ጥፋት፣
2. ህግን በመጣስ ግብር/ታክስ ባለመክፈል፣
3. የሀሰት ወይም አሳሳች መረጃ ማቅረብ፣
4. የግብር/ታክስ ሚኒስቴሩ ስራ ማሰናከል፣
5. ያለ ደረሰኝ ግብይት መፈፀም፣
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/vktow0
👍15🤯1
ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት የጎደለው የቤት ጥያቄ ...❓❓❓❓❓
ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም ፤ ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጥ መቅረቱ አሳዝኖናል " - ቅሬታ አቅራቢዎች
ለ21 ዓመታት ኮንዶሚኒየም ይደርሰናል ብለው ሲቆጥቡ የቆዩ የኮንዶሚኒየም ነባር ተመዝጋቢዎች ዕጣ ሳይወጣላቸው፣ ቤቶቹ ለልማት ተነሽዎች በመሰጠታቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለማግኘት ሲጠባበቁ የቆዩ በርካታ ተመዝጋቢዎች እያሉ፣ ለልማት ተነሽዎች ቤቶች መሰጠታቸው ኢፍትሐዊ እንደሆነ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልጸዋል፡፡
ይህን ቅሬታ ያቀረቡት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ነው።
" ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም " ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎች " ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጠን መቅረቱ አሳዝኖናል " ብለዋል።
ለልማት ተብሎ ቤታቸው የፈረሰባው ዜጎች ቤት ሲሰጣቸው የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የኮንዶሚኒየም ቤቶች ተመዝጋቢዎች ጉዳይ በዝምታ መታለፉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል፡፡
የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ እስኪያልቅ ድረስ ለምን በመንግሥት የተሠሩ ቤቶች አይሰጡንም ? ያሉት ተመዝጋቢዎቹ፣ ለሁለት አሠርት ዓመታት ቤት ለማግኘት በመጠበቃቸው በተለየ ሁኔታ በከተማ አስተዳደሩ ሊስተናገዱ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቤት ኪራይና የልጆች ትምህርት ቤት ክፍያዎች ጣራ በመንካታቸው፣ ለችግር ተዳርገናል ያሉት ተመዝጋቢዎች፣ የኢትዮጵያ ዜጋ አይደለንም ወይ ሲሉም ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
ለዓመታት ምላሽ በተነፈገው ጥያቄያቸው ምክንያት በመንግሥት ላይ ያላቸው እምነት መሟጠጡን ገልጸዋል፡፡
ተመዝጋቢዎቹ ለሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ሌሎች ተቋማት ቅሬታቸውን ቢያሰሙም እስካሁን መፍትሔ እንዳላገኙ አክለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ምን ምላሽ ሰጡ ?
- አጠቃላይ የቤቶች ግንባታ ከሁለትና ከሦስት ዓመት ተኩል በኋላ የብድር አቅርቦት ችግር ተጨማሪ ግንባታ ማድረግ አላስቻለም፡፡
- ችግሩ እስኪፈታ ድረስ ግንባታ አይካሄድም ፤ ኮርፖሬሽኑ ያለበትን ውዝፍ ዕዳ እስኪከፈል ድረስም ሲያገኝ የነበረው ብድር ተከልክሏል።
- ኮርፖሬሽኑ ካለበት ዕዳ ውስጥ 36 ቢሊዮን ብር ተመላሽ አድርጓል ፤ ቀሪ 37.7 ቢሊዮን ብር ያልተከፈለ ውዝፍ ዕዳ አለበት ፤ ለመክፈልም የተለያዩ አማራጮችን እያጤንን ነው።
- በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር የሚሰጠው ለማጠናቀቂያ ሥራ ብቻ ነው። ለሰፊ የቤት ግንባታ ግን ተጨማሪ ብድር አይሰጥም።
- ለልማት ተነሽዎች ቅድሚያ መስጠትን መመርያው የሚያዝና የሚደግፈው ነው። ነገር ግን የኮንዶሚኒየም ዕጣ ጠባቂዎችን ወደ ጎን ከመግፋት ጋር መገናኘት የለበትም።
- የቤት አቅርቦት ጉዳይ የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የቤት ተመዝጋቢዎች ችግር ብቻ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ በቤት አቅርቦቱ በአማራጭ የቤት ልማት ላይ እየተሠሩ ነው።
- ከተለመዱት 40/60 እና 20/80 ቤቶች በተጨማሪ በ70/30 ፕሮግራምና በማኅበር ቤቶች አቅም ያላቸው እንዲገነቡ የሚያስችል አሠራር ተዘርግቷል።
- ኮርፖሬሽኑ እስካሁን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሲገነባ የነበረው በቦንድ ግዥ ነበር፤ አሁን ግን የከተማ አስተዳደሩ ካለው በጀት ላይ እየመደበ ብድሩን እየከፈለና ለኪራይ የሚሆኑ ቤቶች እየገነባ ነው።
- ከዚህ በተጨማሪ መንግሥትና ባለሀብቶች ተቀናጅተው የሚገነቧቸው ቤቶች አሉ ፤ ለዝቅተኛ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተሰጡ ነው።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎችን በተመለከተ ቁጠባ ያቋረጡ አሉ። ነገር ግን አሁንም ኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች የሉም ወይም ጨርሰን ሰጥተናል አላልንም።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች ቅሬታ ትክክል ነው። ነገር ግን ከተማው ያለበትን የቤት አቅርቦት ችግር ሲፈታ የተመዝጋቢዎቹን ችግርም በዚያው ይፈታል።
- የነባሩ የዕጣ አወጣጥ ሒደት ቆሟል ወይም አልቆመም ብለን መናገር አንችልም፤ ምናልባት የባንክ ብድር ከተመለሰ እንደገና በሌላ ብድር ቤቶች ተገንብተው ለዕጣ ጠባቂዎች ለመስጠት ጥረት ይደረጋል።
- የተመዝጋቢዎች ዕጣ የማውጣት ሒደት ይቀጥላል ወይም አይቀጥልም የሚለው በቤት አቅርቦት ሁኔታው ይወሰናል።
- ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች በአንድም በሌላም መንገድ ቢጣራ ተመዝጋቢዎች አሉ፡፡ ለኮሪደር ልማት ተነሽዎች የ40/60 እና የ20/80 ቤቶች ተሰጥተው አልቀው ወደ ኪራይ ቤት እየተገባ ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሕግና የአስተዳደር በደል ምርመራ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መንግሥቱ ቀና በበኩላቸው፣ በ1997 ዓ.ም. ኮንዶሚኒየም ለማግኘት ተመዝግበው ዕጣ ያልወጣላቸውን በተመለከተ ኮርፖሬሽኑ በደብዳቤ መጠየቁን ገልጸዋል፡፡
