የንግድ ተላላኪዎች እና እንደራሴዎች በንግድ ስራ ያላቸው ሚና
አንድ ነጋዴ የተሰማራበትን የንግድ ስራ በውጤታማነት፣ በቅልጥፍናና በጥራት ለመስራት እንዲሁም የሚያመርተውን ምርት ወይም የሚሰጠዉን አገልግሎት ለሸማች/ለተጠቃሚዉ በአግባቡ ለማደረስ እንዲያስችለዉ የተለያየ ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ በዚህ መሰረት የንግድ ሰራተኞችን በስራ ውል ቀጥሮ ማሰራት፣ የንግድ ወኪሎችን በየቦታዉ ማስቀመጥ እንዲሁም ከንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ጋር የሚሰራ ሲሆን በዚህ ጽሑፍ በአዲሱ ንግድ ህጋችን እዉቅና ስላላቸዉ የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ምንነትና ስራዎቻቸው ተዳሰዋል፡፡
1. የንግድ ተላላኪዎች፣ የንግድ እንደራሴዎች እና ያላቸው ሚና
1.1. የንግድ ተላላኪዎች
ከላይ እንደተጠቀሰው ነገዴዎች የተለያዩ ሰዎችን በመጠቀም ከሸማቹ ወይም ከአገልግሎት ፈላጊዉ ጋር ከሚገናኙባቸዉ መንገዶች ዉስጥ አንዱ የንግድ ተላላኪዎችን በመጠቀም ነዉ፡፡ በንግድ ህጉ አንቀጽ 36(1) መሰረት የንግድ ተላላኪ ማለት መኖሪያው የንግድ መደብር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት የሆነና ከነጋዴዉ ጋር በተዋዋሉት የሥራ ውል መሠረት ከነጋዴዉ ጋር የሚሠራ፤ ነጋዴዉ እያዘዘው የነጋዴዉ ደንበኞች በሚገኙበት ቦታ እየተዘዋወረ በነጋዴዉ ስምና ምትክ ሆኖ ዕቃ የሚያቀርብ ወይም አገልግሎት የሚሰጥ ሰው ነው፡፡ በህጉ አንቀጽ 36(2) መሰረት የንግድ ተላላኪዎች በነጋዴዉ ስምና ምትክ ሆነው ዕቃ ሲያቀርቡ ወይም አገልግሎት ሲሰጡ በመካከላቸዉ ሌላ የዉል ቃል ከሌለ በስተቀር የንግድ ተላላኪዎች የተዋዋሏቸዉ ውሎች ለነጋዴዉ ቀርበው መጽደቅ ይኖርባቸዋል፡፡
1.2. የንግድ እንድራሴዎች
በንግድ ህጉ አንቀጽ 37 ስር የንግድ እንድራሴዎች መኖሪያቸው የወካዩ ነጋዴ የንግድ ማህበር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት ሥፍራ ያልሆነና ከነጋዴዉ ጋራ በተዋዋሉት የሥራ ውል መሠረት ነጋዴዉ እንዲሠሩ እያዘዛቸው በተወሰኑ ቦታዎች የነጋዴውን ምርቶች እና አገልግሎቶች የሚያስተዋውቁ፣ የገበያ ጥናትና ለነጋዴዉ ሥራ መስፋፋት የሚረዱ ተመሳሳይ ሥራዎች የሚሰሩ ሰዎች እንደሆኑ ትርጉም ተሰጥቷቸዋል፡፡
የንግድ እንድራሴዎች ከንግድ ተላላኪዎች የሚለዩት የንግድ ተላላኪዎች መኖሪያቸው የንግድ መደብር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት በማድረግ በተዋዋሉት የሥራ ዉል መሠረት ከነጋዴዉ ጋር የሚሠሩ፤ ነጋዴዉ እያዘዛቸው የነጋዴዉ ደንበኞች በሚገኙበት ቦታ እየተዘዋወሩ በነጋዴዉ ስምና ምትክ ሆነው ዕቃ የሚያቀርቡ ወይም አገልግሎት የሚሰጡ ሰዎች ሲሆኑ የንግድ እንድራሴዎች ደግሞ የወካዩ ነጋዴ የንግድ ማህበር ዋና መሥሪያ ቤት በሌለበት ቦታ ነጋዴዉ በሚያዛቸዉ መሰረት በተወሰኑ ቦታዎች ላይ የነጋዴዉን ምርቶች እና አገልግሎቶች የሚያስተዋውቁ፣ የገበያ ጥናትና ለነጋዴዉ ሥራ መስፋፋት የሚረዱ ተመሳሳይ ሥራዎች የሚሰሩ ሰዎች ናቸዉ፡፡
1.3. የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ነጋዴ ስላለመሆናቸው
በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 5 ሥር የተዘረዘሩትንና ሌሎች ተያያዥ ሥራዎች በቋሚነት ለትርፍ የሚሠሩ ሰዎች እንደ ነጋዴ እንደሚቆጠሩ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎችን በሚመለከት ህጉ በግልጽ በአንቀጽ 36(3) እና 37(2) ላይ ነጋዴዎች እንዳልሆኑ አስቀምጧል፡፡ በመሆኑም የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ነጋዴ ሳይሆኑ በስራ ዉል ስምምነት በደመወዝ ወይም በኮሚሽን ወይም ሁለቱንም በማጣመር በሚደረግ ክፍያ በነጋዴዉ በሚታዘዙት መሰረት የሚሰሩ ሰዎች ናቸዉ፡፡
2. በንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ላይ የተጣሉ ክልከላዎች
2.1. የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች የግል ንግድ እንዳይፈጽሙ ስለመከልከላቸዉ
የጥቅም ግጭት እንዳይፈጠር ለመከላከል በማሰብ ህጉ በአንቀጽ 38 ላይ ነጋዴዉና የንግድ ተላላኪዎች ወይም እንድራሴዎች በስራ ውላቸዉ ዉስጥ በግልጽ ካልተስማሙ በስተቀር የንግድ ተላላኪዎችና የንግድ እንድራሴዎች ስለ ራሳቸውም ሆነ ስለ ሌላ ሦስተኛ ወገን ሆነው እነሱን የቀጠራቸው ነጋዴ ከሚሠራው የንግድ ሥራ ጋራ ተመሳሳይ የሆነ የግል ንግድ እንዳይነግዱ ከልክሏል፡፡ ይህንን ክልከላ በመተላለፍ የግል ንግድ ሲነግዱ በተገኙ ጊዜ የሚከተሉት እርምጃዎች እንደሚወሰዱ በአንቀጽ 38(1) እና (2) ተቀምጧል፡፡
• የሚከፈላቸዉን ደመወዝ ወይም ኮሚሽን ወይም ሁለቱንም የመከፈል መብታቸዉን ያጣሉ፡፡
• ዉል እንዳይቀጥል በተሰረዘ ጊዜ ሊያገኙ የሚችሉ ካሳ የመከፈል መብታቸዉን ያጣሉ፡፡
• ቀጣሪዉ አካል/ነጋዴዉ ኪሳራ መጠየቅ ይችላል፣ የስራዉንም ዉል ለመሰረዝ ወይም ዉሉን አላድስም ለማለትም በቂ ምክንያት ይሆናል፡፡
2.2. ለሌሌች ነጋዴዎች ተተክቶ አለመስራት
ተቃራኒ የዉል ስምምነት ከሌለ በስተቀር የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች በውል ግዴታ ለገቡለት ነጋዴ ብቻ እንጂ ስለሌሎች ነጋዴዎች ተተክተው መሥራት የማይችሉ ሲሆን ለሌሎች ነጋዴዎች ተተክተው ሲሠሩ በተገኙ ጊዜ የሚከፈላቸዉን ደመወዝ ወይም ኮሚሽን ወይም ሁለቱንም እንዲሁም ካሳ የመከፈል መብታቸዉን እንደሚያጡ የህጉ አንቀጽ 39 ይደነግጋል፡፡
በውላቸዉ ላይ ለሌሎች ነጋዴዎች ተተክቶ መሥራት እንደሚቻል ከተስማሙ ስለሌሎች ነጋዴዎች ተተክተው መሥራት የሚችሉ መሆኑን ህጉ የፈቀደ ቢሆንም ነገር ግን በምንም አኳኋን ቢሆን ግዴታ የገቡለት ነጋዴ ከሚሸጠው ዕቃ ወይም ከሚሰጠው አገልግሎት ጋር ተመሳሳይ የሆነ ዕቃ ለመሸጥ ወይም አገልግሎት ለመስጠት ለሌላ ነጋዴ ተተክቶ ለመሥራት እንደማይፈቀድ በአንቀጽ 39(2) ስር በግልጽ ተደንግጓል፡፡
3. የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ስላለባቸዉ ሃላፊነትና ተጠያቂነት
በኢትዮጵያ የፍትሃብሄር ሕግ አንቀጽ 2179 ውክልና ወይም እንደራሴነት አንድም ከሕግ በሌላ መልኩ ደግሞ ከውል ሊመነጭ እንደሚችል ተመልክቷል፡፡ የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ከነጋዴዉ ጋር በሚገቡት የስራ ዉል መሰረት በነጋዴዉ የሚታዘዙትን ስራዎች ለመስራት የሚስማሙ በመሆኑ ከውል የሚመነጭ የውክልና ወይም የእንደራሴነት ባህሪያት ይኖራቸዋል፡፡ በመሆኑም ከነጋዴዉ ጋርና ከሶስተኛ ወገኖች ጋር ያላቸዉን ግኙነት በተመለከተ ስለ ውክልና/እንድራሴነት የተመለከቱት የፍትሃብሄር ሕግ ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት እንዳላቸዉ መረዳት ይቻላል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ ለአብነት የፍትሐብሔር ህጉ በአንቀጽ 2189(1) ስር እንደራሴዉ ከወኪልነቱ ስልጣን ሳያልፍ በሌላ ሰዉ ስም የመዋዋል ተግባሮችን የፈጸመ እንደሆነ በእርሱ የተፈጸሙት ተግባሮች በቀጥታ በሾመዉ ሰዉ እንደተፈጸመ ይቆጠራል የሚል በመሆኑ አሁን በያዝነዉ ጉዳይ ላይ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ በነጋዴዉ ስም የሚሰሩ እንደመሆናቸዉ በተሰጣቸዉ ስልጣን መሰረት ወይም በታዘዙት መሰረት የሚፈጽሙት ዉል በነጋዴዉ እንደተፈጸመ የሚቆጠር ይሆናሉ፡፡ ሆኖም ግን ከተሰጣቸዉ ስልጣን ወሰን ዉጪ በማለፍ የሰሩት ስራ ካለ ነጋዴዉ የተፈጸመዉን ተግባር ለማጽደቅ ወይም ለማፍረስ እንደሚችል የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 2190(1) ይደንጋገል፡፡
የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 2208(1) እንዳስቀመጠው ተወካዩ ከወካዩ ጋር በሚያስተሳስረው ግንኙነት ውስጥ ጥብቅ የሆነ ቅን ልቦና ሊኖረው እንደሚገባ የሚደነግግ በመሆኑ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ ከነጋዴ ትዕዛዝ በመዉሰድ በሚሠራቸው በማንኛውም እንቅስቃሴዎች ውስጥ ለለጋዴዉ የተሻለ ጥቅም ሲል በቅንነት ሊሠራ ይገባዋል፡፡ የሚሠሯቸው ድርጊቶች ሁሉ ነጋዴውን ተጠያቂ የሚያደርጉ ስለሆነ በማን አለብኝነት ስሜት ሥራውን መሥራት የለባቸዉም፡፡ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ የራሱን ጉዳይ
አንድ ነጋዴ የተሰማራበትን የንግድ ስራ በውጤታማነት፣ በቅልጥፍናና በጥራት ለመስራት እንዲሁም የሚያመርተውን ምርት ወይም የሚሰጠዉን አገልግሎት ለሸማች/ለተጠቃሚዉ በአግባቡ ለማደረስ እንዲያስችለዉ የተለያየ ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ በዚህ መሰረት የንግድ ሰራተኞችን በስራ ውል ቀጥሮ ማሰራት፣ የንግድ ወኪሎችን በየቦታዉ ማስቀመጥ እንዲሁም ከንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ጋር የሚሰራ ሲሆን በዚህ ጽሑፍ በአዲሱ ንግድ ህጋችን እዉቅና ስላላቸዉ የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ምንነትና ስራዎቻቸው ተዳሰዋል፡፡
1. የንግድ ተላላኪዎች፣ የንግድ እንደራሴዎች እና ያላቸው ሚና
1.1. የንግድ ተላላኪዎች
ከላይ እንደተጠቀሰው ነገዴዎች የተለያዩ ሰዎችን በመጠቀም ከሸማቹ ወይም ከአገልግሎት ፈላጊዉ ጋር ከሚገናኙባቸዉ መንገዶች ዉስጥ አንዱ የንግድ ተላላኪዎችን በመጠቀም ነዉ፡፡ በንግድ ህጉ አንቀጽ 36(1) መሰረት የንግድ ተላላኪ ማለት መኖሪያው የንግድ መደብር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት የሆነና ከነጋዴዉ ጋር በተዋዋሉት የሥራ ውል መሠረት ከነጋዴዉ ጋር የሚሠራ፤ ነጋዴዉ እያዘዘው የነጋዴዉ ደንበኞች በሚገኙበት ቦታ እየተዘዋወረ በነጋዴዉ ስምና ምትክ ሆኖ ዕቃ የሚያቀርብ ወይም አገልግሎት የሚሰጥ ሰው ነው፡፡ በህጉ አንቀጽ 36(2) መሰረት የንግድ ተላላኪዎች በነጋዴዉ ስምና ምትክ ሆነው ዕቃ ሲያቀርቡ ወይም አገልግሎት ሲሰጡ በመካከላቸዉ ሌላ የዉል ቃል ከሌለ በስተቀር የንግድ ተላላኪዎች የተዋዋሏቸዉ ውሎች ለነጋዴዉ ቀርበው መጽደቅ ይኖርባቸዋል፡፡
1.2. የንግድ እንድራሴዎች
በንግድ ህጉ አንቀጽ 37 ስር የንግድ እንድራሴዎች መኖሪያቸው የወካዩ ነጋዴ የንግድ ማህበር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት ሥፍራ ያልሆነና ከነጋዴዉ ጋራ በተዋዋሉት የሥራ ውል መሠረት ነጋዴዉ እንዲሠሩ እያዘዛቸው በተወሰኑ ቦታዎች የነጋዴውን ምርቶች እና አገልግሎቶች የሚያስተዋውቁ፣ የገበያ ጥናትና ለነጋዴዉ ሥራ መስፋፋት የሚረዱ ተመሳሳይ ሥራዎች የሚሰሩ ሰዎች እንደሆኑ ትርጉም ተሰጥቷቸዋል፡፡
የንግድ እንድራሴዎች ከንግድ ተላላኪዎች የሚለዩት የንግድ ተላላኪዎች መኖሪያቸው የንግድ መደብር ዋና መሥሪያ ቤት ባለበት በማድረግ በተዋዋሉት የሥራ ዉል መሠረት ከነጋዴዉ ጋር የሚሠሩ፤ ነጋዴዉ እያዘዛቸው የነጋዴዉ ደንበኞች በሚገኙበት ቦታ እየተዘዋወሩ በነጋዴዉ ስምና ምትክ ሆነው ዕቃ የሚያቀርቡ ወይም አገልግሎት የሚሰጡ ሰዎች ሲሆኑ የንግድ እንድራሴዎች ደግሞ የወካዩ ነጋዴ የንግድ ማህበር ዋና መሥሪያ ቤት በሌለበት ቦታ ነጋዴዉ በሚያዛቸዉ መሰረት በተወሰኑ ቦታዎች ላይ የነጋዴዉን ምርቶች እና አገልግሎቶች የሚያስተዋውቁ፣ የገበያ ጥናትና ለነጋዴዉ ሥራ መስፋፋት የሚረዱ ተመሳሳይ ሥራዎች የሚሰሩ ሰዎች ናቸዉ፡፡
1.3. የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ነጋዴ ስላለመሆናቸው
በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 5 ሥር የተዘረዘሩትንና ሌሎች ተያያዥ ሥራዎች በቋሚነት ለትርፍ የሚሠሩ ሰዎች እንደ ነጋዴ እንደሚቆጠሩ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎችን በሚመለከት ህጉ በግልጽ በአንቀጽ 36(3) እና 37(2) ላይ ነጋዴዎች እንዳልሆኑ አስቀምጧል፡፡ በመሆኑም የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ነጋዴ ሳይሆኑ በስራ ዉል ስምምነት በደመወዝ ወይም በኮሚሽን ወይም ሁለቱንም በማጣመር በሚደረግ ክፍያ በነጋዴዉ በሚታዘዙት መሰረት የሚሰሩ ሰዎች ናቸዉ፡፡
2. በንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ላይ የተጣሉ ክልከላዎች
2.1. የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች የግል ንግድ እንዳይፈጽሙ ስለመከልከላቸዉ
የጥቅም ግጭት እንዳይፈጠር ለመከላከል በማሰብ ህጉ በአንቀጽ 38 ላይ ነጋዴዉና የንግድ ተላላኪዎች ወይም እንድራሴዎች በስራ ውላቸዉ ዉስጥ በግልጽ ካልተስማሙ በስተቀር የንግድ ተላላኪዎችና የንግድ እንድራሴዎች ስለ ራሳቸውም ሆነ ስለ ሌላ ሦስተኛ ወገን ሆነው እነሱን የቀጠራቸው ነጋዴ ከሚሠራው የንግድ ሥራ ጋራ ተመሳሳይ የሆነ የግል ንግድ እንዳይነግዱ ከልክሏል፡፡ ይህንን ክልከላ በመተላለፍ የግል ንግድ ሲነግዱ በተገኙ ጊዜ የሚከተሉት እርምጃዎች እንደሚወሰዱ በአንቀጽ 38(1) እና (2) ተቀምጧል፡፡
• የሚከፈላቸዉን ደመወዝ ወይም ኮሚሽን ወይም ሁለቱንም የመከፈል መብታቸዉን ያጣሉ፡፡
• ዉል እንዳይቀጥል በተሰረዘ ጊዜ ሊያገኙ የሚችሉ ካሳ የመከፈል መብታቸዉን ያጣሉ፡፡
• ቀጣሪዉ አካል/ነጋዴዉ ኪሳራ መጠየቅ ይችላል፣ የስራዉንም ዉል ለመሰረዝ ወይም ዉሉን አላድስም ለማለትም በቂ ምክንያት ይሆናል፡፡
2.2. ለሌሌች ነጋዴዎች ተተክቶ አለመስራት
ተቃራኒ የዉል ስምምነት ከሌለ በስተቀር የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች በውል ግዴታ ለገቡለት ነጋዴ ብቻ እንጂ ስለሌሎች ነጋዴዎች ተተክተው መሥራት የማይችሉ ሲሆን ለሌሎች ነጋዴዎች ተተክተው ሲሠሩ በተገኙ ጊዜ የሚከፈላቸዉን ደመወዝ ወይም ኮሚሽን ወይም ሁለቱንም እንዲሁም ካሳ የመከፈል መብታቸዉን እንደሚያጡ የህጉ አንቀጽ 39 ይደነግጋል፡፡
በውላቸዉ ላይ ለሌሎች ነጋዴዎች ተተክቶ መሥራት እንደሚቻል ከተስማሙ ስለሌሎች ነጋዴዎች ተተክተው መሥራት የሚችሉ መሆኑን ህጉ የፈቀደ ቢሆንም ነገር ግን በምንም አኳኋን ቢሆን ግዴታ የገቡለት ነጋዴ ከሚሸጠው ዕቃ ወይም ከሚሰጠው አገልግሎት ጋር ተመሳሳይ የሆነ ዕቃ ለመሸጥ ወይም አገልግሎት ለመስጠት ለሌላ ነጋዴ ተተክቶ ለመሥራት እንደማይፈቀድ በአንቀጽ 39(2) ስር በግልጽ ተደንግጓል፡፡
3. የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ስላለባቸዉ ሃላፊነትና ተጠያቂነት
በኢትዮጵያ የፍትሃብሄር ሕግ አንቀጽ 2179 ውክልና ወይም እንደራሴነት አንድም ከሕግ በሌላ መልኩ ደግሞ ከውል ሊመነጭ እንደሚችል ተመልክቷል፡፡ የንግድ ተላላኪዎችና እንድራሴዎች ከነጋዴዉ ጋር በሚገቡት የስራ ዉል መሰረት በነጋዴዉ የሚታዘዙትን ስራዎች ለመስራት የሚስማሙ በመሆኑ ከውል የሚመነጭ የውክልና ወይም የእንደራሴነት ባህሪያት ይኖራቸዋል፡፡ በመሆኑም ከነጋዴዉ ጋርና ከሶስተኛ ወገኖች ጋር ያላቸዉን ግኙነት በተመለከተ ስለ ውክልና/እንድራሴነት የተመለከቱት የፍትሃብሄር ሕግ ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት እንዳላቸዉ መረዳት ይቻላል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ ለአብነት የፍትሐብሔር ህጉ በአንቀጽ 2189(1) ስር እንደራሴዉ ከወኪልነቱ ስልጣን ሳያልፍ በሌላ ሰዉ ስም የመዋዋል ተግባሮችን የፈጸመ እንደሆነ በእርሱ የተፈጸሙት ተግባሮች በቀጥታ በሾመዉ ሰዉ እንደተፈጸመ ይቆጠራል የሚል በመሆኑ አሁን በያዝነዉ ጉዳይ ላይ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ በነጋዴዉ ስም የሚሰሩ እንደመሆናቸዉ በተሰጣቸዉ ስልጣን መሰረት ወይም በታዘዙት መሰረት የሚፈጽሙት ዉል በነጋዴዉ እንደተፈጸመ የሚቆጠር ይሆናሉ፡፡ ሆኖም ግን ከተሰጣቸዉ ስልጣን ወሰን ዉጪ በማለፍ የሰሩት ስራ ካለ ነጋዴዉ የተፈጸመዉን ተግባር ለማጽደቅ ወይም ለማፍረስ እንደሚችል የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 2190(1) ይደንጋገል፡፡
የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 2208(1) እንዳስቀመጠው ተወካዩ ከወካዩ ጋር በሚያስተሳስረው ግንኙነት ውስጥ ጥብቅ የሆነ ቅን ልቦና ሊኖረው እንደሚገባ የሚደነግግ በመሆኑ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ ከነጋዴ ትዕዛዝ በመዉሰድ በሚሠራቸው በማንኛውም እንቅስቃሴዎች ውስጥ ለለጋዴዉ የተሻለ ጥቅም ሲል በቅንነት ሊሠራ ይገባዋል፡፡ የሚሠሯቸው ድርጊቶች ሁሉ ነጋዴውን ተጠያቂ የሚያደርጉ ስለሆነ በማን አለብኝነት ስሜት ሥራውን መሥራት የለባቸዉም፡፡ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ የራሱን ጉዳይ
ሲሰራ ሊወስደው የሚችለውን ጥንቃቄና ጭንቀት ለነጋዴዉ በሚሠራበት ጊዜ ማድረግ አለበት። ከዚህ በተጨማሪ በፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 2209(1) እና 2211(1) እንደ ቅደም ተከተላቸዉ የንግድ ተላላኪዉ ወይም እንድራሴዉ ለሚሰራዉ ስራ ታማኝነት/ታማኝ የመሆን ግዴታ/ ታታሪነት /ትጉህ የመሆን ግዴታ ይኖርበታል፡፡
የተጠቃለሉ ህጎችን መጠቀም ለምትፈልጉ ሁሉ
የተቋማችንን ድረ ገጽ www.eag.gov.et ላይ በመግባት ከሚመጡ አማራጮች ውስጥ ሕጎች የሚለውን በመክፈት ከሚመጡ ሶስት አማራጮች ውስጥ ደግሞ የተጠቃለሉ ሕጎች የሚለውን በመምረጥ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን ወይም በጎግል መፈለጊያ ሳጥን ውስጥ http://laws.eag.gov.et/Layout/ventivell/AEAG.aspx በማስገባት በቀጥታ ወደ ተጠቃለሉ ህጎች መሄድ ትችላላችሁ ፡፡
የተቋማችንን ድረ ገጽ www.eag.gov.et ላይ በመግባት ከሚመጡ አማራጮች ውስጥ ሕጎች የሚለውን በመክፈት ከሚመጡ ሶስት አማራጮች ውስጥ ደግሞ የተጠቃለሉ ሕጎች የሚለውን በመምረጥ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን ወይም በጎግል መፈለጊያ ሳጥን ውስጥ http://laws.eag.gov.et/Layout/ventivell/AEAG.aspx በማስገባት በቀጥታ ወደ ተጠቃለሉ ህጎች መሄድ ትችላላችሁ ፡፡
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
የፌስቡክ አካውንትዎን ደህንነት ለመጠበቅ ሊወሰዱ የሚገቡ የጥንቃቄ እርምጃዎች
INSA
1. የይለፍ-ቃልዎን ደህንነት ማረጋገጥ
#_የፌስቡክ አካውንቶን ለሌላ ማንኛውም የኦንላይን አገልግሎት ላይ አይጠቀሙ፤
#_ የይለፍ-ቃልዎን በፍፁም ለሌላ ሰው አያጋሩ፤
#_የሚጠቀሙበት የይለፍ-ቃል ለመገመት አዳጋች የሆነ፣ በፍጹም የእርሶን ስም እና የተለመዱ ቃላትን ያልያዘ ሊሆን ይገባል፤
#_የይለፍ-ቃልዎ ፣ኢ-ሜይልዎን፣ የስልክ ቁጥሮን ወይም የልደት ቀንዎን በፍፁም የሚጠቀም መሆን የለበትም፤
2. የሚያስሱትን ድረ-ገጽ መረጃ በፍጹም አያጋሩ
#_አጥቂዎች ፌስቡክ የሚመስል የሐሰት ገጽ ፈጥረው በኢ-ሜይል አድራሻዎና በይለፍ ቃልዎ እንዲገቡ ሊጠይቁዎ ይችላሉ፤
#_ሁልጊዜም መረጃ የሚያስሱበትን ድረ-ገጽ URL ትክክለኝነት ያረጋግጡ፤
አጠራጣሪ ነገር ሲያጋጥሞ www.facebook.com በማፈላለጊያው ላይ በመጻፍ ወደ ትክክለኛው የፌስቡክ ገጽ ለመመለስ ይሞክሩ፤
#_ ከሜታ /Meta/ ወይም ፌስቡክ የሚላክሎትን ኢ-ሜይል በፍጹም ለሌላ ሰው አያጋሩ፣ በተለይም ስለ አካውንቶ ምስጢራዊ መረጃዎችን የያዙ ከሆነ፤
#_ስለፊሺንግ ጥቃት እና ጠንካራ የይለፍ-ቃል አጠባበቅ ላይ ያለዎትን እውቀትና ግንዛቤ በየጊዜው ያሳድጉ፤
