Investment Flows to Africa Reached a Record $83 billion in 2021
Foreign direct investment (FDI) to African countries hit a record $83 billion in 2021, according to UNCTAD’s World Investment Report 2022 published on 9 June.
#EthiopianBusinessDaily
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
Foreign direct investment (FDI) to African countries hit a record $83 billion in 2021, according to UNCTAD’s World Investment Report 2022 published on 9 June.
#EthiopianBusinessDaily
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
#ኢትዮጵያ #ኤክሳይዝ_ታክስ
ኤክሳይዝ ታክስ ላይ ማሻሻይ ተደርጎ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል።
ማሻሻያው ቴሌቪዥን እና ቪድዮ ካሜራ ከኤክሳይዝ ታክስ ነፃ እንዲሆኑ፤ ተሽከርካሪዎች ላይም የኤክሳይዝ ታክስ እንዲቀንስ ያደርጋል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ለሁለት ዓመታት እና ከዛ በላይ ሲተገበር የቆየው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ላይ አዳዲስ ማሻሻይ አደርጎ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ማቅረቡ ተሰምቷል።
ማሻሻያ ተድርጎ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ የኤክሳይዝ ታክስ የያዛቸው አዳዲስ ጉዳዮች ፦
- በተሽከርካሪ ላይ ይጣል የነበረው የኤክሳይዝ ታክስ መጠን እንዲቀንስ ያደርጋል ፤
- ከ3000 ሲሲ ባላይ ጉለበት ባላቸው ተሽከርካሪዎች ላይ ይጣል የነበረው 240 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ በረቂቅ አዋጁ 120 አካባቢ ዝቅ እንዲል ይላል ፤
- ከ2501 እስከ 3000 ሲሲ 106 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ ፤
- ከ1501 እስከ 2500 ሲሲ 90 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ ፤
- ከ1500 ሲሲ በታች 66 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ ፤ እንዲጣልባቸው ይላል ረቂቅ አዋጁ።
የገንዘብ ሚኒስቴር የታክስ ፖሊሲ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መሳይ ወልዱ ለብሄራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃል ፤ " አሁን በጣም ትኩረት የምናደርገው ወደ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ነው። ነዳጅን ለማበረታታ አይደለም (የኤክሳይዝ ታክሱ መቀነሱን ማለታቸው ነው) ግን በጣም ከፍ ያለ ከሚሆን ሌሎች ተያያዥ ነገሮች ስላሉት ሲወጣ ይታያል አሁን ያለውን ከፍተኛ ሁለት መቶ አርባ አካባቢ ያለው ወደ መቶ ሃያ አካባቢ ዝቅ እንዲል ፤ በየደረጃው እንደዛ እንዲስተካከል ነው። " ብለዋል።