ይሁን እንጂ በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ አለመገኘቱን አቶ መንግሥቱ ገልጸው፣ እንደገና በደብዳቤ ተጠይቆም ምላሽ ካልተገኘ ወደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማምራት መታቀዱን ተናግረዋል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
#ቤት ፈላጊዎች ሼር አድርጉ ፣ ፍትህን የምትደግፉ #Share
ቅንነት አያስከፍልም ሼር።
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም ፤ ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጥ መቅረቱ አሳዝኖናል " - ቅሬታ አቅራቢዎች
ለ21 ዓመታት ኮንዶሚኒየም ይደርሰናል ብለው ሲቆጥቡ የቆዩ የኮንዶሚኒየም ነባር ተመዝጋቢዎች ዕጣ ሳይወጣላቸው፣ ቤቶቹ ለልማት ተነሽዎች በመሰጠታቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለማግኘት ሲጠባበቁ የቆዩ በርካታ ተመዝጋቢዎች እያሉ፣ ለልማት ተነሽዎች ቤቶች መሰጠታቸው ኢፍትሐዊ እንደሆነ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልጸዋል፡፡
ይህን ቅሬታ ያቀረቡት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ነው።
" ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም " ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎች " ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጠን መቅረቱ አሳዝኖናል " ብለዋል።
ለልማት ተብሎ ቤታቸው የፈረሰባው ዜጎች ቤት ሲሰጣቸው የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የኮንዶሚኒየም ቤቶች ተመዝጋቢዎች ጉዳይ በዝምታ መታለፉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል፡፡
የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ እስኪያልቅ ድረስ ለምን በመንግሥት የተሠሩ ቤቶች አይሰጡንም ? ያሉት ተመዝጋቢዎቹ፣ ለሁለት አሠርት ዓመታት ቤት ለማግኘት በመጠበቃቸው በተለየ ሁኔታ በከተማ አስተዳደሩ ሊስተናገዱ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቤት ኪራይና የልጆች ትምህርት ቤት ክፍያዎች ጣራ በመንካታቸው፣ ለችግር ተዳርገናል ያሉት ተመዝጋቢዎች፣ የኢትዮጵያ ዜጋ አይደለንም ወይ ሲሉም ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
ለዓመታት ምላሽ በተነፈገው ጥያቄያቸው ምክንያት በመንግሥት ላይ ያላቸው እምነት መሟጠጡን ገልጸዋል፡፡
ተመዝጋቢዎቹ ለሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ሌሎች ተቋማት ቅሬታቸውን ቢያሰሙም እስካሁን መፍትሔ እንዳላገኙ አክለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ምን ምላሽ ሰጡ ?
- አጠቃላይ የቤቶች ግንባታ ከሁለትና ከሦስት ዓመት ተኩል በኋላ የብድር አቅርቦት ችግር ተጨማሪ ግንባታ ማድረግ አላስቻለም፡፡
- ችግሩ እስኪፈታ ድረስ ግንባታ አይካሄድም ፤ ኮርፖሬሽኑ ያለበትን ውዝፍ ዕዳ እስኪከፈል ድረስም ሲያገኝ የነበረው ብድር ተከልክሏል።
- ኮርፖሬሽኑ ካለበት ዕዳ ውስጥ 36 ቢሊዮን ብር ተመላሽ አድርጓል ፤ ቀሪ 37.7 ቢሊዮን ብር ያልተከፈለ ውዝፍ ዕዳ አለበት ፤ ለመክፈልም የተለያዩ አማራጮችን እያጤንን ነው።
- በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር የሚሰጠው ለማጠናቀቂያ ሥራ ብቻ ነው። ለሰፊ የቤት ግንባታ ግን ተጨማሪ ብድር አይሰጥም።
- ለልማት ተነሽዎች ቅድሚያ መስጠትን መመርያው የሚያዝና የሚደግፈው ነው። ነገር ግን የኮንዶሚኒየም ዕጣ ጠባቂዎችን ወደ ጎን ከመግፋት ጋር መገናኘት የለበትም።
- የቤት አቅርቦት ጉዳይ የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የቤት ተመዝጋቢዎች ችግር ብቻ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ በቤት አቅርቦቱ በአማራጭ የቤት ልማት ላይ እየተሠሩ ነው።
- ከተለመዱት 40/60 እና 20/80 ቤቶች በተጨማሪ በ70/30 ፕሮግራምና በማኅበር ቤቶች አቅም ያላቸው እንዲገነቡ የሚያስችል አሠራር ተዘርግቷል።
- ኮርፖሬሽኑ እስካሁን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሲገነባ የነበረው በቦንድ ግዥ ነበር፤ አሁን ግን የከተማ አስተዳደሩ ካለው በጀት ላይ እየመደበ ብድሩን እየከፈለና ለኪራይ የሚሆኑ ቤቶች እየገነባ ነው።
- ከዚህ በተጨማሪ መንግሥትና ባለሀብቶች ተቀናጅተው የሚገነቧቸው ቤቶች አሉ ፤ ለዝቅተኛ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተሰጡ ነው።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎችን በተመለከተ ቁጠባ ያቋረጡ አሉ። ነገር ግን አሁንም ኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች የሉም ወይም ጨርሰን ሰጥተናል አላልንም።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች ቅሬታ ትክክል ነው። ነገር ግን ከተማው ያለበትን የቤት አቅርቦት ችግር ሲፈታ የተመዝጋቢዎቹን ችግርም በዚያው ይፈታል።
- የነባሩ የዕጣ አወጣጥ ሒደት ቆሟል ወይም አልቆመም ብለን መናገር አንችልም፤ ምናልባት የባንክ ብድር ከተመለሰ እንደገና በሌላ ብድር ቤቶች ተገንብተው ለዕጣ ጠባቂዎች ለመስጠት ጥረት ይደረጋል።
- የተመዝጋቢዎች ዕጣ የማውጣት ሒደት ይቀጥላል ወይም አይቀጥልም የሚለው በቤት አቅርቦት ሁኔታው ይወሰናል።
- ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች በአንድም በሌላም መንገድ ቢጣራ ተመዝጋቢዎች አሉ፡፡ ለኮሪደር ልማት ተነሽዎች የ40/60 እና የ20/80 ቤቶች ተሰጥተው አልቀው ወደ ኪራይ ቤት እየተገባ ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሕግና የአስተዳደር በደል ምርመራ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መንግሥቱ ቀና በበኩላቸው፣ በ1997 ዓ.ም. ኮንዶሚኒየም ለማግኘት ተመዝግበው ዕጣ ያልወጣላቸውን በተመለከተ ኮርፖሬሽኑ በደብዳቤ መጠየቁን ገልጸዋል፡፡