3. ኮምፒውተርዎን ለሌላ ሰው የሚያጋሩ ከሆነ የፌስቡክ አካውንቶን ዘግተው መውጣትዎን /Log Out/ ማድረግዎን አይዘንጉ፤
#_ኮምፒውተርዎን ዘግተው ሳይወጡ ወይም መሣሪያዎን ያዋሱ ከሆነም ከርቀት እንዴት መውጣት /Log Out Remotely/ እንደሚችሉ ይወቁ፤
#_ከርቀት ሆነው ለሌላ አካል ካዋሱት ኮምፒውተር ላይ ለመውጣት(log out) ለማድረግ ወደ ፌስቡክ "Security and Login Setting" ሲገቡ ከዚህ በፊት ይገቡባቸው የነበሩ መሣሪያዎችን ዝርዝር የሚያቀርብልዎ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሚፈልጉት መሣሪያ ላይ "Logout" የሚለውን ትዕዛዝ በመጫን መውጣት ይችላሉ፤
4. ከማያውቋቸው ሰዎች የጓደኝነት ጥያቄ ሲላክልዎ አይቀበሉ
#_ጠላፊዎች ሰዎችን ለማጥመድ ሲፈልጉ ሀሰተኛ አካውንት ሊፈጥሩ ይችላሉ፤
#_የጠላፊዎች ጓደኛ መሆን ምን አልባት የእርሶን የፌስቡክ የፊት ገጽን /Timeline/ ሊበክሉ፣ የተለያዩ ጉዳዮችን በገጾ ላይ ሊያጋሩ ወይም በካይ መልዕክቶችን በመልዕክት መቀበያዎ ሊልኩብዎ ይችላሉ፤
5. ከበካይ ሶፍትዌሮች እራሶን ይጠብቁ
#_አጥፊ ሶፍትዌሮች ኮምፒውተሮች፣ ሰርቨሮች /Server/ ወይም የኮምፒውተር ኔትወርክ ላይ ጉዳት ሊጥሉ ይችላሉ፤
#_የተበከለ ኮምፒውተር ወይም መሣሪያ ምን ዓይነት ባህሪያት እንደሚያሳዩ እና እነዚህን በካይ ሶፍትዌሮችን እንዴት ማስወገድ እንደሚችሉ በሚመለከት ያለዎትን እውቀት ያዳብሩ፤
#_ማፈላለጊያዎትን በየጊዜው ያዘምኑ፣ አጠራጣሪ መተግበሪያዎችን እና የማፈላለጊያ ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ፤
6. አጠራጣሪ ማስፈንጠሪያዎችን /Links/ ከሚያውቁት ጓደኛ ወይም ድርጅት እንኳ ቢላክልዎ ከመክፈት ይቆጠቡ
#_እነዚህ በፌስቡክ ወይም በኢ-ሜይል የሚላኩ ማስፈንጠሪያዎች /Links/ ሊሆኑ ይችላሉ፤
#_ፌስቡክ ወይም Meta የይለፍ-ቃሎን በኢ-ሜይል እንዲያስገቡ በፍጹም እንደማይጠይቅዎ ይወቁ፤
#_አጠራጣሪ ማስፈንጠሪያ ሲያጋጥሞ ለፌስቡክ ሪፖርት /report it/ ያድረጉ፤
7. ተጨማሪ የደህንነት መጠበቂያ መንገዶችን ይተግብሩ
#_ከማይታወቁ አድራሻዎችና መሣሪያዎች ወደ አካውንትዎ የመግባት ሙከራ ሲደረግ የጥቆማ መረጃ እንዲደርሶ /get alerts about unrecognized logins/ ያድረጉ፤
#_ባለሁለት ደረጃ የማንነት ማረጋገጫ ዘዴ /Set up two-factor authentication/ ይጠቀሙ፤
#_ሌሎች የደህንነት ጉዳዮችን በተመለከተ የፌስቡክ Help & Support ላይ በመግባት ያለዎትን ግንዛቤ በየጊዜው ያሳድጉ፤
https://t.me/GudayAsfetsami
#Share
Muktarovich O.
1. የይለፍ-ቃልዎን ደህንነት ማረጋገጥ
#_የፌስቡክ አካውንቶን ለሌላ ማንኛውም የኦንላይን አገልግሎት ላይ አይጠቀሙ፤
#_ የይለፍ-ቃልዎን በፍፁም ለሌላ ሰው አያጋሩ፤
#_የሚጠቀሙበት የይለፍ-ቃል ለመገመት አዳጋች የሆነ፣ በፍጹም የእርሶን ስም እና የተለመዱ ቃላትን ያልያዘ ሊሆን ይገባል፤
#_የይለፍ-ቃልዎ ፣ኢ-ሜይልዎን፣ የስልክ ቁጥሮን ወይም የልደት ቀንዎን በፍፁም የሚጠቀም መሆን የለበትም፤
2. የሚያስሱትን ድረ-ገጽ መረጃ በፍጹም አያጋሩ
#_አጥቂዎች ፌስቡክ የሚመስል የሐሰት ገጽ ፈጥረው በኢ-ሜይል አድራሻዎና በይለፍ ቃልዎ እንዲገቡ ሊጠይቁዎ ይችላሉ፤
#_ሁልጊዜም መረጃ የሚያስሱበትን ድረ-ገጽ URL ትክክለኝነት ያረጋግጡ፤
አጠራጣሪ ነገር ሲያጋጥሞ www.facebook.com በማፈላለጊያው ላይ በመጻፍ ወደ ትክክለኛው የፌስቡክ ገጽ ለመመለስ ይሞክሩ፤
#_ ከሜታ /Meta/ ወይም ፌስቡክ የሚላክሎትን ኢ-ሜይል በፍጹም ለሌላ ሰው አያጋሩ፣ በተለይም ስለ አካውንቶ ምስጢራዊ መረጃዎችን የያዙ ከሆነ፤
#_ስለፊሺንግ ጥቃት እና ጠንካራ የይለፍ-ቃል አጠባበቅ ላይ ያለዎትን እውቀትና ግንዛቤ በየጊዜው ያሳድጉ፤
3. ኮምፒውተርዎን ለሌላ ሰው የሚያጋሩ ከሆነ የፌስቡክ አካውንቶን ዘግተው መውጣትዎን /Log Out/ ማድረግዎን አይዘንጉ፤
