የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ መፃፍ የሚያስከትው የህግ ተጠያቂነት
ማንኛውም ሰው በግል ከሚኖርበት ቤቱ ጀምሮ በአካባቢዉ እንዲሁም በስራ ቦታው ላይ ታማኝና ሌሎች እምነት የሚጥሉበት ሆኖ መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
እምነት የሚጣልበት ታማኝ መሆን መቻል እጅግ በጣም አስፈላጊ ስብዕና በመሆኑ በዚያ ደረጃ ላይ መገኘት በግለሰቡ ላይ ከሚያሳድረው በራስ የመተማመን መንፈስ ሌላ በዙሪያ የሚገኙ ሰዎች ለእርሱ ያላቸው ክብርና የሚሰጡት ቦታ ከፍ እንዲል ያደርገዋል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ለሰው ልጆች ሁሉ ወሳኝ የሆነው ስብዕና አንድ ጊዜ ከጠፋ በሌሎች ላይ የሚያሳድረው የመከዳት ስሜት በቀላሉ የማይሽር ግለሰቡን ከነበረበት ማህበራዊ ህይወት እንዲገለል የሚያደርግ ይሆናል፡፡ አንድ ሰው ታማኝነቱን ሊያጣባቸው ከሚችሉ ምክንያቶች ውስጥ አንደኛው የሚያዝበት ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ ቼክ ፅፎ መስጠት ሊሆን ይችላል፡፡ በመሆኑም በቂ ስንቅ በሌለበት ቼክ ፅፎ የመስጠት ወንጀልን መፈፀም ምንአልባት ለጊዜው መቆየት ቢቻል እንጂ እስከ መጨረሻው በህግ ተጠያቂ ሳይሆኑ መቅረት ስለማይቻል ከምንም ነገር በላይ ታማኝነትን ላለማጉደል እንዲሁም ለወንጀል ቅጣት ላለመዳረግ ደጋግሞ ማስተዋሉ አይከፋም፡፡ በዚህ መነሻነት የሚያዙበት ገንዘብ እንደሌለ እያወቁ ቼክ በመፃፍ የሚፈፀም ወንጀልን በሚመለከት በ1997ዓ.ም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ ላይ የተጠቀሱ ጉዳዮች በከፊል እንመልከት፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ ማውጣት በሚለው ርዕስ አንቀፅ 693/1/ ማንም ሰው ቼክ በሚወጣበት ወይም ቼኩ ለባንኩ በሚቀርብበት ጊዜ የሚያዝበት በቂ ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ ቼክ ያወጣ (የሰጠ) እንደሆነ፤ በቀላል እስራት ወይም እንደነገሩ ከባድነት ከ10 አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና መቀጮ ይቀጣል፡፡
አንቀፅ 693/2/ አድራጎቱ የተፈፀመው በቸልተኛነት እንደሆነ በመቀጮ ወይም ከ1 አመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ያስቀጣል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ በተለምዶ ደረቅ ቼክ የሚባለውን ቼክ ፅፎ በሰጠ ግለሰብ ላይ ክስ ቀርቦበት ፍርድ ቤት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ ቀጥለን እናያለን፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በቀረበበት ክስ በእስራት ተቀጣ
በ1996ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 693/1/ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመዉ ግለሰብ በፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል\፡፡
አቃቤ ህግ በመሰረተው ክስ መሰረት የ45 አመቱ ጎልማሳ ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይ ቼኩ ለባንክ በሚቀርብበት ወቅት ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ 1ኛ ጥር 05 ቀን 2012ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው መስቀል ፍላወር ሆቴል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682269 ከሀምሌ 11 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘብ መጠኑ 3,400,000 (ሶስት ሚኒየን አራት መቶ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ፤ እንዲሁም 2ኛ ተከሳሹ ሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው ጎርጎሪዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682267 ከሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘቡ መጠኑ 620,000 ( ስድስት መቶ ሀያ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ ፅፎ እና ፈርሞ ለግል ተበዳዩ የሰጣቸው ሲሆን የግል ተበዳዩም ጥቅምት 20 ቀን 2013ዓ.