ዳይሬክተሩ ፤ አዋጁን ለማሻሻል ያስፈለገበት ዋነኛው ምክንያት ከፍተኛ የሆነውን የኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ በመቀነስ #የኤሌክትሪክ_ተሽከርካሪዎች እና የሀገር ውስጥ አምራቾችን ለማበረታታ መሆኑን ገልፀዋል።
አቶ መሳይ ወልዱ ፤ " ታክሱን መቀነስ ብቻ ሳይሆን በተለይ የሀገር ውስጥ ገጣጣሚዎችን በማበረታታት አቅርቦትን ስለሚጨምር ፍላጎትም ይመጣል። አቅርቦትም ስለሚመጣ ዋጋ ተመጣጣኝ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም ፤ ይሄ ወደ ቀረጥና ታክስ ነፃ የሚደረጉ ሩጫ ሁሉ ይቀንሰዋል፤ ይሄ ከፍተኛ መሆኑ ለዛ አንዱ ማበረታቻ ስለሚሰጥ ፤ ዋጋውን ይቀንሰዋል በተለይ የኦውቶሞቲቭ ኢንድስትሪው የሀገር ውስጡ የራሱን ሚና ይጫወታል በማሳደግ እየተረጋጋ ይሄዳል የሚል ሃስብ ነው ያለው። " ሲሉ ገልፀዋል።
በረቂቅ አዋጁ ላይ የተካተተው ሌላው ፤ 10 በመቶ ኤክሳይዝ ታክስ ይጣልባቸው የነበሩት የቪድዮ ካሜራ እና ቴሌቪዥን ከኤክሳይዝ ታክስ ነፃ እንዲሆኑ ተደርጓል።
አቶ መሳይ " በመጀመሪያው ማሻሻያ እራሱ ቴሌቪዥን ወደ 40 % ነበር የነበረው በጣም ተቀንሶ 10% ነው የተደረገው። የቪድዮ ካሜራም እንደዛው ፤ በጣም አስተያየት ተደርጓል የመጀመሪያው ላይ ግን የገቢ ክፍተት እንዳይፈጠር ቀስ በቀስ መውጣት ስላለብን ከ40 % ወደ 10 % ተደርጓል በተለይ ከስነ ጥበብ ከማሳደግ እና ከመደገፍ አንፃር ታይቶ ፣ ቴሌቪዥንም ህብረተሰቡ መረጃ የሚያገኝበት የመንግስት ፖሊሲ እና ስትራቴጂ የሚሰማበት ስለሆነ እሱ ላይም ቅናሽ ተደርጓል። በሂደት ስናየው አሁንም ተጨማሪ ማሻሻያ ያስፈልጋል የሚል ነው #ቴሌቪዥንና #ቪድዮ_ካሜራ በተለይ በዛ ውስጥ ባይካተቱ የሚል ሀሳብ ነው የቀረበው " ሲሉ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ በ2012 ነበር ለ30 ዓመታት ስትጠቀምበት የነበረውን የኤክሳይዝ ታክስ ያሻሻለችው ፤ አሁን ከ3 ዓመት በኃላ የሚደረገው ማሻሻያ ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር እኩል እንድትራመድ ለማድረግ የሚደረግ ጥረት መሆኑ ተገልጿል።
መረጃውን ከብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የተወሰደ ነው።
#Ethiopianbusinessdaily
https://t.me/lawsocieties
ኤክሳይዝ ታክስ ላይ ማሻሻይ ተደርጎ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል።
ማሻሻያው ቴሌቪዥን እና ቪድዮ ካሜራ ከኤክሳይዝ ታክስ ነፃ እንዲሆኑ፤ ተሽከርካሪዎች ላይም የኤክሳይዝ ታክስ እንዲቀንስ ያደርጋል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ለሁለት ዓመታት እና ከዛ በላይ ሲተገበር የቆየው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ላይ አዳዲስ ማሻሻይ አደርጎ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ማቅረቡ ተሰምቷል።
ማሻሻያ ተድርጎ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ የኤክሳይዝ ታክስ የያዛቸው አዳዲስ ጉዳዮች ፦
- በተሽከርካሪ ላይ ይጣል የነበረው የኤክሳይዝ ታክስ መጠን እንዲቀንስ ያደርጋል ፤
- ከ3000 ሲሲ ባላይ ጉለበት ባላቸው ተሽከርካሪዎች ላይ ይጣል የነበረው 240 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ በረቂቅ አዋጁ 120 አካባቢ ዝቅ እንዲል ይላል ፤