#_ኮምፒውተርዎን ዘግተው ሳይወጡ ወይም መሣሪያዎን ያዋሱ ከሆነም ከርቀት እንዴት መውጣት /Log Out Remotely/ እንደሚችሉ ይወቁ፤
#_ከርቀት ሆነው ለሌላ አካል ካዋሱት ኮምፒውተር ላይ ለመውጣት(log out) ለማድረግ ወደ ፌስቡክ "Security and Login Setting" ሲገቡ ከዚህ በፊት ይገቡባቸው የነበሩ መሣሪያዎችን ዝርዝር የሚያቀርብልዎ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሚፈልጉት መሣሪያ ላይ "Logout" የሚለውን ትዕዛዝ በመጫን መውጣት ይችላሉ፤
4. ከማያውቋቸው ሰዎች የጓደኝነት ጥያቄ ሲላክልዎ አይቀበሉ
#_ጠላፊዎች ሰዎችን ለማጥመድ ሲፈልጉ ሀሰተኛ አካውንት ሊፈጥሩ ይችላሉ፤
#_የጠላፊዎች ጓደኛ መሆን ምን አልባት የእርሶን የፌስቡክ የፊት ገጽን /Timeline/ ሊበክሉ፣ የተለያዩ ጉዳዮችን በገጾ ላይ ሊያጋሩ ወይም በካይ መልዕክቶችን በመልዕክት መቀበያዎ ሊልኩብዎ ይችላሉ፤
5. ከበካይ ሶፍትዌሮች እራሶን ይጠብቁ
#_አጥፊ ሶፍትዌሮች ኮምፒውተሮች፣ ሰርቨሮች /Server/ ወይም የኮምፒውተር ኔትወርክ ላይ ጉዳት ሊጥሉ ይችላሉ፤
#_የተበከለ ኮምፒውተር ወይም መሣሪያ ምን ዓይነት ባህሪያት እንደሚያሳዩ እና እነዚህን በካይ ሶፍትዌሮችን እንዴት ማስወገድ እንደሚችሉ በሚመለከት ያለዎትን እውቀት ያዳብሩ፤
#_ማፈላለጊያዎትን በየጊዜው ያዘምኑ፣ አጠራጣሪ መተግበሪያዎችን እና የማፈላለጊያ ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ፤
6. አጠራጣሪ ማስፈንጠሪያዎችን /Links/ ከሚያውቁት ጓደኛ ወይም ድርጅት እንኳ ቢላክልዎ ከመክፈት ይቆጠቡ
#_እነዚህ በፌስቡክ ወይም በኢ-ሜይል የሚላኩ ማስፈንጠሪያዎች /Links/ ሊሆኑ ይችላሉ፤
#_ፌስቡክ ወይም Meta የይለፍ-ቃሎን በኢ-ሜይል እንዲያስገቡ በፍጹም እንደማይጠይቅዎ ይወቁ፤
#_አጠራጣሪ ማስፈንጠሪያ ሲያጋጥሞ ለፌስቡክ ሪፖርት /report it/ ያድረጉ፤
7. ተጨማሪ የደህንነት መጠበቂያ መንገዶችን ይተግብሩ
#_ከማይታወቁ አድራሻዎችና መሣሪያዎች ወደ አካውንትዎ የመግባት ሙከራ ሲደረግ የጥቆማ መረጃ እንዲደርሶ /get alerts about unrecognized logins/ ያድረጉ፤
#_ባለሁለት ደረጃ የማንነት ማረጋገጫ ዘዴ /Set up two-factor authentication/ ይጠቀሙ፤
#_ሌሎች የደህንነት ጉዳዮችን በተመለከተ የፌስቡክ Help & Support ላይ በመግባት ያለዎትን ግንዛቤ በየጊዜው ያሳድጉ፤
https://t.me/GudayAsfetsami
#
Muktarovich O.
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
በፌደራል ፍ/ቤት መስራት ለምትፈልጉ
የሥራ መደቡ ተከላካይ ጠበቃ
ደሞዝ 22 ሺ 👇🛑share
Via henok taye law office
https://t.me/LawyerEthiopia
https://t.me/LawyerEthiopia
የሥራ መደቡ ተከላካይ ጠበቃ
ደሞዝ 22 ሺ 👇🛑share
Via henok taye law office
https://t.me/LawyerEthiopia
https://t.me/LawyerEthiopia
Sr. Legal Officer at Wegagen Bank S. C
Company: Wegagen Bank S. C
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia - Wegagen Bank S.C Jobs in Ethiopia
Job Description
Wegagen Bank SC was established on the 11th of June 1997 It came to life as a result of the entrepreneurial wit of sixteen 16 founding members who recognized the critical role that financial institutions would play towards creating a sustained economic development and were able to put in an initial paid-in capital of Birr thirty million (Birr 30 Million).
