ንግድ ምልክት Trade Mark .pdf
658.4 KB
የንግድ ምልክት ምዝገባና
ጥበቃ አዋጅ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ጥበቃ አዋጅ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
26 ክሶችን ያልተረታው ዳኛ በ27ኛው ራሱ ተከሰሰ 😳
በኬንያ ምንም አይነት የህግ ትምህርተ ሳይወስድ በሐሰተኛ ትምህርት ማስረጃ ጠበቃ ሆኖ ሲሰራ የነበረ አንድ ግለሰብ በፖሊስ መያዙ ተዘግቧል።
ግለሰቡ ለ26 ክሶች ጠበቃ ሆኖ ቀርቦ ሁሉንም በአሸናፊነት ፋይል አዘግቷል።ነገር ግን የህግ ትምህርት በዲፕሎማም ሆነ በዲግሪ ደረጃ አለመማሩን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሰሞኑን ዘግበዋል። አሁን ላይ 27ኛው ክስ የራሱ ሆኖ ቀርቦለታል😳
Via: DW
Ephrem H. From woldia university school of law
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
በኬንያ ምንም አይነት የህግ ትምህርተ ሳይወስድ በሐሰተኛ ትምህርት ማስረጃ ጠበቃ ሆኖ ሲሰራ የነበረ አንድ ግለሰብ በፖሊስ መያዙ ተዘግቧል።
ግለሰቡ ለ26 ክሶች ጠበቃ ሆኖ ቀርቦ ሁሉንም በአሸናፊነት ፋይል አዘግቷል።ነገር ግን የህግ ትምህርት በዲፕሎማም ሆነ በዲግሪ ደረጃ አለመማሩን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሰሞኑን ዘግበዋል። አሁን ላይ 27ኛው ክስ የራሱ ሆኖ ቀርቦለታል😳
Via: DW
Ephrem H. From woldia university school of law
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
✉✉ችግርን_በሰነድ ✉✉✉✉✉
አንድ የህግ ባለሙያ በባቡር እየተጓዘ ሳለ
አንድ በጣም ቆንጆ የሆነች ልጅ መጥታ ፊት ለፊቱ ከሚገኘው ወንበር ላይ ተቀመጠች።
በዚህም የህግ ባለሙያው ደስ አለው። ቀና ብሎ ሲመለከታት አይን ለአይን ተያዩ ከዛም ፈገግ አለች።
አሁን ደግሞ በይበልጥ ደስ አለው። ትንሽ ቆይታ አጠገቡ ሄዳ ተቀመጠች። በዚህን ጊዜ እጅግ በጣም ደስ አለው።
ትንሽ ቆየችና ወደ ጆሮው ጠጋ ብላ በሹክሹክታ "ያለህን ገንዘብ; የATM ካርድህን ከነፓስ ዎርዱ እና የሞባይል ቀፎህን አሁኑኑ ካልሰጠኸኝ ስትጎነትለኝ እንደ ነበረና ፆታዊ ትንኮሳ እንደደረሰብኝ እዚህ ባቡር ውስጥ ላሉት ሁሉ በመንገር እጮኃለሁ።" አለችው።
የህግ ባለሙያው በቸልተኝነት ቀና ብሎ ተመለከታትና ከቦርሳው ውስጥ ወረቀትና እስክሪብቶ አውጥቶ እንዲህ ብሎ ፃፈላት "ይቅርታ መናገርና መስማት የተሳነኝ ነኝ። እባክሽን ማለት የፈለግሽውን ሁሉ እዚህ ወረቀት ላይ ፃፊልኝ።"
ልጅቷም ቀደም ብላ ስትነግረው የነበረውን ሁሉ ጽፋ ሰጠችው።
የህግ ባለሙያው ወረቀቱን ተቀብሏት በጥሩ ሁኔታ አጥፎ ኪሱ ከከተተው በኋላ ከተቀመጠበት ተነስቶ ጎርነን ባለ ድምጽ ምን ቢላት ጥሩ ነው "አሁን እንደፈለግሽ መጮህ ትቺያለሽ።"
የታሪኩ ምግባር: ሰነድን በአግባቡ መያዝ ምን ግዜም አስፈላጊ ነው።
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
("ዮኒ እንደተረጎመው"]
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
አንድ የህግ ባለሙያ በባቡር እየተጓዘ ሳለ
አንድ በጣም ቆንጆ የሆነች ልጅ መጥታ ፊት ለፊቱ ከሚገኘው ወንበር ላይ ተቀመጠች።
በዚህም የህግ ባለሙያው ደስ አለው። ቀና ብሎ ሲመለከታት አይን ለአይን ተያዩ ከዛም ፈገግ አለች።
አሁን ደግሞ በይበልጥ ደስ አለው። ትንሽ ቆይታ አጠገቡ ሄዳ ተቀመጠች። በዚህን ጊዜ እጅግ በጣም ደስ አለው።
ትንሽ ቆየችና ወደ ጆሮው ጠጋ ብላ በሹክሹክታ "ያለህን ገንዘብ; የATM ካርድህን ከነፓስ ዎርዱ እና የሞባይል ቀፎህን አሁኑኑ ካልሰጠኸኝ ስትጎነትለኝ እንደ ነበረና ፆታዊ ትንኮሳ እንደደረሰብኝ እዚህ ባቡር ውስጥ ላሉት ሁሉ በመንገር እጮኃለሁ።" አለችው።
የህግ ባለሙያው በቸልተኝነት ቀና ብሎ ተመለከታትና ከቦርሳው ውስጥ ወረቀትና እስክሪብቶ አውጥቶ እንዲህ ብሎ ፃፈላት "ይቅርታ መናገርና መስማት የተሳነኝ ነኝ። እባክሽን ማለት የፈለግሽውን ሁሉ እዚህ ወረቀት ላይ ፃፊልኝ።"
ልጅቷም ቀደም ብላ ስትነግረው የነበረውን ሁሉ ጽፋ ሰጠችው።
የህግ ባለሙያው ወረቀቱን ተቀብሏት በጥሩ ሁኔታ አጥፎ ኪሱ ከከተተው በኋላ ከተቀመጠበት ተነስቶ ጎርነን ባለ ድምጽ ምን ቢላት ጥሩ ነው "አሁን እንደፈለግሽ መጮህ ትቺያለሽ።"
የታሪኩ ምግባር: ሰነድን በአግባቡ መያዝ ምን ግዜም አስፈላጊ ነው።
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
("ዮኒ እንደተረጎመው"]
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ማስታወቂያ
።።።።።።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዕጩ ዓቃቤ ሕግነት አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ማውጣት ይታወቃል።
በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከጥቅምት 5 ቀን ጀምሮ ባሉ 15 የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
።።።።።።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዕጩ ዓቃቤ ሕግነት አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ማውጣት ይታወቃል።
በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከጥቅምት 5 ቀን ጀምሮ ባሉ 15 የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
ስለዚህ በተዋወይ ወገኖች የሚደረጉ ውሎች፣ ስምምነቶችና ማረጋገጫዎች ለአጭበርባሪዎች የተጋለጡና ተገልጋዩን ለከፍተኛ ችግር ሊዳርጉ የሚችሉ ስለሆነ ማንኛውም ግለሰብ የሚፈልገውን ሰነድ በህግ ሥልጣን በተሰጠው አካል የተረጋገጠና የተመዘገበ ሰነድ ከሆነ ዋስትና ያለው መሆኑን አረጋጋጩም የሚቀርቡለትን ሰነዶች አስፈላጊውን ማጣራት በማድረግ ትክክለኛነታቸውን ማመሳከሪያዎችን በመጠቀም፣ በማረጋገጥና በመመዝገብ እምነት የሚጣልበት ሰነድ እንዲሆንና አጭበርባሪዎችን መከላከል የስፈልጋል፡፡