- ከ2501 እስከ 3000 ሲሲ 106 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ ፤
- ከ1501 እስከ 2500 ሲሲ 90 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ ፤
- ከ1500 ሲሲ በታች 66 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ ፤ እንዲጣልባቸው ይላል ረቂቅ አዋጁ።
የገንዘብ ሚኒስቴር የታክስ ፖሊሲ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መሳይ ወልዱ ለብሄራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃል ፤ " አሁን በጣም ትኩረት የምናደርገው ወደ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ነው። ነዳጅን ለማበረታታ አይደለም (የኤክሳይዝ ታክሱ መቀነሱን ማለታቸው ነው) ግን በጣም ከፍ ያለ ከሚሆን ሌሎች ተያያዥ ነገሮች ስላሉት ሲወጣ ይታያል አሁን ያለውን ከፍተኛ ሁለት መቶ አርባ አካባቢ ያለው ወደ መቶ ሃያ አካባቢ ዝቅ እንዲል ፤ በየደረጃው እንደዛ እንዲስተካከል ነው። " ብለዋል።
ዳይሬክተሩ ፤ አዋጁን ለማሻሻል ያስፈለገበት ዋነኛው ምክንያት ከፍተኛ የሆነውን የኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ በመቀነስ #የኤሌክትሪክ_ተሽከርካሪዎች እና የሀገር ውስጥ አምራቾችን ለማበረታታ መሆኑን ገልፀዋል።
አቶ መሳይ ወልዱ ፤ " ታክሱን መቀነስ ብቻ ሳይሆን በተለይ የሀገር ውስጥ ገጣጣሚዎችን በማበረታታት አቅርቦትን ስለሚጨምር ፍላጎትም ይመጣል። አቅርቦትም ስለሚመጣ ዋጋ ተመጣጣኝ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም ፤ ይሄ ወደ ቀረጥና ታክስ ነፃ የሚደረጉ ሩጫ ሁሉ ይቀንሰዋል፤ ይሄ ከፍተኛ መሆኑ ለዛ አንዱ ማበረታቻ ስለሚሰጥ ፤ ዋጋውን ይቀንሰዋል በተለይ የኦውቶሞቲቭ ኢንድስትሪው የሀገር ውስጡ የራሱን ሚና ይጫወታል በማሳደግ እየተረጋጋ ይሄዳል የሚል ሃስብ ነው ያለው። " ሲሉ ገልፀዋል።
በረቂቅ አዋጁ ላይ የተካተተው ሌላው ፤ 10 በመቶ ኤክሳይዝ ታክስ ይጣልባቸው የነበሩት የቪድዮ ካሜራ እና ቴሌቪዥን ከኤክሳይዝ ታክስ ነፃ እንዲሆኑ ተደርጓል።
አቶ መሳይ " በመጀመሪያው ማሻሻያ እራሱ ቴሌቪዥን ወደ 40 % ነበር የነበረው በጣም ተቀንሶ 10% ነው የተደረገው። የቪድዮ ካሜራም እንደዛው ፤ በጣም አስተያየት ተደርጓል የመጀመሪያው ላይ ግን የገቢ ክፍተት እንዳይፈጠር ቀስ በቀስ መውጣት ስላለብን ከ40 % ወደ 10 % ተደርጓል በተለይ ከስነ ጥበብ ከማሳደግ እና ከመደገፍ አንፃር ታይቶ ፣ ቴሌቪዥንም ህብረተሰቡ መረጃ የሚያገኝበት የመንግስት ፖሊሲ እና ስትራቴጂ የሚሰማበት ስለሆነ እሱ ላይም ቅናሽ ተደርጓል። በሂደት ስናየው አሁንም ተጨማሪ ማሻሻያ ያስፈልጋል የሚል ነው #ቴሌቪዥንና #ቪድዮ_ካሜራ በተለይ በዛ ውስጥ ባይካተቱ የሚል ሀሳብ ነው የቀረበው " ሲሉ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ በ2012 ነበር ለ30 ዓመታት ስትጠቀምበት የነበረውን የኤክሳይዝ ታክስ ያሻሻለችው ፤ አሁን ከ3 ዓመት በኃላ የሚደረገው ማሻሻያ ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር እኩል እንድትራመድ ለማድረግ የሚደረግ ጥረት መሆኑ ተገልጿል።