SUMMARY
To safeguard the bank from emerging legal issues by directing the handlings of non-loan litigation cases and appearing in courts and arbitration tribunal
JOB REQUIREMENT
Qualification Required & Experience:
Bachelor’s degree in Law and Legislation (LLB) with Four (4) years of relevant experience
Understanding of the banking sector and legal issues
Salary: attractive and benefits package
Place of Work: Head Office
Method of Application
Submit your CV, copies of relevant documents and Application to:
Wegagen Bank S. C
P.O.Box 1018,
Addis Ababa,
Tel. 0115-523800
Closing Date : 12 February. 2022
Company: Wegagen Bank S. C
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia - Wegagen Bank S.C Jobs in Ethiopia
Job Description
Wegagen Bank SC was established on the 11th of June 1997 It came to life as a result of the entrepreneurial wit of sixteen 16 founding members who recognized the critical role that financial institutions would play towards creating a sustained economic development and were able to put in an initial paid-in capital of Birr thirty million (Birr 30 Million).
SUMMARY
To safeguard the bank from emerging legal issues by directing the handlings of non-loan litigation cases and appearing in courts and arbitration tribunal
JOB REQUIREMENT
Qualification Required & Experience:
Bachelor’s degree in Law and Legislation (LLB) with Four (4) years of relevant experience
Understanding of the banking sector and legal issues
Salary: attractive and benefits package
Place of Work: Head Office
Method of Application
Submit your CV, copies of relevant documents and Application to:
Wegagen Bank S. C
P.O.Box 1018,
Addis Ababa,
Tel. 0115-523800
Closing Date : 12 February. 2022
Why always Hamle? —Tax Thoughts
By: - Natae Ebba Kitila
When is the law requires the taxpayer to declare income tax?
The author wants to conclude the above discussion with the following remarks. Hamile is opted for two reasons. One, Hamile has got an established acceptance among taxpayers as a time when their tax year comes to an end. Second, lack of awareness as to the relevant legislation both by the authorities and taxpayers. Still clearly determining the exact time depends on individual circumstances of taxpayers, it can’t be done in one basket treatment. Authorities should abstain from rushing to penalize taxpayers for late payment without considering the exact tax year or financial year of taxpayers. Further, the time of payment is an important element to have the business license renewed. Possible consistency should be maintained between taxing authorities and the trade office.
Enjoy
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2023-why-always-hamle-tax-thoughts
By: - Natae Ebba Kitila
When is the law requires the taxpayer to declare income tax?
The author wants to conclude the above discussion with the following remarks. Hamile is opted for two reasons. One, Hamile has got an established acceptance among taxpayers as a time when their tax year comes to an end. Second, lack of awareness as to the relevant legislation both by the authorities and taxpayers. Still clearly determining the exact time depends on individual circumstances of taxpayers, it can’t be done in one basket treatment. Authorities should abstain from rushing to penalize taxpayers for late payment without considering the exact tax year or financial year of taxpayers. Further, the time of payment is an important element to have the business license renewed. Possible consistency should be maintained between taxing authorities and the trade office.
Enjoy
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2023-why-always-hamle-tax-thoughts
Abyssinialaw
Why always Hamle? - Tax Thoughts
As the saying goes “Nothing is certain in life except death and tax.” It’s hardly possible to skip the verges of taxation in life. From the giants in wall street to anyone who has the purchasing abil...
የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ156 የስራ መደቦች በ0 ዓመት ስራ ፈላጊዎችን በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።
የተጠቀሰውን የስራ ልምድና የማመልከቻ ነጥብ የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ለ10 ተከታታይ ቀናት ተመዝገቡ ተብላችኋል!
የምዝገባ ቦታና ዝርዝር የስራ መደቦች እንደሚከተለው ተለቀዋል።
እንዲሁም በቀጣይ ዌብ ሳይት መመልከት ይቻላል።
https://www.pshrdb.gov.et/
ለሚ ኩራ ኮምኒኬሽን
የተጠቀሰውን የስራ ልምድና የማመልከቻ ነጥብ የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ለ10 ተከታታይ ቀናት ተመዝገቡ ተብላችኋል!
የምዝገባ ቦታና ዝርዝር የስራ መደቦች እንደሚከተለው ተለቀዋል።
እንዲሁም በቀጣይ ዌብ ሳይት መመልከት ይቻላል።
https://www.pshrdb.gov.et/
ለሚ ኩራ ኮምኒኬሽን
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
https://t.me/GudayAsfetsami
Message Guday Asfetsami on WhatsApp.
https://wa.me/message/QW6PO22A2KXBN1
https://t.me/GudayAsfetsami
Message Guday Asfetsami on WhatsApp.
https://wa.me/message/QW6PO22A2KXBN1
https://t.me/GudayAsfetsami
February 8-9 & 11-12, 2022
Training for Journalists on Hate Speech and Disinformation Prevention and Suppression Proclamation No. 1185/2020
_____
Feteh organized two rounds of training to be conducted February 8-9 and 11-12 for journalists on the Hate Speech and Disinformation Prevention and Suppression Proclamation No. 1185/2020.
The purpose of this training is to enhance journalists' understanding of the right to freedom of expression and its limitations under the law, while providing detailed understanding of hate speech, disinformation and what is set forth in the law.
#FetehActivityEt
Training for Journalists on Hate Speech and Disinformation Prevention and Suppression Proclamation No. 1185/2020
_____
Feteh organized two rounds of training to be conducted February 8-9 and 11-12 for journalists on the Hate Speech and Disinformation Prevention and Suppression Proclamation No. 1185/2020.
The purpose of this training is to enhance journalists' understanding of the right to freedom of expression and its limitations under the law, while providing detailed understanding of hate speech, disinformation and what is set forth in the law.
#FetehActivityEt
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
https://t.me/GudayAsfetsami
Message Guday Asfetsami on WhatsApp.
https://wa.me/message/QW6PO22A2KXBN1
https://t.me/GudayAsfetsami
Message Guday Asfetsami on WhatsApp.
https://wa.me/message/QW6PO22A2KXBN1
https://t.me/GudayAsfetsami