የራስን ህመም ደብቆ ለሌላው ድህሎት መመኘት በጉዳት ውስጥ ሌላን የማፍቀር ጥበብ ይገለጣል ስሜቶቹ በሙሉ የሚሄዱበት አቅጣጫ ለየቅል መስሎ መዳረሻው ግን አንድ ይሆናል፡፡ ግጥም ናትናኤል ግርማቸው ዜማ አንተነህ ወራሽ ቅንብር ታምሩ አማረ (ቶሚ) የሙዚቃ ስልቱ ዋልዝ የተረጋጋ ቀልብን ሰብሰብ የሚያደርግ ነው፡፡
#ሔዋን…
"ያጣሁት ያን ጎብል የገፋኝ ወጣቱ
ከፍቶ አይደለም በኔ ነው በልጅነቱ
ዞር በይ ዞር በይ ያለኝ የገፋኝ ከቤቱ
ማደጉን ፈርቶ ነው ወዶ ልጅነቱ"
ይህ የሙዚቃ ክር ሁለት ነገሮችን ተሸክሟል የመጀመርያው በአልበም ደረጃ የኔ ያለችውን በስሟ ሰይማ መምጣትዋ ነው ፡፡ ሁለተኛው 1830 ዓ.ም በአፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት በጉራጌ ብሔረሰብ ትልቅ ገድል የፈፀመችሁ "ቃቄ ውርዶት" በሴቶችን ላይ የሚፈፀመው ጭቆና እና ግፍ ነፃ ያወጣች ድንቅ ሴት እሷን ታሳቢ ተደርጎ የተሰራ እንደሆነም ድምፃዊቷ ገልፃለች፡፡ የሙዚቃው ገጣሚ ዮሐና አሸናፊ ዜማ ሄዋን ገብረ ወልድ ቅንብር ዲጄ ሚላ በጉራጌ ቢት ከሽኖ ሰርቶታል፡፡
#ያምራል #ልጁ
ስመኝ ኖሬ እንኳን ስመኝ
በዓመት በዓል አገጣጥመኝ
ይህ ሙዚቃ ክር አንድን በህላዊ ስሜትን ይዞ አመት በአልን የሚያስታውስ ትውስታ ይዞ የመጣ ሲሆን የድምፃዊትን አስናቀች ወርቁን የሚያስታውስ የሙዚቃ ቅንብር አሰምታናለች የሙዚቃ መግቢያ እንደ እየሩስአሌም የተሰኘ የሙዚቃ ቅንብር ቅንጭቡን ወስደዋል፡፡ አንድም ታሪክን ለመግለፅ ባህላዊ የሙዚቃ ስልት ማስተዋወቅን የያዘ ነው፡፡ ግጥም ወንደሰን ይሁብ ዜማ አንተነህ ወራሽ ቅንብር ዲጄ ሚላ፡፡
በርካታ የሙዚቃ ከያኒያን ታሪካዊ አልበም ላይ ተሳትፈዋል፡፡ አብዛኛውን ግጥም በናትናኤል ግርማቸው የተሰሩ ሲሆን በቅንብሩ በኩል ዲጄ ሚላ አብዛውን ሰርቷል፡፡ ለመጥቀስ ያህል በቅንብሩ ዲጄ ሚላ ፣አቤል ጳውሎስ ፣ ሚካኤል ኃይሉ (ሚኪ ጃኖ)፣ ብሩክ ተቀባ እና ታምሩ አማረ (ቶሚ) ተሳትፈዋል፡፡ በግጥም ዜማ ናትናኤል ግርማቸው ፣ ቴዎድሮስ ካሳሁን ፣ ዮሐና ፣ ምረት አብደስታ ፣ ሄዋን ገብረወልድ ፣ አንተነህ ወራሽ ፣ ወንደሰን ይሁብ ፣ ይልማ ገብረዓብ ፣ በማስተሪንግ አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዎታ ናቸው፡፡
ሁለተኛ አልበምሽን እንድንጠብቅ አድርጎናል፡፡ ስለ ሰጣችሁን ይንን የመሰለ አልበም እናመሰግናችኃለን፡፡
የሙዚቃ ዘጋቢ ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hewan
#ሔዋን…
"ያጣሁት ያን ጎብል የገፋኝ ወጣቱ
ከፍቶ አይደለም በኔ ነው በልጅነቱ
ዞር በይ ዞር በይ ያለኝ የገፋኝ ከቤቱ
ማደጉን ፈርቶ ነው ወዶ ልጅነቱ"
ይህ የሙዚቃ ክር ሁለት ነገሮችን ተሸክሟል የመጀመርያው በአልበም ደረጃ የኔ ያለችውን በስሟ ሰይማ መምጣትዋ ነው ፡፡ ሁለተኛው 1830 ዓ.ም በአፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት በጉራጌ ብሔረሰብ ትልቅ ገድል የፈፀመችሁ "ቃቄ ውርዶት" በሴቶችን ላይ የሚፈፀመው ጭቆና እና ግፍ ነፃ ያወጣች ድንቅ ሴት እሷን ታሳቢ ተደርጎ የተሰራ እንደሆነም ድምፃዊቷ ገልፃለች፡፡ የሙዚቃው ገጣሚ ዮሐና አሸናፊ ዜማ ሄዋን ገብረ ወልድ ቅንብር ዲጄ ሚላ በጉራጌ ቢት ከሽኖ ሰርቶታል፡፡
#ያምራል #ልጁ
ስመኝ ኖሬ እንኳን ስመኝ
በዓመት በዓል አገጣጥመኝ
ይህ ሙዚቃ ክር አንድን በህላዊ ስሜትን ይዞ አመት በአልን የሚያስታውስ ትውስታ ይዞ የመጣ ሲሆን የድምፃዊትን አስናቀች ወርቁን የሚያስታውስ የሙዚቃ ቅንብር አሰምታናለች የሙዚቃ መግቢያ እንደ እየሩስአሌም የተሰኘ የሙዚቃ ቅንብር ቅንጭቡን ወስደዋል፡፡ አንድም ታሪክን ለመግለፅ ባህላዊ የሙዚቃ ስልት ማስተዋወቅን የያዘ ነው፡፡ ግጥም ወንደሰን ይሁብ ዜማ አንተነህ ወራሽ ቅንብር ዲጄ ሚላ፡፡
በርካታ የሙዚቃ ከያኒያን ታሪካዊ አልበም ላይ ተሳትፈዋል፡፡ አብዛኛውን ግጥም በናትናኤል ግርማቸው የተሰሩ ሲሆን በቅንብሩ በኩል ዲጄ ሚላ አብዛውን ሰርቷል፡፡ ለመጥቀስ ያህል በቅንብሩ ዲጄ ሚላ ፣አቤል ጳውሎስ ፣ ሚካኤል ኃይሉ (ሚኪ ጃኖ)፣ ብሩክ ተቀባ እና ታምሩ አማረ (ቶሚ) ተሳትፈዋል፡፡ በግጥም ዜማ ናትናኤል ግርማቸው ፣ ቴዎድሮስ ካሳሁን ፣ ዮሐና ፣ ምረት አብደስታ ፣ ሄዋን ገብረወልድ ፣ አንተነህ ወራሽ ፣ ወንደሰን ይሁብ ፣ ይልማ ገብረዓብ ፣ በማስተሪንግ አበጋዝ ክብረወርቅ ሽዎታ ናቸው፡፡
ሁለተኛ አልበምሽን እንድንጠብቅ አድርጎናል፡፡ ስለ ሰጣችሁን ይንን የመሰለ አልበም እናመሰግናችኃለን፡፡
የሙዚቃ ዘጋቢ ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hewan
ሰበር
ድምፃዊ አብዱ ኪያር ከከባድ ጉዳት ተረፈ። የሊፍት ገመድ ተበጥሶ ወድቆ ነው ተብሏል። ድምፃዊው በፌስቡክ የሚከተለውን ፅፏል 👇
"ከባድ አደጋ ነበር።
ትንሽ የአጥንት መሰንጠቅ ከጉልበቴ በታች አጋጠመኝ። ዳኑ orthopedics ዶክተር ኤልያስ በአስገራሚ ብቃት አክሞኝ አሁን በጣም ጥሩ ነው ያለሁት። አልሓምዱሊላህ። Thank you so much Dr Elias, Dr Aida and all the Danu orthopedics team.