ም ቼኩን ለባንኩ ሲያቀርቡ በቂ ገንዘብ አለመኖሩ የተረጋገጠ በመሆኑ ግለሰቡ በፈፀመው የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ በማውጣት ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል፡፡
ክሱን የተመለከተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ የቀረበበትን የሰው ምስክርና እና የሰነድ ማስረጃ አስመልክቶ ራሱን እንዲከላከል አድርጎ በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ማስረጃዎች መርምሮ ሰኔ 17 ቀን 2013ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይን በቀረበበት ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ስላገኘው በ6 አመት ፅኑ እስራት እና በ2000 (ሁለት ሺህ ብር) የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ማንኛውም ሰው በግል ከሚኖርበት ቤቱ ጀምሮ በአካባቢዉ እንዲሁም በስራ ቦታው ላይ ታማኝና ሌሎች እምነት የሚጥሉበት ሆኖ መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
እምነት የሚጣልበት ታማኝ መሆን መቻል እጅግ በጣም አስፈላጊ ስብዕና በመሆኑ በዚያ ደረጃ ላይ መገኘት በግለሰቡ ላይ ከሚያሳድረው በራስ የመተማመን መንፈስ ሌላ በዙሪያ የሚገኙ ሰዎች ለእርሱ ያላቸው ክብርና የሚሰጡት ቦታ ከፍ እንዲል ያደርገዋል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ለሰው ልጆች ሁሉ ወሳኝ የሆነው ስብዕና አንድ ጊዜ ከጠፋ በሌሎች ላይ የሚያሳድረው የመከዳት ስሜት በቀላሉ የማይሽር ግለሰቡን ከነበረበት ማህበራዊ ህይወት እንዲገለል የሚያደርግ ይሆናል፡፡ አንድ ሰው ታማኝነቱን ሊያጣባቸው ከሚችሉ ምክንያቶች ውስጥ አንደኛው የሚያዝበት ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ ቼክ ፅፎ መስጠት ሊሆን ይችላል፡፡ በመሆኑም በቂ ስንቅ በሌለበት ቼክ ፅፎ የመስጠት ወንጀልን መፈፀም ምንአልባት ለጊዜው መቆየት ቢቻል እንጂ እስከ መጨረሻው በህግ ተጠያቂ ሳይሆኑ መቅረት ስለማይቻል ከምንም ነገር በላይ ታማኝነትን ላለማጉደል እንዲሁም ለወንጀል ቅጣት ላለመዳረግ ደጋግሞ ማስተዋሉ አይከፋም፡፡ በዚህ መነሻነት የሚያዙበት ገንዘብ እንደሌለ እያወቁ ቼክ በመፃፍ የሚፈፀም ወንጀልን በሚመለከት በ1997ዓ.ም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ ላይ የተጠቀሱ ጉዳዮች በከፊል እንመልከት፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ ማውጣት በሚለው ርዕስ አንቀፅ 693/1/ ማንም ሰው ቼክ በሚወጣበት ወይም ቼኩ ለባንኩ በሚቀርብበት ጊዜ የሚያዝበት በቂ ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ ቼክ ያወጣ (የሰጠ) እንደሆነ፤ በቀላል እስራት ወይም እንደነገሩ ከባድነት ከ10 አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና መቀጮ ይቀጣል፡፡
አንቀፅ 693/2/ አድራጎቱ የተፈፀመው በቸልተኛነት እንደሆነ በመቀጮ ወይም ከ1 አመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ያስቀጣል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ በተለምዶ ደረቅ ቼክ የሚባለውን ቼክ ፅፎ በሰጠ ግለሰብ ላይ ክስ ቀርቦበት ፍርድ ቤት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ ቀጥለን እናያለን፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በቀረበበት ክስ በእስራት ተቀጣ