በአጠቃላይ የውሎች ምዝገባ ስርዓት አስፈላጊነቱና ጠቀሜታው በአጭሩ የሚከተሉት ናቸው፡-
መንግስትና ዜጎች/ግለሰቦች/የሚያደርጓቸው ግንኙነቶች ህጋዊ ጥበቃና ዋስትና ለመስጠት፣
ለፍትህ ሥርዓቱ እገዛ ማድረግ፣
በተከራካሪ ወገኖች በፍርድ ቤቶች ሊፈጠር የሚችል የሙግት መጨናነቅን መቀነስ፣
ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማቀላጠፍ፣
የእያንዳንዱ ዜጋ የዕለት ተዕለት ኑሮ በሕግ እንዲመራ ማድረግ ናቸው።
መመዝገብ ስለሚገባቸው ሰነዶች
መመዝገብ የሚገባቸው ሰነዶች በዋናነት የሰነዶች ማረጋገጥና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 922/2008 አንቀጽ 9 ላይ የተጠቀሱት ሲሆኑ በአስገዳጅ ሁኔታ መመዝገብ እንዳለበቸው በንዑስ ቁጥር (1) ላይ የተዘረዘሩት ሰነዶች እና በዚህ አዋጅ መሰረት ካልተረጋገጡና ካልተመዘገቡ በስተቀር ህጋዊ ውጤት አይኖራቸውም በማለት
የተደነገጉት፡-
ሀ. አግባብ ባለው ህግ መሰረት መረጋገጥና መመዝገብ ያለባቸው ሰነዶች፣
ለምሳሌ፡- የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የሚመለከቱ ውሎች በጽሁፍ በሚገባ አኳኋን ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው ፊት መሆን አለባቸው፣ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1723፡፡ ስለኑዛዜ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 891 እና ስለ ንግድ ቤት ኪራይ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 አንቀጽ 10(1) መሰረት የተመለከቱ ሰነዶችና ውሎች እና የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡
ለ. የውክልና ሥልጣን መስጫ ወይም መሻሪያ ሰነዶች፣
ሐ. የንግድና ሌሎች ማኅበራት መመስረቻ ጽሁፎች፣ መተዳደሪያ ደንቦች እና ማሻሻያዎቻቸው፣
መ. ባለጉዳዮች እንዲረጋገጡላቸውና እንዲመዘገቡላቸው የሚያቀርቧቸው ሌሎች ሰነዶች ናቸው፡፡
የሽያጭ ውል፣ የመያዣ ውል፣ የስጦታ ውል፣ የብድር ውል፣ የሥራ ቅጥር ውል፣ የእንደራሴነት ውል፣ የውርስ መብት ድርሻ መልቀቅ ውል፣ ከጋብቻ በፊት ንብረት የማስመዝገብ ውል፣ ቃለ መሀላና ማረጋገጫ (Declaration) የመሳሰሉት የተለያዩ የስምምነት ውሎች ሁሉ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ይመዘገባሉ፡፡
ውሎችን የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው የመንግስት አካላት
ውል ለመመዝገብ ሥልጣን በኢትዮጵያ በአዋጅ ቁጥር 922/2008 መሰረት በሌላ ህግ ውሎችን የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው ተቋማት እንደተጠበቀ ሆኖ ውሎችን የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት የሚከተሉት ናቸው፡-
1. የፌደራሉ ሰነድ የማረጋገጥና የመመዝገብ ሥራ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ (በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተሞች)፣
2. በክልል መስተዳድሮች ሰነድ የማረጋገጥና የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት (የክልል ፍትህ ቢሮዎች) ፣
3. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና ቆንስላ ጽ/ቤቶች እንዲሁም በኢትዮጵያ በሚገኙ የውጭ ሀገር ኢምባሲዎችና ቆንስላ ጽ/ቤቶች የተረጋገጡ ሰነዶች፤ በተቀባዩ ሀገር ሕግ እንዲረጋገጡ የሚፈለጉና እና ወደ ውጭ የሚላኩ ሰነዶችን ያረጋግጣል፣
4. በውጭ ሀገር የኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና ቆንስላ ጽ/ቤቶች ወደ ኢትዮጵያ የሚላኩ ሰነዶችን ያረጋግጣሉ፣
5. የመከላከያ ሰራዊት የክፍል ሹሞች በግዳጅ ላይ የሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የሚያቀርቡላቸውን ሰነዶች ያረጋግጣሉ፣
6. የፌደራል ማረሚያ ቤት ኃላፊዎች ከታራሚዎች ወይም ከቀጠሮ እስረኞች የሚያቀርቡላቸውን ሰነዶች ያረጋግጣሉ፣
7. የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የክፍል ሹሞች በግዳጅ ላይ ከሚገኙ የፌደራል የፖሊስ አባላት የሚያቀርቡላቸውን ሰነዶች ያረጋግጣሉ፡፡
የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሚመለከቱ ውሎችን አረጋግጦ ስለ መመዝገብ ጠቅላላ ሁኔታ
ውል በሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ተዋዋይ ወገኖች መካከል የሚደረግ በህግ ተቀባይነት ያለው ስምምነት ነው፡፡ ነገር ግን በአንዳንድ ሁኔታዎች ሕጉ ተዋዋይ ወገኖች የተለየ ሂደት እንዲከተሉ ያስገድዳል፡፡ ከእነዚህ ልዩ ሁኔታዎች ውስጥ የውሉ ፎርም በጽሁፍ እንዲሆንና ውሉ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት ማስመዝገብን ያካትታል፡፡
በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 1725 በግልጽ እንደተደነገገው የተለየ ፎርም /በፅሁፍ መሆን ያባቸው/ ሲል የሚያስቀምጣቸው የውል ዓይነቶች አሉ እነዚህም፡-
1. የማይንቀሳቀስ ንብረት የሚመለከቱ ውሎች፣
2. ከአስተዳደር መስሪያ ቤት ጋር የሚደረጉ ውሎች፣
3. ለብዙ ዘመን የሚቆዩ ውሎች ማለትም የዋስትና፣ የኢንሹራንስ እና ሌሎች በህግ በፅሁፍ መሆን አለባቸው የተባሉ ሌሎች ውሎች ናቸው፡፡
እነዚህን በተመለከተ ለሚደረጉ ውሎች ህጋዊነት በህጉ የተቀመጠውን ቅድመ ሁኔታ ማሟላት ግድ ይላል፡፡ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን አስመልክቶ የተቀመጠን ቅድመ ሁኔታ በተመለከተ በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 1723(1) ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ተዋዋይ ወገኖች ይህን ሳይፈጽሙ ቢገኙ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2877 በተጠቀሰው መሰረት ውሉ ፈራሽ ይሆናል፡፡ ለውሉ ህጋዊነት ማግኘት የውሉ ማረጋገጥና መመዝገብ ሌላው አስገዳጅና አስፈላጊው መከናወን ያለበት ተግባር ነው፡፡
