አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ሲሰራ ሊወስደው የሚችለውን ጥንቃቄና ጭንቀት ለነጋዴዉ በሚሠራበት ጊዜ ማድረግ አለበት። ከዚህ በተጨማሪ በፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 2209(1) እና 2211(1) እንደ ቅደም ተከተላቸዉ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ ለሚሰራዉ ስራ ታማኝነት/ታማኝ የመሆን ግዴታ/ ታታሪነት /ትጉህ የመሆን ግዴታ ይኖርበታል፡፡
የተጠቃለሉ ህጎችን መጠቀም ለምትፈልጉ ሁሉ

የተቋማችንን ድረ ገጽ www.eag.gov.et ላይ በመግባት ከሚመጡ አማራጮች ውስጥ ሕጎች የሚለውን በመክፈት ከሚመጡ ሶስት አማራጮች ውስጥ ደግሞ የተጠቃለሉ ሕጎች የሚለውን በመምረጥ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን ወይም በጎግል መፈለጊያ ሳጥን ውስጥ http://laws.eag.gov.et/Layout/ventivell/AEAG.aspx በማስገባት በቀጥታ ወደ ተጠቃለሉ ህጎች መሄድ ትችላላችሁ ፡፡
👍1
የፌስቡክ አካውንትዎን ደህንነት ለመጠበቅ ሊወሰዱ የሚገቡ የጥንቃቄ እርምጃዎች
INSA

1. የይለፍ-ቃልዎን ደህንነት ማረጋገጥ

#_የፌስቡክ አካውንቶን ለሌላ ማንኛውም የኦንላይን አገልግሎት ላይ አይጠቀሙ፤

#_ የይለፍ-ቃልዎን በፍፁም ለሌላ ሰው አያጋሩ፤

#_የሚጠቀሙበት የይለፍ-ቃል ለመገመት አዳጋች የሆነ፣ በፍጹም የእርሶን ስም እና የተለመዱ ቃላትን ያልያዘ ሊሆን ይገባል፤

#_የይለፍ-ቃልዎ ፣ኢ-ሜይልዎን፣ የስልክ ቁጥሮን ወይም የልደት ቀንዎን በፍፁም የሚጠቀም መሆን የለበትም፤

2. የሚያስሱትን ድረ-ገጽ መረጃ በፍጹም አያጋሩ

#_አጥቂዎች ፌስቡክ የሚመስል የሐሰት ገጽ ፈጥረው በኢ-ሜይል አድራሻዎና በይለፍ ቃልዎ እንዲገቡ ሊጠይቁዎ ይችላሉ፤

#_ሁልጊዜም መረጃ የሚያስሱበትን ድረ-ገጽ URL ትክክለኝነት ያረጋግጡ፤
አጠራጣሪ ነገር ሲያጋጥሞ www.facebook.com በማፈላለጊያው ላይ በመጻፍ ወደ ትክክለኛው የፌስቡክ ገጽ ለመመለስ ይሞክሩ፤

#_ ከሜታ /Meta/ ወይም ፌስቡክ የሚላክሎትን ኢ-ሜይል በፍጹም ለሌላ ሰው አያጋሩ፣ በተለይም ስለ አካውንቶ ምስጢራዊ መረጃዎችን የያዙ ከሆነ፤

#_ስለፊሺንግ ጥቃት እና ጠንካራ የይለፍ-ቃል አጠባበቅ ላይ ያለዎትን እውቀትና ግንዛቤ በየጊዜው ያሳድጉ፤

3. ኮምፒውተርዎን ለሌላ ሰው የሚያጋሩ ከሆነ የፌስቡክ አካውንቶን ዘግተው መውጣትዎን /Log Out/ ማድረግዎን አይዘንጉ፤

#_ኮምፒውተርዎን ዘግተው ሳይወጡ ወይም መሣሪያዎን ያዋሱ ከሆነም ከርቀት እንዴት መውጣት /Log Out Remotely/ እንደሚችሉ ይወቁ፤

#_ከርቀት ሆነው ለሌላ አካል ካዋሱት ኮምፒውተር ላይ ለመውጣት(log out) ለማድረግ ወደ ፌስቡክ "Security and Login Setting" ሲገቡ ከዚህ በፊት ይገቡባቸው የነበሩ መሣሪያዎችን ዝርዝር የሚያቀርብልዎ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሚፈልጉት መሣሪያ ላይ "Logout" የሚለውን ትዕዛዝ በመጫን መውጣት ይችላሉ፤