በ1996ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 693/1/ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመዉ ግለሰብ በፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል\፡፡
አቃቤ ህግ በመሰረተው ክስ መሰረት የ45 አመቱ ጎልማሳ ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይ ቼኩ ለባንክ በሚቀርብበት ወቅት ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ 1ኛ ጥር 05 ቀን 2012ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው መስቀል ፍላወር ሆቴል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682269 ከሀምሌ 11 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘብ መጠኑ 3,400,000 (ሶስት ሚኒየን አራት መቶ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ፤ እንዲሁም 2ኛ ተከሳሹ ሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው ጎርጎሪዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682267 ከሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘቡ መጠኑ 620,000 ( ስድስት መቶ ሀያ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ ፅፎ እና ፈርሞ ለግል ተበዳዩ የሰጣቸው ሲሆን የግል ተበዳዩም ጥቅምት 20 ቀን 2013ዓ.ም ቼኩን ለባንኩ ሲያቀርቡ በቂ ገንዘብ አለመኖሩ የተረጋገጠ በመሆኑ ግለሰቡ በፈፀመው የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ በማውጣት ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል፡፡
ክሱን የተመለከተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ የቀረበበትን የሰው ምስክርና እና የሰነድ ማስረጃ አስመልክቶ ራሱን እንዲከላከል አድርጎ በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ማስረጃዎች መርምሮ ሰኔ 17 ቀን 2013ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይን በቀረበበት ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ስላገኘው በ6 አመት ፅኑ እስራት እና በ2000 (ሁለት ሺህ ብር) የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ከሐምሌ 13/2013 ጀምሮ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የወንጀል ጉዳዮች የዳኝነት ስልጣን
**************************************************************
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ 1234/2013 ዓ.ም ጥር 13/2013ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ የሚታወቅ ሲሆን የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13/2013 ዓ.ም ጀምሮ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ የወንጀል ጉዳዮች ላይ የዳኝነት ስልጣን አይኖረውም፡፡
በሌሎች ሕጎች የተጠቀሱ ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆኖ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች እና የድሬደዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች በቻርተር አዋጆች ከተሰጣቸው የደንብ መተላለፍና በወ/መ/ስ/ስ/ሕጉ መሰረት ከሚቀርብላቸው ጉዳዮች በተጨማሪ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮ በከተማ መስተዳደር ፍርድ ቤቶች እንደሚስተናገዱ በአዋጁ አንቀጽ 4(16) የተደነገገ በመሆኑ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13 ጀምሮ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮችን ተቀብለው አያስተናግዱም፡፡