ብሏል።
እንኳን አተረፈህ የሀገር እንቁው ኤቢዲ 🙏 አላህ ጨርሶ ይማርህ 🙏
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #abdukiar
ድምፃዊ አብዱ ኪያር ከከባድ ጉዳት ተረፈ። የሊፍት ገመድ ተበጥሶ ወድቆ ነው ተብሏል። ድምፃዊው በፌስቡክ የሚከተለውን ፅፏል 👇
"ከባድ አደጋ ነበር።
ትንሽ የአጥንት መሰንጠቅ ከጉልበቴ በታች አጋጠመኝ። ዳኑ orthopedics ዶክተር ኤልያስ በአስገራሚ ብቃት አክሞኝ አሁን በጣም ጥሩ ነው ያለሁት። አልሓምዱሊላህ። Thank you so much Dr Elias, Dr Aida and all the Danu orthopedics team.
ብሏል።
እንኳን አተረፈህ የሀገር እንቁው ኤቢዲ 🙏 አላህ ጨርሶ ይማርህ 🙏
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #abdukiar
የተወዳጁ ሙዚቀኛ ተፈሪ አሰፋ አስከሬን ዛሬ ሀገሩ ይገባል !!
#Ethiopia : ተወዳጁ ሙዚቀኛ ተፈሪ አሰፋ* በሀገረ አሜሪካ በሕክምና ላይ እንዳለ በድንገት ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል።
አስከሬኑ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ወደ ሀገሩ ይመጣል ። በነገው ዕለት ሐሙስ የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ የክብር ስንብት መርኀ ግብር ይከናወናል።
ከክብር ስንብቱ መርኀ ግብር በኋላ፣ ከቀኑ 6:30 ላይ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ይፈጸማል።
በክብር ስንብት እና በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ በመገኘት ተወዳጁን ጥበበኛ ተፈሪ አሰፋን እንድንሰናበተው ኮሚቴው የአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል። የሥነ ሥርዓቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teferi
#Ethiopia : ተወዳጁ ሙዚቀኛ ተፈሪ አሰፋ* በሀገረ አሜሪካ በሕክምና ላይ እንዳለ በድንገት ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል።
አስከሬኑ ዛሬ ረቡዕ የካቲት 12 ቀን 2017 ዓ.ም. ወደ ሀገሩ ይመጣል ። በነገው ዕለት ሐሙስ የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ የክብር ስንብት መርኀ ግብር ይከናወናል።
ከክብር ስንብቱ መርኀ ግብር በኋላ፣ ከቀኑ 6:30 ላይ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ይፈጸማል።
በክብር ስንብት እና በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ በመገኘት ተወዳጁን ጥበበኛ ተፈሪ አሰፋን እንድንሰናበተው ኮሚቴው የአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል። የሥነ ሥርዓቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teferi
«አዲሱ አልበሜ ከፋሲካ በኋላ ይወጣል»
ድምፃዊት ዘቢባ ግርማ
ድምፃዊት ዘቢባ ግርማ ከሰሞኑ «መያዜን» የተሰኘ ነጠላ ዜማዋን አቅርባለች። ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 መሰንበቻ ፕሮግራም ከድምፃዊቷ ጋር ስለአዲሱ ስራዋ እንዲሁም ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ አድርጓል።
👉 «መያዜን ቆንጆ ሙዚቃ ነው። አልበም ላይ የነበረ ሲሆን እዚህ ሙያ ውስጥ ከ''የኛ ''ጀምሮ ፤ ምን ልታዘዝ? ኢትዮጵያን አይድልን ጨምሮ በግል ስራዎቼ የሚወዱኝ የሚያደንቁኝ ለኔ ልዩ ፍቅር ያላቸዉ አድናቂዎቼ የሚሰጡኝ ሀሳብ አለ። ሁሉንም የማየው በመልካም ነው ምክንያቱም ሰርቼ ስለመጣሁ ስትሰራ ደግሞ ጥሩም ይሆን መጥፎ አስተያየቶች ካሉ መቀበል ይገባል፡፡»