መረጃውን ከብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የተወሰደ ነው።
#Ethiopianbusinessdaily
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
በጌጣጌጥ ላይ የሚከፈል የኤክሳይስ ታክስ
በኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ የአፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 67/2013 መሰረት፡-
‹‹
1. የከበሩ ማዕድናትን (አልማዝ፣ ወርቅ፣ ብር እና ወይም ኦፖል ወ.ዘ.ተ) በከፊል የያዙ ጌጣጌጦች የኤክሳይስ ታክስ ይከፈልባቸዋል፡፡
2. በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው ቢኖርም በጌጣጌጥነት ያልተሰራ ጥሬ የከበረ ማዕድን (አልማዝ፣ ወርቅ፣ ብር፣ ኦፖል ከእነዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆኑት) የኤክሳይዝ ታክስ አይከፈልበትም፡፡
3. በጌጣጌጥ ላይ የኤክሳይስ ታክስ የመክፈል ግዴታ ጌጣጌጡ እንደ ተመረተ ይቋቋማል፡፡
4. ለጌጣጌጥ አምራቾች ጥሬው የከበረ ማዕድን እንደ ጥሬ እቃ ይቆጠራል፡፡
5. የከበሩ ማእድናትን (አልማዝ፣ ወርቅ፣ ብር፣ ኦፖል ከእነዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆኑ) የሚያመርቱ የማእድን ኩባንያዎች ለኤክሳይዝ ታክስ የመመዝገብ ግዴታ የለባቸውም፡፡
6. ጌጣጌጥ የሚያመርቱ ድርጅቶች ያመረቱትን ጌጣጌጥ የሸጡበትን የማስረከቢያ እና የሽያጭ ሰነድ መያዝ አለባቸው፡፡
7. የጌጣጌጥ አምራቾች በተፈቀደለት አምራችነት የመመዝገብ እና ሰነዶችን የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
ምንጭ፡- ገቢዎች ሚኒስቴር
#EthiopianBusinessDaily
በኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ የአፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 67/2013 መሰረት፡-
‹‹
1. የከበሩ ማዕድናትን (አልማዝ፣ ወርቅ፣ ብር እና ወይም ኦፖል ወ.ዘ.ተ) በከፊል የያዙ ጌጣጌጦች የኤክሳይስ ታክስ ይከፈልባቸዋል፡፡
2. በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው ቢኖርም በጌጣጌጥነት ያልተሰራ ጥሬ የከበረ ማዕድን (አልማዝ፣ ወርቅ፣ ብር፣ ኦፖል ከእነዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆኑት) የኤክሳይዝ ታክስ አይከፈልበትም፡፡
3. በጌጣጌጥ ላይ የኤክሳይስ ታክስ የመክፈል ግዴታ ጌጣጌጡ እንደ ተመረተ ይቋቋማል፡፡
4. ለጌጣጌጥ አምራቾች ጥሬው የከበረ ማዕድን እንደ ጥሬ እቃ ይቆጠራል፡፡
5. የከበሩ ማእድናትን (አልማዝ፣ ወርቅ፣ ብር፣ ኦፖል ከእነዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆኑ) የሚያመርቱ የማእድን ኩባንያዎች ለኤክሳይዝ ታክስ የመመዝገብ ግዴታ የለባቸውም፡፡
6. ጌጣጌጥ የሚያመርቱ ድርጅቶች ያመረቱትን ጌጣጌጥ የሸጡበትን የማስረከቢያ እና የሽያጭ ሰነድ መያዝ አለባቸው፡፡
7. የጌጣጌጥ አምራቾች በተፈቀደለት አምራችነት የመመዝገብ እና ሰነዶችን የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
ምንጭ፡- ገቢዎች ሚኒስቴር
#EthiopianBusinessDaily
#Daily_Tips: ይህንን ያውቁ ኖሯል?
1. ብሄራዊ ባንክ (Central Bank)= የገንዘብ ስርዓት ባንክ
2. ልማት ባንክ (Development Bank)= የፖሊሲ ባንክ
3. ንግድ ባንክ (Commercial Bank)= የንግድ ባንክ
3. ኢንቨስትመንት ባንክ (Investment Bank)= የመዋዕለ ሰነድ ባንክ/የካፒታል ገበያ ባንክ
Source: The Ethiopian Economist View
#Ethiopianbusinessdaily
1. ብሄራዊ ባንክ (Central Bank)= የገንዘብ ስርዓት ባንክ
2. ልማት ባንክ (Development Bank)= የፖሊሲ ባንክ
3. ንግድ ባንክ (Commercial Bank)= የንግድ ባንክ
3. ኢንቨስትመንት ባንክ (Investment Bank)= የመዋዕለ ሰነድ ባንክ/የካፒታል ገበያ ባንክ
Source: The Ethiopian Economist View
#Ethiopianbusinessdaily
Directive SBB_92_2024.pdf
1.5 MB
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ባንኮች ከባንክ ሥራ ውጪ የሚያደርጉትን ኢንቨስትመንት የሚገድብ አዲስ መመሪያ ዛሬ ይፋ አደረገ።
የመመሪያው ሙሉ ይዘት ከላይ አያይዘነዋል።
Source: Financialethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
የመመሪያው ሙሉ ይዘት ከላይ አያይዘነዋል።
Source: Financialethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የመድኃኒቶች ጥራትና ደህንነትን ለማረጋገጥ ያግዛል የተባለዉ አዲስ መመሪያ ወጣ
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የመድኃኒቶች ጥራትና ደህንነትን ለማረጋገጥ የሚያግዝ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
"የባዮኤክቫለንስ ጥናት ማዕከል እና የባዮአናሊቲካል ላብራቶሪ ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 1043/2017" ተብሎ የሚጠራው ይህ መመሪያ፣ በገበያ ላይ የሚውሉ የመድኃኒት ምርቶች ተመሳሳይ የፈዋሽነት እና የደህንነት ደረጃዎችን ማሟላታቸውን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
በተለይም በጽንስ ስም የሚመረቱ መድኃኒቶች ከታወቁ የመድኃኒት ምርቶች ጋር ተመሳሳይ የሆነ የፈዋሽነት እና የደህንነት ደረጃ እንዲኖራቸው ለማድረግ ያለመ ነው።
ይህ መመሪያ "ባዮኢኩዊቫለንስ" የተሰኘ ልዩ ጥናት በማድረግ በጽንስ ስም የሚመረቱ መድኃኒቶች ከታወቁ የመድኃኒት ምርቶች ጋር ያላቸውን ተመሳሳይነት ማረጋገጥ እንደሚጠበቅባቸው ይደነግጋል።
በተጨማሪም፣ መመሪያው የመድኃኒት
ማምረቻ ተቋማትና ላቦራቶሪዎች ፈቃድና ቁጥጥር ላይ እንደሚያተኩር ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
መመሪያው በኢትዮጵያ የመድኃኒት ቁጥጥር ላይ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን፣ ለመድኃኒት ኢንዱስትሪው ዕድገት አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። በተጨማሪም፣ ለሕዝብ ተደራሽና ጥራት ያላቸውን መድኃኒቶች ለማቅረብ ያለመ ነው ተብሏል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የመድኃኒቶች ጥራትና ደህንነትን ለማረጋገጥ የሚያግዝ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
"የባዮኤክቫለንስ ጥናት ማዕከል እና የባዮአናሊቲካል ላብራቶሪ ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 1043/2017" ተብሎ የሚጠራው ይህ መመሪያ፣ በገበያ ላይ የሚውሉ የመድኃኒት ምርቶች ተመሳሳይ የፈዋሽነት እና የደህንነት ደረጃዎችን ማሟላታቸውን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
በተለይም በጽንስ ስም የሚመረቱ መድኃኒቶች ከታወቁ የመድኃኒት ምርቶች ጋር ተመሳሳይ የሆነ የፈዋሽነት እና የደህንነት ደረጃ እንዲኖራቸው ለማድረግ ያለመ ነው።
ይህ መመሪያ "ባዮኢኩዊቫለንስ" የተሰኘ ልዩ ጥናት በማድረግ በጽንስ ስም የሚመረቱ መድኃኒቶች ከታወቁ የመድኃኒት ምርቶች ጋር ያላቸውን ተመሳሳይነት ማረጋገጥ እንደሚጠበቅባቸው ይደነግጋል።
በተጨማሪም፣ መመሪያው የመድኃኒት
ማምረቻ ተቋማትና ላቦራቶሪዎች ፈቃድና ቁጥጥር ላይ እንደሚያተኩር ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
መመሪያው በኢትዮጵያ የመድኃኒት ቁጥጥር ላይ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን፣ ለመድኃኒት ኢንዱስትሪው ዕድገት አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። በተጨማሪም፣ ለሕዝብ ተደራሽና ጥራት ያላቸውን መድኃኒቶች ለማቅረብ ያለመ ነው ተብሏል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
አዋጆች በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቁ በኋላ ደንብ እስከሚወጣ ድረስ ረዥም ጊዜ እየወሰደ በመሆኑ አዋጆቹ እየተጣሱ እንደሚገኙ ተገለጸ።
በተለይም በቅርቡ የፀደቀው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ደንብ ሳይወጣለት በመዘግየቱ ምክንያት በአዋጁ የተከለከሉ ተግባራት እየተፈጸሙ መሆኑን ምክር ቤቱ የከተማና መሰረተ ልማት የ9 ወራት ሪፖርት ባደመጠበት ወቅት አንስቷል።
ምክር ቤቱ እንደ ምሳሌ የጠቀሰው ይኸው አዋጅ 80 በመቶ የሪል እስቴት ግንባታ ሳይጠናቀቅ መሸጥን የሚከለክል ቢሆንም፣ ደንብ ባለመውጣቱ በአሁኑ ወቅት ግንባታ ያልተጀመረባቸው መሬቶች ሳይቀሩ እየተሸጡ እንዲሁም የተለያዩ ድርድሮች እየተካሄዱ መሆኑን አመልክቷል።
አዋጆች በቶሎ ደንብ ሳይወጣላቸው በመዘግየታቸው ክፍተቶች በመፈጠር አዋጁን የሚጥሱ አካላት እየተበራከቱ መምጣታቸው ስጋት እንደፈጠረም ካፒታል ሰምቷል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት ደንቦችን በማፋጠን የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ጥሪ ቀርቧል።
ይሁን እንጂ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር በበኩላቸው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ተዘጋጅቶ እንዲጸድቅ መደረጉንና አዋጁን ተከትሎ የማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ ረቂቅ ደንቡን የማዳበር ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ በሪፖርታቸው አስታውቀዋል።
አዋጁ በመጽደቁ በሪል እስቴት አልሚዎች እና በቤት ገዥዎች መካከል ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ችግሮችን እየተፈቱ መምጣታቸው እና በቀጣይም አዋጁ ሲተገበር ችግሮችን መሰረታዊ በሆነ መልኩ አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወት ተገልጿል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily
በተለይም በቅርቡ የፀደቀው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ደንብ ሳይወጣለት በመዘግየቱ ምክንያት በአዋጁ የተከለከሉ ተግባራት እየተፈጸሙ መሆኑን ምክር ቤቱ የከተማና መሰረተ ልማት የ9 ወራት ሪፖርት ባደመጠበት ወቅት አንስቷል።
ምክር ቤቱ እንደ ምሳሌ የጠቀሰው ይኸው አዋጅ 80 በመቶ የሪል እስቴት ግንባታ ሳይጠናቀቅ መሸጥን የሚከለክል ቢሆንም፣ ደንብ ባለመውጣቱ በአሁኑ ወቅት ግንባታ ያልተጀመረባቸው መሬቶች ሳይቀሩ እየተሸጡ እንዲሁም የተለያዩ ድርድሮች እየተካሄዱ መሆኑን አመልክቷል።
አዋጆች በቶሎ ደንብ ሳይወጣላቸው በመዘግየታቸው ክፍተቶች በመፈጠር አዋጁን የሚጥሱ አካላት እየተበራከቱ መምጣታቸው ስጋት እንደፈጠረም ካፒታል ሰምቷል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት ደንቦችን በማፋጠን የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ጥሪ ቀርቧል።
ይሁን እንጂ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር በበኩላቸው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ተዘጋጅቶ እንዲጸድቅ መደረጉንና አዋጁን ተከትሎ የማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ ረቂቅ ደንቡን የማዳበር ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ በሪፖርታቸው አስታውቀዋል።
አዋጁ በመጽደቁ በሪል እስቴት አልሚዎች እና በቤት ገዥዎች መካከል ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ችግሮችን እየተፈቱ መምጣታቸው እና በቀጣይም አዋጁ ሲተገበር ችግሮችን መሰረታዊ በሆነ መልኩ አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወት ተገልጿል።
Source: capitalethiopia
#Ethiopianbusinessdaily