ይሁን እንጂ በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ አለመገኘቱን አቶ መንግሥቱ ገልጸው፣ እንደገና በደብዳቤ ተጠይቆም ምላሽ ካልተገኘ ወደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማምራት መታቀዱን ተናግረዋል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
#ቤት ፈላጊዎች ሼር አድርጉ ፣ ፍትህን የምትደግፉ #Share
ቅንነት አያስከፍልም ሼር።
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
👍17❤3🤔2
አለሕግ በዌብሳይቱ ለየት ያለ ነገር ይዞ መጣ 👉 alehig.com
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
ሚኪያስ መላክ እና ባልደረቦቹ የሕግ ቢሮ
በአሁኑ ስዓት ሰነዶችን ጭኖ ያልጨረሰ ሲሆን ግን ለአለሕግ ቤተሰቦች ለትችት እና አስተያየት ክፍት ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ ዌብሳይቱ አሁን ላይቭ ነው።
እየገባችሁ ዘወር ዘወር በሉና አስተያየቶችን ስጡን።
#ጠበቃና #የሕግአማካሪ
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
ሚኪያስ መላክ እና ባልደረቦቹ የሕግ ቢሮ
አማራጭ የሕግ እውቀት አለማንኛው የሕግ ሰነድና እና ምክር የሚያገኙበት አማራጭ ነው።
Alternative legal enlightenment/ALE
በአሁኑ ስዓት ሰነዶችን ጭኖ ያልጨረሰ ሲሆን ግን ለአለሕግ ቤተሰቦች ለትችት እና አስተያየት ክፍት ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ ዌብሳይቱ አሁን ላይቭ ነው።
እየገባችሁ ዘወር ዘወር በሉና አስተያየቶችን ስጡን።
#ጠበቃና #የሕግአማካሪ
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
👍13❤3🔥3
#DV2026
የ2026 የአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ማመልከቻ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት ተደርጓል።
ለ2026 DV ለማመልከት https://dvprogram.state.gov/ ይጠቀሙ።
ለማመልከት ምንም አይነት ክፍያ አያስፈልግም።
ማመልከቻው እስከ ህዳር 5 /2024 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
ከፍተኛ የመሙላት ፍላጎቶች ድረገጹ ላይ መዘግየቶችን ሊያስከትል ስለሚችል ለመሙላት እስከ የምዝገባው ጊዜ የመጨረሻ ሳምንት ድረስ ባይጠብቁ ይመከራል።
ዘግይተው የሚገቡ ማመልከቻዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም።
ህጉ ለአንድ ሰው አንድ ጊዜ ብቻ እንዲያመለክት ነው የሚፈቅደው። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የሚጠቀመው የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ደጋግሞ የሚገቡ ማመልከቻዎችን የሚለይ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ አንድ ሰው ካመለከተ ሁሉንም የዛን ሰዎች ማመልከቻዎች ይሰርዛል።
ያልተሟላ ማመልከቻም ተቀባይነት የለውም።
ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ከቪዛ አማካሪዎች ፣ ' እንሞላለን ' ከሚሉ ወኪሎችና ከሌሎች አካላት እገዛ ሳይጠይቁ ራስዎ እንዲሞሉ ይመከራል።
ማመልከቻውን እንዲሞላሎት የሰው እርዳታ ካስፈለገ ጥያቄዎችን በትክክል ለመመለስ በሚሞላበት ስፍራ መገኘት ያስፈልጋል። ከዚህ በተጨማሪም የ ' ልዩ ማረጋገጫ ቁጥሩ ' ን ለመያዝ በስፍራው መገኝት ያስፈልጋል።
አንዳንድ የሚሞሉ ሰዎች ይህን ቁጥር ይዘው በመቀየር ተጨማሪ ብር የሚጠይቁ ስላሉ እንዳይታለሉ መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
የማረጋገጫ ቁጥሩ እጅግ ወሳኝ በመሆኑ በጥንቃቄ መያዝ አለበት።
ለ2026 የፊስካል ዓመት እስከ 55,000 የሚደርስ የዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ተዘጋጅቷል። ይህ ቁጥር ብቁ የሆኑ ሀገራት ሁሉ የሚጠቃልል ነው።
ኢትዮጵያውያንም ለማመልከት ብቁ ናቸው።
አሜሪካ በየዓመቱ ከኢትዮጵያ ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) አማካኝነት እንደምትቀበል ይታወቃል።
🇺🇸 ለአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ 2026 ለማመልከት ይህንን dvprogram.state.gov ሊንክ ይጠቀሙ !🇺🇸
(ተጨማሪ ማብራሪያ እና እንዴት መሙላት እንደሚቻል የሚገልጽ መመሪያ በቀጣይ እናያይዛለን)
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
የ2026 የአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ማመልከቻ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት ተደርጓል።
ለ2026 DV ለማመልከት https://dvprogram.state.gov/ ይጠቀሙ።
ለማመልከት ምንም አይነት ክፍያ አያስፈልግም።
ማመልከቻው እስከ ህዳር 5 /2024 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።
ከፍተኛ የመሙላት ፍላጎቶች ድረገጹ ላይ መዘግየቶችን ሊያስከትል ስለሚችል ለመሙላት እስከ የምዝገባው ጊዜ የመጨረሻ ሳምንት ድረስ ባይጠብቁ ይመከራል።
ዘግይተው የሚገቡ ማመልከቻዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም።
ህጉ ለአንድ ሰው አንድ ጊዜ ብቻ እንዲያመለክት ነው የሚፈቅደው። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የሚጠቀመው የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ደጋግሞ የሚገቡ ማመልከቻዎችን የሚለይ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ አንድ ሰው ካመለከተ ሁሉንም የዛን ሰዎች ማመልከቻዎች ይሰርዛል።
ያልተሟላ ማመልከቻም ተቀባይነት የለውም።
ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ከቪዛ አማካሪዎች ፣ ' እንሞላለን ' ከሚሉ ወኪሎችና ከሌሎች አካላት እገዛ ሳይጠይቁ ራስዎ እንዲሞሉ ይመከራል።
ማመልከቻውን እንዲሞላሎት የሰው እርዳታ ካስፈለገ ጥያቄዎችን በትክክል ለመመለስ በሚሞላበት ስፍራ መገኘት ያስፈልጋል። ከዚህ በተጨማሪም የ ' ልዩ ማረጋገጫ ቁጥሩ ' ን ለመያዝ በስፍራው መገኝት ያስፈልጋል።