👉 «መያዜ ሙዚቃ ከዓራት አመት በፊት የተሰራ ነው።አልበሜ ከተጀምረ አሁን አምስተኛ ዓመቱ ላይ ይገኛል።የተጠናቀቀው አልበሜ ላይ የተለያዩ ፈርጆች ይግባበት ሲባል ዲስኮ ቢኖረዉ በሚል ካሙዙ በሰጠው ጥቆማ የተሰራ ነው፡፡»
👉 «ከዚህ በፊት የሰራሁት "ስሜን" በስሙ የሰራሁት ሙዚቃ ነፍሰጡር ስለነበርኩ ለቤተሰቤ ማስታወሻ ፤ ለልጄ ለዮሚም ታሪክ፤ለባለቤቴም ምስጋና በሚል የተሰራ ነበር።ከዛ መድረክ ላይ የሚያሰራኝን፤ለህዝብ የሚመጥን ሙዚቃ ለመስራት ሳስብ "መያዜን" ልሰራ ስል ወለድኩ።በሶስት ወሬም የሙዚቃ ቪዲዮውን ሰራሁት፡፡»
👉 «በነገርህ ላይ በወሊድ ምክንያት 85 ኪሎ ገብቼ ነበር።ክሊፑ ላይ ግን ከዳይሬክተሯ አዮ ግርማ ጋር ተነጋገረን ስርዓተ ምግብ (ዳይት) ጀምሬ በመጠኑ ቀንሼ ነው ስራዉ የተጀመረው።እኔ ብዙ ስራዬ ላይ አልንቀሳቀስም እሱም እንዲለወጥ በሚል ለአጭር ጊዜ የዳንስ ስልጠናም ወስጃለሁ፡፡»
ድምፃዊት ዘቢባ ግርማ
ድምፃዊት ዘቢባ ግርማ ከሰሞኑ «መያዜን» የተሰኘ ነጠላ ዜማዋን አቅርባለች። ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 መሰንበቻ ፕሮግራም ከድምፃዊቷ ጋር ስለአዲሱ ስራዋ እንዲሁም ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ አድርጓል።
👉 «መያዜን ቆንጆ ሙዚቃ ነው። አልበም ላይ የነበረ ሲሆን እዚህ ሙያ ውስጥ ከ''የኛ ''ጀምሮ ፤ ምን ልታዘዝ? ኢትዮጵያን አይድልን ጨምሮ በግል ስራዎቼ የሚወዱኝ የሚያደንቁኝ ለኔ ልዩ ፍቅር ያላቸዉ አድናቂዎቼ የሚሰጡኝ ሀሳብ አለ። ሁሉንም የማየው በመልካም ነው ምክንያቱም ሰርቼ ስለመጣሁ ስትሰራ ደግሞ ጥሩም ይሆን መጥፎ አስተያየቶች ካሉ መቀበል ይገባል፡፡»
👉 «መያዜ ሙዚቃ ከዓራት አመት በፊት የተሰራ ነው።አልበሜ ከተጀምረ አሁን አምስተኛ ዓመቱ ላይ ይገኛል።የተጠናቀቀው አልበሜ ላይ የተለያዩ ፈርጆች ይግባበት ሲባል ዲስኮ ቢኖረዉ በሚል ካሙዙ በሰጠው ጥቆማ የተሰራ ነው፡፡»
👉 «ከዚህ በፊት የሰራሁት "ስሜን" በስሙ የሰራሁት ሙዚቃ ነፍሰጡር ስለነበርኩ ለቤተሰቤ ማስታወሻ ፤ ለልጄ ለዮሚም ታሪክ፤ለባለቤቴም ምስጋና በሚል የተሰራ ነበር።ከዛ መድረክ ላይ የሚያሰራኝን፤ለህዝብ የሚመጥን ሙዚቃ ለመስራት ሳስብ "መያዜን" ልሰራ ስል ወለድኩ።በሶስት ወሬም የሙዚቃ ቪዲዮውን ሰራሁት፡፡»
👉 «በነገርህ ላይ በወሊድ ምክንያት 85 ኪሎ ገብቼ ነበር።ክሊፑ ላይ ግን ከዳይሬክተሯ አዮ ግርማ ጋር ተነጋገረን ስርዓተ ምግብ (ዳይት) ጀምሬ በመጠኑ ቀንሼ ነው ስራዉ የተጀመረው።እኔ ብዙ ስራዬ ላይ አልንቀሳቀስም እሱም እንዲለወጥ በሚል ለአጭር ጊዜ የዳንስ ስልጠናም ወስጃለሁ፡፡»
👉 «ሙዚቃው በዓይን ፍቀር ዉስጥ ላሉ ወይም ለተያዙ ሊሆን በሚችል መንገድ የተዘጋጀ ነው።ግጥሙን እልፍ አገድ፤ዜማውን አብዲ ያሲን የሰሩት ሲሆን ለአልበም ታስቦ የተሰራ ነው። አይናፋር የሆነች፤ፍቅሯን መግለፅ ያልቻለች ነገር ግን ዓይኔ እያየ ሌላ ሰው ከሚወስድብኝ ልናገር እኔም ችዬዋለሁ የምትል ሴት ተወክላበታለች፡፡»
👉 «ትዳር ልጅ በአጠቃላይ ቤተሰብ ውብ የሆነ የህይወት ሂደት እንደሆነ ኖሬ እያየሁት ነው።በብዙየተካስኩበት ሲሆን በዛው ልክ ደግሞ ፈታኝም ነው።ምክንያቱም የኢትዮጵያ ሙዚቃ ዘርፍ ባለትዳር ለሆነች ወልዳ ለመጣች ሴት ክፍትም ምቹም አለመሆኑንም አይቻለሁ። እዚህ ሙያ ውስጥ እንደሴት ለመቆየት ትንሽ የተፈተንኩበት ዓመት ነበር ግን ደግሞ በቤተሰብ ተክሻለሁ።»
👉 «ባለቤቴ ኢሱ በህይወቴ ውስጥ ባይኖር አዲሱ አልበሜ ዘንድሮ አይወጣም ነበር።ስቱዲዮ ሄጄ አምሽቼ አድሬ በምመጣበት ጊዜ፤ትንሿ ልጄን የሚንከባከብ፤ዮሚን ጠዋት ት/ቤት የሚወስድልኝ፤
በእርግዝና እና ወሊድ ምክንያት ስራ አቁሜ በነበረበት ጊዜ በኢኮኖሚም የሚደግፈኝ እሱ ነበር።
