Forwarded from Arey Bin
#ሰላም ለእናንተ ይሁን
እንዲህ ባንዲ መንደር ለመሆን የተገደድነው ለአንድ ትልቅ አላማ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡የመሰባሰባችን ትርጉም ታዲያ ከእያንዳንዳችን የሚጠበቀውን ገንቢ ሃሳብ በመለዋወጥ ለተመሰረተው ህብረት የሚረባ ስራ ለመስራት ነው፡፡በኔ እይታ የመዳከም አይነት ስሜት እንዳይጠናወተን እሰጋለሁ፡፡ባይሆንስ አይነት አስተሳሰብ እየበዛ ቸልተኝነታችን እያደገ እየቻልን አለመቻላችነን እንድናምንና አርፈን እንድንቀመጥ ልንገደድ እንችላለን ብዬም እጠራጠራለሁ፡፡ም/ም እስካሁን የምን እንስራ ምን ይጠበቃል ከእያንዳንዳችን ከዛም እንደ አደረጃጀት ደግሞ ምን እናድርግ አይነት ውይይት እየጠበኩ ነበር፡፡በነገራችን ላይ የቢሮክራሲ ጉዳየ ሆድ አይሞላም ከጉንጭ ማልፋት ያለፈ ትርፍ የለውም ለኛ ደግሞ ይሄ አይበጀንም በላጩ በመተባበርና በመደጋገፍ በመከባበር ወደ ተመሰረትንበት አላማ መራመድ ነው፡፡.
.
.
ይህ ግሩፕ የብዙ ሃሳቦች መፍለቂያ መሆን አለበት፡፡የብዙ የመፍትሄና የአማራጮች ማግኛ ሚዲያ መሆን አለበት፡፡እንዴት ከማለት በፊት ወዴት ይቀድማል ከዛም ቀጣይ ከማንጋ የሚል ነው፡፡ጉዟችን አንድ ነው አለማቀፋዊ ይዘትና አስተሳሰብ ያለው ብቁና ሚዛናዊ እይታ ያለው የህግ ባለሙያ ማፍራት ነው፡፡እንዴት ካልን ወደዚህ ከፍታ መውጫ መሰላሉ ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው....ለምሳሌ...ተመሳሳይ መዋቅራዊ የህግ ት/ት ዝርጋታን መፍጠር፣ምቹ የመማር ማስተማር ኡደትን ማስቀጠል ወይም መፍጠር፣የተለያዩ መድረኮችን በማዘጋጀት የአንድነት ውይይቶችን ማካሄድ አይነት ሊሆን ይችላል፡፡ይህን ለማድረግ ደግሞ ቁርጠኝነትና አንድነት በመስተጋብር መርህ ታስረው መያዝ አለባቸው፡፡
የሆኖ ሆኖ እንወያይ ፡፡
.
.
#አህመድ.M.ከአርባ ምንጭ
እንዲህ ባንዲ መንደር ለመሆን የተገደድነው ለአንድ ትልቅ አላማ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡የመሰባሰባችን ትርጉም ታዲያ ከእያንዳንዳችን የሚጠበቀውን ገንቢ ሃሳብ በመለዋወጥ ለተመሰረተው ህብረት የሚረባ ስራ ለመስራት ነው፡፡በኔ እይታ የመዳከም አይነት ስሜት እንዳይጠናወተን እሰጋለሁ፡፡ባይሆንስ አይነት አስተሳሰብ እየበዛ ቸልተኝነታችን እያደገ እየቻልን አለመቻላችነን እንድናምንና አርፈን እንድንቀመጥ ልንገደድ እንችላለን ብዬም እጠራጠራለሁ፡፡ም/ም እስካሁን የምን እንስራ ምን ይጠበቃል ከእያንዳንዳችን ከዛም እንደ አደረጃጀት ደግሞ ምን እናድርግ አይነት ውይይት እየጠበኩ ነበር፡፡በነገራችን ላይ የቢሮክራሲ ጉዳየ ሆድ አይሞላም ከጉንጭ ማልፋት ያለፈ ትርፍ የለውም ለኛ ደግሞ ይሄ አይበጀንም በላጩ በመተባበርና በመደጋገፍ በመከባበር ወደ ተመሰረትንበት አላማ መራመድ ነው፡፡.
.
.
ይህ ግሩፕ የብዙ ሃሳቦች መፍለቂያ መሆን አለበት፡፡የብዙ የመፍትሄና የአማራጮች ማግኛ ሚዲያ መሆን አለበት፡፡እንዴት ከማለት በፊት ወዴት ይቀድማል ከዛም ቀጣይ ከማንጋ የሚል ነው፡፡ጉዟችን አንድ ነው አለማቀፋዊ ይዘትና አስተሳሰብ ያለው ብቁና ሚዛናዊ እይታ ያለው የህግ ባለሙያ ማፍራት ነው፡፡እንዴት ካልን ወደዚህ ከፍታ መውጫ መሰላሉ ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው....ለምሳሌ...ተመሳሳይ መዋቅራዊ የህግ ት/ት ዝርጋታን መፍጠር፣ምቹ የመማር ማስተማር ኡደትን ማስቀጠል ወይም መፍጠር፣የተለያዩ መድረኮችን በማዘጋጀት የአንድነት ውይይቶችን ማካሄድ አይነት ሊሆን ይችላል፡፡ይህን ለማድረግ ደግሞ ቁርጠኝነትና አንድነት በመስተጋብር መርህ ታስረው መያዝ አለባቸው፡፡
የሆኖ ሆኖ እንወያይ ፡፡
.
.
#አህመድ.M.ከአርባ ምንጭ
#የፍርድ_ቤቱን_ውሳኔ_አጥብቄ_የምቃወም_ቢሆንም_እቀበላለሁ ፣ የዚህን ውጤት የመጨረሻነት ተቀብያለሁ ፤ እንደ ህዝብ ለአንድነታችን እና ለዲሞክራሲያችን ጥንካሬ ስል እሺ እላለሁ።"
ይህን ታሪካዊ ንግግር ያደረገው ለ43ኛ የአሜሪካን ሀገር ፕሬዚዳንትነት ከ ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ ጋር የተወዳደረው እና በጠቅላይ ፍርድ ቤት ብይን 5 -4 በሆነ ድምጽ የተወሰነበት #አል_ጎር ነበር!
ጉዳዩን እንበልጥጠው!
ፍሎሪዳ በአሜሪካ ካሉ ግዛቶች ውሰጥ የምትገኝ እና በፕሬዝዳንትነት ምርጫ ላይ ሁነኛ ሚና ከሚጫወቱ እና ወሳኝ ከሚባሉ ግዛቶች አንዷ ናት ።
ግዛቷ ውስጥ አንድ ሕግ አለ በከባድ ወንጀል የተፈረደበት እና መሰየም ያልተደረገለት ሰው የመምረጥ መብት ይነፈጋል ።
በምርጫው ጊዜ ከዚህ በፊት ወንጀል ሰርተዋል ተብሎ በ Database ተመዝግቦ የሚገኙ ሰዎች ስም ከሌሎች ወንጀል ካልሰሩ ሰዎች ፤ እንዲሁም ወንጀል ቢሰሩም የመምረጥ መብትን ከማያስከለክሉ ቀላል የወንጀል ዓይነት ከሰሩ ሰዎች ጋር የስም መመሳሰል በመፈጠሩ በግዛቲቱ ወደ 91,000 ሰዎች እንዳይመርጡ ተደርገዋል ።
እነዚህ የስም መመሳሰሎች ደግሞ ጥቁር አሜሪካዊያን እና አል ጎርን ይመርጣሉ ተብሎ የሚጠበቁ ሰዎች እንደሆኑም ይገለጻል ፤ ይህ ውጤት አጠቃላይ የምርጫ ውጤትም ላይ ጥላ አጥልቶ ነበር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ በኋላ በመካከላቸው የነበረውን ልዩነት እንመልከት
ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ 2,912,790
አል ጎር 2,912,253
ልዩነት 537 ድምጽ ብቻ
91,000 ሰው በስም መመሳሰል ባይወገድ እና አል ጎርን ቢመርጥ ወይም አብዛኛው አል ጎርን ቢመርጥ በአሜሪካን ታሪክ አል ጎር 43ኛ ፕሬዚዳንት ይሆን ነበር ።
የስም መመሳሰልን ጉዳይ እናፍታታው ።