4. ከማያውቋቸው ሰዎች የጓደኝነት ጥያቄ ሲላክልዎ አይቀበሉ

#_ጠላፊዎች ሰዎችን ለማጥመድ ሲፈልጉ ሀሰተኛ አካውንት ሊፈጥሩ ይችላሉ፤

#_የጠላፊዎች ጓደኛ መሆን ምን አልባት የእርሶን የፌስቡክ የፊት ገጽን /Timeline/ ሊበክሉ፣ የተለያዩ ጉዳዮችን በገጾ ላይ ሊያጋሩ ወይም በካይ መልዕክቶችን በመልዕክት መቀበያዎ ሊልኩብዎ ይችላሉ፤

5. ከበካይ ሶፍትዌሮች እራሶን ይጠብቁ

#_አጥፊ ሶፍትዌሮች ኮምፒውተሮች፣ ሰርቨሮች /Server/ ወይም የኮምፒውተር ኔትወርክ ላይ ጉዳት ሊጥሉ ይችላሉ፤

#_የተበከለ ኮምፒውተር ወይም መሣሪያ ምን ዓይነት ባህሪያት እንደሚያሳዩ እና እነዚህን በካይ ሶፍትዌሮችን እንዴት ማስወገድ እንደሚችሉ በሚመለከት ያለዎትን እውቀት ያዳብሩ፤

#_ማፈላለጊያዎትን በየጊዜው ያዘምኑ፣ አጠራጣሪ መተግበሪያዎችን እና የማፈላለጊያ ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ፤

6. አጠራጣሪ ማስፈንጠሪያዎችን /Links/ ከሚያውቁት ጓደኛ ወይም ድርጅት እንኳ ቢላክልዎ ከመክፈት ይቆጠቡ

#_እነዚህ በፌስቡክ ወይም በኢ-ሜይል የሚላኩ ማስፈንጠሪያዎች /Links/ ሊሆኑ ይችላሉ፤

#_ፌስቡክ ወይም Meta የይለፍ-ቃሎን በኢ-ሜይል እንዲያስገቡ በፍጹም እንደማይጠይቅዎ ይወቁ፤

#_አጠራጣሪ ማስፈንጠሪያ ሲያጋጥሞ ለፌስቡክ ሪፖርት /report it/ ያድረጉ፤

7. ተጨማሪ የደህንነት መጠበቂያ መንገዶችን ይተግብሩ

#_ከማይታወቁ አድራሻዎችና መሣሪያዎች ወደ አካውንትዎ የመግባት ሙከራ ሲደረግ የጥቆማ መረጃ እንዲደርሶ /get alerts about unrecognized logins/ ያድረጉ፤

#_ባለሁለት ደረጃ የማንነት ማረጋገጫ ዘዴ /Set up two-factor authentication/ ይጠቀሙ፤

#_ሌሎች የደህንነት ጉዳዮችን በተመለከተ የፌስቡክ Help & Support ላይ በመግባት ያለዎትን ግንዛቤ በየጊዜው ያሳድጉ፤

https://t.me/GudayAsfetsami
#Share
Muktarovich O.
👍101👎1🔥1
በፌደራል ፍ/ቤት መስራት ለምትፈልጉ
የሥራ መደቡ ተከላካይ ጠበቃ
ደሞዝ 22 ሺ 👇🛑share
Via henok taye law office

https://t.me/LawyerEthiopia
https://t.me/LawyerEthiopia
Sr. Legal Officer at Wegagen Bank S. C

Company: Wegagen Bank S. C

Location: Ethiopia

State: Addis Ababa Jobs

Job type: Full-Time

Job category: Legal Jobs in Ethiopia - Wegagen Bank S.C Jobs in Ethiopia

Job Description

Wegagen Bank SC was established on the 11th of June 1997 It came to life as a result of the entrepreneurial wit of sixteen 16 founding members who recognized the critical role that financial institutions would play towards creating a sustained economic development and were able to put in an initial paid-in capital of Birr thirty million (Birr 30 Million).

SUMMARY

To safeguard the bank from emerging legal issues by directing the handlings of non-loan litigation cases and appearing in courts and arbitration tribunal

JOB REQUIREMENT

Qualification Required & Experience:

Bachelor’s degree in Law and Legislation (LLB) with Four (4) years of relevant experience

Understanding of the banking sector and legal issues

Salary: attractive and benefits package

Place of Work: Head Office


Method of Application

Submit your CV, copies of relevant documents and Application to:

Wegagen Bank S. C
P.O.Box 1018,
Addis Ababa,
Tel. 0115-523800

Closing Date : 12 February. 2022
👍32
Why always Hamle? —Tax Thoughts

By: - Natae Ebba Kitila

When is the law requires the taxpayer to declare income tax?