ለሙዚቃ ያለው ጥልቅ ፍቅር ለስፖርት ሁላ ያለው አይመስልህም ሙዚቃ አድማጭ ነው።ዘፈኖቼን በመስማት እንዲህ ቢሆን የሚል አስተያየት ይሰጠኛል የሚገርም ጆሮ አለው፡፡»
👉 «በቅርቡ በኢንስታግራም እና ይፋዊ የፌስቡክ ገፄ ላይ ከዝነኛው የግጥም እና ዜማ ደራሲ ሞገስ ተካ እንዲሁም የሙዚቃ አቀናባሪ አቤል ጳዉሎስ ጋር ስቱዲዮ ውስጥ ሆነን የታየው ተንቀሳቃሽ ምስል(ቪዲዮ) በአዲሱ አልበሜ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ከኔ ህይወት ጋር የተገናኘ አምባሰል ቅኝት ውስጥ ያለ ሙዚቃን
እያስተካከልኩ የተቀረፀ ነው። በጉጉት የምጠበቅው ስራዬም ነው፡፡»
👉 «አዲሱ አልበሜ ላይ አንጋፋ እና ወጣት የግጥም እና ዜማ ባለሞያዎች ተሳትፈውበታል። ይልማ ገ/አብ፤አበበ ብርሀኔ፤መሰለ ጌታሁን፤አለምፀሀይ ወዳጆ ፤ሞገስ ተካ ጋር የመስራት ዕድል ገጥሞኛል።ከወጣቶቹ ናትናኤል ግርማቸው ፤ወንደስን ይሁብን የመሰሉ ባለሙያዎችም አሉበት፡፡»
👉 «አልበሜ 14 ትራኮች አሉት።የተለያዩ ሙዚቃ ቪዲዮዎችን ለመስራት ተዘጋጅቻለሁ።በሀሳብ ደረጃ ፍቅርን በተለያየ መንድ
የገለፅንበት፤ምስጋናን ያቀረብንበት ይቅርታን የጠየቅንበት እናትን ያሞገስንበት አልበም ነው።»
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #zebiba_girma
👉 «ትዳር ልጅ በአጠቃላይ ቤተሰብ ውብ የሆነ የህይወት ሂደት እንደሆነ ኖሬ እያየሁት ነው።በብዙየተካስኩበት ሲሆን በዛው ልክ ደግሞ ፈታኝም ነው።ምክንያቱም የኢትዮጵያ ሙዚቃ ዘርፍ ባለትዳር ለሆነች ወልዳ ለመጣች ሴት ክፍትም ምቹም አለመሆኑንም አይቻለሁ። እዚህ ሙያ ውስጥ እንደሴት ለመቆየት ትንሽ የተፈተንኩበት ዓመት ነበር ግን ደግሞ በቤተሰብ ተክሻለሁ።»
👉 «ባለቤቴ ኢሱ በህይወቴ ውስጥ ባይኖር አዲሱ አልበሜ ዘንድሮ አይወጣም ነበር።ስቱዲዮ ሄጄ አምሽቼ አድሬ በምመጣበት ጊዜ፤ትንሿ ልጄን የሚንከባከብ፤ዮሚን ጠዋት ት/ቤት የሚወስድልኝ፤
በእርግዝና እና ወሊድ ምክንያት ስራ አቁሜ በነበረበት ጊዜ በኢኮኖሚም የሚደግፈኝ እሱ ነበር።
ለሙዚቃ ያለው ጥልቅ ፍቅር ለስፖርት ሁላ ያለው አይመስልህም ሙዚቃ አድማጭ ነው።ዘፈኖቼን በመስማት እንዲህ ቢሆን የሚል አስተያየት ይሰጠኛል የሚገርም ጆሮ አለው፡፡»
👉 «በቅርቡ በኢንስታግራም እና ይፋዊ የፌስቡክ ገፄ ላይ ከዝነኛው የግጥም እና ዜማ ደራሲ ሞገስ ተካ እንዲሁም የሙዚቃ አቀናባሪ አቤል ጳዉሎስ ጋር ስቱዲዮ ውስጥ ሆነን የታየው ተንቀሳቃሽ ምስል(ቪዲዮ) በአዲሱ አልበሜ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ከኔ ህይወት ጋር የተገናኘ አምባሰል ቅኝት ውስጥ ያለ ሙዚቃን
እያስተካከልኩ የተቀረፀ ነው። በጉጉት የምጠበቅው ስራዬም ነው፡፡»
👉 «አዲሱ አልበሜ ላይ አንጋፋ እና ወጣት የግጥም እና ዜማ ባለሞያዎች ተሳትፈውበታል። ይልማ ገ/አብ፤አበበ ብርሀኔ፤መሰለ ጌታሁን፤አለምፀሀይ ወዳጆ ፤ሞገስ ተካ ጋር የመስራት ዕድል ገጥሞኛል።ከወጣቶቹ ናትናኤል ግርማቸው ፤ወንደስን ይሁብን የመሰሉ ባለሙያዎችም አሉበት፡፡»
👉 «አልበሜ 14 ትራኮች አሉት።የተለያዩ ሙዚቃ ቪዲዮዎችን ለመስራት ተዘጋጅቻለሁ።በሀሳብ ደረጃ ፍቅርን በተለያየ መንድ
የገለፅንበት፤ምስጋናን ያቀረብንበት ይቅርታን የጠየቅንበት እናትን ያሞገስንበት አልበም ነው።»
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #zebiba_girma
YouTube
Waliya Entertainment
Waliya Entertainment is the best music production company based in Ethiopia. We are dedicated to helping beginner and famous musicians boost their talent and reach their full potential. Our team of experienced producers, musicians, and engineers work together…
ዜና ዕረፍት!
