የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎች እና ጫናዎችን በመረዳት #የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለጸ።
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎችና ጫናዎችን በመረዳት #የኢትዮጵያን_የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለፀ።
የዓለምን እጅግ ውስብስብ ሁኔታና የሁኔታዎችን በፍጥነት መለዋወጥ በመረዳት ሀገሪቷ የውጭ ግንኙነት ሥራዎቿን ማጠናከር እንዳለባት በአፅንዖት ተገልጿል።
ይህ የተገለፀው "የውጭ ግንኙነት እምርታ፤ ከገፅታ ግንባታ ወደ ተፅእኖ ፈጣሪነት" በሚል ርዕስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም #ለሕዝብ_ተወካዮች እና #ለፌዴሬሽን_ምክር_ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች ለ6ኛ ቀን እየተሰጠ ባለው ሥልጠና በክቡር #ፕሬዝዳንት_አምባሳደር_ታዬ_አጽቀ_ሥላሴ እና #በቀድሞ_ጠቅላይ_ሚንስትር ክቡር አቶ #ኃይለማሪያም_ደሳለኝ በቀረበ ገለፃ ነው።
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎችና ጫናዎችን በመረዳት #የኢትዮጵያን_የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለፀ።
የዓለምን እጅግ ውስብስብ ሁኔታና የሁኔታዎችን በፍጥነት መለዋወጥ በመረዳት ሀገሪቷ የውጭ ግንኙነት ሥራዎቿን ማጠናከር እንዳለባት በአፅንዖት ተገልጿል።
ይህ የተገለፀው "የውጭ ግንኙነት እምርታ፤ ከገፅታ ግንባታ ወደ ተፅእኖ ፈጣሪነት" በሚል ርዕስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም #ለሕዝብ_ተወካዮች እና #ለፌዴሬሽን_ምክር_ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች ለ6ኛ ቀን እየተሰጠ ባለው ሥልጠና በክቡር #ፕሬዝዳንት_አምባሳደር_ታዬ_አጽቀ_ሥላሴ እና #በቀድሞ_ጠቅላይ_ሚንስትር ክቡር አቶ #ኃይለማሪያም_ደሳለኝ በቀረበ ገለፃ ነው።