አንዳንድ የሚሞሉ ሰዎች ይህን ቁጥር ይዘው በመቀየር ተጨማሪ ብር የሚጠይቁ ስላሉ እንዳይታለሉ መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
የማረጋገጫ ቁጥሩ እጅግ ወሳኝ በመሆኑ በጥንቃቄ መያዝ አለበት።
ለ2026 የፊስካል ዓመት እስከ 55,000 የሚደርስ የዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ተዘጋጅቷል። ይህ ቁጥር ብቁ የሆኑ ሀገራት ሁሉ የሚጠቃልል ነው።
ኢትዮጵያውያንም ለማመልከት ብቁ ናቸው።
አሜሪካ በየዓመቱ ከኢትዮጵያ ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) አማካኝነት እንደምትቀበል ይታወቃል።
🇺🇸 ለአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ 2026 ለማመልከት ይህንን dvprogram.state.gov ሊንክ ይጠቀሙ !🇺🇸
(ተጨማሪ ማብራሪያ እና እንዴት መሙላት እንደሚቻል የሚገልጽ መመሪያ በቀጣይ እናያይዛለን)
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
👍19❤8👏2
በውርስ ሕግ አተረጓጎም ዙሪያ በተሰጡ አንዳንድ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጎሞች ላይ የቀረበ ትችት
በ፦ መላከ ጥላሁን አየነው
ጸሐፊው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ ሲሆኑ በውርስ ሕግ ላያ ያላቸውን ሰፊ ዕወቀትና ልምድ መሠረት በማድረግ በጽሑፋቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጧቸው አስገዳጅ ውሳኔዎች የውርስ ሕጉን ያልተከተሉ መሆኑን ያብራራሉ። በጽሑፋቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በጽሑፋቸው በሚያነሷቸው የሰበር ውሳኔዎች የሕግ ትርጉሞቹ ርስበርስ የሚጋጩ፣ ወጥነት የሌላቸው መሆናቸውን እንዲሁም ለዚህ ምክንያት ነው ያሏቸውን የሕግ ትንታኔ ያቀርባሉ።
የጽሑፉ ዓላማ በሰበር ችሎት የውርስ ሕግ አተረጓጎም ላይ ያለውን ችግር እና የመፍትሄ ሃሳቦች በማሳየት ወደ ፊት የሰበር የሕግ ትርጉሞች ተለውጠው ችግሮቹ ተፈትው የውርስ ክርክሮች ሕጉን መሠረት አድርገው ወጥ፣ ተገማች እና ተመሳሳይ መፍተሄ እንዲያገኙ አስተዋጽዖ ለማድረግ መሆኑን ያሳስባሉ።
ጽሑፉን ቢያነቡ እጅጉን ያተርፋሉ!
መልካም ንባብ
#abyssinialawblog #ውርስ #የሰበርውሳኔትችት
https://www.abyssinialaw.com/blog/criticism-of-some-binding-legal-interpretations-of-the-federal-supreme-court-on-the-interpretation-of-inheritance-law
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#ጠበቃና #የሕግአማካሪ
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
Abyssinialaw
በውርስ ሕግ አተረጓጎም ዙሪያ በተሰጡ አንዳንድ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጎሞች ላይ የቀረበ ትችት
ይህ ጽሑፍ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ከውርስ ሕጉ አጠቃላይ አወቃቀር እና አደረጃጀት ወጥተው በአንደኛው የውርስ ሕግ ክፍል የተደነገገን ድንጋጌ አግባብነት ለሌለው ሌላ የውርስ ሕግ ክፍል ተግባራዊ በማድረግ አንዳንዴም በጉዳዩ ላይ ተፈጻሚነት ያላቸዉን የውርስ ሕግ ድንጋጌዎች በመተዉ ...
👍12
Forwarded from አለሕግAleHig ️
የጋብቻ ምዝገባ-ግለሰባዊ ጥቅሞች
✅ጋብቻ ለመከሰቱ ህጋዊ ማስረጃ በመሆን
✅ጋብቻዉ ህጋዊ መሆኑን ለማረጋገጥ፣
✅የተጋቢዎቹን ዝምድና እና ግንኙነት ለማረጋገጥ፣
✅የጋብቻ ውጤት ለሆኑት ህፃናት በቤተሰብነት የመጠበቅ ህጋዊ መብትን ለማረጋገጥ፣
✅ህጋዊ ወራሽነትን ለማረጋገጥ፣
✅ለቤተሰብ ድጎማ ለመንግስት ጥያቄ ለማቅረብ፣
✅ከተጋቢዎች አንዳቸው ቢሞቱ ቋሚው የኢንሹራንስ ጥያቄን ለማቅረብ፣
✅ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ የልጆችን አስተዳደግ ለመወሰን፣
✅ወደ ውጪ ሃገር ለመጓጓዝ ፓስፖርት የማግኘት ፈቃድን ለማቅረብ፣
✅የልጆችን ህጋዊነት ለማረጋገጥ፣
✅የራስን ልጆች ህጋዊነት ለመመስረት እንዲሁም ከሌላ የተወለዱትን ለማስመዝገብ፣
✅የዜግነት ቅያሬን ለመጠየቅ፣
✅ጋብቻዉ የተፈፀመበት ጊዜ እና ቦታ በማሳወቅ ህጋዊ መረጃ በመሆን፣
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/alehig
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.com
✅ጋብቻ ለመከሰቱ ህጋዊ ማስረጃ በመሆን
✅ጋብቻዉ ህጋዊ መሆኑን ለማረጋገጥ፣
✅የተጋቢዎቹን ዝምድና እና ግንኙነት ለማረጋገጥ፣
✅የጋብቻ ውጤት ለሆኑት ህፃናት በቤተሰብነት የመጠበቅ ህጋዊ መብትን ለማረጋገጥ፣
✅ህጋዊ ወራሽነትን ለማረጋገጥ፣
✅ለቤተሰብ ድጎማ ለመንግስት ጥያቄ ለማቅረብ፣
✅ከተጋቢዎች አንዳቸው ቢሞቱ ቋሚው የኢንሹራንስ ጥያቄን ለማቅረብ፣
✅ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ የልጆችን አስተዳደግ ለመወሰን፣
✅ወደ ውጪ ሃገር ለመጓጓዝ ፓስፖርት የማግኘት ፈቃድን ለማቅረብ፣
✅የልጆችን ህጋዊነት ለማረጋገጥ፣
✅የራስን ልጆች ህጋዊነት ለመመስረት እንዲሁም ከሌላ የተወለዱትን ለማስመዝገብ፣
✅የዜግነት ቅያሬን ለመጠየቅ፣
✅ጋብቻዉ የተፈፀመበት ጊዜ እና ቦታ በማሳወቅ ህጋዊ መረጃ በመሆን፣
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/alehig
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.com
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
👍16
አለሕግAleHig ️
Photo
Stay Connected with AleHig!
https://linktr.ee/alehig
AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking for insights on legal issues or want to stay informed about the latest developments, our dynamic online presence keeps you in the loop. 🌍
alehig.com
Follow us for real-time updates and empower yourself with knowledge to navigate the legal landscape in Ethiopia!
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#የሕግአማካሪ #Attorney Mikias Melak Birhanie WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak #DailyAdvice የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ የሕግ መረጃና መሰረታዊ የሕግ እውቀት ያገኛሉ::
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ official website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
https://linktr.ee/alehig
AleHig is active across multiple social media platforms, ensuring easy access to legal information, updates, and services for everyone.
Whether you’re looking for insights on legal issues or want to stay informed about the latest developments, our dynamic online presence keeps you in the loop. 🌍
alehig.com
Follow us for real-time updates and empower yourself with knowledge to navigate the legal landscape in Ethiopia!
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#የሕግአማካሪ #Attorney Mikias Melak Birhanie WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak #DailyAdvice የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ የሕግ መረጃና መሰረታዊ የሕግ እውቀት ያገኛሉ::
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ official website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
👍8
የኢፌዲሪ ህገ መንግስት ስለ ሪፐብሊኩ ፕሬዝዳንት ስልጣንና ተግባር ምን ይላል ?
(የኢፌዴሪ ህገ መንግስት)
ምዕራፍ ሰባት
ስለ ሪፐብሊኩ ኘሬዚዳንት
አንቀጽ 69
ስለ ኘሬዚዳንቱ
አንቀጽ 70
የፕሬዜዳንቱ አሰያየም
1. ለፕሬዜዳንትነት ዕጩ የማቅረብ ሥልጣን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው።
2. የቀረበው ዕጩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ ከተደገፈ ፕሬዜዳንት ይሆናል።
3. የምክር ቤት አባል ፕሬዜዳንት ሆኖ ከተመረጠ የተወከለበትን ምክር ቤት ወንበር ይለቃል።
4. የፕሬዜዳንቱ የሥራ ዘመን 6 ዓመት ነው። አንድ ሰው ከሁለት ጊዜ በላይ ለፕሬዜዳንትነት ሊመረጥ አይችልም።
አንቀጽ 71
የኘሬዚዳንቱ ሥልጣንና ተግባር
1. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽኑን ምክር ቤት ዓመታዊ የጋራ ስብሰበባ ይከፍታል፡፡
2. በዚህ ሕገ መንግሥት መሰረት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያጸደቃቸው ሕጐችና ዓለምአቀፍ ስምምነቶች በነጋሪት ጋዜጣ ያውጀል፡፡
3. ሀገሪቷን በውጭ ሀገሮች የሚወክሉትን አምባሳደሮችና ሌሎች መልክተኞች በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት ይሾማል፡፡
4. የውጭ ሀገር አምሳደሮችንና የልዩ መልዕክተኞችን የሹመት ደብዳቤ ይቀበላል፡፡
5. በሕግ መሰረት ኒሻኖች እና ሽልማቶችን ይሰጣል፡፡
6. በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በሕግ በተወሰነው መሰረት ከፍተኛ የውትድርና ማዕረጐችን ይሰጣል፡፡
7. በሕግ መሰረት ይቅርታ ያደርጋል፡፡
#TikvahEthiopia
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ official website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
(የኢፌዴሪ ህገ መንግስት)
ምዕራፍ ሰባት
ስለ ሪፐብሊኩ ኘሬዚዳንት
አንቀጽ 69
ስለ ኘሬዚዳንቱ
ኘሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ርዕሰ ብሔር ነው፡፡
አንቀጽ 70
የፕሬዜዳንቱ አሰያየም
1. ለፕሬዜዳንትነት ዕጩ የማቅረብ ሥልጣን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው።
2. የቀረበው ዕጩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ በሁለት ሦስተኛ ድምጽ ከተደገፈ ፕሬዜዳንት ይሆናል።
3. የምክር ቤት አባል ፕሬዜዳንት ሆኖ ከተመረጠ የተወከለበትን ምክር ቤት ወንበር ይለቃል።
4. የፕሬዜዳንቱ የሥራ ዘመን 6 ዓመት ነው። አንድ ሰው ከሁለት ጊዜ በላይ ለፕሬዜዳንትነት ሊመረጥ አይችልም።
አንቀጽ 71
የኘሬዚዳንቱ ሥልጣንና ተግባር
1. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽኑን ምክር ቤት ዓመታዊ የጋራ ስብሰበባ ይከፍታል፡፡
2. በዚህ ሕገ መንግሥት መሰረት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያጸደቃቸው ሕጐችና ዓለምአቀፍ ስምምነቶች በነጋሪት ጋዜጣ ያውጀል፡፡
3. ሀገሪቷን በውጭ ሀገሮች የሚወክሉትን አምባሳደሮችና ሌሎች መልክተኞች በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት ይሾማል፡፡
4. የውጭ ሀገር አምሳደሮችንና የልዩ መልዕክተኞችን የሹመት ደብዳቤ ይቀበላል፡፡
5. በሕግ መሰረት ኒሻኖች እና ሽልማቶችን ይሰጣል፡፡
6. በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በሕግ በተወሰነው መሰረት ከፍተኛ የውትድርና ማዕረጐችን ይሰጣል፡፡
7. በሕግ መሰረት ይቅርታ ያደርጋል፡፡
#TikvahEthiopia
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ official website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
👍22🥰3❤2
Forwarded from ሕግ ቤት
ከህግ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ትሩፋቶች ጥቂቶቹ
*****
ምንጭ ወ/ሮ ትብለጥ ቡሽራ Tiblet Bushra
**
የህግ ትምህርት ቤት በአንድ ወገን ብቻ የተነገረ ታሪክ ወይም ፍሬ ነገር ሁሌም ጎዶሎ እንደሆነ ያስተምርሀል፡፡ በምንም ጉዳይ አቋም ከመውሰድህ፣ ከመፍረድህ፣ አስተያየት ከመስጠትህ በፊት ሙሉ ታሪኩን ማወቅ በመርህ ደረጃ እንደቅድመ ሁኔታ ያስቀምጥብሀል ”There is always the other side of a story” ብለህ እንድታስብ ያስገድድሀል፡፡ ከዛ ውጪ የሚደረስ ድምዳሜ ትክክለኛ ያልሆነ ወይም የተዛባ፣ ያዳለ፣ ፍትሀዊነት የጎደለው ነው፡፡ ይህ አይነት አስተሳሰብ እንዲኖርህ የሚጠበቀው ደግሞ እጅህ ላይ በመጡ የህግ ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን በአገራዊ ጉዳዮች፣ በግለሰቦች ጉዳዮች በምትሰማቸው ከአንድ ወገን የሚነገሩ ታሪኮች፣ ውሳኔዎችም ጭምር ነው፡፡
የህግ ትምህርት ቤት ለሀሳቦች ክፍት መሆንን (Open mindedness) ያስተምርሀል፡፡ እውነት ወይም ሀሰት ፈተና ቀርቦልህ ለአንድ ጥያቄ እውነትም ብለህ 10/10 ሀሰትም ብለህ 10/10 ልታገኝ ትችላለህ ልታጣም ትችላለህ፡፡ ለመልስህ እንዳቀረብከው የክርክር ነጥብ ጥንካሬ እና ምክኒያታዊነት፡፡ በዚህ አንተ ከያዝከው ሀሳብ የተለየ ሀሳብ ይዞ አሳማኝ ምክኒያት ለሚያቀርብልህ እጅ መስጠት እና የራስን ሀሳብ በምክኒያት መተው ሽንፈት እንዳልሆነ ያስተምርሀል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት የሀሳብ ነጻነት ጠቀሜታን፣ የሀሳብ ነጻነት ማክበርን ወይም ለሌሎች እይታ ዋጋ መስጠትን ያስተምርሀል፡፡ በአንድ አከራካሪ ጉዳይ ላይ አስተማሪህ የያዘውን አቋም እያወክ ይህን ጉዳይ በፈተና መልክ ሲያመጣው ካስተማሪው የተለየው የራስህን አቋም በምክኒያት አስደግፈህ ካቀረብክ ከኔ አቋም ውጪ አቋም ኖረው ብሎ ዜሮ አይሰጥህም፡፡ ካንተ ጋር ባይስማማም እንደ መከራከሪያ ነጥቦችህ ጥንካሬ እና ምኪኒያታዊነት ከፍ ያለ ማርክ ሊሰጥህም ይችላል፡፡ ይህን ሲያረግ ከኔ ብትለይም ያንተን ሀሳብ አከብራለሁ፣ ዋጋ እሰጠዋለሁ፣ አቋሜን እያወክ የራስህን አቋም ማስቀመጥህን እንደንቀት አላየውም እንደጥንካሬ፣ እንደ እሴት ጭማሪ አየዋለሁ እንጂ የሚል ትምህርት ያስተምርሀል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት ስለ “ጥርጣሬ ተጠቃሚ” “benefit of doubt” ጽንሰ ሀሳብ ሲያስተምርህ ይህን ጽንሰ ሀሳብ ከወንጀል ጉዳዮች በዘለለ በሌሎች ጉዳዮችም እንድትተገብረው ጥበብን (wisdom) ያስተምርሀል፡፡ ስለሆነ ሰው ወይም ጉዳይ የማትገምተው አይነት ነገር ስትሰማ “እውነት ላይሆን ይችላል” “ከሚመስለው ውጪ ሊሆን ይችላል እውነቱ” “ምናልባት ይሄን እንዲያደርግ ያስቻለው አስገዳጅ ሁኔታ ሊኖር እኮ ይችላል” እና የመሳሰሉ ሌላ ከሚኖሩ አጠራጣሪ ነገሮች ለመጠቀም የሚያስችለው ሁኔታዎችን ከግምት ማስገባትን ሊጨምር ይችላል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት በመርህ ደረጃ በጭፍን መታዘዝ (blind obedience) ልክ አለመሆኑን ያስተምራል፡፡ ለአለቃ መታዘዝ አንደኛው የስነ-ምግባር ግዴታ ቢሆንም ህገ-ወጥ የሆነ ትእዛዝን አለመቀበል መብትህ ሳይሆን ግዴታህ አርጎ ያስተምርሀል፡፡ ይህ ትምህርት እና አመክኒዮው ደሞ ለሌሎች ጉዳዮችም እንድትጠቀመው ትምህርት ይሆንሀል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት ስለሰው ልጆች ክቡርነት፣ እኩልነት፣ ነጻነት… እያስተማረህ ትህትናን/ humility፣ በምንም ሁኔታ ላይ ብትሆን አንተ ከማንም እንደማታንስ ከማንም እንደማትበልጥም ያስተምርሀል ወይ ደግሞ ያስታውስሀል።
የህግ ትምህርት ቤት ባህል፣ ወግ፣ ሀይማኖት፣ ማንነት በአንድ ማህበረሰብ ውስጥ ወይም በግለሰቦች ውስጥ ያለውን ቦታ ያንን ችላ ያለ ምንም ነገር ዘለቄታ እንደማይኖረው ያስተምራል፡፡ በዛው ልክ ጎጂ የሆኑ ባህላዊ ድርጊቶችን ለመቀየር ወይም አዲስ ባህልን ለመፍጠር (to set Norm or standards) ሕግ ያለውን ኃይል ያሳይሀል
የህግ ትምህርት ቤት የህግ የበላይነትን መጠበቅ ወይም ማስጠበቅ ለሁላችንም የጋራ ሰላም፣ ደህንነት እና ጥቅም፣ ዋስትና መሆኑን ፈትፍቶ ያስተምርሀል፡፡
Lawyer_Henok Taye⚖️Ethio Law🥇ኢትዮ ሕግ
*****
ምንጭ ወ/ሮ ትብለጥ ቡሽራ Tiblet Bushra
**
የህግ ትምህርት ቤት በአንድ ወገን ብቻ የተነገረ ታሪክ ወይም ፍሬ ነገር ሁሌም ጎዶሎ እንደሆነ ያስተምርሀል፡፡ በምንም ጉዳይ አቋም ከመውሰድህ፣ ከመፍረድህ፣ አስተያየት ከመስጠትህ በፊት ሙሉ ታሪኩን ማወቅ በመርህ ደረጃ እንደቅድመ ሁኔታ ያስቀምጥብሀል ”There is always the other side of a story” ብለህ እንድታስብ ያስገድድሀል፡፡ ከዛ ውጪ የሚደረስ ድምዳሜ ትክክለኛ ያልሆነ ወይም የተዛባ፣ ያዳለ፣ ፍትሀዊነት የጎደለው ነው፡፡ ይህ አይነት አስተሳሰብ እንዲኖርህ የሚጠበቀው ደግሞ እጅህ ላይ በመጡ የህግ ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን በአገራዊ ጉዳዮች፣ በግለሰቦች ጉዳዮች በምትሰማቸው ከአንድ ወገን የሚነገሩ ታሪኮች፣ ውሳኔዎችም ጭምር ነው፡፡
የህግ ትምህርት ቤት ለሀሳቦች ክፍት መሆንን (Open mindedness) ያስተምርሀል፡፡ እውነት ወይም ሀሰት ፈተና ቀርቦልህ ለአንድ ጥያቄ እውነትም ብለህ 10/10 ሀሰትም ብለህ 10/10 ልታገኝ ትችላለህ ልታጣም ትችላለህ፡፡ ለመልስህ እንዳቀረብከው የክርክር ነጥብ ጥንካሬ እና ምክኒያታዊነት፡፡ በዚህ አንተ ከያዝከው ሀሳብ የተለየ ሀሳብ ይዞ አሳማኝ ምክኒያት ለሚያቀርብልህ እጅ መስጠት እና የራስን ሀሳብ በምክኒያት መተው ሽንፈት እንዳልሆነ ያስተምርሀል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት የሀሳብ ነጻነት ጠቀሜታን፣ የሀሳብ ነጻነት ማክበርን ወይም ለሌሎች እይታ ዋጋ መስጠትን ያስተምርሀል፡፡ በአንድ አከራካሪ ጉዳይ ላይ አስተማሪህ የያዘውን አቋም እያወክ ይህን ጉዳይ በፈተና መልክ ሲያመጣው ካስተማሪው የተለየው የራስህን አቋም በምክኒያት አስደግፈህ ካቀረብክ ከኔ አቋም ውጪ አቋም ኖረው ብሎ ዜሮ አይሰጥህም፡፡ ካንተ ጋር ባይስማማም እንደ መከራከሪያ ነጥቦችህ ጥንካሬ እና ምኪኒያታዊነት ከፍ ያለ ማርክ ሊሰጥህም ይችላል፡፡ ይህን ሲያረግ ከኔ ብትለይም ያንተን ሀሳብ አከብራለሁ፣ ዋጋ እሰጠዋለሁ፣ አቋሜን እያወክ የራስህን አቋም ማስቀመጥህን እንደንቀት አላየውም እንደጥንካሬ፣ እንደ እሴት ጭማሪ አየዋለሁ እንጂ የሚል ትምህርት ያስተምርሀል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት ስለ “ጥርጣሬ ተጠቃሚ” “benefit of doubt” ጽንሰ ሀሳብ ሲያስተምርህ ይህን ጽንሰ ሀሳብ ከወንጀል ጉዳዮች በዘለለ በሌሎች ጉዳዮችም እንድትተገብረው ጥበብን (wisdom) ያስተምርሀል፡፡ ስለሆነ ሰው ወይም ጉዳይ የማትገምተው አይነት ነገር ስትሰማ “እውነት ላይሆን ይችላል” “ከሚመስለው ውጪ ሊሆን ይችላል እውነቱ” “ምናልባት ይሄን እንዲያደርግ ያስቻለው አስገዳጅ ሁኔታ ሊኖር እኮ ይችላል” እና የመሳሰሉ ሌላ ከሚኖሩ አጠራጣሪ ነገሮች ለመጠቀም የሚያስችለው ሁኔታዎችን ከግምት ማስገባትን ሊጨምር ይችላል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት በመርህ ደረጃ በጭፍን መታዘዝ (blind obedience) ልክ አለመሆኑን ያስተምራል፡፡ ለአለቃ መታዘዝ አንደኛው የስነ-ምግባር ግዴታ ቢሆንም ህገ-ወጥ የሆነ ትእዛዝን አለመቀበል መብትህ ሳይሆን ግዴታህ አርጎ ያስተምርሀል፡፡ ይህ ትምህርት እና አመክኒዮው ደሞ ለሌሎች ጉዳዮችም እንድትጠቀመው ትምህርት ይሆንሀል፡፡
የህግ ትምህርት ቤት ስለሰው ልጆች ክቡርነት፣ እኩልነት፣ ነጻነት… እያስተማረህ ትህትናን/ humility፣ በምንም ሁኔታ ላይ ብትሆን አንተ ከማንም እንደማታንስ ከማንም እንደማትበልጥም ያስተምርሀል ወይ ደግሞ ያስታውስሀል።
የህግ ትምህርት ቤት ባህል፣ ወግ፣ ሀይማኖት፣ ማንነት በአንድ ማህበረሰብ ውስጥ ወይም በግለሰቦች ውስጥ ያለውን ቦታ ያንን ችላ ያለ ምንም ነገር ዘለቄታ እንደማይኖረው ያስተምራል፡፡ በዛው ልክ ጎጂ የሆኑ ባህላዊ ድርጊቶችን ለመቀየር ወይም አዲስ ባህልን ለመፍጠር (to set Norm or standards) ሕግ ያለውን ኃይል ያሳይሀል
የህግ ትምህርት ቤት የህግ የበላይነትን መጠበቅ ወይም ማስጠበቅ ለሁላችንም የጋራ ሰላም፣ ደህንነት እና ጥቅም፣ ዋስትና መሆኑን ፈትፍቶ ያስተምርሀል፡፡
Lawyer_Henok Taye⚖️Ethio Law🥇ኢትዮ ሕግ
👍43❤3
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ቸርቹ ና ጠጅ ቤቱ ፊት ለፊት ናቸው።
ቸርቹም የዋዛ አይደለም: የመጠጥ ሀጢዓትነት ቢያንስ አንዴ ይሰበካል: ስም ሳይጠቀስ ‘ወጋሁ ይባላል’
ቀስ በቀስ ነገሩ እየተጋጋለ ወደ next level ተሸጋገረ።
የ ቸርቹ ፓስተር ‘ጠጅ ቤቱ ብን ብሎ እንዲጠፋ: እንዲከስም በገሀድ መፀለይ ጀመረ።
ይባስ ብሎ ትንቢት ተናገረ:
እና ትንቢቱ ደረሰና ጠጅ ቤቱ በእሳት ጋየ ወደመ።
የጠጅ ቤቱ ባለቤት የዋዛ አይደለም: ብቀጥንም ጠጅ ነኝ አለና በህግ አምላክ’ ብሎ ተነሳ። ቸርቹንና ፓስተሩን ከውል ውጭ ሀላፊነት በአንድነት ና በነጠላ ተጠያቂ ናቸው ሲል ፍርድ ቤት ገተራቸው።
ቸርቹ ና ፓስተሩ መቃወሚያ ና በፍሬ ነገሩ መልስ ሰጡ።
“ፀሎት ሆነ ትንቢት የእሳቱ መንስዔ ስለመሆኑ ማስረጃ የለም። እኔ ስለፀለይኩና ትንቢት ስለተናገርኩ ጠጅ ቤቱ በእሳት አይወድምም። እንደዚህ ዓይነት ሀይል ና ስልጣንም የለኝም”
የጠጅ ቤቱ ባለቤት ግን “ጠጅ ቤቱ በእሳት የወደመው በተከሳሽ ፀሎት የተነሳ ነው። ባይፀልይ ና ትንቢት ባይናገር ኖሮ ስንት ጥሬ ግሬ ያፈራሁት ጥሪት አይወድምም ነበር” ሲል ወጥሮ ተከራከረ።
የችሎቱ ዳኛ የግራ ቀኙን ክርክር ና ማስረጃ መርምረው ብይን ሰጡ።
ብይን
በፀሎት ና ትንቢት በሚያምን የጠጅ ቤት ባለቤት እና
በፀሎት ና ትንቢት በማያምን ፓስተር መካከል የሚደረግ ክርክር መፍታት ከፍርድ ቤቱ አቅም በላይ ነው።
መዝገቡ ተዘግቷል: ወጪ ና ኪሳራ ይቻቻሉ።
Abrham Yohanes Law Corner
https://t.me/NegereFej
ጠጪዎች እየተሳለቁ እየተሳሳቁ ይጠጣሉ: ገበያ ለጉድ ነው።
ቸርቹም የዋዛ አይደለም: የመጠጥ ሀጢዓትነት ቢያንስ አንዴ ይሰበካል: ስም ሳይጠቀስ ‘ወጋሁ ይባላል’
ቀስ በቀስ ነገሩ እየተጋጋለ ወደ next level ተሸጋገረ።
የ ቸርቹ ፓስተር ‘ጠጅ ቤቱ ብን ብሎ እንዲጠፋ: እንዲከስም በገሀድ መፀለይ ጀመረ።
ይባስ ብሎ ትንቢት ተናገረ:
እና ትንቢቱ ደረሰና ጠጅ ቤቱ በእሳት ጋየ ወደመ።
የጠጅ ቤቱ ባለቤት የዋዛ አይደለም: ብቀጥንም ጠጅ ነኝ አለና በህግ አምላክ’ ብሎ ተነሳ። ቸርቹንና ፓስተሩን ከውል ውጭ ሀላፊነት በአንድነት ና በነጠላ ተጠያቂ ናቸው ሲል ፍርድ ቤት ገተራቸው።
ቸርቹ ና ፓስተሩ መቃወሚያ ና በፍሬ ነገሩ መልስ ሰጡ።
“ፀሎት ሆነ ትንቢት የእሳቱ መንስዔ ስለመሆኑ ማስረጃ የለም። እኔ ስለፀለይኩና ትንቢት ስለተናገርኩ ጠጅ ቤቱ በእሳት አይወድምም። እንደዚህ ዓይነት ሀይል ና ስልጣንም የለኝም”
የጠጅ ቤቱ ባለቤት ግን “ጠጅ ቤቱ በእሳት የወደመው በተከሳሽ ፀሎት የተነሳ ነው። ባይፀልይ ና ትንቢት ባይናገር ኖሮ ስንት ጥሬ ግሬ ያፈራሁት ጥሪት አይወድምም ነበር” ሲል ወጥሮ ተከራከረ።
የችሎቱ ዳኛ የግራ ቀኙን ክርክር ና ማስረጃ መርምረው ብይን ሰጡ።
ብይን
በፀሎት ና ትንቢት በሚያምን የጠጅ ቤት ባለቤት እና
በፀሎት ና ትንቢት በማያምን ፓስተር መካከል የሚደረግ ክርክር መፍታት ከፍርድ ቤቱ አቅም በላይ ነው።
መዝገቡ ተዘግቷል: ወጪ ና ኪሳራ ይቻቻሉ።
Abrham Yohanes Law Corner
https://t.me/NegereFej
👍31😁20👌3
Ethiopian Communications Authority Introduces New License Fees for Internet and Telecom Service Providers
https://www.alehig.com/ethiopian-communications-authority-introduces-new-license-fees-for-internet-and-telecom-service-providers/
https://www.alehig.com/ethiopian-communications-authority-introduces-new-license-fees-for-internet-and-telecom-service-providers/
Ale Hig ⚖️ አለ ሕግ
Ethiopian Communications Authority Introduces New License Fees For Internet And Telecom Service Providers - ALE HIG ⚖️ አለ ሕግ
The Ethiopian Communications Authority has issued a new directive, setting out license fees for companies applying to become internet service
👍5❤2
የግብር/የታክስ አይነቶች
መስከረም 27/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
🟠የደመወዝ ገቢ ግብር
🟠የኪራይ ገቢ ግብር
🟠የንግድ ሥራ ገቢ ግብር
✅የተጨማሪ እሴት ታክስ ( Value Added Tax )
✅ኤክሳይዝ ታክስ ( Excise Tax )
✅ተርን ኦቨር ታክስ ( Turnover Tax )
✅የቴምብር ቀረጥ ( Stamp Duty )
✅የጉምሩክ ቀረጥ (Customs Duty )
✅ሱር ታክስ ( Surtax )
በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et ገቢያች
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ official website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
መስከረም 27/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
ቀጥታ ታክስ
🟠የደመወዝ ገቢ ግብር
🟠የኪራይ ገቢ ግብር
🟠የንግድ ሥራ ገቢ ግብር
የሌሎች ገቢዎች ግብር
🔵ቀጥታ ያልሆኑ ታክሶች
✅የተጨማሪ እሴት ታክስ ( Value Added Tax )
✅ኤክሳይዝ ታክስ ( Excise Tax )
✅ተርን ኦቨር ታክስ ( Turnover Tax )
✅የቴምብር ቀረጥ ( Stamp Duty )
✅የጉምሩክ ቀረጥ (Customs Duty )
✅ሱር ታክስ ( Surtax )
በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et ገቢያች
Telegram
https://t.me/AleHig
Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group
Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://www.linkedin.com/company/alehig/
YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial
Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial
Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09
✅ official website ✅
https://www.alehig.com
#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
👍13👎1