የዜማና ግጥም ደራሲ እንዲሁም ድምጻዊ የነበረው ሁለገቡ ከያኒ አሳዬ ዘገየ በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ የቅርብ ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል።
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፍ ውስጥ ላለፉት 47 ዓመታት ለበርካታ ድምፃዊያን ግጥምና ዜማ በመስጠት የሚታወቀው አርቲስት አሳየ ዘገየ ሁለገብ ከያኒ እንደነበር ገፅ ታሪኩ ያስረዳል።
በአሜሪካ ሚኒሶታ ግዛት ውስጥ ህክምናውን ሲከታተል የቆየው አሳዬ በኋላም "ዶክተሮቹ በህይወት የምትቆየው ከ6 ወር እስከ አንድ ዓመት ነው ብለውኛል" በሚል ከወራት ፊት ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱ ይታወሳል።
ዋልያ ኢንተርቴይመንትም በከያኒው ዕረፍት የተሰማው ኅዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ እና አድናቂዎቹ መፅናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Asaye
የዜማና ግጥም ደራሲ እንዲሁም ድምጻዊ የነበረው ሁለገቡ ከያኒ አሳዬ ዘገየ በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ የቅርብ ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል።
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፍ ውስጥ ላለፉት 47 ዓመታት ለበርካታ ድምፃዊያን ግጥምና ዜማ በመስጠት የሚታወቀው አርቲስት አሳየ ዘገየ ሁለገብ ከያኒ እንደነበር ገፅ ታሪኩ ያስረዳል።
በአሜሪካ ሚኒሶታ ግዛት ውስጥ ህክምናውን ሲከታተል የቆየው አሳዬ በኋላም "ዶክተሮቹ በህይወት የምትቆየው ከ6 ወር እስከ አንድ ዓመት ነው ብለውኛል" በሚል ከወራት ፊት ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱ ይታወሳል።
ዋልያ ኢንተርቴይመንትም በከያኒው ዕረፍት የተሰማው ኅዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ እና አድናቂዎቹ መፅናናትን ይመኛል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Asaye
«ፈተናው እየበዛብኝ ነው። ሁላችሁም በፆማችሁ እና በፀሎታችሁ አስታውሱኝ» አብዱ ኪያር
“እማዬ አላህ ነፍስሽን በጀነት ያኑራት። አሁንም አልሓምዱሊላህ።” ይህን ያለው ድምጻዊ አብዱ ኪያር ነው
«በቀደም ሊፍት ወድቆብን ከከባድ አደጋ ተረፍኩ። ዛሬ ደግሞ የናቴን ሞት ተረዳሁ። ፈተናው እየበዛብኝ ነው። ሁላችሁም በፆማችሁ እና በፀሎታችሁ አስታውሱኝ።» ብሏል
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #abdu_kiar
“እማዬ አላህ ነፍስሽን በጀነት ያኑራት። አሁንም አልሓምዱሊላህ።” ይህን ያለው ድምጻዊ አብዱ ኪያር ነው
«በቀደም ሊፍት ወድቆብን ከከባድ አደጋ ተረፍኩ። ዛሬ ደግሞ የናቴን ሞት ተረዳሁ። ፈተናው እየበዛብኝ ነው። ሁላችሁም በፆማችሁ እና በፀሎታችሁ አስታውሱኝ።» ብሏል
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #abdu_kiar
ለአንድ የስራ መደብ 3ሺህ ሰው ተመዘገበ
አርቲስት ቬሮኒካ አዳነ የግል ፎቶግራፈር እፈልጋለሁ ብላ ባወጣችው ማስታወቂያ ከ3000 በላይ ስራ ፈላጊ እንደተመዘገበ አስታወቀች።
ከአጋሮቼ ጋር በመሆን የመለየት ስራው ተሰርቶ ተፈትኖ በትላንትናው እለት የካቲት 18/2017 ዓም አሸናፊው ተመርጦ ወደ ስራ ገብተናል ብላለች።
በፊት የግል ቦዲ ጋርድ የተለመደ ሲሆን ከለውጡ በኋላ የግል ፎቶ ግራፈር እየተለመደ መጥቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #veronica_adane
አርቲስት ቬሮኒካ አዳነ የግል ፎቶግራፈር እፈልጋለሁ ብላ ባወጣችው ማስታወቂያ ከ3000 በላይ ስራ ፈላጊ እንደተመዘገበ አስታወቀች።
ከአጋሮቼ ጋር በመሆን የመለየት ስራው ተሰርቶ ተፈትኖ በትላንትናው እለት የካቲት 18/2017 ዓም አሸናፊው ተመርጦ ወደ ስራ ገብተናል ብላለች።
በፊት የግል ቦዲ ጋርድ የተለመደ ሲሆን ከለውጡ በኋላ የግል ፎቶ ግራፈር እየተለመደ መጥቷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #veronica_adane
ሮፍናን ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ እጩ አርቲስት ሆኖ ተመረጠ
ትሬስ የሙዚቃ አዋርድ በነገው እለት በዛንዚባር የሚከናወን ሲሆን ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ አርቲስት በሚለው ዘርፍ ሮፍናን እጩ መሆኑን አዘጋጆቹ ተናግረዋል፡፡
ከሮፍናን ጋር አብረው በእጩነት የቀረቡት ከኡጋንዳ ጆሹዋ ባራካ፣ ከኬንያ ቤይን፣ እንዲሁም ከታንዛኒያ ዳይመንድ ፕላቲኑምዝ፣ ሱቹና ሀርሞናይዝድ ናቸው፡፡
ሽልማቱ በ24 ዘርፎች በአፍሪካ ውስጥ ተወዳጅ ለሆኑ አርቲስቶች የሚሰጥ ሲሆን ዝግጅቱ በቴሌቪዥን በቀጥታ ከቦታው እንደሚተላለፍ ተገልፆአል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #rophnan