በዚሁ መሰረት በፍርድ ቤቱ ከሐምሌ 13 ጀምሮ በወንጀል ሕጉ ላይ የተደነገጉ ከዚህ የሚከተሉት የወንጀል ጉዳዮች አይስተናገዱም፡-
• አንቀፅ 261 በውጭ አገር መንግስት ላይ የሚደረግ የተቃዋሚ ድርጊት
o አንቀፅ 262 የውጭ አገር መንግስትን ግዛት መጣስ
o አንቀፅ 264 የውጭ አገር መንግስታትን ማዋረድ
o አንቀፅ 265 የታወቁ የውጭ አገር ምልክቶች ማዋረድ
o አንቀፅ 266 በመንግስታት መካከል የተቋሙ ድርጅቶችን ማዋረድ
o አንቀፅ 267 የውለታ መመለስ /principle of reciprocity/
o አንቀጽ 380 /2/ ሰነዶችን ማጥፋት
o ወንጀሉ የተፈፀመው በቤተሰብ አባል ፣ ቅርብ ዘመድ፣ በጥቅም ወይም በፍቅር በተሳሰረ ወይም አብሮነት በሚኖር ሰው ላይ ሲሆን
o አንቀጽ 399/1/ በሞያ ወይም በስራ ምክንያት የታወቀ ምስጢር መግለጽ
o አንቀጽ 556/1/ ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 559 /3/ በቸልተኝነት የሚፈፀም ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 560 እጅ እልፊት
o አንቀጽ 580 ዛቻ
o አንቀጽ 583/1/ የመወሰን ችሎታን ማሳጣት ተደራራቢ ሲሆን
o አንቀጽ 593 ወላጆች ልጆቻቸውን ሲጠልፉ
o አንቀጽ 603 የስራ ነፃነት መብትን መጣስ
o አንቀጽ 606 የመጻጻፍ ወይም የግንኙነት ግላዊት መብትን መድፈር
o አንቀጽ 613 /1-4/ ስም ማጥፋትና የሀሰት ሀሜት
o አንቀጽ 615 እና 618 ስድብና ማዋረድ
o አንቀጽ 625 አንድ ሴት ያለባትን ከፍ ያለችግር ወይም ጥገኝነትዋን ምክንያት በማድረግ የሚፈፀም ድርጊት
o አንቀጽ 643/2/ ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆኑ መግለጫዎችና ማስታወቂያዎች
o አንቀጽ 642/2/ ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም
o አንቀጽ 652/1-2/ አመንዝራነት
o አንቀጽ 658 ቀለብ መስጠት ግዴታን አለመፈፀም
o አንቀጽ 667 የጋራ ንብረት መስረቅ
o አንቀጽ 679 አግኝቶ መደበቅ
o አንቀጽ 680 ወድቆ የተገኘውን ንብረት ለራስ ማድረግ
o አንቀጽ 685 በከብት መንጋ አማካኝነት በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 686 /1/ በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ
o አንቀጽ 689-691 በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 700 በህዝብ እምነት በመጠቀም ማታለል
o አንቀጽ 704 ጥቅም ታገኛለህ በማለት ሌላውን ሰው በመደለል ማነሳሳት
o አንቀጽ 705 ችሎታ የሌላቸውን ሰዎች ንብረታቸውን የሚጎዳ ስራ እንዲፈጽሙ ማነሳሳት
o አንቀጽ 717 ግዙፍነት በሌላቸው በሌላ ሰው መልካም ስም ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 718 ጉዳትን የሚያደርሱ ሀሰተኛ መግለጫዎች
o አንቀጽ 719 ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር
o አንቀጽ 725 በማጭበርበር እዳ መክፈል አለመቻል፤
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
**************************************************************
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ 1234/2013 ዓ.ም ጥር 13/2013ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ የሚታወቅ ሲሆን የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13/2013 ዓ.ም ጀምሮ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ የወንጀል ጉዳዮች ላይ የዳኝነት ስልጣን አይኖረውም፡፡
