ከሰራተኞች ለተነሱ ጥያቄዎች የዝውውር ሂደቱን የሚመሩ ኮሚቴዎች ምላሽ ሲሰጡ የአድራሻ ለውጡ ዋነኛ አላማ የተቋሙን ራዕይ ማሳካትና የተቋሙን ማህበረሰብ መጥቀም መሆኑን በዝዝር አስረድተዋል።
በነፋሻማዋ ሱሉልታ ከተማ የሚገኘው የአመራር ልማት ማዕከሉ ከዚህ ቀደም ከ600 በላይ እንግዶችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን አሁን ደግሞ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ምቹ ቢሮዎችን ያካተተ ህንጻ ተገንብቶ በመጠናቀቁ ዋና መ/ቤቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደዚያ ለማዘዋወር ዝግጅቶች መጠናቀቃቸው በውይይቱ ላይ ተገልጿል።
በነፋሻማዋ ሱሉልታ ከተማ የሚገኘው የአመራር ልማት ማዕከሉ ከዚህ ቀደም ከ600 በላይ እንግዶችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን አሁን ደግሞ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ምቹ ቢሮዎችን ያካተተ ህንጻ ተገንብቶ በመጠናቀቁ ዋና መ/ቤቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደዚያ ለማዘዋወር ዝግጅቶች መጠናቀቃቸው በውይይቱ ላይ ተገልጿል።
#ትክክለኛ_ጥያቄ_የመጠየቅ_ኃይል_እና_ትውልዳዊ_እምርታ_የማስመዝገብ_ጥበብ_እና_ሳይንስ፡ -ከግለሰብ እስከ ሀገር- በአፍሌክስ ፕሬዚደንት ዛዲግ አብርሃ
👉 ጥየቄ መጠየቅ ብቻውን በቂ አይደለም ጥያቄው ትክክለኛ ነው አይደለም ነው ዋናው
👉 የሰው ልጅ ሲፈጥረው ጥያቄ ይጠይቃል
👉 ትክክለኛ ጥያቄ የ liberation /የነፃነት መንገድ ነው
👉 የ leadership መንገድ ነው የ አመራር መንገድ ነው
👉 የመማሪያ መንገድ ነው የrecarination የእንደገና የመነሳት መንገድ ነው
👉 ሶክራቲክ /Socratic /መንገድ ሶክራቲክ ምንድን ነው
👉 በጥያቄ ነው አይደል asking the right question leads to truth/ትክክለኛ ጥያቄ መጠየቅ ወደ እውነት ያመራል
ዛሬ ምሽት
በአፍሌከስ የፌስቡክ እና የዩቲዩብ ገጾች👇
Facebook: https://web.facebook.com/aflexacademy.gov.et
YouTube: https://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca
👉 ጥየቄ መጠየቅ ብቻውን በቂ አይደለም ጥያቄው ትክክለኛ ነው አይደለም ነው ዋናው
👉 የሰው ልጅ ሲፈጥረው ጥያቄ ይጠይቃል
👉 ትክክለኛ ጥያቄ የ liberation /የነፃነት መንገድ ነው
👉 የ leadership መንገድ ነው የ አመራር መንገድ ነው
👉 የመማሪያ መንገድ ነው የrecarination የእንደገና የመነሳት መንገድ ነው
👉 ሶክራቲክ /Socratic /መንገድ ሶክራቲክ ምንድን ነው
👉 በጥያቄ ነው አይደል asking the right question leads to truth/ትክክለኛ ጥያቄ መጠየቅ ወደ እውነት ያመራል
ዛሬ ምሽት
በአፍሌከስ የፌስቡክ እና የዩቲዩብ ገጾች👇
Facebook: https://web.facebook.com/aflexacademy.gov.et
YouTube: https://www.youtube.com/@AfricanLeadershipExcellenceAca
አሶሳ 11/10/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ):- የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ በመጠቀም የህዝቦች ህይወት እንዲቀየር ተግቶ መስራት የአመራሮች ተቀዳሚ ሥራ ሊሆን ይገባል ሲሉ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ተናገሩ ።
ፕሬዚደንቱ "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጡ ነው።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ዋና ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በበርካታ የተፈጥሮ በረከቶች የታደለ መሆኑን ጠቅሰዋል ።
እነኚህ የተፈጥሮ በረከቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ ከተቻለ ደግሞ የሀገርን ሁለንተናዊ ልዕልና ለማረጋገጥ መሠረት የሚሆን ነው ብለዋል ።
ከወርቅ እስከ ድንጋይ ከሰል፣ ከቀርቃሃ እስከ ማንጎ፣ ከወንዞች እስከ ለም የእርሻ መሬት በሚጠበቀው ልክ ለምተውና ጥቅም ላይ ውለው የህዝቡ ህይወት መቀየርን አመራሮች ተቀዳሚ አጀንዳ ማድረግ እንደሚገባቸውም ገልፀዋል።
በተለይ ክልሉ የኢትዮጵያዊያን የመጪው ዘመን የብርሃን አቢዮት አብሳሪው ታላቁ የህዳሴ ግድብ መገኛ መሆኑ ደግሞ የጂኦ ፖለቲካ የስበት ማዕከል እንዲሆን አድርጎታልም ብለዋል ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለው እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ድምር ውጤቱ የምዕራብ ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማዕከል እንደሚያደርገው ጠቅሰዋል ።
እናም የክልሉ አመራሮች ክልሉ ያለውን እምቅ አቅም ተረድተው ያሉ ፀጋዎችን ወደ ሀብት መቀየር የሚያስችል ዝግጁነትን መላበስ እንደሚገባም አሳውቀዋል ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ትኩረት ያደረጉ የስልጠና አርዕስቶች ላይ ስልጠና እየሰጡ ይገኛሉ ።
ፕሬዚደንቱ "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጡ ነው።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ዋና ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በበርካታ የተፈጥሮ በረከቶች የታደለ መሆኑን ጠቅሰዋል ።
