የኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የተከሰተው በአንድም በሌላም በተለያየ መንገድ ተፅዕኖ የፈጠሩ ኢትዮጵያውያን የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም ሕግ እውቀት ተደራሽነት አሳሳቢ መሆኑን በግልጽ ያሳዬ ነው።
ሕግ እና ስርዓት አክብሮ መስራት ለእራስ ነው።
ማንኛውም ሰው ያለ ፈቃዱ መቅረጽ አይቻልም፣ በተለይም የአንድን ተቋም አሰራር እና ደንብ አክብሮ አገልግሎት ማግኘት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ሕግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም!
ስለሆነም የሰሞኑ #የጆን #ዳንኤል ጉዳይ ከሕግ እና ከተከበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሰራር እና ስርዓት ያፈነገጠ ስሜታዊነት የበዛበት ከንቱ ጩኸትና መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠቀማለን፣ እንጠይቃለን የሚሉትን ጥያቄዎች ያልመለሰ ሆኖ አግኝተነዋል።
በጊዜው የነበረው የአየር ሁኔታ ለመብረር አመች አይደለም ተብሎ በባለሙያዎች በረራውን ሲሰረዝ ለግለሰቡም/#ጆን_ዳንኤል ደህንነት አየር መንገዱ የስራ ግዴታ እና ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ሊሰመርበት ይገባል።
AleHig አለሕግ ከዛሬ ጀምሮ ለማንኛውም ለሶሻል ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ተጠቃሚዎች ነፃ አማራጭ የሕግ እውቀት እንሰጣለን።
መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠይቃለን፣ እንጠይቃለን ከሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም አንፃር።
#አለሕግ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
#Share 👈👈👈👈
ሕግ እና ስርዓት አክብሮ መስራት ለእራስ ነው።
ማንኛውም ሰው ያለ ፈቃዱ መቅረጽ አይቻልም፣ በተለይም የአንድን ተቋም አሰራር እና ደንብ አክብሮ አገልግሎት ማግኘት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ሕግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም!
ስለሆነም የሰሞኑ #የጆን #ዳንኤል ጉዳይ ከሕግ እና ከተከበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሰራር እና ስርዓት ያፈነገጠ ስሜታዊነት የበዛበት ከንቱ ጩኸትና መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠቀማለን፣ እንጠይቃለን የሚሉትን ጥያቄዎች ያልመለሰ ሆኖ አግኝተነዋል።
በጊዜው የነበረው የአየር ሁኔታ ለመብረር አመች አይደለም ተብሎ በባለሙያዎች በረራውን ሲሰረዝ ለግለሰቡም/#ጆን_ዳንኤል ደህንነት አየር መንገዱ የስራ ግዴታ እና ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ሊሰመርበት ይገባል።
AleHig አለሕግ ከዛሬ ጀምሮ ለማንኛውም ለሶሻል ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ተጠቃሚዎች ነፃ አማራጭ የሕግ እውቀት እንሰጣለን።
መብትና ግዴታችንን የት እና እንዴት እንዲሁም መቼ እንጠይቃለን፣ እንጠይቃለን ከሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም አንፃር።
#አለሕግ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
#Share 👈👈👈👈