በሌሎች ሕጎች የተጠቀሱ ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆኖ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች እና የድሬደዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች በቻርተር አዋጆች ከተሰጣቸው የደንብ መተላለፍና በወ/መ/ስ/ስ/ሕጉ መሰረት ከሚቀርብላቸው ጉዳዮች በተጨማሪ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮ በከተማ መስተዳደር ፍርድ ቤቶች እንደሚስተናገዱ በአዋጁ አንቀጽ 4(16) የተደነገገ በመሆኑ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13 ጀምሮ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮችን ተቀብለው አያስተናግዱም፡፡
በዚሁ መሰረት በፍርድ ቤቱ ከሐምሌ 13 ጀምሮ በወንጀል ሕጉ ላይ የተደነገጉ ከዚህ የሚከተሉት የወንጀል ጉዳዮች አይስተናገዱም፡-
• አንቀፅ 261 በውጭ አገር መንግስት ላይ የሚደረግ የተቃዋሚ ድርጊት
o አንቀፅ 262 የውጭ አገር መንግስትን ግዛት መጣስ
o አንቀፅ 264 የውጭ አገር መንግስታትን ማዋረድ
o አንቀፅ 265 የታወቁ የውጭ አገር ምልክቶች ማዋረድ
o አንቀፅ 266 በመንግስታት መካከል የተቋሙ ድርጅቶችን ማዋረድ
o አንቀፅ 267 የውለታ መመለስ /principle of reciprocity/
o አንቀጽ 380 /2/ ሰነዶችን ማጥፋት
o ወንጀሉ የተፈፀመው በቤተሰብ አባል ፣ ቅርብ ዘመድ፣ በጥቅም ወይም በፍቅር በተሳሰረ ወይም አብሮነት በሚኖር ሰው ላይ ሲሆን
o አንቀጽ 399/1/ በሞያ ወይም በስራ ምክንያት የታወቀ ምስጢር መግለጽ
o አንቀጽ 556/1/ ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 559 /3/ በቸልተኝነት የሚፈፀም ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 560 እጅ እልፊት
o አንቀጽ 580 ዛቻ
o አንቀጽ 583/1/ የመወሰን ችሎታን ማሳጣት ተደራራቢ ሲሆን
o አንቀጽ 593 ወላጆች ልጆቻቸውን ሲጠልፉ
o አንቀጽ 603 የስራ ነፃነት መብትን መጣስ
o አንቀጽ 606 የመጻጻፍ ወይም የግንኙነት ግላዊት መብትን መድፈር
o አንቀጽ 613 /1-4/ ስም ማጥፋትና የሀሰት ሀሜት
o አንቀጽ 615 እና 618 ስድብና ማዋረድ
o አንቀጽ 625 አንድ ሴት ያለባትን ከፍ ያለችግር ወይም ጥገኝነትዋን ምክንያት በማድረግ የሚፈፀም ድርጊት
o አንቀጽ 643/2/ ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆኑ መግለጫዎችና ማስታወቂያዎች
o አንቀጽ 642/2/ ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም
o አንቀጽ 652/1-2/ አመንዝራነት
o አንቀጽ 658 ቀለብ መስጠት ግዴታን አለመፈፀም
o አንቀጽ 667 የጋራ ንብረት መስረቅ
o አንቀጽ 679 አግኝቶ መደበቅ
o አንቀጽ 680 ወድቆ የተገኘውን ንብረት ለራስ ማድረግ
o አንቀጽ 685 በከብት መንጋ አማካኝነት በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 686 /1/ በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ
o አንቀጽ 689-691 በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 700 በህዝብ እምነት በመጠቀም ማታለል
o አንቀጽ 704 ጥቅም ታገኛለህ በማለት ሌላውን ሰው በመደለል ማነሳሳት
o አንቀጽ 705 ችሎታ የሌላቸውን ሰዎች ንብረታቸውን የሚጎዳ ስራ እንዲፈጽሙ ማነሳሳት
o አንቀጽ 717 ግዙፍነት በሌላቸው በሌላ ሰው መልካም ስም ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 718 ጉዳትን የሚያደርሱ ሀሰተኛ መግለጫዎች
o አንቀጽ 719 ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር
o አንቀጽ 725 በማጭበርበር እዳ መክፈል አለመቻል፤
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
የኢትዮጵያ ሚዲያዎችን አራተኛ መንግሥት የማይሆኑበት ምክንያት በጥቂቱ ለመዳሰስ እንሞክራለን ።
#ከመሪው ጋር የመጣበቅ እንጂ ራሳቸውን ችለው ለመቆም ፍላጎት የሚያሳዩ አይደለም ።ለመሆንም ተነሳሽነቱ የላቸውም ።
#ደላላ ወይም ጥቅሙ ላይ የሚያተኩር ነጋዴ ናቸው ።
#ቀን ቀበሌ ሰርተው ማታ ዜና አንባቢ ናቸው።
#አንዷን ኢትዮጵያ አራት ኢትዮጵያ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው ።
