#የአመራር_የሥነ_ምግባር_እመርታ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ::
የአመራር መልካም ሥነ-ምግባር እመርታ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ አስፈላጊ በመሆኑ የአመራሩ ሥነ-ምግባር መላበስ ወሳኝ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ክቡር #ጌዲዮን_ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አሳሰቡ።
የአመራር መልካም ሥነ-ምግባር እመርታ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ አስፈላጊ በመሆኑ የአመራሩ ሥነ-ምግባር መላበስ ወሳኝ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ክቡር #ጌዲዮን_ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ አሳሰቡ።