የተከበረው ፍርድ ቤት በሚል በዳኞች ፊት የሚቆመው ሕዝብ እርሱም የተከበረ ነው።
ዳኝነት ሕዝብን ለመዳኘት የተሰጠ በትረ-ስልጣን ነው፡፡ የተከበረው ፍርድ ቤት፤ ክቡር ዳኛ፤ ክብርት ዳኛ በማለት በችሎቶች እና በዳኞች ፊት የሚቆመው ተከራካሪ ወገን በትረ-ስልጣኑን ያስጨበጠ እና እርሱም የተከበረ በመሆኑ ተገቢው ክብር ተሰጥቶት ሊስተናገድ ይገባል፡፡
ዳኞች ሰዎች በመሆናቸው የተለያዩ ስሜቶች ሊንጸባረቁባቸው እንደሚችሉ ይገመታል፡፡ በዳኝነት ወንበር ላይሲቀመጡ ግን የዳኝነት ስራቸውን በአግባቡ እንዳይሰሩ ሊያደርጓቸው የሚችሉትን ስሜቶች ለመቆጣጠር የሚያስችላቸው ክህሎት /emotional intelligence / ሊኖራቸው ይገባል፡፡
ዳኞች በየዕለቱ የሚሰጡት ትዕዛዝ፤ ብይን፤ ፍርድ በትውልድ ላይ ይወስናል፡፡ ዳኞች የሚሰጡት ውሳኔ በሕዝብ፤ በሐገር ኢኮኖሚ፤ ፖለቲካ እና ሰላም ላይትልቅ እንድምታ አለው፡፡ ሕዝቦች በሰላም ወጥተው እንዲንቀሳቀሱ፤ ተማሪው እንዲማር፤ ገበሬው እንዲያዘምር፤ ሠራተኛው እንዲሰራ፤ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ፤ የሐይማኖት አባቶች እንዲጸልዩ እንዲሰብኩ፤ ጋብቻ እንዲኖር፤ ትውልድ እንዲቀጥል፤ ማሕበራዊ እሴቶቻችን ወጎቻችን እንዲጠበቁ ዳኞች ትልቅ ድርሻ አላቸው፡፡
አመቺ ያልሆኑ እና አስቻይ ያልሆኑ ሁኔታዎች ቢፈጠሩ እንኳን ሚዛን ጠብቀው ተከራካሪ ወገኖችን አክብረው የመፍረድ ሕገመንግስታዊ እና ሞራላዊ ግዴታ አለባቸው፡፡ ይህን ለማድረግ የሚያስችልም አንድ ሀይል አለ፡-ብእር! ወርቃማ ቀለም! ወርቃማ የዳኛ ማንነት!
እትመት አሰፋ
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#የዳኞችስነምግባር #አለሕግ #ህግ
❤26👍18
👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ህግ ትምህርት ቤት ከፌደራል ፍትህ እና ህግ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአርብ ግንቦት 8 ቀን 2017 ጀምሮ እስከ ዛሬ እሁድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ሲካሄድ የቆየው 9ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የህግ ትም/ት ቤቶች የምስለ ችሎት ውድድር ፍጻሜውን አግኝቶል ።
በውድድሩ ላይ 12 ዪኒቨርሲቲይዎች የተሳተፉ ሲሆን።የውድድሩ የመጨረሻ ውጤትም የሚከተለው ነው።
👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል
1.ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ
2.ዮናስ ሙጨ ዳኘ
3.እዮብ ይመች
👉Best Runner Up Team (2ኛ ደረጃን) የያዙት ሰላሌ ዩኒቨረሲቲ ናቸው
1.ሄርሜላ መስፍን
2 ሀዴሳ መረከቡ
3.አብዲ ረታ
👉Second runner up team(3ኛ ደረጃን የያዙት) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ሰሆን
1.ፋሲል ዘለቀ ዘውደ
2.ወርቁ ማስሬ አበበ
3. ፈቲያ ኑረድን መሃመድ
👉Best Memorial Applicant
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best Memorial Respondet winner
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the preliminary round competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best Femal orator of the preliminary round Competition
ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the final round competition competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
via:- Law Students Union
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#የዳኞችስነምግባር #አለሕግ #ህግ
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ህግ ትምህርት ቤት ከፌደራል ፍትህ እና ህግ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአርብ ግንቦት 8 ቀን 2017 ጀምሮ እስከ ዛሬ እሁድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ሲካሄድ የቆየው 9ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የህግ ትም/ት ቤቶች የምስለ ችሎት ውድድር ፍጻሜውን አግኝቶል ።
በውድድሩ ላይ 12 ዪኒቨርሲቲይዎች የተሳተፉ ሲሆን።የውድድሩ የመጨረሻ ውጤትም የሚከተለው ነው።
👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል
1.ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ
2.ዮናስ ሙጨ ዳኘ
3.እዮብ ይመች
👉Best Runner Up Team (2ኛ ደረጃን) የያዙት ሰላሌ ዩኒቨረሲቲ ናቸው
1.ሄርሜላ መስፍን
2 ሀዴሳ መረከቡ
3.አብዲ ረታ
👉Second runner up team(3ኛ ደረጃን የያዙት) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ሰሆን
1.ፋሲል ዘለቀ ዘውደ
2.ወርቁ ማስሬ አበበ
3. ፈቲያ ኑረድን መሃመድ
👉Best Memorial Applicant
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best Memorial Respondet winner
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the preliminary round competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best Femal orator of the preliminary round Competition
ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the final round competition competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
via:- Law Students Union
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#የዳኞችስነምግባር #አለሕግ #ህግ
👍20❤4🥰1👏1