#ወቅታዊ /አሳሳቢ የመወያያ አጀንዳ ከአድማጭ/ተመልካች ጋር በቀጥታ ውይይት ሲያደርጉ ወሳኝ ሃሳብ ሲነሳ ፤አድማጫችን አጠገብዎ ሬዲዮ አለ፣ኔትወርክ ይቆራረጣል መደማመጥ አልቻልንም መልሰው ይደውሉልን ብለው ከአየር ያስወጣሉ።
#ሚዲያው ላይ በርካታ ሳሙኤል ዘሚካኤሎች አሉ።
#አንድ የቲቪ/የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይጨመሩ ተቀንሰው 40 ጊዜ የሚቀባበሉት ሆኗል ።
#ጥያቄ ጠይቀን ሽልማት እንሸልማለን/ሽልማት ሸልመናል የሚሉት ውሸት እማ አሁን አሁንማ ሕዝቡ ባኖባቸዋል።
#ሚዲያው ላይ ያሉት ጥቂት ለሙያው መሥዋዕት ነት የሚከፍሉ ቢኖሩም አብዛኞቹ እንኳን ለጋዜጠኝነት ለእድር ጥሩምባ ነፊ አይመጥኑም
#ሚዲያው ተቀበል ሲባል የሚቀበል አዝማሪ ነው።ቀሀስ፣ደርግ፣ወያኔ፣ብልፅግና
#በተለይ የግል ሚዲያ የሚባሉት ሚዲያ ላይ ያሉት የጋዜጠኝነት ሙያ እውቀት የሌላቸው በዘመድ አዝማድ የተሞላ እና በተለይ ሴቶቹ በhost አድራጊ ስም ባ* ጭ* ቂ* ለማሳየት የተሰየሙ ይመስላሉ።ሲቀጠሩም የተቀጠሩት በዚህ ሁኔታ ነው።የተወሰኑትን የጋዜጠኝነት ኮርስ ውሰዱ ብለን መክረናቸው ነበር።አሁን ላይ ተሳዳቢ ናቸው።ስልካቸው ላይ ስንደውል አያነሱም።የት እንደሚደርሱ እናያለን ።መጨረሻቸውን ያሳየን
የቀረው ይቆየን
Ethio Journalist
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
#ከመሪው ጋር የመጣበቅ እንጂ ራሳቸውን ችለው ለመቆም ፍላጎት የሚያሳዩ አይደለም ።ለመሆንም ተነሳሽነቱ የላቸውም ።
#ደላላ ወይም ጥቅሙ ላይ የሚያተኩር ነጋዴ ናቸው ።
#ቀን ቀበሌ ሰርተው ማታ ዜና አንባቢ ናቸው።
#አንዷን ኢትዮጵያ አራት ኢትዮጵያ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው ።
#ወቅታዊ /አሳሳቢ የመወያያ አጀንዳ ከአድማጭ/ተመልካች ጋር በቀጥታ ውይይት ሲያደርጉ ወሳኝ ሃሳብ ሲነሳ ፤አድማጫችን አጠገብዎ ሬዲዮ አለ፣ኔትወርክ ይቆራረጣል መደማመጥ አልቻልንም መልሰው ይደውሉልን ብለው ከአየር ያስወጣሉ።
#ሚዲያው ላይ በርካታ ሳሙኤል ዘሚካኤሎች አሉ።
#አንድ የቲቪ/የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይጨመሩ ተቀንሰው 40 ጊዜ የሚቀባበሉት ሆኗል ።
#ጥያቄ ጠይቀን ሽልማት እንሸልማለን/ሽልማት ሸልመናል የሚሉት ውሸት እማ አሁን አሁንማ ሕዝቡ ባኖባቸዋል።
#ሚዲያው ላይ ያሉት ጥቂት ለሙያው መሥዋዕት ነት የሚከፍሉ ቢኖሩም አብዛኞቹ እንኳን ለጋዜጠኝነት ለእድር ጥሩምባ ነፊ አይመጥኑም
#ሚዲያው ተቀበል ሲባል የሚቀበል አዝማሪ ነው።ቀሀስ፣ደርግ፣ወያኔ፣ብልፅግና
#በተለይ የግል ሚዲያ የሚባሉት ሚዲያ ላይ ያሉት የጋዜጠኝነት ሙያ እውቀት የሌላቸው በዘመድ አዝማድ የተሞላ እና በተለይ ሴቶቹ በhost አድራጊ ስም ባ* ጭ* ቂ* ለማሳየት የተሰየሙ ይመስላሉ።ሲቀጠሩም የተቀጠሩት በዚህ ሁኔታ ነው።የተወሰኑትን የጋዜጠኝነት ኮርስ ውሰዱ ብለን መክረናቸው ነበር።አሁን ላይ ተሳዳቢ ናቸው።ስልካቸው ላይ ስንደውል አያነሱም።የት እንደሚደርሱ እናያለን ።መጨረሻቸውን ያሳየን
የቀረው ይቆየን
Ethio Journalist
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Forwarded from TeleBirr Bot™
🎈Welcome to Tele Birr Bot
➣ ቴሌ ብር Botን ሲጠቀሙ
📋 ሲመዘገቡ 15.00 ብር Bonus
🎁 በየ 48:00 ሰሀት(2 ቀን) 3.00 ብር ጉርሻ
🔗 ጓደኛ በመጋበዝ 5.00 ብር ያገኛሉ።
TeleBirr Botን ይቀላቀሉ
🔗 https://t.me/TeleBirrProBot?start=Bot6408842
➣ ቴሌ ብር Botን ሲጠቀሙ
📋 ሲመዘገቡ 15.00 ብር Bonus
🎁 በየ 48:00 ሰሀት(2 ቀን) 3.00 ብር ጉርሻ
🔗 ጓደኛ በመጋበዝ 5.00 ብር ያገኛሉ።
TeleBirr Botን ይቀላቀሉ
🔗 https://t.me/TeleBirrProBot?start=Bot6408842
በችሎት ውስጥ ከተከለከሉ ተግባራት ውስጥ በዚኛው ላይ የሚከተሉትን ጥያዎች እናንሳ፤
ዳኞች ችሎት ላይ ከተሰየሙ በኋላ ችሎትን ረግጦ መውጣት ወይም መግባት አይቻልም፤
ጥያቄ፦ 1ኛ. ችሎትን ረግጦ መውጣት ምን ማለት ነው?፣ ችሎትን ረግጦ መግባትስ ምን ማለት ነው? “ረግጦ” የሚለው ቃል ምንን ለማሳየት ነው?
