አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.55K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን። #Congratulations #ታምራትቶላ #Ethiopia #Alehig #አለሕግ @Lawsocieties
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የተከሰተው በአንድም በሌላም በተለያየ መንገድ ተፅዕኖ የፈጠሩ ኢትዮጵያውያን የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም ሕግ እውቀት ተደራሽነት አሳሳቢ መሆኑን በግልጽ ያሳዬ ነው።
ሕግ እና ስርዓት አክብሮ መስራት ለእራስ ነው።
ማንኛውም ሰው ያለ ፈቃዱ መቅረጽ አይቻልም፣ በተለይም የአንድን ተቋም አሰራር እና ደንብ አክብሮ አገልግሎት ማግኘት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ሕግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም!
ስለሆነም የሰሞኑ #የጆን #ዳንኤል ጉዳይ ከሕግ እና ከተከበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሰራር እና ስርዓት ያፈነገጠ ስሜታዊነት የበዛበት ከንቱ ጩኸትና መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠቀማለን፣ እንጠይቃለን የሚሉትን ጥያቄዎች ያልመለሰ ሆኖ አግኝተነዋል።
በጊዜው የነበረው የአየር ሁኔታ ለመብረር አመች አይደለም ተብሎ በባለሙያዎች በረራውን ሲሰረዝ ለግለሰቡም/#ጆን_ዳንኤል ደህንነት አየር መንገዱ የስራ ግዴታ እና ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ሊሰመርበት ይገባል።
AleHig አለሕግ ከዛሬ ጀምሮ ለማንኛውም ለሶሻል ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ተጠቃሚዎች ነፃ አማራጭ የሕግ እውቀት እንሰጣለን።
መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠይቃለን፣ እንጠይቃለን ከሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም አንፃር።
#አለሕግ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

#Share 👈👈👈👈
780-2005 .pdf
12.2 MB
@Alehig በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብን እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 780/2005 #አለሕግ
Happy New Year 2025! We wish you and your loved ones a remarkable year filled with prosperity, happiness, and countless achievements. May this year be a time of growth, fulfillment, and abundant blessings. Here's to new beginnings and endless possibilities! #አለሕግ @AleHig
#Alehig #አለሕግ AleHig is currently in Nairobi, Kenya💎. Our local phone has not been working for a week, but you can reach us via WhatsApp +251920666595.
#africa #attorney #lawyerlife
East Africa Law Society
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Council of Ministers Approves Draft Law Allowing Foreign Nationals to Own Real Estate in Ethiopia.

The Council of Ministers has recently approved a draft law permitting foreign nationals to own immovable property in Ethiopia and submitted it to parliament for ratification. Once enacted, this law is expected to bring several key benefits, including:

1. Boosting Foreign Investment: The legislation aims to attract foreign capital, stimulating economic growth and development.
2. Expanding the Housing and Real Estate Market: Allowing foreign nationals to own property will increase demand in both residential and commercial real estate, encouraging further development in the sector.
3. Creating Job Opportunities: New investments in construction, real estate, and related services will generate employment opportunities.

Additionally, the Council of Ministers has made decisions on other critical matters, including:
African Finance Corporation (AFC) Membership Agreement: Ethiopia’s accession to the AFC will enhance financial support and development project funding.
African Continental Free Trade Area (AfCFTA) Implementation: The agreement includes tariff reductions to promote intra-African trade and economic integration.
Service Fee Regulations: New guidelines ensure fair and efficient pricing for services provided by transport, logistics, and civil society organizations.

Overall, these reforms are expected to strengthen Ethiopia’s economy and encourage greater foreign investment.
Mikias Melak & Associates Law Office

🔴Attorney and Legal Consultant ጠበቃና የሕግ አማካሪ

Website & Social Media

https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app

📱Facebook:
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/

📱Telegram: ✉️ @MikiasMelak⭐️📱

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com

Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595

Our Commitment
alehig.com #አለሕግ
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት

We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
የፋይዳ ብሄራዊ መታወቂያ ወይም FAN ቁጥር ካልያዙ አገልግሎት እንደማያገኙ የፌደራል ጠበቆች እና የህግ አማካሪዎች ተገቢውን ዝግጅት እንድታደርጉ ማህበሩ ያሳስባል::
#ID #አለሕግ
👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ህግ ትምህርት ቤት ከፌደራል ፍትህ እና ህግ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአርብ ግንቦት 8 ቀን 2017 ጀምሮ እስከ ዛሬ እሁድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ሲካሄድ የቆየው 9ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የህግ ትም/ት ቤቶች የምስለ ችሎት ውድድር ፍጻሜውን አግኝቶል ።

በውድድሩ ላይ 12 ዪኒቨርሲቲይዎች የተሳተፉ ሲሆን።የውድድሩ የመጨረሻ ውጤትም የሚከተለው ነው።

👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል

1.ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ
2.ዮናስ ሙጨ ዳኘ
3.እዮብ ይመች

👉Best Runner Up Team (2ኛ ደረጃን) የያዙት ሰላሌ ዩኒቨረሲቲ ናቸው

1.ሄርሜላ መስፍን
2 ሀዴሳ መረከቡ
3.አብዲ ረታ

👉Second runner up team(3ኛ ደረጃን የያዙት) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ሰሆን
1.ፋሲል ዘለቀ ዘውደ
2.ወርቁ ማስሬ አበበ
3. ፈቲያ ኑረድን መሃመድ

👉Best Memorial Applicant

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ

👉Best Memorial Respondet winner

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the preliminary round competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ

👉Best Femal orator of the preliminary round Competition
ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ

👉Best orator of the final round competition competition

እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ

via:- Law Students Union
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#የዳኞችስነምግባር #አለሕግ #ህግ
ፍትህ ለድሬድዋ ሴት የህግ ተማሪዎች
👇👇👇

#ፍትህለድሬድዋሴትየህግተማሪዎች
#አለሕግ #mootcourt
ፍትህ ለድሬድዋ ሴት የህግ ተማሪዎች
👇👇👇 #ፍትህ #justice #Alehig #ጾታ_እኩልነት #Ethiopia #አለሕግ
#AffirmativeAction #ladiesfirst