African Leadership Excellence Academy
2.13K subscribers
2.38K photos
89 videos
6 files
104 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎች እና ጫናዎችን በመረዳት #የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለጸ።
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎችና ጫናዎችን በመረዳት #የኢትዮጵያን_የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለፀ።
የዓለምን እጅግ ውስብስብ ሁኔታና የሁኔታዎችን በፍጥነት መለዋወጥ በመረዳት ሀገሪቷ የውጭ ግንኙነት ሥራዎቿን ማጠናከር እንዳለባት በአፅንዖት ተገልጿል።
ይህ የተገለፀው "የውጭ ግንኙነት እምርታ፤ ከገፅታ ግንባታ ወደ ተፅእኖ ፈጣሪነት" በሚል ርዕስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም #ለሕዝብ_ተወካዮች እና #ለፌዴሬሽን_ምክር_ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች ለ6ኛ ቀን እየተሰጠ ባለው ሥልጠና በክቡር #ፕሬዝዳንት_አምባሳደር_ታዬ_አጽቀ_ሥላሴ እና #በቀድሞ_ጠቅላይ_ሚንስትር ክቡር አቶ #ኃይለማሪያም_ደሳለኝ በቀረበ ገለፃ ነው።