በአጠቃላይ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን በማስመልከት የሚፈጸሙ ውሎች ከሌሎች ውሎች ለየት ባለ ሁኔታ ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርበው እንዲረጋገጡ ማድረግ በአብዛኞቹ የሕግ ሥርዓቶች የሚፈጸም አካሄድ ነው፡፡ በተጨማሪም ሌሎች ሕግ ሥልጣን ባለው አካል ፊት እንዲመዘገቡ ያላቸውና እንዲሁም ተዋዋይ ወገኖች በራሳቸው ፈቃድ እንዲመዘገቡላቸው የሚፈልጓቸውን ውሎች ከሌሎች አስረጅ ሰነዶች ጋር በማድረግ ውሎችን ለመመዝገብ ሥልጣን ወደ ተሰጠው አካል ቀርበው የሚያደርጉት ውል ህጋዊ ውጤት እንዲኖረው ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
©~በንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
በአጠቃላይ የውሎች ምዝገባ ስርዓት አስፈላጊነቱና ጠቀሜታው በአጭሩ የሚከተሉት ናቸው፡-
መንግስትና ዜጎች/ግለሰቦች/የሚያደርጓቸው ግንኙነቶች ህጋዊ ጥበቃና ዋስትና ለመስጠት፣
ለፍትህ ሥርዓቱ እገዛ ማድረግ፣
በተከራካሪ ወገኖች በፍርድ ቤቶች ሊፈጠር የሚችል የሙግት መጨናነቅን መቀነስ፣
ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማቀላጠፍ፣
የእያንዳንዱ ዜጋ የዕለት ተዕለት ኑሮ በሕግ እንዲመራ ማድረግ ናቸው።
መመዝገብ ስለሚገባቸው ሰነዶች
መመዝገብ የሚገባቸው ሰነዶች በዋናነት የሰነዶች ማረጋገጥና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 922/2008 አንቀጽ 9 ላይ የተጠቀሱት ሲሆኑ በአስገዳጅ ሁኔታ መመዝገብ እንዳለበቸው በንዑስ ቁጥር (1) ላይ የተዘረዘሩት ሰነዶች እና በዚህ አዋጅ መሰረት ካልተረጋገጡና ካልተመዘገቡ በስተቀር ህጋዊ ውጤት አይኖራቸውም በማለት
የተደነገጉት፡-
ሀ. አግባብ ባለው ህግ መሰረት መረጋገጥና መመዝገብ ያለባቸው ሰነዶች፣
ለምሳሌ፡- የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የሚመለከቱ ውሎች በጽሁፍ በሚገባ አኳኋን ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው ፊት መሆን አለባቸው፣ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1723፡፡ ስለኑዛዜ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 891 እና ስለ ንግድ ቤት ኪራይ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 አንቀጽ 10(1) መሰረት የተመለከቱ ሰነዶችና ውሎች እና የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡
ለ. የውክልና ሥልጣን መስጫ ወይም መሻሪያ ሰነዶች፣
ሐ. የንግድና ሌሎች ማኅበራት መመስረቻ ጽሁፎች፣ መተዳደሪያ ደንቦች እና ማሻሻያዎቻቸው፣
መ. ባለጉዳዮች እንዲረጋገጡላቸውና እንዲመዘገቡላቸው የሚያቀርቧቸው ሌሎች ሰነዶች ናቸው፡፡
የሽያጭ ውል፣ የመያዣ ውል፣ የስጦታ ውል፣ የብድር ውል፣ የሥራ ቅጥር ውል፣ የእንደራሴነት ውል፣ የውርስ መብት ድርሻ መልቀቅ ውል፣ ከጋብቻ በፊት ንብረት የማስመዝገብ ውል፣ ቃለ መሀላና ማረጋገጫ (Declaration) የመሳሰሉት የተለያዩ የስምምነት ውሎች ሁሉ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ይመዘገባሉ፡፡
ውሎችን የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው የመንግስት አካላት
ውል ለመመዝገብ ሥልጣን በኢትዮጵያ በአዋጅ ቁጥር 922/2008 መሰረት በሌላ ህግ ውሎችን የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው ተቋማት እንደተጠበቀ ሆኖ ውሎችን የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት የሚከተሉት ናቸው፡-
1. የፌደራሉ ሰነድ የማረጋገጥና የመመዝገብ ሥራ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ (በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተሞች)፣
2. በክልል መስተዳድሮች ሰነድ የማረጋገጥና የመመዝገብ ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት (የክልል ፍትህ ቢሮዎች) ፣
3. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና ቆንስላ ጽ/ቤቶች እንዲሁም በኢትዮጵያ በሚገኙ የውጭ ሀገር ኢምባሲዎችና ቆንስላ ጽ/ቤቶች የተረጋገጡ ሰነዶች፤ በተቀባዩ ሀገር ሕግ እንዲረጋገጡ የሚፈለጉና እና ወደ ውጭ የሚላኩ ሰነዶችን ያረጋግጣል፣
4. በውጭ ሀገር የኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና ቆንስላ ጽ/ቤቶች ወደ ኢትዮጵያ የሚላኩ ሰነዶችን ያረጋግጣሉ፣
5. የመከላከያ ሰራዊት የክፍል ሹሞች በግዳጅ ላይ የሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የሚያቀርቡላቸውን ሰነዶች ያረጋግጣሉ፣
6. የፌደራል ማረሚያ ቤት ኃላፊዎች ከታራሚዎች ወይም ከቀጠሮ እስረኞች የሚያቀርቡላቸውን ሰነዶች ያረጋግጣሉ፣
7. የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የክፍል ሹሞች በግዳጅ ላይ ከሚገኙ የፌደራል የፖሊስ አባላት የሚያቀርቡላቸውን ሰነዶች ያረጋግጣሉ፡፡
የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሚመለከቱ ውሎችን አረጋግጦ ስለ መመዝገብ ጠቅላላ ሁኔታ
ውል በሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ተዋዋይ ወገኖች መካከል የሚደረግ በህግ ተቀባይነት ያለው ስምምነት ነው፡፡ ነገር ግን በአንዳንድ ሁኔታዎች ሕጉ ተዋዋይ ወገኖች የተለየ ሂደት እንዲከተሉ ያስገድዳል፡፡ ከእነዚህ ልዩ ሁኔታዎች ውስጥ የውሉ ፎርም በጽሁፍ እንዲሆንና ውሉ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት ማስመዝገብን ያካትታል፡፡
በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 1725 በግልጽ እንደተደነገገው የተለየ ፎርም /በፅሁፍ መሆን ያባቸው/ ሲል የሚያስቀምጣቸው የውል ዓይነቶች አሉ እነዚህም፡-
1. የማይንቀሳቀስ ንብረት የሚመለከቱ ውሎች፣
2. ከአስተዳደር መስሪያ ቤት ጋር የሚደረጉ ውሎች፣
3. ለብዙ ዘመን የሚቆዩ ውሎች ማለትም የዋስትና፣ የኢንሹራንስ እና ሌሎች በህግ በፅሁፍ መሆን አለባቸው የተባሉ ሌሎች ውሎች ናቸው፡፡
እነዚህን በተመለከተ ለሚደረጉ ውሎች ህጋዊነት በህጉ የተቀመጠውን ቅድመ ሁኔታ ማሟላት ግድ ይላል፡፡ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን አስመልክቶ የተቀመጠን ቅድመ ሁኔታ በተመለከተ በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 1723(1) ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ተዋዋይ ወገኖች ይህን ሳይፈጽሙ ቢገኙ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2877 በተጠቀሰው መሰረት ውሉ ፈራሽ ይሆናል፡፡ ለውሉ ህጋዊነት ማግኘት የውሉ ማረጋገጥና መመዝገብ ሌላው አስገዳጅና አስፈላጊው መከናወን ያለበት ተግባር ነው፡፡
በአጠቃላይ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን በማስመልከት የሚፈጸሙ ውሎች ከሌሎች ውሎች ለየት ባለ ሁኔታ ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርበው እንዲረጋገጡ ማድረግ በአብዛኞቹ የሕግ ሥርዓቶች የሚፈጸም አካሄድ ነው፡፡ በተጨማሪም ሌሎች ሕግ ሥልጣን ባለው አካል ፊት እንዲመዘገቡ ያላቸውና እንዲሁም ተዋዋይ ወገኖች በራሳቸው ፈቃድ እንዲመዘገቡላቸው የሚፈልጓቸውን ውሎች ከሌሎች አስረጅ ሰነዶች ጋር በማድረግ ውሎችን ለመመዝገብ ሥልጣን ወደ ተሰጠው አካል ቀርበው የሚያደርጉት ውል ህጋዊ ውጤት እንዲኖረው ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
©~በንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ማስታወቂያ ከኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሶስት መደብ ተመዝጋቢዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ መስከረም 18/2016 ማውጣቱ ይታወቃል።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እስከ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም ድረስ ከዚህ በታች በተቀመጠው ማስታወቂያ ላይ ባለው ፎርም ወይም በተቋሙ ድህረ ገጽ www.eag.gov.et ገብታችሁ አገልግሎታችን በሚለው ሥር በተቀመጠው ለእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ቅጥር ተወዳዳሪዎች መመዝገቢያ ውስጥ ባለው ዝርዝር ማስታወቂያ መሰረት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በፎርሙ ላይ የምትጭኑትን ማስረጃዎች ለፈተና በምትጠሩበት ጊዜ አንድ ቀን ቀድማችሁ ዋናውንና የማይመለስ ኮፒውን ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
https://docs.google.com/forms/d/1zdPhTTswHTdW8jltJNlyxZUgki56HAe0Oz7llsyQtCk/edit?ts=6527f279
©የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
በእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሶስት መደብ ተመዝጋቢዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ መስከረም 18/2016 ማውጣቱ ይታወቃል።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እስከ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም ድረስ ከዚህ በታች በተቀመጠው ማስታወቂያ ላይ ባለው ፎርም ወይም በተቋሙ ድህረ ገጽ www.eag.gov.et ገብታችሁ አገልግሎታችን በሚለው ሥር በተቀመጠው ለእጩ ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ቅጥር ተወዳዳሪዎች መመዝገቢያ ውስጥ ባለው ዝርዝር ማስታወቂያ መሰረት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በፎርሙ ላይ የምትጭኑትን ማስረጃዎች ለፈተና በምትጠሩበት ጊዜ አንድ ቀን ቀድማችሁ ዋናውንና የማይመለስ ኮፒውን ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
https://docs.google.com/forms/d/1zdPhTTswHTdW8jltJNlyxZUgki56HAe0Oz7llsyQtCk/edit?ts=6527f279
©የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ማስታወቂያ
።።።።።።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዕጩ ዓቃቤ ሕግነት አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ማውጣት ይታወቃል።
በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከጥቅምት 5 ቀን ጀምሮ ባሉ 15 የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
።።።።።።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዕጩ ዓቃቤ ሕግነት አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ማውጣት ይታወቃል።
በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከጥቅምት 5 ቀን ጀምሮ ባሉ 15 የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
እነዚህ አራት መሠረታዊ የቼክ መገለጫዋች በቼኩ ላይ ከሌሉ ቼኩ ሕጋዊ አይደለምና ጥንቃቄ አድርጉ
..............................................