2ኛ. ዳኞች በችሎት ከተሰየሙ በኋላ ባለጉዳዮች በችሎት አዳራሹ ቢገቡ ያለባቸው ኃላፊነት ምንድነው? መግባት አትችሉም ውጡ ሊባሉ ነው?
አንድ ዳኛ በችሎቱ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ቢሰየም በ4፣ በ5 እና በ6 ሰዓት ላይ ቀጠሮ ያላቸው ሰዎች በሰዓታቸው ቢመጡ በችሎቱ መግባት አይችሉም ማለት ነው? ወይስ በየትኛውም ሰዓት ቀጠሮ ቢኖር ባለጉዳዮች በችሎት መገኘት ያለባቸው ዳኛ በችሎት ከመሰየሙ በፊት ነው ማለት ነው?
3ኛ. ባለጉዳዮች ዳኞች ችሎት ላይ ተሰይመው እየሠሩ እያለ ጉዳያቸውን ቢጨርሱ ከችሎቱ መውጣት አይችሉም ማለት ነው?
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
ዳኞች ችሎት ላይ ከተሰየሙ በኋላ ችሎትን ረግጦ መውጣት ወይም መግባት አይቻልም፤
ጥያቄ፦ 1ኛ. ችሎትን ረግጦ መውጣት ምን ማለት ነው?፣ ችሎትን ረግጦ መግባትስ ምን ማለት ነው? “ረግጦ” የሚለው ቃል ምንን ለማሳየት ነው?
2ኛ. ዳኞች በችሎት ከተሰየሙ በኋላ ባለጉዳዮች በችሎት አዳራሹ ቢገቡ ያለባቸው ኃላፊነት ምንድነው? መግባት አትችሉም ውጡ ሊባሉ ነው?
አንድ ዳኛ በችሎቱ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ቢሰየም በ4፣ በ5 እና በ6 ሰዓት ላይ ቀጠሮ ያላቸው ሰዎች በሰዓታቸው ቢመጡ በችሎቱ መግባት አይችሉም ማለት ነው? ወይስ በየትኛውም ሰዓት ቀጠሮ ቢኖር ባለጉዳዮች በችሎት መገኘት ያለባቸው ዳኛ በችሎት ከመሰየሙ በፊት ነው ማለት ነው?
3ኛ. ባለጉዳዮች ዳኞች ችሎት ላይ ተሰይመው እየሠሩ እያለ ጉዳያቸውን ቢጨርሱ ከችሎቱ መውጣት አይችሉም ማለት ነው?
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
የመፋለም መብትና ክስ
====================
ከህግ ውጪ ወይም በኃይል በሌላ ሰው የተያዘን ንብረት የባለሀብትነት መብት ለማስከበርና ንብረቱን በመከተል ለማስመለስ በንብረቱ ባለቤት የሚቀርብ ክስ
የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ አይሆንም፡፡ ከባለቤትነት መብት ጋር ተያየያዥነት ያላቸው ነገር ግን ከመፋለም መብት ውጪ ያሉ ሌሎች ክሶች እንደሚጠየቀው መፍትሔ እና ለክሱ ምክንያት እንደሆነው ጉዳይ ዓይነት /ጋብቻ፣ ውርስ፣ ሽያጭ፣ ወዘተ…/ በሌሎች ልዩ የይርጋ ህግ ደንቦች የሚተዳደሩ ናቸው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 13/1/፣ 25፣ 37፣ 40፣ 78፣ 79፣ ፍ/ህ/ቁ. 1192፣ 1206፣ 1845፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 280
መፋለም መብት
1 • የንብረት ባለሀብት የሆነ ሰው ንብረቱን ማንም ያልተፈቀደለት ሰው በሕገ ወጥ መንገድ እንዳይነካ፣ በማንኛውም መልኩ ወደ ራሱ ወይም ወደ ሌላ እንዳይዛወር ወይም የንብረቱን ህልውናና ደህንነት እንዳያውክ በሀይል ተጠቅሞ የማስወገድ መብት
2 • ያለባለቤቱ ፈቃድ ወይም ከህግ ውጪ ንብረቱ ተወስዶ ከሆነ ባለቤቱ ይህን ንብረት የመከተልና እንዲመለስለት ዳኝነት የመጠየቅ መብት
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ፍ/ህ/ቁ.1845፣ 1184፣ 1168/1/፣ 1186፣ 1189፣ 1190፣ 1192፣ 1153-1646፣ 1206፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 40/1/
Via legal consulting limited
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
====================
ከህግ ውጪ ወይም በኃይል በሌላ ሰው የተያዘን ንብረት የባለሀብትነት መብት ለማስከበርና ንብረቱን በመከተል ለማስመለስ በንብረቱ ባለቤት የሚቀርብ ክስ
የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ አይሆንም፡፡ ከባለቤትነት መብት ጋር ተያየያዥነት ያላቸው ነገር ግን ከመፋለም መብት ውጪ ያሉ ሌሎች ክሶች እንደሚጠየቀው መፍትሔ እና ለክሱ ምክንያት እንደሆነው ጉዳይ ዓይነት /ጋብቻ፣ ውርስ፣ ሽያጭ፣ ወዘተ…/ በሌሎች ልዩ የይርጋ ህግ ደንቦች የሚተዳደሩ ናቸው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 13/1/፣ 25፣ 37፣ 40፣ 78፣ 79፣ ፍ/ህ/ቁ. 1192፣ 1206፣ 1845፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 280
መፋለም መብት
1 • የንብረት ባለሀብት የሆነ ሰው ንብረቱን ማንም ያልተፈቀደለት ሰው በሕገ ወጥ መንገድ እንዳይነካ፣ በማንኛውም መልኩ ወደ ራሱ ወይም ወደ ሌላ እንዳይዛወር ወይም የንብረቱን ህልውናና ደህንነት እንዳያውክ በሀይል ተጠቅሞ የማስወገድ መብት
2 • ያለባለቤቱ ፈቃድ ወይም ከህግ ውጪ ንብረቱ ተወስዶ ከሆነ ባለቤቱ ይህን ንብረት የመከተልና እንዲመለስለት ዳኝነት የመጠየቅ መብት
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ፍ/ህ/ቁ.1845፣ 1184፣ 1168/1/፣ 1186፣ 1189፣ 1190፣ 1192፣ 1153-1646፣ 1206፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 40/1/
Via legal consulting limited
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Senior Legal Supervisor - Addis Ababa
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To supervise the provision of legal support to managers and staff so that the organization meets its legal obligations, and to protect its interests
Main responsibilities
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Assist in the preparation of all legal documents required by managers and staff to ensure that these are accurate and legally sound
Provide legal advice to managers and staff on the interpretation of statutes and legal documents to ensure that the actions they take are legally sound
Represent the organization at courts and tribunals on routine matters to ensure that the organization’s interests are safeguarded
Draft, review, and amend legal documents drafted by, or sent to, the organization
Monitor the progress of legal transactions to ensure that the correct actions are taken at the appropriate times
Instruct counsel where necessary
Maintain an awareness of developments in all legal fields relevant to the organization
Required Number:1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree with at least 5 years supervisory experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good supervisory and legal matters handling experience
Good negotiating and interpersonal skills
Excellent presentation skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
Accuracy and an eye for detail
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To supervise the provision of legal support to managers and staff so that the organization meets its legal obligations, and to protect its interests
Main responsibilities
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Assist in the preparation of all legal documents required by managers and staff to ensure that these are accurate and legally sound
Provide legal advice to managers and staff on the interpretation of statutes and legal documents to ensure that the actions they take are legally sound
Represent the organization at courts and tribunals on routine matters to ensure that the organization’s interests are safeguarded
Draft, review, and amend legal documents drafted by, or sent to, the organization
Monitor the progress of legal transactions to ensure that the correct actions are taken at the appropriate times
Instruct counsel where necessary
Maintain an awareness of developments in all legal fields relevant to the organization
Required Number:1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree with at least 5 years supervisory experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good supervisory and legal matters handling experience
Good negotiating and interpersonal skills
Excellent presentation skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
Accuracy and an eye for detail
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Head of Legal Services - