የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎች እና ጫናዎችን በመረዳት #የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለጸ።
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎችና ጫናዎችን በመረዳት #የኢትዮጵያን_የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለፀ።
የዓለምን እጅግ ውስብስብ ሁኔታና የሁኔታዎችን በፍጥነት መለዋወጥ በመረዳት ሀገሪቷ የውጭ ግንኙነት ሥራዎቿን ማጠናከር እንዳለባት በአፅንዖት ተገልጿል።
ይህ የተገለፀው "የውጭ ግንኙነት እምርታ፤ ከገፅታ ግንባታ ወደ ተፅእኖ ፈጣሪነት" በሚል ርዕስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም #ለሕዝብ_ተወካዮች እና #ለፌዴሬሽን_ምክር_ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች ለ6ኛ ቀን እየተሰጠ ባለው ሥልጠና በክቡር #ፕሬዝዳንት_አምባሳደር_ታዬ_አጽቀ_ሥላሴ እና #በቀድሞ_ጠቅላይ_ሚንስትር ክቡር አቶ #ኃይለማሪያም_ደሳለኝ በቀረበ ገለፃ ነው።
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎችና ጫናዎችን በመረዳት #የኢትዮጵያን_የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለፀ።
የዓለምን እጅግ ውስብስብ ሁኔታና የሁኔታዎችን በፍጥነት መለዋወጥ በመረዳት ሀገሪቷ የውጭ ግንኙነት ሥራዎቿን ማጠናከር እንዳለባት በአፅንዖት ተገልጿል።
ይህ የተገለፀው "የውጭ ግንኙነት እምርታ፤ ከገፅታ ግንባታ ወደ ተፅእኖ ፈጣሪነት" በሚል ርዕስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም #ለሕዝብ_ተወካዮች እና #ለፌዴሬሽን_ምክር_ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች ለ6ኛ ቀን እየተሰጠ ባለው ሥልጠና በክቡር #ፕሬዝዳንት_አምባሳደር_ታዬ_አጽቀ_ሥላሴ እና #በቀድሞ_ጠቅላይ_ሚንስትር ክቡር አቶ #ኃይለማሪያም_ደሳለኝ በቀረበ ገለፃ ነው።
👍11
አሁን ላይ በዓለም በተፈጠረው ዘርፈ ብዙ የእርስ በርስ ትስስር፣ የተፈጥሮ ሀብትን በከፍተኛ ደረጃ መጠቀም እና ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ዕድገትና ጥቅም ላይ መዋል ዓለም በፉክክርና እና በውጥረት ላይ እንድትጠመድ ማድረጉም ተመላክቷል።
በቅርቡ #በራሺያና #በዩክሬን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ታዳጊ ሀገራት የምግብ ግብአቶችን እና ማዳበሪያን ወደ ሀገራቸው እንዳያስገቡ በማድረጉ የኢኮኖሚ ጫና መፍጠሩ ተገልጿል።
#ኢትዮጵያም በተፈጠሩ ዓለም አቀፍ ጫናዎች ውስጣዊ አቅሟን በማጠናከር በተለይ ስንዴንና ሌሎች የሀገር ውስጥ ምርቶችን በከፍተኛ ደረጃ በማምረት መቋቋም የተቻለ ቢሆንም በቀጣይም በቀጠናው በተለይ በቀይ ባህር አካባቢ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተገቢው መንገድ በመረዳት ከጊዜው ጋር የሚመጥን የራሷን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንደሚኖርባትም ነው #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የተብራራው።
አሁን ላይ በኢኮኖሚው እና በውጭ ግንኙነት ረገድ የተሻለ ደረጃ ላይ የሚገኙት እንደ #ቻይና፣ #ሕንድ፣ #ቱርክና ሌሎች ቀደምት ሥልጣኔ ያላቸው ሀገራት መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚህ አኳያ #ኢትዮጵያም_ቀደምት_የስልጣኔ_ሀገር ከመሆኗም ባሻገር #በቅኝ_ያልተገዛች፣ #በኢኮኖሚ_እያደገች የመጣችና #የብሪክስ_ሀገራት አባል መሆን የቻለች፣ #ከአፍሪካ ትልቅ ሕዝብና የመልማት አቅም ያላት፣ በቀጠናው ተቀባይነት ያላትና ተፅእኖ ፈጣሪ የሆነች እንዲሁም ከፍተኛና ጥብቅ ማህበራዊ ትስስር ያላት ሕዝብ ባለቤት እንዲሁም #በአፍሪካ_አንድነት_ጉልህ_ድርሻ ያላት በመሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሀገር የመሆን ዕድሏ ሰፊ መሆኑ ተብራርቷል።