1ኛ/ቼኩን ተቀብሎ ክፍያ እንዲፈፅም የታዘዘው የባንክ ቤት ስም በግልፅ በቼክ ላይ ሊኖር ይገባል።ይህም ባንክ በህግ የባንክ ቤትን ስራ ለማከናወን ስልጣን የተሰጠው ተቋም ብቻ መሆን ይኖርበታል።በኢትዮጽያ ከሚገኙ ባንኮች ተመሳስሎ የሚፃፋ የባንክ ቤት ስሞች ስለሚኖሩ ቼኩ ላይ የተፃፈው ባንክ በኢትዮጵያ እውቅና ያለውና ሕጋዊ ፈቃድ አውጥቶ በስራ ላይ የሚገኝ ባንክ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል።በህጋዊ መልኩ ታትመው ከወጡት ጋር ተመሳስለው የሚሰሩ ቼክ መሳይ ሃሰተኛ ሰነዶች እየበዙ በመምጣታቸው ይህን በጥንቃቄ መመልከት ያስፈልጋል።በንግድ ሕጉ በግልፅ እንደተደነገገው ሕጋዊ እውቅና ካለው ባንክ ቼኩ ወጪ እስካልተደረገ ለክፍያ ወደ ባንክ ቢቀርብም ገንዘብ ክፍያ ተፈፃሚ አይሆንም።
2ኛ.ለቼክ አውጪው ሊከፈለው የሚገባውን የገንዘብ መጠን በግልፅ ሊፃፍበት ይገባል። ይህም ሲባል ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ ሌሎች መሟላት የሚገባቸውን ቅድመሁኔታዋች ያላመላከተ መሆን ይጠበቅበታል።አንዳንዶች ቼኩን ሲሰጡ ቼኩ ላይ የሚገልፁት ሌሎች ፅሁፎች ቼኩ ተቀባይነት እንዳይኖረው ያደርጋሉ።ለአብነት ያህል ይህ እስኪደረግ ድረስ ክፍያ ተፈፃሚ እንዳይሆን የሚሉ ክልከላዋች እና ሌሎች መሠል ፅሁፎች የቼኩን ሕጋዊነት የሚያሳጡ ስለሚሆኑ በቼኩ ላይ ከባንክ ወጪ የሚደረገው የገንዘብ መጠን ብቻ የተጠቀሰበት ብቻ እንጂ ሊሆን የሚገባው ከዚህ በተጨማሪ እንደቅድመሁኔታ ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ የሚቀመጡ መስፈርቶች ቼኩ ዋጋ እንዲያጣ የሚያደርጉ ስለሆኑ በቼኩ ላይ የሚገለፁ ፅሁፎችን በጥንቃቄ መመልከት ያስፈልጋል።
3=ቼኩ የወጣበት ቦታ እና ጊዜ በቼኩ ላይ የተፃፈበት መሆን አለበት ።ቼኩ የወጣበትን ቦታናጊዜ የማይገልፅ ከሆነ ህጋዊ ቼክ አይደለም።
4/ በቼኩ ላይ የተገለፀው ገንዘብ ከመቼ ጀምሮ ወጪ መደረግ እንደሚችል ቀኑን ወሩን እና አመተምህረቱን የተገለፀበት እንዲሁም ገንዘቡ የሚከፈልበትን የባንክ ቤት ስም ወይም ቦታ የሚገልፅ መሆን አለበት።ይህን ያላሟላ ቼክ ህጋዊ ያልሆነ ሀሰተኛ ቼክ ሲሆን
ሀሰተኛ ቼክ ማለት ቼክን ለማተም ስልጣን ባለዉ ባንክ ቤት ታትሞ ያልተሰጠ ወይም ታትሞ ከተሰጠዉ ጋር ተመሳስሎ የተሰራ ቼክ መሳይ ሰነድ ነው።
የወንጀል ተጠያቂነት
----------------------------
ማንም ሰዉ ይህንን ሀሰተኛ ቼክ የሰራ ፣ የተገለገለ ወይም ህጋዊ አስመስሎ ለሶስተኛ ወገን ያስተላለፈ እንደሆነ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ
አንቀፅ 375 ና በተከታዮቹ አንቀፃች እንዲሁም በተደራቢነት በወ.ህ.ቁ 692 መሰረት
በማታለል ወንጀል ተጠያቂ ይሆናል።
Via Lawyer Henok
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
..............................................
1ኛ/ቼኩን ተቀብሎ ክፍያ እንዲፈፅም የታዘዘው የባንክ ቤት ስም በግልፅ በቼክ ላይ ሊኖር ይገባል።ይህም ባንክ በህግ የባንክ ቤትን ስራ ለማከናወን ስልጣን የተሰጠው ተቋም ብቻ መሆን ይኖርበታል።በኢትዮጽያ ከሚገኙ ባንኮች ተመሳስሎ የሚፃፋ የባንክ ቤት ስሞች ስለሚኖሩ ቼኩ ላይ የተፃፈው ባንክ በኢትዮጵያ እውቅና ያለውና ሕጋዊ ፈቃድ አውጥቶ በስራ ላይ የሚገኝ ባንክ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል።በህጋዊ መልኩ ታትመው ከወጡት ጋር ተመሳስለው የሚሰሩ ቼክ መሳይ ሃሰተኛ ሰነዶች እየበዙ በመምጣታቸው ይህን በጥንቃቄ መመልከት ያስፈልጋል።በንግድ ሕጉ በግልፅ እንደተደነገገው ሕጋዊ እውቅና ካለው ባንክ ቼኩ ወጪ እስካልተደረገ ለክፍያ ወደ ባንክ ቢቀርብም ገንዘብ ክፍያ ተፈፃሚ አይሆንም።
2ኛ.ለቼክ አውጪው ሊከፈለው የሚገባውን የገንዘብ መጠን በግልፅ ሊፃፍበት ይገባል። ይህም ሲባል ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ ሌሎች መሟላት የሚገባቸውን ቅድመሁኔታዋች ያላመላከተ መሆን ይጠበቅበታል።አንዳንዶች ቼኩን ሲሰጡ ቼኩ ላይ የሚገልፁት ሌሎች ፅሁፎች ቼኩ ተቀባይነት እንዳይኖረው ያደርጋሉ።ለአብነት ያህል ይህ እስኪደረግ ድረስ ክፍያ ተፈፃሚ እንዳይሆን የሚሉ ክልከላዋች እና ሌሎች መሠል ፅሁፎች የቼኩን ሕጋዊነት የሚያሳጡ ስለሚሆኑ በቼኩ ላይ ከባንክ ወጪ የሚደረገው የገንዘብ መጠን ብቻ የተጠቀሰበት ብቻ እንጂ ሊሆን የሚገባው ከዚህ በተጨማሪ እንደቅድመሁኔታ ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ የሚቀመጡ መስፈርቶች ቼኩ ዋጋ እንዲያጣ የሚያደርጉ ስለሆኑ በቼኩ ላይ የሚገለፁ ፅሁፎችን በጥንቃቄ መመልከት ያስፈልጋል።
3=ቼኩ የወጣበት ቦታ እና ጊዜ በቼኩ ላይ የተፃፈበት መሆን አለበት ።ቼኩ የወጣበትን ቦታናጊዜ የማይገልፅ ከሆነ ህጋዊ ቼክ አይደለም።
4/ በቼኩ ላይ የተገለፀው ገንዘብ ከመቼ ጀምሮ ወጪ መደረግ እንደሚችል ቀኑን ወሩን እና አመተምህረቱን የተገለፀበት እንዲሁም ገንዘቡ የሚከፈልበትን የባንክ ቤት ስም ወይም ቦታ የሚገልፅ መሆን አለበት።ይህን ያላሟላ ቼክ ህጋዊ ያልሆነ ሀሰተኛ ቼክ ሲሆን
ሀሰተኛ ቼክ ማለት ቼክን ለማተም ስልጣን ባለዉ ባንክ ቤት ታትሞ ያልተሰጠ ወይም ታትሞ ከተሰጠዉ ጋር ተመሳስሎ የተሰራ ቼክ መሳይ ሰነድ ነው።
የወንጀል ተጠያቂነት
----------------------------
ማንም ሰዉ ይህንን ሀሰተኛ ቼክ የሰራ ፣ የተገለገለ ወይም ህጋዊ አስመስሎ ለሶስተኛ ወገን ያስተላለፈ እንደሆነ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ
አንቀፅ 375 ና በተከታዮቹ አንቀፃች እንዲሁም በተደራቢነት በወ.ህ.ቁ 692 መሰረት
በማታለል ወንጀል ተጠያቂ ይሆናል።
Via Lawyer Henok