ትሬስ የሙዚቃ አዋርድ በነገው እለት በዛንዚባር የሚከናወን ሲሆን ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ አርቲስት በሚለው ዘርፍ ሮፍናን እጩ መሆኑን አዘጋጆቹ ተናግረዋል፡፡
ከሮፍናን ጋር አብረው በእጩነት የቀረቡት ከኡጋንዳ ጆሹዋ ባራካ፣ ከኬንያ ቤይን፣ እንዲሁም ከታንዛኒያ ዳይመንድ ፕላቲኑምዝ፣ ሱቹና ሀርሞናይዝድ ናቸው፡፡
ሽልማቱ በ24 ዘርፎች በአፍሪካ ውስጥ ተወዳጅ ለሆኑ አርቲስቶች የሚሰጥ ሲሆን ዝግጅቱ በቴሌቪዥን በቀጥታ ከቦታው እንደሚተላለፍ ተገልፆአል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #rophnan
የአንጋፋው የሙዚቃ አቀናባሪ ዳዊት ይፍሩ የምንግዜም 3 ሙዚቃ ምርጫዎች
አንጋፋው የሙዚቃ አቀናባሪና የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ዳዊት ይፍሩ ፤ ከቀዳማዊ አፄ ኃይለ ስላሴ ቴአትር ቤት እስከ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል “ኤኩኤተርስ” ባንድ ምስረታ እንዲሁም የዳህላክና አይቤክስ ባንድ ጥምረትን እስካዋለደው ሮሃ ባንድ ቀዳሚ መስራችነት እና መሪነት የጎላ ሚና ተወጥቷል።
ዳዊት ይፍሩ ሮሃ ባንድ ውስጥ ሙዚቃ አቀናባሪ በነበረበት ወቅት ከ200 በላይ አልበሞች ላይ ተሳትፎ አድርጓል።
ወልቂጤ ዩንቨርስቲ ለረዥም ዘመን ሙያዊ አበርክቶው የክብር ዶክትሬት ሰጥቶታል።
በተለያዩ ዘመናት ላይ በተቀነቀኑ በርካታ የሙዚቃ ስራዎች ላይ አሻራ ያሳረፈው አንጋፋው የሙዚቃ ሰዉ ዳዊት ይፍሩ በተለይ ለኢትዮጵያ ቅኝቶች የቀረበ የነፍስ ዝምድና እንዳለው ይጠቅሳል፡፡
የመረበሽና እና የመከፋት ስሜት ሲሰማው “መተከዣዬየትዝታ ቅኝት ነው ፤ ከአራቱ ቅኝቶች ግን በተለይ ለአንቺ ሆዬ የተለየ ስሜትና አድናቆት አለኝ” ይላል።
በቅርብ ጊዜ ከተሰሩ ዜማዎች የታምር ግዛው "ምነዋ የሚለው ስራዋ ከመልዕክቱ ጀምሮ አጠቃላይ የቅንብር ስራው ይማርከኛል ፤ ከወጣቶቹ አብዝቼ የማደንቃት እሷን ነው" የሚል ምስክርነት ሰጥቷል፡፡
አንጋፋው አቀናባሪ ዳዊት ይፍሩ የኔ የምንግዜም 3 የሙዚቃ ምርጫዎቼ እነዚህ ናቸው ሲል ይፋ አድርጓል፡፡
1-የክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሰሰ የጠላሽ ይጠላ፤
2-የትዝታው ንጉስ መሀሙድ አህመድ ትዝታ ጋረደው፣
3-የሙሉቀን መለሰ ምነው ከረፈደ
Follow us
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt
አንጋፋው የሙዚቃ አቀናባሪና የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ዳዊት ይፍሩ ፤ ከቀዳማዊ አፄ ኃይለ ስላሴ ቴአትር ቤት እስከ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል “ኤኩኤተርስ” ባንድ ምስረታ እንዲሁም የዳህላክና አይቤክስ ባንድ ጥምረትን እስካዋለደው ሮሃ ባንድ ቀዳሚ መስራችነት እና መሪነት የጎላ ሚና ተወጥቷል።
ዳዊት ይፍሩ ሮሃ ባንድ ውስጥ ሙዚቃ አቀናባሪ በነበረበት ወቅት ከ200 በላይ አልበሞች ላይ ተሳትፎ አድርጓል።
ወልቂጤ ዩንቨርስቲ ለረዥም ዘመን ሙያዊ አበርክቶው የክብር ዶክትሬት ሰጥቶታል።
በተለያዩ ዘመናት ላይ በተቀነቀኑ በርካታ የሙዚቃ ስራዎች ላይ አሻራ ያሳረፈው አንጋፋው የሙዚቃ ሰዉ ዳዊት ይፍሩ በተለይ ለኢትዮጵያ ቅኝቶች የቀረበ የነፍስ ዝምድና እንዳለው ይጠቅሳል፡፡
የመረበሽና እና የመከፋት ስሜት ሲሰማው “መተከዣዬየትዝታ ቅኝት ነው ፤ ከአራቱ ቅኝቶች ግን በተለይ ለአንቺ ሆዬ የተለየ ስሜትና አድናቆት አለኝ” ይላል።
በቅርብ ጊዜ ከተሰሩ ዜማዎች የታምር ግዛው "ምነዋ የሚለው ስራዋ ከመልዕክቱ ጀምሮ አጠቃላይ የቅንብር ስራው ይማርከኛል ፤ ከወጣቶቹ አብዝቼ የማደንቃት እሷን ነው" የሚል ምስክርነት ሰጥቷል፡፡
አንጋፋው አቀናባሪ ዳዊት ይፍሩ የኔ የምንግዜም 3 የሙዚቃ ምርጫዎቼ እነዚህ ናቸው ሲል ይፋ አድርጓል፡፡
1-የክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሰሰ የጠላሽ ይጠላ፤
2-የትዝታው ንጉስ መሀሙድ አህመድ ትዝታ ጋረደው፣
3-የሙሉቀን መለሰ ምነው ከረፈደ
Follow us
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt
#ዓድዋና_ኪነጥበብ
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበበት ማዕከል 129ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ምክንያት በማድረግ "ዓድዋ እና ኪነጥበብ" የተሰኘ ልዩ ሙያዊ የውይይት መድረክ ሐሙስ የካቲት 20 2017 ዓ.ም. በ10:00 በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እሸቱ ጮሌ አዳራሽ አሰናድቷል።
ውይይቱን ዕውቁ የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሽፈራሁ በቀለ ይመሩታል፣
👉 ሰአሊና ቀራጺ በቀለ መኮንን (ዓድዋና ሥነጥበብ)
👉 ትዕግሥት ዓለማየሁ - (ዓድዋና ቴአትር እና ሲኒማ)
👉 እንዳለጌታ ከበደ (ዶ/ር) - (ዓድዋና ሥነጽሑፍ)
👉 ሰርጸ ፍሬስብሃት - (ዓድዋና ሙዚቃ)