The author wants to conclude the above discussion with the following remarks. Hamile is opted for two reasons. One, Hamile has got an established acceptance among taxpayers as a time when their tax year comes to an end. Second, lack of awareness as to the relevant legislation both by the authorities and taxpayers. Still clearly determining the exact time depends on individual circumstances of taxpayers, it can’t be done in one basket treatment. Authorities should abstain from rushing to penalize taxpayers for late payment without considering the exact tax year or financial year of taxpayers. Further, the time of payment is an important element to have the business license renewed. Possible consistency should be maintained between taxing authorities and the trade office.
Enjoy

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2023-why-always-hamle-tax-thoughts
👍7
የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ156 የስራ መደቦች በ0 ዓመት ስራ ፈላጊዎችን በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።

የተጠቀሰውን የስራ ልምድና የማመልከቻ ነጥብ የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ለ10 ተከታታይ ቀናት ተመዝገቡ ተብላችኋል!

የምዝገባ ቦታና ዝርዝር የስራ መደቦች እንደሚከተለው ተለቀዋል።

እንዲሁም በቀጣይ ዌብ ሳይት መመልከት ይቻላል።

https://www.pshrdb.gov.et/

ለሚ ኩራ ኮምኒኬሽን
February 8-9 & 11-12, 2022
Training for Journalists on Hate Speech and Disinformation Prevention and Suppression Proclamation No. 1185/2020
_____

Feteh organized two rounds of training to be conducted February 8-9 and 11-12 for journalists on the Hate Speech and Disinformation Prevention and Suppression Proclamation No. 1185/2020.

The purpose of this training is to enhance journalists' understanding of the right to freedom of expression and its limitations under the law, while providing detailed understanding of hate speech, disinformation and what is set forth in the law.

#FetehActivityEt
👍1👎1
ተለዋጭ ቀጠሮ አሰጣጥ
**
በሌሎች ህች የተደነገገ እንደተጠበቀ ሆኖ የተለዋጭ ቀጠሮ ፍላጎት መኖሩ ወይም ጥያቄዉ መቅረቡ ብቻዉን ተለዋጭ ቀጠሮ አያሰጥም፤ ነገር ግን ተለዋጭ ቀጠሮ ለመስጠት ወይም ለመከልከል የሚከተሉት ሁኔታዎች ከግንዛቤ የሚገቡ ይሆናል፡፡

1. ለተለዋጭ ቀጠሮ ምክንያት ተደርጎ የቀረበዉ ስጋት ወይም አለመመቸት በሌላ ሁኔታ መፍታት የማይቻል መሆኑን በመመዘን፤

2. የተለዋጭ ቀጠሮ ጥያቄ ከመቅረቡ በፊት ለጥያቄዉ ምክንያት የሆነዉን ነገር ለመቅረፍ ወይም ለመፍታት የተደረገ ጥረት ስለመኖሩ በማረጋገጥ፤

3. ተለዋጭ ቀጠሮ የተጠየቀበት ጉዳይ በሂደት ላይ የቆየበትን የጊዜ ርዝማኔ ከግንዛቤ በመዉሰድ፤

4. ከዚህ ቀደም ተለዋጭ ቀጠሮ ያልተጠየቀ ነጊኑ እንዲህም ተጠይቆ የተፈቀደ ወይም ያልተፈቀደ ስለ መሆኑ በመለየት፤

5. በተለዋጭ ቀጠሮ ምክንያት የጉዳዩ መጓተት በሌላዉ ባለጉዳይ ተገቢ በሆነ የጊዜ ገደብ ዉስጥ የተፋጠነ ፍትህ የማግኘት መብት ላይ ተፅእኖ የማይፈጥር መሆኑን ከግምት በማስገባት፤

6. የሚሰጠዉ ተለዋጭ ቀነ ቀጠሮ ጉዳዩ በተቀመጠለት ጊዜ ገደብ ዉስጥ እልባት እንዳያገኝ ለማድረግ ያለዉን አስተዋፅኦ ከግምት በማስገባት፤

7. ከተራ ቁጥር 1-6 የተገለፁት እንደተጠቁ ሆነዉ ሌላ አሳማኝ የሆነ ምክንያት መኖሩን ዳኛ የተረዳ እንደሆነ ተለዋጭ ቀነ ቀጠሮ ለመስጠት የሚከለክል አይሆንም፡፡

ምንጭ፡- የፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 008/2013
https://t.me/NegereFej