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኢት/ ፌደራል ጠበቆች ማህበር አዘጋጅቶ የሚያሰራጨውን የስራ/አባልነት መታወቂያ የመረጃ ማደራጀት ተግባራትን አጠቃሎ ለፌደራል ጠበቆችና የህግ አማካሪዎች ማሰራጨቱን ቀጥሎአል
***
የኢት/ ፌደራል ጠበቆች ማህበር እስከእሁን ድረስ ከ 2160(ሁለት ሺህ አንድ መቶ ስልሳ) በላይ ለሚሆኑ የፌደራል ጠበቆችና የህግ አማካሪዎችን ከሁሉም ክልሎች መረጃዎቻቸውን በማሰባሰብና በማደራጀት ደረጃውን የጠበቀ መታወቂያ ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው::
በዚህም አስቀድሞ ባሳወቀው መሰረት የመታወቂያ ህትመት በዝርዝሩ መሰረት ከፒያሳ ከፍ ብሎ አራዳ ከፍተኛ ፍ/ቤት የፍትህ አካላት ህንፃ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው በማህበሩ ዋና መ/ቤት ቀርባችሁ እንድትወስዱ የተለጠፈ የስም ዝርዝር እንደሚከተለው ነው::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
መጋቢት 26 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
***
የኢት/ ፌደራል ጠበቆች ማህበር እስከእሁን ድረስ ከ 2160(ሁለት ሺህ አንድ መቶ ስልሳ) በላይ ለሚሆኑ የፌደራል ጠበቆችና የህግ አማካሪዎችን ከሁሉም ክልሎች መረጃዎቻቸውን በማሰባሰብና በማደራጀት ደረጃውን የጠበቀ መታወቂያ ማሰራጨቱ የሚታወስ ነው::
በዚህም አስቀድሞ ባሳወቀው መሰረት የመታወቂያ ህትመት በዝርዝሩ መሰረት ከፒያሳ ከፍ ብሎ አራዳ ከፍተኛ ፍ/ቤት የፍትህ አካላት ህንፃ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው በማህበሩ ዋና መ/ቤት ቀርባችሁ እንድትወስዱ የተለጠፈ የስም ዝርዝር እንደሚከተለው ነው::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
መጋቢት 26 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
EFAA BYLAW FINAL PDF.pdf
480.3 KB
ረቂቅ የመተዳደሪያ ደንብ
*******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::
በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
*******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::
በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
Consoledated_Training_Manual_Final draft edited T + H.pdf
211.8 KB
በጠቅላላ ጉባኤ ቀርበው ከሚፀድቁ መመሪያዎች አንዱ የስልጠና መመሪያ ተለቋል::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
በሚከተለው መስፈንጠሪያ የስልጠና መመሪያውን ያንብቡ::
https://t.me/lawsocieties/9482
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 29 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
በሚከተለው መስፈንጠሪያ የስልጠና መመሪያውን ያንብቡ::
https://t.me/lawsocieties/9482
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 29 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የተከሰተው በአንድም በሌላም በተለያየ መንገድ ተፅዕኖ የፈጠሩ ኢትዮጵያውያን የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም ሕግ እውቀት ተደራሽነት አሳሳቢ መሆኑን በግልጽ ያሳዬ ነው።
ሕግ እና ስርዓት አክብሮ መስራት ለእራስ ነው።
ማንኛውም ሰው ያለ ፈቃዱ መቅረጽ አይቻልም፣ በተለይም የአንድን ተቋም አሰራር እና ደንብ አክብሮ አገልግሎት ማግኘት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ሕግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም!
ስለሆነም የሰሞኑ #የጆን #ዳንኤል ጉዳይ ከሕግ እና ከተከበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሰራር እና ስርዓት ያፈነገጠ ስሜታዊነት የበዛበት ከንቱ ጩኸትና መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠቀማለን፣ እንጠይቃለን የሚሉትን ጥያቄዎች ያልመለሰ ሆኖ አግኝተነዋል።
በጊዜው የነበረው የአየር ሁኔታ ለመብረር አመች አይደለም ተብሎ በባለሙያዎች በረራውን ሲሰረዝ ለግለሰቡም/#ጆን_ዳንኤል ደህንነት አየር መንገዱ የስራ ግዴታ እና ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ሊሰመርበት ይገባል።
AleHig አለሕግ ከዛሬ ጀምሮ ለማንኛውም ለሶሻል ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ተጠቃሚዎች ነፃ አማራጭ የሕግ እውቀት እንሰጣለን።
መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠይቃለን፣ እንጠይቃለን ከሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም አንፃር።
#አለሕግ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
#Share 👈👈👈👈
ሕግ እና ስርዓት አክብሮ መስራት ለእራስ ነው።
ማንኛውም ሰው ያለ ፈቃዱ መቅረጽ አይቻልም፣ በተለይም የአንድን ተቋም አሰራር እና ደንብ አክብሮ አገልግሎት ማግኘት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ሕግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም!
ስለሆነም የሰሞኑ #የጆን #ዳንኤል ጉዳይ ከሕግ እና ከተከበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሰራር እና ስርዓት ያፈነገጠ ስሜታዊነት የበዛበት ከንቱ ጩኸትና መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠቀማለን፣ እንጠይቃለን የሚሉትን ጥያቄዎች ያልመለሰ ሆኖ አግኝተነዋል።
በጊዜው የነበረው የአየር ሁኔታ ለመብረር አመች አይደለም ተብሎ በባለሙያዎች በረራውን ሲሰረዝ ለግለሰቡም/#ጆን_ዳንኤል ደህንነት አየር መንገዱ የስራ ግዴታ እና ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ሊሰመርበት ይገባል።
AleHig አለሕግ ከዛሬ ጀምሮ ለማንኛውም ለሶሻል ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ተጠቃሚዎች ነፃ አማራጭ የሕግ እውቀት እንሰጣለን።
መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠይቃለን፣ እንጠይቃለን ከሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም አንፃር።
#አለሕግ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
#Share 👈👈👈👈
ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት የጎደለው የቤት ጥያቄ ...❓❓❓❓❓
ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም ፤ ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጥ መቅረቱ አሳዝኖናል " - ቅሬታ አቅራቢዎች
ለ21 ዓመታት ኮንዶሚኒየም ይደርሰናል ብለው ሲቆጥቡ የቆዩ የኮንዶሚኒየም ነባር ተመዝጋቢዎች ዕጣ ሳይወጣላቸው፣ ቤቶቹ ለልማት ተነሽዎች በመሰጠታቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለማግኘት ሲጠባበቁ የቆዩ በርካታ ተመዝጋቢዎች እያሉ፣ ለልማት ተነሽዎች ቤቶች መሰጠታቸው ኢፍትሐዊ እንደሆነ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልጸዋል፡፡
ይህን ቅሬታ ያቀረቡት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ነው።
" ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም " ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎች " ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጠን መቅረቱ አሳዝኖናል " ብለዋል።
ለልማት ተብሎ ቤታቸው የፈረሰባው ዜጎች ቤት ሲሰጣቸው የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የኮንዶሚኒየም ቤቶች ተመዝጋቢዎች ጉዳይ በዝምታ መታለፉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል፡፡
የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ እስኪያልቅ ድረስ ለምን በመንግሥት የተሠሩ ቤቶች አይሰጡንም ? ያሉት ተመዝጋቢዎቹ፣ ለሁለት አሠርት ዓመታት ቤት ለማግኘት በመጠበቃቸው በተለየ ሁኔታ በከተማ አስተዳደሩ ሊስተናገዱ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቤት ኪራይና የልጆች ትምህርት ቤት ክፍያዎች ጣራ በመንካታቸው፣ ለችግር ተዳርገናል ያሉት ተመዝጋቢዎች፣ የኢትዮጵያ ዜጋ አይደለንም ወይ ሲሉም ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
ለዓመታት ምላሽ በተነፈገው ጥያቄያቸው ምክንያት በመንግሥት ላይ ያላቸው እምነት መሟጠጡን ገልጸዋል፡፡
ተመዝጋቢዎቹ ለሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ሌሎች ተቋማት ቅሬታቸውን ቢያሰሙም እስካሁን መፍትሔ እንዳላገኙ አክለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ምን ምላሽ ሰጡ ?
- አጠቃላይ የቤቶች ግንባታ ከሁለትና ከሦስት ዓመት ተኩል በኋላ የብድር አቅርቦት ችግር ተጨማሪ ግንባታ ማድረግ አላስቻለም፡፡
- ችግሩ እስኪፈታ ድረስ ግንባታ አይካሄድም ፤ ኮርፖሬሽኑ ያለበትን ውዝፍ ዕዳ እስኪከፈል ድረስም ሲያገኝ የነበረው ብድር ተከልክሏል።
- ኮርፖሬሽኑ ካለበት ዕዳ ውስጥ 36 ቢሊዮን ብር ተመላሽ አድርጓል ፤ ቀሪ 37.7 ቢሊዮን ብር ያልተከፈለ ውዝፍ ዕዳ አለበት ፤ ለመክፈልም የተለያዩ አማራጮችን እያጤንን ነው።
- በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር የሚሰጠው ለማጠናቀቂያ ሥራ ብቻ ነው። ለሰፊ የቤት ግንባታ ግን ተጨማሪ ብድር አይሰጥም።
- ለልማት ተነሽዎች ቅድሚያ መስጠትን መመርያው የሚያዝና የሚደግፈው ነው። ነገር ግን የኮንዶሚኒየም ዕጣ ጠባቂዎችን ወደ ጎን ከመግፋት ጋር መገናኘት የለበትም።
- የቤት አቅርቦት ጉዳይ የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የቤት ተመዝጋቢዎች ችግር ብቻ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ በቤት አቅርቦቱ በአማራጭ የቤት ልማት ላይ እየተሠሩ ነው።
- ከተለመዱት 40/60 እና 20/80 ቤቶች በተጨማሪ በ70/30 ፕሮግራምና በማኅበር ቤቶች አቅም ያላቸው እንዲገነቡ የሚያስችል አሠራር ተዘርግቷል።
- ኮርፖሬሽኑ እስካሁን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሲገነባ የነበረው በቦንድ ግዥ ነበር፤ አሁን ግን የከተማ አስተዳደሩ ካለው በጀት ላይ እየመደበ ብድሩን እየከፈለና ለኪራይ የሚሆኑ ቤቶች እየገነባ ነው።
- ከዚህ በተጨማሪ መንግሥትና ባለሀብቶች ተቀናጅተው የሚገነቧቸው ቤቶች አሉ ፤ ለዝቅተኛ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተሰጡ ነው።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎችን በተመለከተ ቁጠባ ያቋረጡ አሉ። ነገር ግን አሁንም ኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች የሉም ወይም ጨርሰን ሰጥተናል አላልንም።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች ቅሬታ ትክክል ነው። ነገር ግን ከተማው ያለበትን የቤት አቅርቦት ችግር ሲፈታ የተመዝጋቢዎቹን ችግርም በዚያው ይፈታል።
- የነባሩ የዕጣ አወጣጥ ሒደት ቆሟል ወይም አልቆመም ብለን መናገር አንችልም፤ ምናልባት የባንክ ብድር ከተመለሰ እንደገና በሌላ ብድር ቤቶች ተገንብተው ለዕጣ ጠባቂዎች ለመስጠት ጥረት ይደረጋል።
- የተመዝጋቢዎች ዕጣ የማውጣት ሒደት ይቀጥላል ወይም አይቀጥልም የሚለው በቤት አቅርቦት ሁኔታው ይወሰናል።
- ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች በአንድም በሌላም መንገድ ቢጣራ ተመዝጋቢዎች አሉ፡፡ ለኮሪደር ልማት ተነሽዎች የ40/60 እና የ20/80 ቤቶች ተሰጥተው አልቀው ወደ ኪራይ ቤት እየተገባ ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሕግና የአስተዳደር በደል ምርመራ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መንግሥቱ ቀና በበኩላቸው፣ በ1997 ዓ.ም. ኮንዶሚኒየም ለማግኘት ተመዝግበው ዕጣ ያልወጣላቸውን በተመለከተ ኮርፖሬሽኑ በደብዳቤ መጠየቁን ገልጸዋል፡፡