በየዘርፋቸው መወያያ ሐሳቦችን ያጋራሉ። በዕለቱ እንዲገኙ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበበት ማዕከል 129ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ምክንያት በማድረግ "ዓድዋ እና ኪነጥበብ" የተሰኘ ልዩ ሙያዊ የውይይት መድረክ ሐሙስ የካቲት 20 2017 ዓ.ም. በ10:00 በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እሸቱ ጮሌ አዳራሽ አሰናድቷል።
ውይይቱን ዕውቁ የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሽፈራሁ በቀለ ይመሩታል፣
👉 ሰአሊና ቀራጺ በቀለ መኮንን (ዓድዋና ሥነጥበብ)
👉 ትዕግሥት ዓለማየሁ - (ዓድዋና ቴአትር እና ሲኒማ)
👉 እንዳለጌታ ከበደ (ዶ/ር) - (ዓድዋና ሥነጽሑፍ)
👉 ሰርጸ ፍሬስብሃት - (ዓድዋና ሙዚቃ)
በየዘርፋቸው መወያያ ሐሳቦችን ያጋራሉ። በዕለቱ እንዲገኙ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
" ሻንጣዎቼን ሊሰጠኝ አልቻለም" ሲልቨር
ታዋቂዋ ሩዋንዳዊት ዳንሰኛ ሼሪ ሲልቨር እንደገለፀችው ወደዛንዚባር ጉዞ ያደረገችው በትሬስ የሙዚቃ አዋርድና ፌስቲቫል ላይ ስራዋን እንድታቀርብ በመጋበዟ ነበር፡፡ በማህበራዊ ሚዲያዋ ላይ ባሰፈረችው ሀሳብ ስትናገር ‹‹በኢትዮጵያ አየር መንገድ የተጓዝኩት ለእኔና ከኔ ጋር አብረውኝ ለሚሰሩ ባለሙያዎች አስር ትኬት ቆርጬ ነበር፡፡ ይሁንና አየር መንገዱ ዛንዚባር ያደረሰኝ ቢሆንም ሻንጣዎቼን ግን ሊሰጠኝ አልቻለም›› ብላለች፡፡
ጨምራም ‹‹በሻንጣዎቹ ውስጥ ያሉት በዚህ ትልቅ ኮንሰርት ላይ የምለብሳቸው ልብሶች ነበሩ፡፡ ያለፉትን ሶስት ቀናት አየር መንገዱ ሻንጣዎቼን እንዲያስረክበኝ ብጠይቀውም ሊሰጠኝ አልቻለም፡፡ አሁን ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም፡ በጣም ተበሳጭቻለሁ›› ያለችው ዳንሰኛዋ ልብሶቹ በልዩ ትእዛዝ ለኮንሰርቱ የተሰሩ መሆናቸውን ገልፃለች፡፡ ሻንጣዎቹን ካላገኘች ስራዋ እንደሚበላሽባትም አስታውቃለች፡፡
በዛንዚባር የሚከናወነው የትሬስ አዋርድና ፌስቲቫል ዛሬ የተጀመረ ሲሆን ሲልቨር ስራዋን እንድታቀርብ ፕሮግራም የተያዘላት ነገ ረቡዕ ነው፡፡ በጉዳዩ ላይ አየር መንገዱ እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tracemusic
ታዋቂዋ ሩዋንዳዊት ዳንሰኛ ሼሪ ሲልቨር እንደገለፀችው ወደዛንዚባር ጉዞ ያደረገችው በትሬስ የሙዚቃ አዋርድና ፌስቲቫል ላይ ስራዋን እንድታቀርብ በመጋበዟ ነበር፡፡ በማህበራዊ ሚዲያዋ ላይ ባሰፈረችው ሀሳብ ስትናገር ‹‹በኢትዮጵያ አየር መንገድ የተጓዝኩት ለእኔና ከኔ ጋር አብረውኝ ለሚሰሩ ባለሙያዎች አስር ትኬት ቆርጬ ነበር፡፡ ይሁንና አየር መንገዱ ዛንዚባር ያደረሰኝ ቢሆንም ሻንጣዎቼን ግን ሊሰጠኝ አልቻለም›› ብላለች፡፡
ጨምራም ‹‹በሻንጣዎቹ ውስጥ ያሉት በዚህ ትልቅ ኮንሰርት ላይ የምለብሳቸው ልብሶች ነበሩ፡፡ ያለፉትን ሶስት ቀናት አየር መንገዱ ሻንጣዎቼን እንዲያስረክበኝ ብጠይቀውም ሊሰጠኝ አልቻለም፡፡ አሁን ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም፡ በጣም ተበሳጭቻለሁ›› ያለችው ዳንሰኛዋ ልብሶቹ በልዩ ትእዛዝ ለኮንሰርቱ የተሰሩ መሆናቸውን ገልፃለች፡፡ ሻንጣዎቹን ካላገኘች ስራዋ እንደሚበላሽባትም አስታውቃለች፡፡
በዛንዚባር የሚከናወነው የትሬስ አዋርድና ፌስቲቫል ዛሬ የተጀመረ ሲሆን ሲልቨር ስራዋን እንድታቀርብ ፕሮግራም የተያዘላት ነገ ረቡዕ ነው፡፡ በጉዳዩ ላይ አየር መንገዱ እስካሁን ያለው ነገር የለም፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tracemusic
አንድ ሚልየን አራት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ ብር
በለንደን ከተማ በተካሄደው የተወዳጁ ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ኮንሰርት ላይ ከታዳሚዎች እና ከአስተባባሪዎች የተገኘውን 8,300 ፓውንድ (1,457,000.00 ብር) አዘጋጆቹ ገቢ አድርገዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
በለንደን ከተማ በተካሄደው የተወዳጁ ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ኮንሰርት ላይ ከታዳሚዎች እና ከአስተባባሪዎች የተገኘውን 8,300 ፓውንድ (1,457,000.00 ብር) አዘጋጆቹ ገቢ አድርገዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ቬሮኒካ አዳነ ለተከታዮቿ ያስተላለፈችው መልእክት
"አንዳንዴ ሰዎች ራሳቸውን ወደም ሰዎችን የሚያዩበት ልክ ድንቅ ይለኛል የኔ ተከታዬች ወይም ቤተሰቦቼ ከአጀማመረ ጀምሮ ስለሚያቁኝ ለነሱ ምንም ማብራራት አይጠበቅብኝም ! በጣም ደግሞ አወዳችዋለሁ።
ይህ መልዕከት ለተጠባባቂ ተከታዮቼ ማለትም ቬሮኒካ ላይ የሆነ ነገር እስክትይዙ ብቻ ለምትወዱኝ የሆነ እንቅፋት ቢያጋጥመኝ እኔን እህቴ ሳይሆን ይድፋሽ ለሚሉ ጊዜያዊ ሰዎች አኔማለት ማን እንደሆኑኩ ልንገራችሁ
ሁሉም ሰው እኩል ነው ብዬ የማምን በአስተሳሰብ ወደም በአመለካከት ወይም በሀይማኖት ቢቃረኑኝ እኔም የኔን ይዤ እነሱም የነሱን የማከብር ሰው ስለሆኑኩ ሰውነት የሚገባኝ ሴት ነኝ።
ለኔ class ማለት ብራንድ መልበስ ፣ ካለው ጋር መዋል ፣ act ማድረግ ይሄ አለኝ ፣ እንዲ ነኝ ማለት ሳይሆን
ከሁሉም ማሀበረሰብ ጋር ተመሳስሎ ፣ ተከባብሮ፧ ተዋዶ ፣ ያለውን አካፍሎ መኖር ነው!