እነኚህ የተፈጥሮ በረከቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ ከተቻለ ደግሞ የሀገርን ሁለንተናዊ ልዕልና ለማረጋገጥ መሠረት የሚሆን ነው ብለዋል ።
ከወርቅ እስከ ድንጋይ ከሰል፣ ከቀርቃሃ እስከ ማንጎ፣ ከወንዞች እስከ ለም የእርሻ መሬት በሚጠበቀው ልክ ለምተውና ጥቅም ላይ ውለው የህዝቡ ህይወት መቀየርን አመራሮች ተቀዳሚ አጀንዳ ማድረግ እንደሚገባቸውም ገልፀዋል።
በተለይ ክልሉ የኢትዮጵያዊያን የመጪው ዘመን የብርሃን አቢዮት አብሳሪው ታላቁ የህዳሴ ግድብ መገኛ መሆኑ ደግሞ የጂኦ ፖለቲካ የስበት ማዕከል እንዲሆን አድርጎታልም ብለዋል ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለው እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ድምር ውጤቱ የምዕራብ ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማዕከል እንደሚያደርገው ጠቅሰዋል ።
እናም የክልሉ አመራሮች ክልሉ ያለውን እምቅ አቅም ተረድተው ያሉ ፀጋዎችን ወደ ሀብት መቀየር የሚያስችል ዝግጁነትን መላበስ እንደሚገባም አሳውቀዋል ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ትኩረት ያደረጉ የስልጠና አርዕስቶች ላይ ስልጠና እየሰጡ ይገኛሉ ።
አመራሩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ወደ ተግባር በመቀየር የመምራት ክህሎቱን ማሳደግ ይገባል:- አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት
አሶሳ 11/10/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ):- አመራሩ በተከታታይ የሚሰጡ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ወደ ተግባር በመቀየር የመምራት ክህሎቱን ማሳደግ እንደሚገባ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ❝በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት❞ በሚል መሪ ቃል ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
እንደ ሀገር እየተሰጡ የሚገኙ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ሊያረጋግጡ የሚያስችሉ መሆኑን አቶ ዛዲግ አብርሃ ተናግረዋል።
ከለውጡ ወዲህ የአገልጋይነት ስሜትን የተላበሰ ተወዳዳሪና ብቃት ያለው አመራርን ለማፍራት በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው ብለዋል።
አመራሩ በተከታታይ የሚሰጡ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ወደ ተግባር በመቀየር የመምራት ክህሎቱን ማሳደግ እንደሚገባ የገለጹት አቶ ዛዲግ አብርሃ ፤በንድፍ ሃሳብ ደረጃ ያለውን በእውቀት ወደ ተግባር መቀየር እንደሚጠበቅ ፕሬዚደንቱ ገልጸዋል።
በሁለተኛ ቀኑ እየተሰጠ በሚገኘው የአቅም ግንባታ ስልጠና ላይም የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ መካከለኛ አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛል።
አሶሳ 11/10/2017 ዓ.ም (አፍሌክስ):- አመራሩ በተከታታይ የሚሰጡ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ወደ ተግባር በመቀየር የመምራት ክህሎቱን ማሳደግ እንደሚገባ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለጹ።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ❝በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት❞ በሚል መሪ ቃል ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
እንደ ሀገር እየተሰጡ የሚገኙ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ሊያረጋግጡ የሚያስችሉ መሆኑን አቶ ዛዲግ አብርሃ ተናግረዋል።
ከለውጡ ወዲህ የአገልጋይነት ስሜትን የተላበሰ ተወዳዳሪና ብቃት ያለው አመራርን ለማፍራት በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው ብለዋል።
አመራሩ በተከታታይ የሚሰጡ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ወደ ተግባር በመቀየር የመምራት ክህሎቱን ማሳደግ እንደሚገባ የገለጹት አቶ ዛዲግ አብርሃ ፤በንድፍ ሃሳብ ደረጃ ያለውን በእውቀት ወደ ተግባር መቀየር እንደሚጠበቅ ፕሬዚደንቱ ገልጸዋል።
በሁለተኛ ቀኑ እየተሰጠ በሚገኘው የአቅም ግንባታ ስልጠና ላይም የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ መካከለኛ አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛል።
Public Leaders 4 Gender Equality Launches the 2nd Cohort for a Mixed Group of High Level Policy Makers From the 5 Selected Ministries
Sululta, 18 June, 2025, (AFLEX) – The PL4GE initiative has kicked off its transformative 3-day workshop focused on advancing gender equality in policy making, featuring the second cohort of participants from various ministries.
This session brings together 22 high-level leaders from the Ministry of Finance, Ministry of Labor and Skills, Ministry of Industry, Ministry of Trade and Regional Integration, and the Ministry of Planning and Development.
The workshop held at the AFLEX Sululta Leadership Development Center, aims to equip high level officials with practical tools and insights for integrating gender equality concepts into their policy making processes.
Sululta, 18 June, 2025, (AFLEX) – The PL4GE initiative has kicked off its transformative 3-day workshop focused on advancing gender equality in policy making, featuring the second cohort of participants from various ministries.
This session brings together 22 high-level leaders from the Ministry of Finance, Ministry of Labor and Skills, Ministry of Industry, Ministry of Trade and Regional Integration, and the Ministry of Planning and Development.
The workshop held at the AFLEX Sululta Leadership Development Center, aims to equip high level officials with practical tools and insights for integrating gender equality concepts into their policy making processes.
Facilitated by certified experts from AFLEX, MoWSA, and the Global Center for Gender Equality, the program emphasizes experiential learning and active engagement.
Participants are urged to challenge traditional obstacles and apply their learning directly to decision-making and policy contributions in their respective sectors.
This second cohort follows the successful delivery of the first, reinforcing PL4GE's commitment to fostering gender transformational concepts and goals in governmental policies and practices throughout Ethiopia.
Participants are urged to challenge traditional obstacles and apply their learning directly to decision-making and policy contributions in their respective sectors.
This second cohort follows the successful delivery of the first, reinforcing PL4GE's commitment to fostering gender transformational concepts and goals in governmental policies and practices throughout Ethiopia.
በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ ገለፁ።
ፕሬዝዳንቱ "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት ላይ ናቸው።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት ድህነት የሀገርን እና የዜጎችን ክብር ዝቅ የሚያደርግ መሆኑን መረዳት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።
የአመራሮች የመሪነት ጥበብና የዜጎች የስራ ትጋት እምቅ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ሀብት ጋር ተደምሮ ከተሰራ ድህነትን መሻገር ይቻላል ብለዋል ።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የድህነት መጥፎ የታሪክ ገፅን መቀየር የሚያስችሉና በምሳሌነት የሚጠቀሱ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አሳውቀዋል ።
እናም በመከናወን ላይ ያሉ ሁሉን አቀፍ ስራዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ ሁለንተናዊ ልዕልና እውን እንዲሆን የአመራሮችን ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ብለዋል ።
ፕሬዝዳንቱ "በእውቀትና በክህሎት የተገነባ አመራር ለላቀ ውጤት " በሚል መሪ ቃል ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት ላይ ናቸው።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እንዳሉት ድህነት የሀገርን እና የዜጎችን ክብር ዝቅ የሚያደርግ መሆኑን መረዳት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።
የአመራሮች የመሪነት ጥበብና የዜጎች የስራ ትጋት እምቅ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ሀብት ጋር ተደምሮ ከተሰራ ድህነትን መሻገር ይቻላል ብለዋል ።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የድህነት መጥፎ የታሪክ ገፅን መቀየር የሚያስችሉና በምሳሌነት የሚጠቀሱ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አሳውቀዋል ።
እናም በመከናወን ላይ ያሉ ሁሉን አቀፍ ስራዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ ሁለንተናዊ ልዕልና እውን እንዲሆን የአመራሮችን ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ብለዋል ።