ይሁን እንጂ በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ አለመገኘቱን አቶ መንግሥቱ ገልጸው፣ እንደገና በደብዳቤ ተጠይቆም ምላሽ ካልተገኘ ወደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማምራት መታቀዱን ተናግረዋል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
#ቤት ፈላጊዎች ሼር አድርጉ ፣ ፍትህን የምትደግፉ #Share
ቅንነት አያስከፍልም ሼር።
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም ፤ ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጥ መቅረቱ አሳዝኖናል " - ቅሬታ አቅራቢዎች
ለ21 ዓመታት ኮንዶሚኒየም ይደርሰናል ብለው ሲቆጥቡ የቆዩ የኮንዶሚኒየም ነባር ተመዝጋቢዎች ዕጣ ሳይወጣላቸው፣ ቤቶቹ ለልማት ተነሽዎች በመሰጠታቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለማግኘት ሲጠባበቁ የቆዩ በርካታ ተመዝጋቢዎች እያሉ፣ ለልማት ተነሽዎች ቤቶች መሰጠታቸው ኢፍትሐዊ እንደሆነ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልጸዋል፡፡
ይህን ቅሬታ ያቀረቡት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ነው።
" ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም " ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎች " ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጠን መቅረቱ አሳዝኖናል " ብለዋል።
ለልማት ተብሎ ቤታቸው የፈረሰባው ዜጎች ቤት ሲሰጣቸው የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የኮንዶሚኒየም ቤቶች ተመዝጋቢዎች ጉዳይ በዝምታ መታለፉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል፡፡
የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ እስኪያልቅ ድረስ ለምን በመንግሥት የተሠሩ ቤቶች አይሰጡንም ? ያሉት ተመዝጋቢዎቹ፣ ለሁለት አሠርት ዓመታት ቤት ለማግኘት በመጠበቃቸው በተለየ ሁኔታ በከተማ አስተዳደሩ ሊስተናገዱ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቤት ኪራይና የልጆች ትምህርት ቤት ክፍያዎች ጣራ በመንካታቸው፣ ለችግር ተዳርገናል ያሉት ተመዝጋቢዎች፣ የኢትዮጵያ ዜጋ አይደለንም ወይ ሲሉም ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
ለዓመታት ምላሽ በተነፈገው ጥያቄያቸው ምክንያት በመንግሥት ላይ ያላቸው እምነት መሟጠጡን ገልጸዋል፡፡
ተመዝጋቢዎቹ ለሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ሌሎች ተቋማት ቅሬታቸውን ቢያሰሙም እስካሁን መፍትሔ እንዳላገኙ አክለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ምን ምላሽ ሰጡ ?
- አጠቃላይ የቤቶች ግንባታ ከሁለትና ከሦስት ዓመት ተኩል በኋላ የብድር አቅርቦት ችግር ተጨማሪ ግንባታ ማድረግ አላስቻለም፡፡
- ችግሩ እስኪፈታ ድረስ ግንባታ አይካሄድም ፤ ኮርፖሬሽኑ ያለበትን ውዝፍ ዕዳ እስኪከፈል ድረስም ሲያገኝ የነበረው ብድር ተከልክሏል።
- ኮርፖሬሽኑ ካለበት ዕዳ ውስጥ 36 ቢሊዮን ብር ተመላሽ አድርጓል ፤ ቀሪ 37.7 ቢሊዮን ብር ያልተከፈለ ውዝፍ ዕዳ አለበት ፤ ለመክፈልም የተለያዩ አማራጮችን እያጤንን ነው።
- በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር የሚሰጠው ለማጠናቀቂያ ሥራ ብቻ ነው። ለሰፊ የቤት ግንባታ ግን ተጨማሪ ብድር አይሰጥም።
- ለልማት ተነሽዎች ቅድሚያ መስጠትን መመርያው የሚያዝና የሚደግፈው ነው። ነገር ግን የኮንዶሚኒየም ዕጣ ጠባቂዎችን ወደ ጎን ከመግፋት ጋር መገናኘት የለበትም።
- የቤት አቅርቦት ጉዳይ የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የቤት ተመዝጋቢዎች ችግር ብቻ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ በቤት አቅርቦቱ በአማራጭ የቤት ልማት ላይ እየተሠሩ ነው።
- ከተለመዱት 40/60 እና 20/80 ቤቶች በተጨማሪ በ70/30 ፕሮግራምና በማኅበር ቤቶች አቅም ያላቸው እንዲገነቡ የሚያስችል አሠራር ተዘርግቷል።
- ኮርፖሬሽኑ እስካሁን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሲገነባ የነበረው በቦንድ ግዥ ነበር፤ አሁን ግን የከተማ አስተዳደሩ ካለው በጀት ላይ እየመደበ ብድሩን እየከፈለና ለኪራይ የሚሆኑ ቤቶች እየገነባ ነው።
- ከዚህ በተጨማሪ መንግሥትና ባለሀብቶች ተቀናጅተው የሚገነቧቸው ቤቶች አሉ ፤ ለዝቅተኛ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተሰጡ ነው።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎችን በተመለከተ ቁጠባ ያቋረጡ አሉ። ነገር ግን አሁንም ኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች የሉም ወይም ጨርሰን ሰጥተናል አላልንም።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች ቅሬታ ትክክል ነው። ነገር ግን ከተማው ያለበትን የቤት አቅርቦት ችግር ሲፈታ የተመዝጋቢዎቹን ችግርም በዚያው ይፈታል።
- የነባሩ የዕጣ አወጣጥ ሒደት ቆሟል ወይም አልቆመም ብለን መናገር አንችልም፤ ምናልባት የባንክ ብድር ከተመለሰ እንደገና በሌላ ብድር ቤቶች ተገንብተው ለዕጣ ጠባቂዎች ለመስጠት ጥረት ይደረጋል።
- የተመዝጋቢዎች ዕጣ የማውጣት ሒደት ይቀጥላል ወይም አይቀጥልም የሚለው በቤት አቅርቦት ሁኔታው ይወሰናል።
- ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች በአንድም በሌላም መንገድ ቢጣራ ተመዝጋቢዎች አሉ፡፡ ለኮሪደር ልማት ተነሽዎች የ40/60 እና የ20/80 ቤቶች ተሰጥተው አልቀው ወደ ኪራይ ቤት እየተገባ ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሕግና የአስተዳደር በደል ምርመራ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መንግሥቱ ቀና በበኩላቸው፣ በ1997 ዓ.ም. ኮንዶሚኒየም ለማግኘት ተመዝግበው ዕጣ ያልወጣላቸውን በተመለከተ ኮርፖሬሽኑ በደብዳቤ መጠየቁን ገልጸዋል፡፡
ይሁን እንጂ በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ አለመገኘቱን አቶ መንግሥቱ ገልጸው፣ እንደገና በደብዳቤ ተጠይቆም ምላሽ ካልተገኘ ወደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማምራት መታቀዱን ተናግረዋል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
#ቤት ፈላጊዎች ሼር አድርጉ ፣ ፍትህን የምትደግፉ #Share
ቅንነት አያስከፍልም ሼር።
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
በአደራ የቲክቶክ አካውንታችሁን እንድናስተዳድር፣ የምትፈልጉትን ቪዲዮ ብቻ በመልቀቅ በአደራ እንዲቆይ የምትፈልጉ ልታዋሩን ትችላላችሁ።
#Share
#Share