👉👉👉ነገረ ግራ ቀኝ👈👈👈
🔼 ✔️ ❓ 🔥 📣 💥
በወንጀል ችሎት:-
✔️ ቀኝ:- ዐቃቤ ሕግ (መርማሪ ፖሊስ)
✔️ ግራ:- ተጠርጣሪ/ተከሳሽና ጠበቃው
በፍ/ብሔር ችሎት:-
✔️ ቀኝ:- ከሳሽ (አመልካች)
✔️ ግራ:- ተከሳሽ (መልስ ሰጭ)
ግራ ቀኙ የሚወሰነው ከችሎቱ አኳያ ነው::
(ከችሎቱ በስተቀኝ በስተ ግራ)
ይህ ከችሎት ሥርዓት ድንጋጌዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን ባለጉዳዮች ፍ/ቤት ሲቀርቡ ይህን አውቀው መቀመጥና መቆም አለባቸው::
በወንጀል ችሎት:-
በፍ/ብሔር ችሎት:-
ግራ ቀኙ የሚወሰነው ከችሎቱ አኳያ ነው::
(ከችሎቱ በስተቀኝ በስተ ግራ)
ይህ ከችሎት ሥርዓት ድንጋጌዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን ባለጉዳዮች ፍ/ቤት ሲቀርቡ ይህን አውቀው መቀመጥና መቆም አለባቸው::
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤11👍6
አለሕግAleHig ️
👉👉👉ነገረ ግራ ቀኝ👈👈👈 🔼 ✔️ ❓ 🔥 📣 💥 በወንጀል ችሎት:- ✔️ ቀኝ:- ዐቃቤ ሕግ (መርማሪ ፖሊስ) ✔️ ግራ:- ተጠርጣሪ/ተከሳሽና ጠበቃው በፍ/ብሔር ችሎት:- ✔️ ቀኝ:- ከሳሽ (አመልካች) ✔️ ግራ:- ተከሳሽ (መልስ ሰጭ) ግራ ቀኙ የሚወሰነው ከችሎቱ አኳያ ነው:: (ከችሎቱ በስተቀኝ በስተ ግራ) ይህ ከችሎት ሥርዓት ድንጋጌዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን ባለጉዳዮች ፍ/ቤት ሲቀርቡ ይህን አውቀው መቀመጥና…
#የ"ግራ" እና #"ቀኝ" ታሪካዊ አመጣጥ በፍርድ ቤት
በፍርድ ቤት ችሎት ውስጥ የሚታየው #"ግራ" እና #"ቀኝ" አቀማመጥ የዘመናት ታሪክና ሥርዓት ያለው ሲሆን፣ በዋናነት ሚናዎችን ለመለየትና የችሎቱን ሂደት ለማደራጀት ያገለግላል።
ይህ አሰራር ከጥንት ጊዜ ጀምሮ በብዙ የዓለም የሕግ ሥርዓቶች ውስጥ ሲተገበር የቆየ ሲሆን፣ በኢትዮጵያም ቢሆን የራሱ የሆነ ታሪካዊና ባህላዊ መሠረት አለው።
ነገረ ግራ ቀኝ ምን ማለት ነው?
#"ግራ" እና #"ቀኝ" በፍርድ ቤት አውድ ሲታዩ፣ የሚቆሙትን ወይም የሚቀመጡትን ወገኖች ሚና የሚወስን አቅጣጫ ነው። እንደገለጽከው፣ ይህ የሚወሰነው ከፍርድ ቤቱ ወይም ከዳኛው ወንበር አኳያ ነው።
በወንጀል ችሎት
#ቀኝ: ዐቃቤ ሕግ (መርማሪ ፖሊስ)
በወንጀል ጉዳዮች፣ ዐቃቤ ሕግ ወይም መርማሪ ፖሊስ በፍርድ ቤቱ በስተቀኝ በኩል ይቆማል ወይም ይቀመጣል። ይህ አቀማመጥ በተለምዶ የመንግሥትን ወይም የሕዝብን ጥቅም የሚወክል አካል መሆኑን ያመለክታል። ዐቃቤ ሕግ ወንጀል መፈጸሙን የማስረዳት ኃላፊነት ያለበት ሲሆን፣ ማስረጃዎችን በማቅረብ እና ምስክሮችን በማሰማት ለፍርድ ቤቱ ድጋፍ ያደርጋል። ታሪካዊ አመጣጡ ሲታይ፣ ገዥው አካል ወይም ንጉሱ ለሕዝብ ሰላም ሲል ወንጀለኞችን የማጥራት ወይም የመቅጣት ሥልጣን የነበረው ሲሆን፣ ይህ አቀማመጥም ያንን ውክልና ያመለክታል።
#ግራ: ተጠርጣሪ/ተከሳሽና ጠበቃው
በተቃራኒው፣ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ከጠበቃው ጋር በፍርድ ቤቱ በስተግራ በኩል ይቆማሉ ወይም ይቀመጣሉ። ይህ አቀማመጥ ደግሞ ተከሳሹ ራሱን የመከላከል መብት እንዳለውና የተከሰሰበትን ወንጀል የመካድ ወይም ማስረጃዎችን የማስተባበል ዕድል እንዳለው ያሳያል። ታሪካዊ በሆነ መንገድ፣ ተከሳሹ ብዙውን ጊዜ ከገዥው አካል ወይም ከተቋማዊ ሥልጣን ጋር ተጋጣሚ እንደሆነ ስለሚታይ፣ ይህ አቀማመጥ ሚዛንን ለመጠበቅ እና የመከላከያ ወገንን ቦታ ለመስጠት ሲባል የተደረገ ነው።
በፍታብሔር ችሎት
#ቀኝ: ከሳሽ (አመልካች)
በፍትሐብሔር ጉዳዮች፣ ክስ የመሠረተው ወገን ወይም ከሳሽ (አመልካች) በፍርድ ቤቱ በስተቀኝ በኩል ይቀመጣል። ከሳሹ የሆነ መብቱ እንደተጣሰ ወይም ዕዳ እንደሚገባው የሚያምን ሲሆን፣ ለፍርድ ቤቱ በማቅረብ ፍትሕ ይፈልጋል። ይህ አቀማመጥም ቢሆን ተነሳሽነቱን ወስዶ ክስ የመሠረተውን ወገን ያመለክታል።
#ግራ: ተከሳሽ (መልስ ሰጭ)
ተከሳሹ (መልስ ሰጭ) ደግሞ በግራ በኩል ይቀመጣል። ተከሳሹ በቀረበበት ክስ ላይ ምላሽ የመስጠት ወይም ክሱን የመካድ መብት አለው። እንደ ወንጀል ጉዳዩ ሁሉ፣ ይህ አቀማመጥም ሚዛንን ለመጠበቅ እና እያንዳንዱ ወገን የራሱን ጉዳይ ለማቅረብ እኩል ዕድል እንዲኖረው ታስቦ የተደረገ ነው።