ስለዚህ በዚ ጕዳደ ላይ ምን አልባት የመጀመሪያዬም የመጨረሻዬም መልዕከት ከሆነ ሳልደርስባችሁ ፣ ሳልነካችሁ ፣ ሳልመጣባችሁ ስለኔ ምንም ለምትሉ ሰዎች ማንንም አልሰማም መስሚያዬ ጥጥ ነው አላችዋለሁ።" - ቬሮኒካ አዳነ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Veronica_adane
"አንዳንዴ ሰዎች ራሳቸውን ወደም ሰዎችን የሚያዩበት ልክ ድንቅ ይለኛል የኔ ተከታዬች ወይም ቤተሰቦቼ ከአጀማመረ ጀምሮ ስለሚያቁኝ ለነሱ ምንም ማብራራት አይጠበቅብኝም ! በጣም ደግሞ አወዳችዋለሁ።
ይህ መልዕከት ለተጠባባቂ ተከታዮቼ ማለትም ቬሮኒካ ላይ የሆነ ነገር እስክትይዙ ብቻ ለምትወዱኝ የሆነ እንቅፋት ቢያጋጥመኝ እኔን እህቴ ሳይሆን ይድፋሽ ለሚሉ ጊዜያዊ ሰዎች አኔማለት ማን እንደሆኑኩ ልንገራችሁ
ሁሉም ሰው እኩል ነው ብዬ የማምን በአስተሳሰብ ወደም በአመለካከት ወይም በሀይማኖት ቢቃረኑኝ እኔም የኔን ይዤ እነሱም የነሱን የማከብር ሰው ስለሆኑኩ ሰውነት የሚገባኝ ሴት ነኝ።
ለኔ class ማለት ብራንድ መልበስ ፣ ካለው ጋር መዋል ፣ act ማድረግ ይሄ አለኝ ፣ እንዲ ነኝ ማለት ሳይሆን
ከሁሉም ማሀበረሰብ ጋር ተመሳስሎ ፣ ተከባብሮ፧ ተዋዶ ፣ ያለውን አካፍሎ መኖር ነው!
ስለዚህ በዚ ጕዳደ ላይ ምን አልባት የመጀመሪያዬም የመጨረሻዬም መልዕከት ከሆነ ሳልደርስባችሁ ፣ ሳልነካችሁ ፣ ሳልመጣባችሁ ስለኔ ምንም ለምትሉ ሰዎች ማንንም አልሰማም መስሚያዬ ጥጥ ነው አላችዋለሁ።" - ቬሮኒካ አዳነ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Veronica_adane
"የፒያሳ ቆሌዎች" የተሰኘ የቱርጉም መጽሐፍ ተመረቀ
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ሙዚቃ ጥናት የታወቁት ጃፓናዊው አንትሮፖሎጂስት ፕሮፌሰር ኢትሱሺ ካዋሴ የጻፉት "የፒያሳ ቆሌዎች" የተሰኘው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ትናንት ማምሻውን በሀያት ሬጀንሲ ሆቴል በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ተመርቋል።
ፕሮፌሰር ኢትሱሺ ካዋሴ ላለፉት 25 ዓመታት የኢትዮጵያን ሙዚቃ ሲያጠኑ የቆዩ ሲሆን፣ መጽሐፉም በጥናታቸው ወቅት የገጠማቸውን ማህበራዊ ገጠመኞች ላይ የተመሠረተ እንደሆነ በምረቃው መርሐግብር ላይ ተገልጿል።
"የፒያሳ ቆሌዎች" የተሰኘው መጽሐፍ በፕሮፌሰር ኢትሱሺ ካዋሴ በጃፓንኛ ቋንቋ የተጻፈ ሲሆን፣ "Mischief of the Gods" በሚል ርዕስ በጄፍሪ ጆንሰን ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመ ሲሆን፣ በአማርኛ ደግሞ ያዕቆብ ብርሃኑ እና ዓለማየሁ ታዬ ተርጉመውቷል።
በምረቃው መርሐ ግብሩ ላይ የተለያዩ ዝግጅቶች የቀረቡ ሲሆን ከመጽሐፉ ላይ ንባብ፣ አጠር ያለ ዳሰሳና ከተርጓሚዎቹ ጋር ጥያቄና መልስ ሌሎች የአዝማሪ ጨዋታዎች ተከናውነዋል።
መጽሐፉ በኢትዮጵያ ሙዚቃ እና ባህል ላይ ያተኮረ ሲሆን፣
17 የተለያዩ ታሪኮች ፣ 149 ገጾች ያሉት ሲሆን በ350 የኢትዮጵያ ብር ለገቢያ ቀርቧል።
"የፒያሳ ቆሌዎች" ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ጥናት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል።
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ የዲፕሎማሲ ማህበረሰብ አባላት፣ ምሁራን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ሙዚቃ ጥናት የታወቁት ጃፓናዊው አንትሮፖሎጂስት ፕሮፌሰር ኢትሱሺ ካዋሴ የጻፉት "የፒያሳ ቆሌዎች" የተሰኘው መጽሐፍ በአማርኛ ተተርጉሞ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ትናንት ማምሻውን በሀያት ሬጀንሲ ሆቴል በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ተመርቋል።
ፕሮፌሰር ኢትሱሺ ካዋሴ ላለፉት 25 ዓመታት የኢትዮጵያን ሙዚቃ ሲያጠኑ የቆዩ ሲሆን፣ መጽሐፉም በጥናታቸው ወቅት የገጠማቸውን ማህበራዊ ገጠመኞች ላይ የተመሠረተ እንደሆነ በምረቃው መርሐግብር ላይ ተገልጿል።
"የፒያሳ ቆሌዎች" የተሰኘው መጽሐፍ በፕሮፌሰር ኢትሱሺ ካዋሴ በጃፓንኛ ቋንቋ የተጻፈ ሲሆን፣ "Mischief of the Gods" በሚል ርዕስ በጄፍሪ ጆንሰን ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመ ሲሆን፣ በአማርኛ ደግሞ ያዕቆብ ብርሃኑ እና ዓለማየሁ ታዬ ተርጉመውቷል።
በምረቃው መርሐ ግብሩ ላይ የተለያዩ ዝግጅቶች የቀረቡ ሲሆን ከመጽሐፉ ላይ ንባብ፣ አጠር ያለ ዳሰሳና ከተርጓሚዎቹ ጋር ጥያቄና መልስ ሌሎች የአዝማሪ ጨዋታዎች ተከናውነዋል።
መጽሐፉ በኢትዮጵያ ሙዚቃ እና ባህል ላይ ያተኮረ ሲሆን፣
17 የተለያዩ ታሪኮች ፣ 149 ገጾች ያሉት ሲሆን በ350 የኢትዮጵያ ብር ለገቢያ ቀርቧል።
"የፒያሳ ቆሌዎች" ለኢትዮጵያ ሙዚቃ ጥናት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል።
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ጥሪ የተደረገላቸው የተለያዩ የዲፕሎማሲ ማህበረሰብ አባላት፣ ምሁራን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt