አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.88K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ቼክና ዋስትና
በ፦ዮሴፍ አእምሮ (ጠበቃና የሕግ አማካሪ)

በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች ቼክን በተመለከተ በሚደረጉ ክርክሮችም፣ ቼክ ለባንክ እንደቀረበ የሚከፈልበት የንግድ ወረቀት እንደሆነ እና ለሌላ አገልግሎት እንደማይውል መግባባት አለ፡፡ ይህ አቋም ግን አስገዳጅ የህግ ትርጉም የመስጠት ሥልጣን ባለው የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የተለወጠ ይመስላል፡፡ የዚህ ፅሑፍ ዓላማም በቼክ ባህሪ እና በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ላይ ምልከታ ለማድረግ ነው።

ጸሐፊው በጽሑፉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቼክ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ይተቻል።

#cheque #abyssinialawblog

https://www.abyssinialaw.com/blog/cheque-and-guarantee-in-ethiopia
September 19, 2024
በውርስ ሕግ አተረጓጎም ዙሪያ በተሰጡ አንዳንድ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጎሞች ላይ የቀረበ ትችት

በ፦ መላከ ጥላሁን አየነው

ጸሐፊው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ ሲሆኑ በውርስ ሕግ ላያ ያላቸውን ሰፊ ዕወቀትና ልምድ መሠረት በማድረግ በጽሑፋቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጧቸው አስገዳጅ ውሳኔዎች የውርስ ሕጉን ያልተከተሉ መሆኑን ያብራራሉ። በጽሑፋቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በጽሑፋቸው በሚያነሷቸው የሰበር ውሳኔዎች የሕግ ትርጉሞቹ ርስበርስ የሚጋጩ፣ ወጥነት የሌላቸው መሆናቸውን እንዲሁም ለዚህ ምክንያት ነው ያሏቸውን የሕግ ትንታኔ ያቀርባሉ።

የጽሑፉ ዓላማ በሰበር ችሎት የውርስ ሕግ አተረጓጎም ላይ ያለውን ችግር እና የመፍትሄ ሃሳቦች በማሳየት ወደ ፊት የሰበር የሕግ ትርጉሞች ተለውጠው ችግሮቹ ተፈትው የውርስ ክርክሮች ሕጉን መሠረት አድርገው ወጥ፣ ተገማች እና ተመሳሳይ መፍተሄ እንዲያገኙ አስተዋጽዖ ለማድረግ መሆኑን ያሳስባሉ።

ጽሑፉን ቢያነቡ እጅጉን ያተርፋሉ!

መልካም ንባብ
#abyssinialawblog #ውርስ #የሰበርውሳኔትችት

https://www.abyssinialaw.com/blog/criticism-of-some-binding-legal-interpretations-of-the-federal-supreme-court-on-the-interpretation-of-inheritance-law


አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE

#ጠበቃና #የሕግአማካሪ
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak 
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group

👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/

New official website
https://www.alehig.com
October 3, 2024