ታሪካዊና ሥርዓታዊ ጠቀሜታ
ይህ የግራና የቀኝ አቀማመጥ ከጥንታዊ የፍርድ አሰጣጥ ሥርዓቶች የመነጨ ሲሆን፣ በብዙ ባሕሎች ውስጥ የዳኝነት ሥርዓቱ አካል ሆኖ ቆይቷል። ዋነኛው ዓላማው፦
#ሥርዓት ማስያዝ: የችሎቱን ሂደት ሥርዓት ባለው መንገድ ለመምራት ይረዳል።
#ሚና መለየት: እያንዳንዱ ወገን ያለውን ሚና እና ኃላፊነት ለዳኞችም ሆነ ለተመልካቾች ግልጽ ያደርጋል።
#ፍትሐዊነት: ለተከሳሹ ወይም ምላሽ ሰጪው ራሱን ለመከላከል ተገቢውን ቦታ በመስጠት የፍትሕን ሚዛናዊነት ለማረጋገጥ ይረዳል።
#ክብርና ሥርዓት: በፍርድ ቤት ውስጥ የሚደረገውን ክርክር በአክብሮትና በሥርዓት እንዲካሄድ ያበረታታል።
በመሆኑም፣ በፍርድ ቤት በሚቀርቡበት ጊዜ ይህን ሥርዓት ማወቅ እና መከተል የችሎቱ አካል ከመሆንም በላይ፣ ለፍትሕ ሥርዓቱ የሚሰጠውን ክብር የሚያሳይ ነው።
ጠበቃ እና ህግ አማካሪ #Mikias_Melak
❤24👍5
ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው ውሳኔ የተሰጠበትን ድንጋጌ አርሞ አፀደቀ
-------------------
(ዜና ፓርላማ) ሰኔ 30 ፣ 2017 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ልዩ ስብሰባው፤ በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም በሚል ከሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረበ የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አፅድቋል፡፡
ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው፤ ከአሁን በፊት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ አርሞ አፅድቋል፡፡
የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ ያቀረቡ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 37ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፤ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1387/2017 አድርጎ ማፅደቁ አስታውሰዋል፡፡
ከአሁን በፊት የነበረው የረቂቅ አዋጅ ድንጋጌ እንዲታረም መደረጉ አተገባበሩ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ሊያስከትል ስለሚችል ረቂቅ አዋጁን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አስረድተዋል፡፡
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 780/2005ን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1387/2017 ላይ ከነባሩ አዋጅ አንቀፅ 26 ንዑስ አንቀፅ (3) ቀጥሎ አዲስ ንዑስ አንቀፅ (4) ማሻሻያ የተደረገበት መሆኑን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አብራርተዋል፡፡
የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፤ ረቂቅ አዋጁ ለሰብአዊ መብት ጥሰት በር የሚከፍት በመሆኑ ድንጋጌውን መሻሻሉ ተገቢነት ያለው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በፍትህ ተቋማት በምርመራ ሂዴት ላይ በዜጎች አላስፈላጊ ድርጊት እንዳይፈፅሙ ክፍተት እንዳይሰጥ ለማስቻል የድንጋጌውን እርምት በጥሩ ጎን እንደሚረዱት የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
አዋጁም ለሕትመት ሳይበቃ ቀድሞ እንዲታረምና እንዲስተካከል መደረጉ የሚበረታታ ተግባር መሆኑን የምክር ቤት አባላት ገልጸዋል፡፡
በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ስነ ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ድንጋጌው መሻሻያ ተደርጎበት፤ የውሳኔ ሃሳብ፤ ውሳኔ ቁጥር 11/2017 ሆኖ በአንድ ተአቅቦ፤ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
ምንጭ፦ HPR.
-------------------
(ዜና ፓርላማ) ሰኔ 30 ፣ 2017 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ልዩ ስብሰባው፤ በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም በሚል ከሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረበ የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አፅድቋል፡፡
ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው፤ ከአሁን በፊት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ አርሞ አፅድቋል፡፡
የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ ያቀረቡ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 37ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፤ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1387/2017 አድርጎ ማፅደቁ አስታውሰዋል፡፡
ከአሁን በፊት የነበረው የረቂቅ አዋጅ ድንጋጌ እንዲታረም መደረጉ አተገባበሩ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ሊያስከትል ስለሚችል ረቂቅ አዋጁን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አስረድተዋል፡፡
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 780/2005ን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1387/2017 ላይ ከነባሩ አዋጅ አንቀፅ 26 ንዑስ አንቀፅ (3) ቀጥሎ አዲስ ንዑስ አንቀፅ (4) ማሻሻያ የተደረገበት መሆኑን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አብራርተዋል፡፡
የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፤ ረቂቅ አዋጁ ለሰብአዊ መብት ጥሰት በር የሚከፍት በመሆኑ ድንጋጌውን መሻሻሉ ተገቢነት ያለው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በፍትህ ተቋማት በምርመራ ሂዴት ላይ በዜጎች አላስፈላጊ ድርጊት እንዳይፈፅሙ ክፍተት እንዳይሰጥ ለማስቻል የድንጋጌውን እርምት በጥሩ ጎን እንደሚረዱት የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
አዋጁም ለሕትመት ሳይበቃ ቀድሞ እንዲታረምና እንዲስተካከል መደረጉ የሚበረታታ ተግባር መሆኑን የምክር ቤት አባላት ገልጸዋል፡፡
በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ስነ ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ድንጋጌው መሻሻያ ተደርጎበት፤ የውሳኔ ሃሳብ፤ ውሳኔ ቁጥር 11/2017 ሆኖ በአንድ ተአቅቦ፤ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
ምንጭ፦ HPR.
❤12
ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው ውሳኔ የተሰጠበትን ድንጋጌ አርሞ አፀደቀ
-------------------
(ዜና ፓርላማ) ሰኔ 30 ፣ 2017 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ልዩ ስብሰባው፤ በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም በሚል ከሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረበ የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አፅድቋል፡፡
ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው፤ ከአሁን በፊት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ አርሞ አፅድቋል፡፡
የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ ያቀረቡ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 37ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፤ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1387/2017 አድርጎ ማፅደቁ አስታውሰዋል፡፡
ከአሁን በፊት የነበረው የረቂቅ አዋጅ ድንጋጌ እንዲታረም መደረጉ አተገባበሩ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ሊያስከትል ስለሚችል ረቂቅ አዋጁን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አስረድተዋል፡፡
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 780/2005ን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1387/2017 ላይ ከነባሩ አዋጅ አንቀፅ 26 ንዑስ አንቀፅ (3) ቀጥሎ አዲስ ንዑስ አንቀፅ (4) ማሻሻያ የተደረገበት መሆኑን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አብራርተዋል፡፡
የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፤ ረቂቅ አዋጁ ለሰብአዊ መብት ጥሰት በር የሚከፍት በመሆኑ ድንጋጌውን መሻሻሉ ተገቢነት ያለው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በፍትህ ተቋማት በምርመራ ሂዴት ላይ በዜጎች አላስፈላጊ ድርጊት እንዳይፈፅሙ ክፍተት እንዳይሰጥ ለማስቻል የድንጋጌውን እርምት በጥሩ ጎን እንደሚረዱት የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
አዋጁም ለሕትመት ሳይበቃ ቀድሞ እንዲታረምና እንዲስተካከል መደረጉ የሚበረታታ ተግባር መሆኑን የምክር ቤት አባላት ገልጸዋል፡፡
በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ስነ ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ድንጋጌው መሻሻያ ተደርጎበት፤ የውሳኔ ሃሳብ፤ ውሳኔ ቁጥር 11/2017 ሆኖ በአንድ ተአቅቦ፤ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
#HPR
-------------------
(ዜና ፓርላማ) ሰኔ 30 ፣ 2017 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ልዩ ስብሰባው፤ በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም በሚል ከሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረበ የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አፅድቋል፡፡
ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው፤ ከአሁን በፊት ውሳኔ የተሰጠበት ድንጋጌ እንዲታረም የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ አርሞ አፅድቋል፡፡
የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ ያቀረቡ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 37ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፤ ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1387/2017 አድርጎ ማፅደቁ አስታውሰዋል፡፡
ከአሁን በፊት የነበረው የረቂቅ አዋጅ ድንጋጌ እንዲታረም መደረጉ አተገባበሩ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ሊያስከትል ስለሚችል ረቂቅ አዋጁን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አስረድተዋል፡፡
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብንና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 780/2005ን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1387/2017 ላይ ከነባሩ አዋጅ አንቀፅ 26 ንዑስ አንቀፅ (3) ቀጥሎ አዲስ ንዑስ አንቀፅ (4) ማሻሻያ የተደረገበት መሆኑን የተከበሩ አቶ ኢሳ ቦሩ አብራርተዋል፡፡
የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፤ ረቂቅ አዋጁ ለሰብአዊ መብት ጥሰት በር የሚከፍት በመሆኑ ድንጋጌውን መሻሻሉ ተገቢነት ያለው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በፍትህ ተቋማት በምርመራ ሂዴት ላይ በዜጎች አላስፈላጊ ድርጊት እንዳይፈፅሙ ክፍተት እንዳይሰጥ ለማስቻል የድንጋጌውን እርምት በጥሩ ጎን እንደሚረዱት የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
አዋጁም ለሕትመት ሳይበቃ ቀድሞ እንዲታረምና እንዲስተካከል መደረጉ የሚበረታታ ተግባር መሆኑን የምክር ቤት አባላት ገልጸዋል፡፡
በምክር ቤቱ የአሠራር እና የአባላት ስነ ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 49 (2)ሀ መሠረት ድንጋጌው መሻሻያ ተደርጎበት፤ የውሳኔ ሃሳብ፤ ውሳኔ ቁጥር 11/2017 ሆኖ በአንድ ተአቅቦ፤ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
#HPR
❤17👍3
የንግድ ሥራ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሞያ ፍቃድ ብቻ አገልግሎት የሚሰጡ ጠበቆች ፣የኢንሹራንስ ወኪሎች ፣ኢንሹራንስ ጉዳት ገማች ግለሰቦች በሚመለከት:-
➡️ ከግብር አመቱ አጠቃላይ እንደ ገቢ 35 በመቶ እንደ ወጪ 65 በመቶ ግብር የሚከፈልበት ገቢ ሆኖ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ።
➡️ የንግድ ሥራ ያልሆነ ገቢ ያላቸው የመኖሪያ ቤት አከራዮች ከግብር አመቱ አጠቃላይ ገቢ 35 በመቶ እንደ ወጪ 65 በመቶ ግብር የሚከፈልበት ገቢ ሆኖ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ።
➡️ በግል ኮድ 02 እና በንግድ ኮድ 03 ተሸከርካሪ የኪራይ አገልግሎት የሚሰጡ አጠቃላይ የኪራይ ገቢ ላይ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት በመረጃ የሚወሰን በመሆኑ ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ።
➡️ በህግ ደረሰኝ የመጠቀም ግዴታ ተፈጻሚ የማይደረግባቸው የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች /በቴክኖሎጂ ስምሪት የሚሰጣቸውን የሜትር ታከሲዎች ጨምሮ/ የገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 410/2009 ሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ መወሰኑን ይገልጻል።
(ተጨማሪውን ከተያያዘው ደብዳቤ ይመልከቱ)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba
@tikvahethiopia
Mikias_Melak
በማናቸውም ፍርድ ቤት ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#AleHig #አለሕግ #አለሕግ #ህግ
➡️ ከግብር አመቱ አጠቃላይ እንደ ገቢ 35 በመቶ እንደ ወጪ 65 በመቶ ግብር የሚከፈልበት ገቢ ሆኖ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ።
➡️ የንግድ ሥራ ያልሆነ ገቢ ያላቸው የመኖሪያ ቤት አከራዮች ከግብር አመቱ አጠቃላይ ገቢ 35 በመቶ እንደ ወጪ 65 በመቶ ግብር የሚከፈልበት ገቢ ሆኖ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ።
➡️ በግል ኮድ 02 እና በንግድ ኮድ 03 ተሸከርካሪ የኪራይ አገልግሎት የሚሰጡ አጠቃላይ የኪራይ ገቢ ላይ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት በመረጃ የሚወሰን በመሆኑ ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ።
➡️ በህግ ደረሰኝ የመጠቀም ግዴታ ተፈጻሚ የማይደረግባቸው የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች /በቴክኖሎጂ ስምሪት የሚሰጣቸውን የሜትር ታከሲዎች ጨምሮ/ የገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 410/2009 ሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብሩን በማስላት ተወስኖ ገቢው እንዲሰበሰብ መወሰኑን ይገልጻል።
(ተጨማሪውን ከተያያዘው ደብዳቤ ይመልከቱ)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba
@tikvahethiopia
Mikias_Melak
በማናቸውም ፍርድ ቤት ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#AleHig #አለሕግ #አለሕግ #ህግ
❤8👍1
የ2017_የጠበቆች_ግብር_አሰባሰብን_ይመለከታል.pdf
1.5 MB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የ2017 ዓ.ም የግብር ዘመን ግብር አወሳሰንና አሰባሰብ አሠራር መላክን ይመለከታል በሚል ርዕስ ጠበቆች ለ2017 በጀት ዓመት ከግብር ዓመቱ አጠቃላይ ገቢ 35% እንደ ወጪ 65% ግብር የሚከፈልበት ገቢ ሆኖ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብሩን በማስላት ተሰውኖ ገቢውን እንዲሰበሰብ በማለት ትዕዛዝ ሰጥቷል። ውሳኔውን ከዚህ ያግኙ
ደረጃ ሀ እና ለ የሒሳብ መዝገብ በለመያዛቸው ምክንያት የግብር ማስከፈያ የማትሪፈያ ህዳጉ እጥፍ ተወስዶ እና የታክስ ጉዳቱን 40 በመቶ እና የታክሱን እጥፍ በመቅጣት ሕጉን ተፈጻሚ እንዲደረግ ብሏል፤
ደረጃ ሀ እና ለ የሒሳብ መዝገብ በለመያዛቸው ምክንያት የግብር ማስከፈያ የማትሪፈያ ህዳጉ እጥፍ ተወስዶ እና የታክስ ጉዳቱን 40 በመቶ እና የታክሱን እጥፍ በመቅጣት ሕጉን ተፈጻሚ እንዲደረግ ብሏል፤
❤7
ከዩቲዩብ ፣ ቲክቶክና ከሌሎች የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ሊጣል ነው
በኢትዮጵያ ለዘጠኝ ዓመታት ስራ ላይ የቆየውን የገቢ ግብር አዋጅ ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ለመጣል የሚያስችል ንዑስ አንቀጽ መካተቱ ታውቋል።
በታቀደው የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ መሰረት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ የሚገኝ ገቢ (ለምሳሌ ከዩቲዩብ፣ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ እና ሌሎችም መድረኮች) ፣ በኢንተርኔት ከሚሰራጩ መረጃዎች እንደሚሁም ከሚፈፀሙ ግብይቶች፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከመሳሰሉት የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር እንደሚጣልባቸው በዝርዝር ያስቀምጣል።
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ዉይይት እየተደረገበት የሚገኘዉ ይህ ረቂቅ አዋጅ ፤ እነዚህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በመደበኛነት የሚከናወኑ ከሆነ፣ የሚገኘው ገቢ በንግድ ስራ ገቢ ስር የሚመደብ ሲሆን፣ የንግድ ስራ ገቢ ግብርም የሚከፈልበት መሆኑን ይገልጻል።
ሆኖም፣ በአዋጁ የተቀመጡትን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ፣ ገቢው “ሌሎች ገቢዎች” በሚለው ስር ተመድቦ ከጠቅላላ ገቢው ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ግብር እንዲከፈልበት ይደረጋል ይላል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ለዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ክፍያ የሚያመቻቹ መድረኮች ለእያንዳንዱ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ የተከፈለውን ገንዘብ የሚያሳይ ሪፖርት ለታክስ ባለስልጣኑ የመላክ ግዴታ እንደሚኖርባቸው ያስቀምጣል።
ይህን ተከትሎም፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት፣ ገቢያቸውን የማስታወቅ እና ሌሎች የታክስ ከፋይ ግዴታዎችን የመወጣት ሃላፊነት እንደሚጠበቅባቸው ያስገድዳል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
በኢትዮጵያ ለዘጠኝ ዓመታት ስራ ላይ የቆየውን የገቢ ግብር አዋጅ ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ለመጣል የሚያስችል ንዑስ አንቀጽ መካተቱ ታውቋል።
በታቀደው የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ መሰረት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ የሚገኝ ገቢ (ለምሳሌ ከዩቲዩብ፣ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ እና ሌሎችም መድረኮች) ፣ በኢንተርኔት ከሚሰራጩ መረጃዎች እንደሚሁም ከሚፈፀሙ ግብይቶች፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከመሳሰሉት የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር እንደሚጣልባቸው በዝርዝር ያስቀምጣል።
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ዉይይት እየተደረገበት የሚገኘዉ ይህ ረቂቅ አዋጅ ፤ እነዚህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በመደበኛነት የሚከናወኑ ከሆነ፣ የሚገኘው ገቢ በንግድ ስራ ገቢ ስር የሚመደብ ሲሆን፣ የንግድ ስራ ገቢ ግብርም የሚከፈልበት መሆኑን ይገልጻል።
ሆኖም፣ በአዋጁ የተቀመጡትን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ፣ ገቢው “ሌሎች ገቢዎች” በሚለው ስር ተመድቦ ከጠቅላላ ገቢው ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ግብር እንዲከፈልበት ይደረጋል ይላል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ለዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ክፍያ የሚያመቻቹ መድረኮች ለእያንዳንዱ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ የተከፈለውን ገንዘብ የሚያሳይ ሪፖርት ለታክስ ባለስልጣኑ የመላክ ግዴታ እንደሚኖርባቸው ያስቀምጣል።
ይህን ተከትሎም፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት፣ ገቢያቸውን የማስታወቅ እና ሌሎች የታክስ ከፋይ ግዴታዎችን የመወጣት ሃላፊነት እንደሚጠበቅባቸው ያስገድዳል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
❤9💯4
ለራስህ ወሰን መፍጠር: አንድ ሰው ችላ ሲልህ አንተም ርቀትህን ስትጠብቅ፣ ለራስህ ግልጽ የሆነ ወሰን ትፈጥራለህ። ይህም ሌሎች ሰዎች እንዴት ሊይዙህ እንደሚችሉ ያሳያል።
👍28❤4👏4
#HoPR🇪🇹
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው አስቸኳይ ስብሰባ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅ አጽዷል።
የተሻሻው አዋጅ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ 26 አንቀፆች ላይ ማሻሻያ የተደረገበት ናው ተብሏል።
በተሻሻለው አዋጅ ሀገራዊ የፖለቲካ ፓርቲ ለመሆን የ6 ክልሎችን ድጋፍ ማግኘትን ያስገድዳል።
ምክር ቤቱ አዋጁን በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።
ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ስብሰባው ሰፊ ክርክር ሲነሳበት የነበረውን የፌደራል ገቢ ግብር ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ያጸድቃል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
የስታርት አፕ ረቂቅ አዋጅም ዛሬ ያጸድቃል።
@tikvahethiopia
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው አስቸኳይ ስብሰባ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅ አጽዷል።
የተሻሻው አዋጅ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ 26 አንቀፆች ላይ ማሻሻያ የተደረገበት ናው ተብሏል።
በተሻሻለው አዋጅ ሀገራዊ የፖለቲካ ፓርቲ ለመሆን የ6 ክልሎችን ድጋፍ ማግኘትን ያስገድዳል።
ምክር ቤቱ አዋጁን በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።
ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ስብሰባው ሰፊ ክርክር ሲነሳበት የነበረውን የፌደራል ገቢ ግብር ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ያጸድቃል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
የስታርት አፕ ረቂቅ አዋጅም ዛሬ ያጸድቃል።
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤4
#Update
የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅ ፀደቀ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ።
ረቂቅ አዋጁ በአብላጫ ድምጽ ነው የፀደቀው።
ረቂቅ አዋጁ ላይ ሰፊ ክርክር ሲነሳበት እንደነበር ይታወቃል። በተለይ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማሕበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) ረቂቅ አዋጁ ላይ የደመወዝ ገቢ ግብር መነሻ ተብሎ የተቀመጠው 2,000 ብር ወደ 8,324 ብር ከፍ እንዲል ፤ አጠቃላይ አዋጁ የኑሮ ውድነቱንና ጫናውን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እንዲታረም ሲወተውት ነበር።
ከ0 ጀምሮ 10% ፣ 15% ፣ 20% ፣ 25% ፣ 30% ፣ 35% ይቀጥል የነበርው የግብር ምጣኔም በረቂቅ አዋጁ 10% ከመሃል ወጥቶ ከ0 ጀምሮ ቀጥታ ባከፍተኛው 15% መጀመሩንም ታቃውሞ ነበር።
ሌላው 14,100 በላይ የሚያገኝ ሰው 35% ግብር ይከፍላል በሚለው ላይም ጥያቄ ተነስቶ ነበር።
በአሁኑ የኑሮ ውድነት ሰራተኛው በእያንዳንዱ ነገር በምግብ ዋጋ፣ በሚገዛው እቃ 15% ይጨምራል ይሄ በ35% ላይ ሲደመር 50% ይመጣል፤ 7% የጡረታ አለ ሲደመር 57% ከደመወዙ ላይ ይሄዳል በቀረችው 43% ልጆች ያስተምራል ፣ ምግብ ይበላል ፣ ልብስ ይገዛል ፣ ቤት ይከራያል ምንድነው የሚያደርገው ? የሚል የሰራተኛውን ጥያቄ በማንሳት ረቂቁ እንዲታረም ጠይቆ ነበር።
ኮንፌዴሬሽኑ ፤ " መኖር ከማይችል እና በልቶ ከማያድር ሰው ግብር አይሰብሰብም " ብሎም የነበረ ሲሆነ " እንደ ሀገር ግብር መሰብሰብና ልማትም መቀጠል አለበት ፤ የሰው ህይወትም ግን መቀጠል አለበት ፤ ሰው እየተራበ መስራት አይችልም ምርታማ መሆን አይችልም " በማለት ረቂቁ እንዲታረም ብርቱ ጥያቄ አቅርቦ ነበር።
ሌሎችም አካላት ሰፊ ክርክር ሲያደርጉበት የነበረው ረቂቅ አዋጅ በዛሬው ዕለት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጭ ድምጽ ፀድቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamliyAA
@tikvahethiopia
የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅ ፀደቀ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ።
ረቂቅ አዋጁ በአብላጫ ድምጽ ነው የፀደቀው።
ረቂቅ አዋጁ ላይ ሰፊ ክርክር ሲነሳበት እንደነበር ይታወቃል። በተለይ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማሕበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) ረቂቅ አዋጁ ላይ የደመወዝ ገቢ ግብር መነሻ ተብሎ የተቀመጠው 2,000 ብር ወደ 8,324 ብር ከፍ እንዲል ፤ አጠቃላይ አዋጁ የኑሮ ውድነቱንና ጫናውን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እንዲታረም ሲወተውት ነበር።
ከ0 ጀምሮ 10% ፣ 15% ፣ 20% ፣ 25% ፣ 30% ፣ 35% ይቀጥል የነበርው የግብር ምጣኔም በረቂቅ አዋጁ 10% ከመሃል ወጥቶ ከ0 ጀምሮ ቀጥታ ባከፍተኛው 15% መጀመሩንም ታቃውሞ ነበር።
ሌላው 14,100 በላይ የሚያገኝ ሰው 35% ግብር ይከፍላል በሚለው ላይም ጥያቄ ተነስቶ ነበር።
በአሁኑ የኑሮ ውድነት ሰራተኛው በእያንዳንዱ ነገር በምግብ ዋጋ፣ በሚገዛው እቃ 15% ይጨምራል ይሄ በ35% ላይ ሲደመር 50% ይመጣል፤ 7% የጡረታ አለ ሲደመር 57% ከደመወዙ ላይ ይሄዳል በቀረችው 43% ልጆች ያስተምራል ፣ ምግብ ይበላል ፣ ልብስ ይገዛል ፣ ቤት ይከራያል ምንድነው የሚያደርገው ? የሚል የሰራተኛውን ጥያቄ በማንሳት ረቂቁ እንዲታረም ጠይቆ ነበር።
ኮንፌዴሬሽኑ ፤ " መኖር ከማይችል እና በልቶ ከማያድር ሰው ግብር አይሰብሰብም " ብሎም የነበረ ሲሆነ " እንደ ሀገር ግብር መሰብሰብና ልማትም መቀጠል አለበት ፤ የሰው ህይወትም ግን መቀጠል አለበት ፤ ሰው እየተራበ መስራት አይችልም ምርታማ መሆን አይችልም " በማለት ረቂቁ እንዲታረም ብርቱ ጥያቄ አቅርቦ ነበር።
ሌሎችም አካላት ሰፊ ክርክር ሲያደርጉበት የነበረው ረቂቅ አዋጅ በዛሬው ዕለት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጭ ድምጽ ፀድቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamliyAA
@tikvahethiopia
❤27👎8💔1
ከውርስ መንቀል (Dishersion)
ከውርስ መንቀል ማለት አንድ ተናዛዥ የውርስ ሕግ በሚደነግገው መሠረት ባደረገው ኑዛዜ ውስጥ፣ ምክንያቱን በግልጽ በመግለጽ ወይም በዝምታ፣ ከወራሾቹ አንዱን ወይም ከአንድ በላይ የሆኑትን ወራሾች በውርሱ እንዳይካፈሉ ያደረገበት ሥርዓት ነው። ይህ በውርስ ሕግ እውቅና እና ውጤት የሚሰጠው የሕግ ሂደት ነው።
* ከወራሽነት ሙሉ በሙሉ ማውጣት: ከውርስ መንቀል ማለት ከውርስ ሀብቱ ምንም ዓይነት ድርሻ አለማግኘት እንጂ አነስተኛ ድርሻ ማግኘት አይደለም።
* የሕግ ድንጋጌዎች:
* የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 937/1/ ተናዛዡ ከወራሾቹ አንዱን ከወራሽነት የመንቀል መብት እንዳለው ይደነግጋል።
* የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 938/1/ ደግሞ፣ ተናዛዡ ልጅን ወይም ወደታች የሚቆጠረውን ወራሽ ለመንቀል የደረሰበትን ምክንያት በኑዛዜው ውስጥ ካልገለፀ በቀር፣ ያደረገው ኑዛዜ እንደማይፀና ያስቀምጣል። ይህ የሚያሳየው ህጉ የቅርብ ወራሾችን ከውርስ የመንቀል ጉዳይ ላይ ጥብቅ መስፈርቶችን እንዳስቀመጠ ነው።
* ተፈጻሚነት: ይህ እርምጃ ሊወሰድ የሚችለው ሕጉ ወራሾች በሚያደርጋቸው ግለሰቦች ላይ ብቻ ነው። አንድ ግለሰብ የሚወረሰው በ3ኛ ወይም 4ኛ ደረጃ ወራሾች በሚሆኑ ዘመዶቹ ከሆነ፣ ለሌላ ሰው ሲናዘዝ እነዚህን ዘመዶቹን በዝምታ ከውርሱ መንቀል ይችላል።
* አላማ: ከውርስ መንቀል ወራሾችን ከውርስ ሀብት የሚያስወግድ ጠንካራ ውሳኔ ነው። ይህ ውሳኔ በሰከነ አእምሮ እና በቂ ምክንያት መወሰድ እንዳለበት ታሳቢ መሆን አለበት። ያለ በቂ ምክንያት እና በእልህ ወይም በቁጣ ተነሳስቶ የሚደረግ ውሳኔ በዘላቂነት በሰዎች መካከል የስሜት መሻከርን ሊያስከትል ይችላል።
በማናቸውም ፍርድ ቤት ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ሚኪያስ መላክ ተዘጋጅቶ በአለሕግ አማራጭ የሕግ እውቀት እና አገልግሎት የቀረበ ነው።
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#AleHig #አለሕግ #አለሕግ #ህግ
ከውርስ መንቀል ማለት አንድ ተናዛዥ የውርስ ሕግ በሚደነግገው መሠረት ባደረገው ኑዛዜ ውስጥ፣ ምክንያቱን በግልጽ በመግለጽ ወይም በዝምታ፣ ከወራሾቹ አንዱን ወይም ከአንድ በላይ የሆኑትን ወራሾች በውርሱ እንዳይካፈሉ ያደረገበት ሥርዓት ነው። ይህ በውርስ ሕግ እውቅና እና ውጤት የሚሰጠው የሕግ ሂደት ነው።
* ከወራሽነት ሙሉ በሙሉ ማውጣት: ከውርስ መንቀል ማለት ከውርስ ሀብቱ ምንም ዓይነት ድርሻ አለማግኘት እንጂ አነስተኛ ድርሻ ማግኘት አይደለም።
* የሕግ ድንጋጌዎች:
* የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 937/1/ ተናዛዡ ከወራሾቹ አንዱን ከወራሽነት የመንቀል መብት እንዳለው ይደነግጋል።
* የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 938/1/ ደግሞ፣ ተናዛዡ ልጅን ወይም ወደታች የሚቆጠረውን ወራሽ ለመንቀል የደረሰበትን ምክንያት በኑዛዜው ውስጥ ካልገለፀ በቀር፣ ያደረገው ኑዛዜ እንደማይፀና ያስቀምጣል። ይህ የሚያሳየው ህጉ የቅርብ ወራሾችን ከውርስ የመንቀል ጉዳይ ላይ ጥብቅ መስፈርቶችን እንዳስቀመጠ ነው።
* ተፈጻሚነት: ይህ እርምጃ ሊወሰድ የሚችለው ሕጉ ወራሾች በሚያደርጋቸው ግለሰቦች ላይ ብቻ ነው። አንድ ግለሰብ የሚወረሰው በ3ኛ ወይም 4ኛ ደረጃ ወራሾች በሚሆኑ ዘመዶቹ ከሆነ፣ ለሌላ ሰው ሲናዘዝ እነዚህን ዘመዶቹን በዝምታ ከውርሱ መንቀል ይችላል።
* አላማ: ከውርስ መንቀል ወራሾችን ከውርስ ሀብት የሚያስወግድ ጠንካራ ውሳኔ ነው። ይህ ውሳኔ በሰከነ አእምሮ እና በቂ ምክንያት መወሰድ እንዳለበት ታሳቢ መሆን አለበት። ያለ በቂ ምክንያት እና በእልህ ወይም በቁጣ ተነሳስቶ የሚደረግ ውሳኔ በዘላቂነት በሰዎች መካከል የስሜት መሻከርን ሊያስከትል ይችላል።
በማናቸውም ፍርድ ቤት ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ሚኪያስ መላክ ተዘጋጅቶ በአለሕግ አማራጭ የሕግ እውቀት እና አገልግሎት የቀረበ ነው።
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#AleHig #አለሕግ #አለሕግ #ህግ
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
❤11
Civil-and-Family-Registration-Proclamation-No.-1370-2025.pdf
1.5 MB
የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓትን ለመደንገግ የወጣ አዋጅ ቁጥር 1370-2017 ዓ-ም
❤4
Directive_on_the_Issuance_and_Regulation_of_Small_Scale_Fuel_Trade.pdf
363.1 KB
የነዳጅ ማደያ በሌለባቸው ከተሞች እና አካባቢዎች የነዳጅ የችርቻሮ
ንግድ ፈቃድ አሰጣጥና የቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 906/2014
Directive on the Issuance and Regulation of Small-Scale Fuel Trade Licenses in Cities and Areas Without Fuel Stations (Directive No. 906/2014)
👉 Ulagaawwan hayyama daldala qinxaaboo boba'aa argachuuf guutamuu qaban keessaa iddoon hayyamni itti kennamu bakka buufanni boba'aa jiru irraa fageenya Kiiloomeetira 20 qabaachuu kan qabu ta'uu qajeelfama kana keessatti tumamee jira
ንግድ ፈቃድ አሰጣጥና የቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 906/2014
Directive on the Issuance and Regulation of Small-Scale Fuel Trade Licenses in Cities and Areas Without Fuel Stations (Directive No. 906/2014)
👉 Ulagaawwan hayyama daldala qinxaaboo boba'aa argachuuf guutamuu qaban keessaa iddoon hayyamni itti kennamu bakka buufanni boba'aa jiru irraa fageenya Kiiloomeetira 20 qabaachuu kan qabu ta'uu qajeelfama kana keessatti tumamee jira
❤3