ስለሆነም #ኢትዮጵያ በውስጥ ያሉባትን ትንንሽ አለመግባባቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ በውይይት በመፍታት #ገጽታዋን_መገንባት እና #የውጭ_ግንኙነት_እመርታዋን_ማረጋገጥ እንደሚኖርባት #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ እየቀረበ ካለው ገለፃ ለመረዳት ተችሏል ።
(በኃይለሚካኤል አረጋኸኝ)
በቅርቡ #በራሺያና #በዩክሬን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ታዳጊ ሀገራት የምግብ ግብአቶችን እና ማዳበሪያን ወደ ሀገራቸው እንዳያስገቡ በማድረጉ የኢኮኖሚ ጫና መፍጠሩ ተገልጿል።
#ኢትዮጵያም በተፈጠሩ ዓለም አቀፍ ጫናዎች ውስጣዊ አቅሟን በማጠናከር በተለይ ስንዴንና ሌሎች የሀገር ውስጥ ምርቶችን በከፍተኛ ደረጃ በማምረት መቋቋም የተቻለ ቢሆንም በቀጣይም በቀጠናው በተለይ በቀይ ባህር አካባቢ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተገቢው መንገድ በመረዳት ከጊዜው ጋር የሚመጥን የራሷን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንደሚኖርባትም ነው #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የተብራራው።
አሁን ላይ በኢኮኖሚው እና በውጭ ግንኙነት ረገድ የተሻለ ደረጃ ላይ የሚገኙት እንደ #ቻይና፣ #ሕንድ፣ #ቱርክና ሌሎች ቀደምት ሥልጣኔ ያላቸው ሀገራት መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚህ አኳያ #ኢትዮጵያም_ቀደምት_የስልጣኔ_ሀገር ከመሆኗም ባሻገር #በቅኝ_ያልተገዛች፣ #በኢኮኖሚ_እያደገች የመጣችና #የብሪክስ_ሀገራት አባል መሆን የቻለች፣ #ከአፍሪካ ትልቅ ሕዝብና የመልማት አቅም ያላት፣ በቀጠናው ተቀባይነት ያላትና ተፅእኖ ፈጣሪ የሆነች እንዲሁም ከፍተኛና ጥብቅ ማህበራዊ ትስስር ያላት ሕዝብ ባለቤት እንዲሁም #በአፍሪካ_አንድነት_ጉልህ_ድርሻ ያላት በመሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሀገር የመሆን ዕድሏ ሰፊ መሆኑ ተብራርቷል።
ስለሆነም #ኢትዮጵያ በውስጥ ያሉባትን ትንንሽ አለመግባባቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ በውይይት በመፍታት #ገጽታዋን_መገንባት እና #የውጭ_ግንኙነት_እመርታዋን_ማረጋገጥ እንደሚኖርባት #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ እየቀረበ ካለው ገለፃ ለመረዳት ተችሏል ።
(በኃይለሚካኤል አረጋኸኝ)
👍13
#A_Collaboration_Discussion: #AFLEX Meets #Sinke_Bank
In a crucial meeting to #enhance_leadership_development, Dr. Eshete Abebe, Acting Vice Chief of the Program Department at the #African_Leadership_Excellence_Academy, met with #Sinke_Bank_Share_Company representatives to explore #collaborative_opportunities that bridge civil society, academia, and the private and public sectors across #Africa.
He articulated a vision for cultivating a new generation of #African_leaders, positioning the continent as a global hub where academic rigor meets practical application.
In a crucial meeting to #enhance_leadership_development, Dr. Eshete Abebe, Acting Vice Chief of the Program Department at the #African_Leadership_Excellence_Academy, met with #Sinke_Bank_Share_Company representatives to explore #collaborative_opportunities that bridge civil society, academia, and the private and public sectors across #Africa.
He articulated a vision for cultivating a new generation of #African_leaders, positioning the continent as a global hub where academic rigor meets practical application.
👍12
He emphasized the academy's mission to #unlock_Ethiopia's_potential and leverage its strategic geographical position for growth and innovation.
The discussion also centered around #Idea_Production, seen as a vital link between Africa's rich ancient civilization and its contemporary challenges.
Dr. Eshete outlined the academy's diverse offerings, which include Specialized_Leadership_Development_Program, #full_time_academic_programs, initiatives for emerging leaders, youth, and women, research fellowships, and a Leadership Award Program.
He proposed four key areas for collaboration with Sinke Bank: the #AFLEX_Leadership_Excellence_Award_Program, #Training_Initiatives, #Research_Areas, and additional collaborative opportunities.
#Sinke_Bank delegation expressed enthusiasm for these proposals and indicated that further discussions among senior officials would be necessary to assess their feasibility.
The discussion also centered around #Idea_Production, seen as a vital link between Africa's rich ancient civilization and its contemporary challenges.
Dr. Eshete outlined the academy's diverse offerings, which include Specialized_Leadership_Development_Program, #full_time_academic_programs, initiatives for emerging leaders, youth, and women, research fellowships, and a Leadership Award Program.
He proposed four key areas for collaboration with Sinke Bank: the #AFLEX_Leadership_Excellence_Award_Program, #Training_Initiatives, #Research_Areas, and additional collaborative opportunities.
#Sinke_Bank delegation expressed enthusiasm for these proposals and indicated that further discussions among senior officials would be necessary to assess their feasibility.
👍12
The Role of #Leadership_Development_Programs_for_Africa
#By_Sisay_Zerihun_AFLEX
#Leadership_Development_Programs (LDPs) in #Africa are pivotal in nurturing the next generation of leaders who can address the continent’s complex challenges and seize its vast opportunities.
#Africa_with_its_diverse_cultures_economies_and_political_systems, needs leaders equipped with modern leadership skills, ethical values, and a global perspective.
Here’s how LDPs contribute to leadership development across #Africa:
#By_Sisay_Zerihun_AFLEX
#Leadership_Development_Programs (LDPs) in #Africa are pivotal in nurturing the next generation of leaders who can address the continent’s complex challenges and seize its vast opportunities.
#Africa_with_its_diverse_cultures_economies_and_political_systems, needs leaders equipped with modern leadership skills, ethical values, and a global perspective.
Here’s how LDPs contribute to leadership development across #Africa:
👍13
#Enhancing_Governance_and_Leadership_Competence:
• #LDPs aim to build leaders with a deep understanding of #governance_principles, ethics, and #accountability.
This is essential for improving the quality of leadership across both #public and #private sectors, enhancing #decision-making_and_promoting_responsible_governance.
#Economic_Transformation:
• Leaders developed through #LDPs play critical roles in driving #economic_reforms, attracting #foreign_investments, and #promoting_entrepreneurship. These leaders help in crafting policies that support industrialization, technological innovation, and sustainable development, which are vital for Africa's economic progress.
#Social_Development_and_Inclusivity:
• Leadership programs in #Africa focus on developing leaders who prioritize #inclusive_growth, addressing issues like #gender_inequality, #poverty_reduction, and #education. Effective leaders are key to creating policies and systems that #uplift_marginalized_communities and foster social equity.
#Conflict_Resolution_and_Peace_building:
• Many African countries experience political instability and conflict. #LDPs help build leaders with the skills to #mediate_conflicts, #foster_peace, and #ensure_national_unity.
These leaders play pivotal roles in conflict resolution and #post_conflict_reconstruction, contributing to #long_term_stability.
#Youth_and_Leadership:
• With Africa’s youthful population, there is a strong focus on youth leadership development. #LDPs help prepare the youth to become #future_leaders who are #innovative, #capable_of_adapting_to_global_trends, and committed to #sustainable_development.
#Climate_Change_and_Environmental_Sustainability:
• Africa is highly vulnerable to climate change. #LDPs focus on training leaders to address environmental challenges, promote sustainable agriculture, and create policies that mitigate climate impacts while #promoting_green_growth.
The Role of #Leadership_Development_Programs_for_Ethiopian_Leaders
In #Ethiopian context, leadership development takes on a particularly vital role due to the country’s unique socio-political and economic landscape. #Ethiopia is one of #Africa’s most populous countries with a complex history of #ethnic_diversity, #rapid_economic_development, and #recent_political_reforms.
Leadership Development Programs can significantly impact #Ethiopian leaders in the following areas:
#Political_Reform_and_Governance:
• Ethiopia has undergone substantial political transformations in recent years. #LDPs prepare Ethiopian leaders to #manage_political_reforms, #promote_democracy, and #strengthen_institutions.
Leadership programs can also help leaders address the ethnic diversity within the country, balancing federalism and national unity.
#Economic_Growth_and_Transformation:
• Ethiopia’s economy has seen impressive growth in the past decade, yet challenges such as poverty, infrastructure needs, and unemployment remain. #LDPs equip Ethiopian leaders with the knowledge to pursue #economic_modernization, #foster_sustainable_development, and #address_structural_issues such as the agricultural sector’s modernization and urbanization challenges.
#Promoting_Social_Cohesion:
• Ethiopia’s ethnic and religious diversity requires leaders who can maintain social harmony and national unity. #LDPs focus on building leaders with conflict-resolution skills and the ability to #promote_inclusiveness_and_shared_national_identity. Leaders are trained to handle internal ethnic tensions and foster peaceful coexistence.
#Managing_Ethnic_Federalism:
• Ethiopia operates under a unique syste
• #LDPs aim to build leaders with a deep understanding of #governance_principles, ethics, and #accountability.
This is essential for improving the quality of leadership across both #public and #private sectors, enhancing #decision-making_and_promoting_responsible_governance.
#Economic_Transformation:
• Leaders developed through #LDPs play critical roles in driving #economic_reforms, attracting #foreign_investments, and #promoting_entrepreneurship. These leaders help in crafting policies that support industrialization, technological innovation, and sustainable development, which are vital for Africa's economic progress.
#Social_Development_and_Inclusivity:
• Leadership programs in #Africa focus on developing leaders who prioritize #inclusive_growth, addressing issues like #gender_inequality, #poverty_reduction, and #education. Effective leaders are key to creating policies and systems that #uplift_marginalized_communities and foster social equity.
#Conflict_Resolution_and_Peace_building:
• Many African countries experience political instability and conflict. #LDPs help build leaders with the skills to #mediate_conflicts, #foster_peace, and #ensure_national_unity.
These leaders play pivotal roles in conflict resolution and #post_conflict_reconstruction, contributing to #long_term_stability.
#Youth_and_Leadership:
• With Africa’s youthful population, there is a strong focus on youth leadership development. #LDPs help prepare the youth to become #future_leaders who are #innovative, #capable_of_adapting_to_global_trends, and committed to #sustainable_development.
#Climate_Change_and_Environmental_Sustainability:
• Africa is highly vulnerable to climate change. #LDPs focus on training leaders to address environmental challenges, promote sustainable agriculture, and create policies that mitigate climate impacts while #promoting_green_growth.
The Role of #Leadership_Development_Programs_for_Ethiopian_Leaders
In #Ethiopian context, leadership development takes on a particularly vital role due to the country’s unique socio-political and economic landscape. #Ethiopia is one of #Africa’s most populous countries with a complex history of #ethnic_diversity, #rapid_economic_development, and #recent_political_reforms.
Leadership Development Programs can significantly impact #Ethiopian leaders in the following areas:
#Political_Reform_and_Governance:
• Ethiopia has undergone substantial political transformations in recent years. #LDPs prepare Ethiopian leaders to #manage_political_reforms, #promote_democracy, and #strengthen_institutions.
