በውርስ ሕግ አተረጓጎም ዙሪያ በተሰጡ አንዳንድ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጎሞች ላይ የቀረበ ትችት
በ፦ መላከ ጥላሁን አየነው
ጸሐፊው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ ሲሆኑ በውርስ ሕግ ላያ ያላቸውን ሰፊ ዕወቀትና ልምድ መሠረት በማድረግ በጽሑፋቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጧቸው አስገዳጅ ውሳኔዎች የውርስ ሕጉን ያልተከተሉ መሆኑን ያብራራሉ። በጽሑፋቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በጽሑፋቸው በሚያነሷቸው የሰበር ውሳኔዎች የሕግ ትርጉሞቹ ርስበርስ የሚጋጩ፣ ወጥነት የሌላቸው መሆናቸውን እንዲሁም ለዚህ ምክንያት ነው ያሏቸውን የሕግ ትንታኔ ያቀርባሉ።
የጽሑፉ ዓላማ በሰበር ችሎት የውርስ ሕግ አተረጓጎም ላይ ያለውን ችግር እና የመፍትሄ ሃሳቦች በማሳየት ወደ ፊት የሰበር የሕግ ትርጉሞች ተለውጠው ችግሮቹ ተፈትው የውርስ ክርክሮች ሕጉን መሠረት አድርገው ወጥ፣ ተገማች እና ተመሳሳይ መፍተሄ እንዲያገኙ አስተዋጽዖ ለማድረግ መሆኑን ያሳስባሉ።
ጽሑፉን ቢያነቡ እጅጉን ያተርፋሉ!
መልካም ንባብ
#abyssinialawblog #ውርስ #የሰበርውሳኔትችት
https://www.abyssinialaw.com/blog/criticism-of-some-binding-legal-interpretations-of-the-federal-supreme-court-on-the-interpretation-of-inheritance-law
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#ጠበቃና #የሕግአማካሪ
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
Abyssinialaw
በውርስ ሕግ አተረጓጎም ዙሪያ በተሰጡ አንዳንድ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጎሞች ላይ የቀረበ ትችት
ይህ ጽሑፍ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ከውርስ ሕጉ አጠቃላይ አወቃቀር እና አደረጃጀት ወጥተው በአንደኛው የውርስ ሕግ ክፍል የተደነገገን ድንጋጌ አግባብነት ለሌለው ሌላ የውርስ ሕግ ክፍል ተግባራዊ በማድረግ አንዳንዴም በጉዳዩ ላይ ተፈጻሚነት ያላቸዉን የውርስ ሕግ ድንጋጌዎች በመተዉ ...
👍12