በፍሎሪዳ ግዛት ውስጥ ወንጀል ከሰራህ ስምህ ዳታቤዝ ላይ ይመዘገባል ፤ በተለይም ከባድ የሚባሉ ወንጀሎቹን ከሰራህ የመምረጥ መብትህ ይነፈጋል ዳታ ቤዝ ላይ Flagged 🛑 ይደረጋል ።
ለምሳሌ 1.Alex L.Smith (ከባድ ወንጀል የሰራ)
2.Allex A.Smith (ወንጀል ያልሰራ) ግን በስም መመሳሰል ከምርጫ የተወገደ
እንግዲህ በዚህ መልክ ሀቁን ያጣው አል ጎር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በኋላ "ምንም ጥርጥር አይኑር፣ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ አጥብቄ ባልስማማም እቀበላለሁ" በማለቱ ይህ ንግግሩ ለፍርድ ቤቱ የሰጠው ቦታን በማመልከት ታሪካዊ ንግግር ሊባል ችሏል ፤ ከግል ምኞቱ በላይ የሀገሪቱን መረጋጋት በማስቀደም ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ እንዳይፈጠር ረድቷል ተብሎም ተንቆለጳጵሷል ።
#ወደ_መልዕክቴ_ልምጣ👇
የኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 79 ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 እንደሚከተለው ይነበባል ።
2. በየትኛውም ደረጃ የሚገኝ የዳኝነት አካል ከማንኛውም የመንግሥት አካል፣ከማንኛውም ባለሥልጣን ሆነ ከማንኛውም ሌላ ተጽዕኖ ነጻ ነው፡፡
3. ዳኞች የዳኝነት ተግባራቸውን በሙሉ ነጻነት ያከናውናሉ፡፡ ከሕግ በስተቀር በሌላ ሁኔታ አይመሩም፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ላይ ችግር የለውም ካላችሁ 10 ገጽ የሚሆኑ ችግሮችን ልጽፍላችሁ እችላለሁ የ አስፈጻሚው አካል ጣልቃ ገበነት ፣ ሙስና ፣ የዳኞች ብቃት ማነስ ፣ የዳኞች ክፍያ ማነስ ለስራው ተነሳሽነት እንዲያጡ ማድረግ ፤ በቴክኖሎጂዎች አለመታገዝ..........
ግን ከእነዚህ ሁሉ ችግሮችም ጋር በቻልነው አቅም የፍርድ ቤቱን ገለልተኝነት እናክብር ፤ ፍርድ ቤቶችን ከአስፈጻሚው አካል ከጫና ነጻ እንዲሆኑ እንስራ ፤ በሕግ እና በሕግ ብቻ እንዲመሩ እናበረታታ ፤ ስነ ምግባር የጎደላቸውን ዳኞችን በሕጉ መሰረት እንቅጣ ፤ ፍርድ ቤት የሕዝብ አመኔታ የሚጣልበት ተቋም ስህተት ቢሰራም እንኳን ሕጉ ባስቀመጠው በራሱ ሰንሰለት የሚስተካከልበት ተቋም እንጂ የሕዝብ የጩኸት ምንጭ እንዳይሆን እንተባበር እንጂ የማንም አካል ጣልቃ ገብነትን አንሻት አንመኝ! ምክንያቱም ውጤቱ ከዚህም እጅግ የከፋ ነውና! አበቃሁ!
#ሰላም ✌️
Abebayehu Geta Enaro
መምህር ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ
ይህን ታሪካዊ ንግግር ያደረገው ለ43ኛ የአሜሪካን ሀገር ፕሬዚዳንትነት ከ ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ ጋር የተወዳደረው እና በጠቅላይ ፍርድ ቤት ብይን 5 -4 በሆነ ድምጽ የተወሰነበት #አል_ጎር ነበር!
ጉዳዩን እንበልጥጠው!
ፍሎሪዳ በአሜሪካ ካሉ ግዛቶች ውሰጥ የምትገኝ እና በፕሬዝዳንትነት ምርጫ ላይ ሁነኛ ሚና ከሚጫወቱ እና ወሳኝ ከሚባሉ ግዛቶች አንዷ ናት ።
ግዛቷ ውስጥ አንድ ሕግ አለ በከባድ ወንጀል የተፈረደበት እና መሰየም ያልተደረገለት ሰው የመምረጥ መብት ይነፈጋል ።
በምርጫው ጊዜ ከዚህ በፊት ወንጀል ሰርተዋል ተብሎ በ Database ተመዝግቦ የሚገኙ ሰዎች ስም ከሌሎች ወንጀል ካልሰሩ ሰዎች ፤ እንዲሁም ወንጀል ቢሰሩም የመምረጥ መብትን ከማያስከለክሉ ቀላል የወንጀል ዓይነት ከሰሩ ሰዎች ጋር የስም መመሳሰል በመፈጠሩ በግዛቲቱ ወደ 91,000 ሰዎች እንዳይመርጡ ተደርገዋል ።
እነዚህ የስም መመሳሰሎች ደግሞ ጥቁር አሜሪካዊያን እና አል ጎርን ይመርጣሉ ተብሎ የሚጠበቁ ሰዎች እንደሆኑም ይገለጻል ፤ ይህ ውጤት አጠቃላይ የምርጫ ውጤትም ላይ ጥላ አጥልቶ ነበር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ በኋላ በመካከላቸው የነበረውን ልዩነት እንመልከት
ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ 2,912,790
አል ጎር 2,912,253
ልዩነት 537 ድምጽ ብቻ
91,000 ሰው በስም መመሳሰል ባይወገድ እና አል ጎርን ቢመርጥ ወይም አብዛኛው አል ጎርን ቢመርጥ በአሜሪካን ታሪክ አል ጎር 43ኛ ፕሬዚዳንት ይሆን ነበር ።
የስም መመሳሰልን ጉዳይ እናፍታታው ።
በፍሎሪዳ ግዛት ውስጥ ወንጀል ከሰራህ ስምህ ዳታቤዝ ላይ ይመዘገባል ፤ በተለይም ከባድ የሚባሉ ወንጀሎቹን ከሰራህ የመምረጥ መብትህ ይነፈጋል ዳታ ቤዝ ላይ Flagged 🛑 ይደረጋል ።
ለምሳሌ 1.Alex L.Smith (ከባድ ወንጀል የሰራ)
2.Allex A.Smith (ወንጀል ያልሰራ) ግን በስም መመሳሰል ከምርጫ የተወገደ
እንግዲህ በዚህ መልክ ሀቁን ያጣው አል ጎር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በኋላ "ምንም ጥርጥር አይኑር፣ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ አጥብቄ ባልስማማም እቀበላለሁ" በማለቱ ይህ ንግግሩ ለፍርድ ቤቱ የሰጠው ቦታን በማመልከት ታሪካዊ ንግግር ሊባል ችሏል ፤ ከግል ምኞቱ በላይ የሀገሪቱን መረጋጋት በማስቀደም ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ እንዳይፈጠር ረድቷል ተብሎም ተንቆለጳጵሷል ።
#ወደ_መልዕክቴ_ልምጣ👇
የኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 79 ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 እንደሚከተለው ይነበባል ።
2. በየትኛውም ደረጃ የሚገኝ የዳኝነት አካል ከማንኛውም የመንግሥት አካል፣ከማንኛውም ባለሥልጣን ሆነ ከማንኛውም ሌላ ተጽዕኖ ነጻ ነው፡፡
3. ዳኞች የዳኝነት ተግባራቸውን በሙሉ ነጻነት ያከናውናሉ፡፡ ከሕግ በስተቀር በሌላ ሁኔታ አይመሩም፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ላይ ችግር የለውም ካላችሁ 10 ገጽ የሚሆኑ ችግሮችን ልጽፍላችሁ እችላለሁ የ አስፈጻሚው አካል ጣልቃ ገበነት ፣ ሙስና ፣ የዳኞች ብቃት ማነስ ፣ የዳኞች ክፍያ ማነስ ለስራው ተነሳሽነት እንዲያጡ ማድረግ ፤ በቴክኖሎጂዎች አለመታገዝ..........
ግን ከእነዚህ ሁሉ ችግሮችም ጋር በቻልነው አቅም የፍርድ ቤቱን ገለልተኝነት እናክብር ፤ ፍርድ ቤቶችን ከአስፈጻሚው አካል ከጫና ነጻ እንዲሆኑ እንስራ ፤ በሕግ እና በሕግ ብቻ እንዲመሩ እናበረታታ ፤ ስነ ምግባር የጎደላቸውን ዳኞችን በሕጉ መሰረት እንቅጣ ፤ ፍርድ ቤት የሕዝብ አመኔታ የሚጣልበት ተቋም ስህተት ቢሰራም እንኳን ሕጉ ባስቀመጠው በራሱ ሰንሰለት የሚስተካከልበት ተቋም እንጂ የሕዝብ የጩኸት ምንጭ እንዳይሆን እንተባበር እንጂ የማንም አካል ጣልቃ ገብነትን አንሻት አንመኝ! ምክንያቱም ውጤቱ ከዚህም እጅግ የከፋ ነውና! አበቃሁ!
#ሰላም ✌️
Abebayehu Geta Enaro
መምህር ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