Leadership programs can also help leaders address the ethnic diversity within the country, balancing federalism and national unity.
#Economic_Growth_and_Transformation:
• Ethiopia’s economy has seen impressive growth in the past decade, yet challenges such as poverty, infrastructure needs, and unemployment remain. #LDPs equip Ethiopian leaders with the knowledge to pursue #economic_modernization, #foster_sustainable_development, and #address_structural_issues such as the agricultural sector’s modernization and urbanization challenges.
#Promoting_Social_Cohesion:
• Ethiopia’s ethnic and religious diversity requires leaders who can maintain social harmony and national unity. #LDPs focus on building leaders with conflict-resolution skills and the ability to #promote_inclusiveness_and_shared_national_identity. Leaders are trained to handle internal ethnic tensions and foster peaceful coexistence.
#Managing_Ethnic_Federalism:
• Ethiopia operates under a unique syste
👍17
#ኢትዮጵያ የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማትን እምርታ በማረጋገጥ ላይ መሆኗ ተመለከተ::
#ኢትዮጵያ የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማትን እምርታ በማምጣት ላይ መሆኗን ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ #ተመስገን_ጥሩነህ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አመላከቱ።
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማትን በመገንባት ረገድ የረጅም ጊዜ ባለ ታሪክ መሆኗንም ገልፀዋል።
የዛሬው የሥልጠና ርዕሰ ጉዳይ "የፀጥታና ደህንነት እመርታ" የሚል ሲሆን በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለኢፌድሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የጽህፈት ቤቶች አመራሮች የሥልጠናው ገለፃ በክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ ቀርቧል።
ክቡር ም/ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ተመስገን ባቀረቡት ገለፃ ሀገራችን የፀጥታና የደህንነት ተቋማትን በመገንባት ረጅም አመታትን ማስቆጠር ብቻ ሳይሆን እነዚህ ተቋማት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ አልፈው እንደ ኮሪያ፣ ኮንጎ እና በሌሎች ሀገራት በመሰማራት ሰላም የማስከበር ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን መወጣት የቻሉ ናቸው ብለዋል።
ተቋማቱ የየራሳቸው ጥንካሬ ቢኖራቸውም የነበረባቸው ክፍተት ሊያርም በሚችል መልኩ አሁን ላይ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትሩ አነሳሽነት ወቅቱን በሚመጥን ደረጃ የሪፎርም ሥራ በመሠራቱ ከፍተኛ አቅም ለመፍጠር ተችሏል ሲሉ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በሚሰጠው ስልጠና ላይ ተናግረዋል።
#ኢትዮጵያ የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማትን እምርታ በማምጣት ላይ መሆኗን ክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ #ተመስገን_ጥሩነህ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አመላከቱ።
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ የፀጥታ እና የደህንነት ተቋማትን በመገንባት ረገድ የረጅም ጊዜ ባለ ታሪክ መሆኗንም ገልፀዋል።
የዛሬው የሥልጠና ርዕሰ ጉዳይ "የፀጥታና ደህንነት እመርታ" የሚል ሲሆን በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለኢፌድሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የጽህፈት ቤቶች አመራሮች የሥልጠናው ገለፃ በክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ ቀርቧል።
ክቡር ም/ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ተመስገን ባቀረቡት ገለፃ ሀገራችን የፀጥታና የደህንነት ተቋማትን በመገንባት ረጅም አመታትን ማስቆጠር ብቻ ሳይሆን እነዚህ ተቋማት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ አልፈው እንደ ኮሪያ፣ ኮንጎ እና በሌሎች ሀገራት በመሰማራት ሰላም የማስከበር ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን መወጣት የቻሉ ናቸው ብለዋል።
ተቋማቱ የየራሳቸው ጥንካሬ ቢኖራቸውም የነበረባቸው ክፍተት ሊያርም በሚችል መልኩ አሁን ላይ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትሩ አነሳሽነት ወቅቱን በሚመጥን ደረጃ የሪፎርም ሥራ በመሠራቱ ከፍተኛ አቅም ለመፍጠር ተችሏል ሲሉ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በሚሰጠው ስልጠና ላይ ተናግረዋል።
👍19
ዘመኑ የኢኮኖሚ፣ የቴክኖሎጂ የበላይነት ፉክክር የሚታይበት ብቻ ሳይሆን የጦርነትም በመሆኑ ኢትዮጵያም ከየትኛውም አካል የሚሰነዘርባትን ጥቃት ለመከላከል የሚያስችል የራሷን የፀጥታና ደህንነት ተቋማትን የመገንባትና በሪፎርም የማጠናከር ሥራ ሠርታለች፤ ትሰራለችም፤ ሲሉ አስገንዝበዋል።
በመሆኑም መከላከያን ጨምሮ በፀጥታ ተቋማት፣ በኢትዮጵያ የመረጃና ደህንነት፣ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት እና በፋይናንስ ደህንነት የተጠናከረ የሪፎርም ሥራ መሰራቱንም ነው ክቡር ም/ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ያብራሩት።
የክቡር ም/ጠቅላይ ሚንስትሩ ገለፃ ዛሬ 6ኛ ቀን ባስቆጠረው ሥልጠና ላይ ቀጥሏል።
በመሆኑም መከላከያን ጨምሮ በፀጥታ ተቋማት፣ በኢትዮጵያ የመረጃና ደህንነት፣ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት እና በፋይናንስ ደህንነት የተጠናከረ የሪፎርም ሥራ መሰራቱንም ነው ክቡር ም/ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ያብራሩት።
የክቡር ም/ጠቅላይ ሚንስትሩ ገለፃ ዛሬ 6ኛ ቀን ባስቆጠረው ሥልጠና ላይ ቀጥሏል።
👍19
#የአመራር_የሥነ_ምግባር_እመርታ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ::
የአመራር መልካም ሥነ-ምግባር እመርታ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ አስፈላጊ በመሆኑ የአመራሩ ሥነ-ምግባር መላበስ ወሳኝ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ክቡር #ጌዲዮን_ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አሳሰቡ።
የአመራር መልካም ሥነ-ምግባር እመርታ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ አስፈላጊ በመሆኑ የአመራሩ ሥነ-ምግባር መላበስ ወሳኝ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ክቡር #ጌዲዮን_ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አሳሰቡ።
👍16
የአመራሩ የሥነ-ምግባር ጉድለት የሀገርን ህልውና አደጋ ላይ ሊጥል እንደሚችል በመገንዘብ ተገቢውን ሥራ መሥራት ይገባል ብለዋል።
ክቡር #ዶ/ር_ጌዲዮን "የስነ-ምግባራዊ እመርታ፤ ከሞራል ብልሹነት ወደ ግብረገባዊ አርኣያነት" በሚል የሥልጠና ርዕስ ላይ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የጽህፈት ቤቶች አመራሮች ገለፃ አቅርበዋል።
ክቡር ሚንስትሩ ሰለ #ሥነ-ምግባር፣ #ግብረገብ ፣ #ሞራል፣ #ዲሲፒሊን ልዩነትን እና አንድነትን በተመለከተ ፍልስፍናዊ ዳራዎችንና አብነቶችን በመጥቀስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አብራርተዋል።
የሥነ-ምግባር ዋነኛ መገለጫዎችን በዝርዝር ያነሱት ክቡር ዶ/ር ጌዲዮን ሥነ-ምግባር #በግለሰብ፣ #በቤተሰብ፣ #በቡድን፣ #በተቋም ደረጃ እንደሚገለፅ ጠቁመዋል።
በተቃራኒው የአመራሩ የሥነ-ምግባር ብልሹነት #የግል_ጥቅምን_ብቻ_መመልከትን፣ #በዘር_መከፋፈልንና_ፅንፈኝነትን፣ #ሙስናንና_ብልሹ_አሰራርን የሚያስፋፋ ከሆነ እና የመልካም አስተዳደር እጦት የሚኖር ከሆነ #በሕዝብና_በመንግሥት_መካከል_አሉታዊ_ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ምክንያት እንደሚሆን አስገንዝበዋል።
ለዚህም እንደ ሊባኖስ ያሉ ሀገሮች ከውጭ ሀገሮች ጣልቃገብነት ይልቅ በሀገራቸው የተንሰራፋው ሙስናና በስልጣንን አለ አግባብ መጠቀም 80 በመቶ የሚሆነውን ሕዝብ ለከፋ ድህነት እና ሀገሪቱን ለአደጋ ማጋለጡን በአብነት አንስተዋል። በመሆኑም በአመራሩ ሥነ-ምግባር ላይ ብዙ መሥራት ይገባል ብለዋል።
በመጨረሻም ክቡር ሚንስትር #ጌዲዮን_ጢሞቲዎስ ኢ- ሥነምግባራዊ በሆኑ መንገዶች የሚገኝ ጥቅምም ሆነ ማንኛውም ነገር ዘላቂነት እንደሌለው አስገንዝበው አመራሩ #መልካም_ሥነ-ምግባርን_በመላበስ እና #መርህን_በመከተል ሕዝቡንና ሀገሩን በማገልገል ኢትዮጵያን የማበልጸግ አደራ አለበት ብለዋል።
#በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እየተሰጠ ያለው ስልጠና ዛሬም ለ7ኛ ቀን ቀጥሏል።
ክቡር #ዶ/ር_ጌዲዮን "የስነ-ምግባራዊ እመርታ፤ ከሞራል ብልሹነት ወደ ግብረገባዊ አርኣያነት" በሚል የሥልጠና ርዕስ ላይ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የጽህፈት ቤቶች አመራሮች ገለፃ አቅርበዋል።
ክቡር ሚንስትሩ ሰለ #ሥነ-ምግባር፣ #ግብረገብ ፣ #ሞራል፣ #ዲሲፒሊን ልዩነትን እና አንድነትን በተመለከተ ፍልስፍናዊ ዳራዎችንና አብነቶችን በመጥቀስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አብራርተዋል።
የሥነ-ምግባር ዋነኛ መገለጫዎችን በዝርዝር ያነሱት ክቡር ዶ/ር ጌዲዮን ሥነ-ምግባር #በግለሰብ፣ #በቤተሰብ፣ #በቡድን፣ #በተቋም ደረጃ እንደሚገለፅ ጠቁመዋል።
በተቃራኒው የአመራሩ የሥነ-ምግባር ብልሹነት #የግል_ጥቅምን_ብቻ_መመልከትን፣ #በዘር_መከፋፈልንና_ፅንፈኝነትን፣ #ሙስናንና_ብልሹ_አሰራርን የሚያስፋፋ ከሆነ እና የመልካም አስተዳደር እጦት የሚኖር ከሆነ #በሕዝብና_በመንግሥት_መካከል_አሉታዊ_ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ምክንያት እንደሚሆን አስገንዝበዋል።
ለዚህም እንደ ሊባኖስ ያሉ ሀገሮች ከውጭ ሀገሮች ጣልቃገብነት ይልቅ በሀገራቸው የተንሰራፋው ሙስናና በስልጣንን አለ አግባብ መጠቀም 80 በመቶ የሚሆነውን ሕዝብ ለከፋ ድህነት እና ሀገሪቱን ለአደጋ ማጋለጡን በአብነት አንስተዋል። በመሆኑም በአመራሩ ሥነ-ምግባር ላይ ብዙ መሥራት ይገባል ብለዋል።
በመጨረሻም ክቡር ሚንስትር #ጌዲዮን_ጢሞቲዎስ ኢ- ሥነምግባራዊ በሆኑ መንገዶች የሚገኝ ጥቅምም ሆነ ማንኛውም ነገር ዘላቂነት እንደሌለው አስገንዝበው አመራሩ #መልካም_ሥነ-ምግባርን_በመላበስ እና #መርህን_በመከተል ሕዝቡንና ሀገሩን በማገልገል ኢትዮጵያን የማበልጸግ አደራ አለበት ብለዋል።
#በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እየተሰጠ ያለው ስልጠና ዛሬም ለ7ኛ ቀን ቀጥሏል።
👍17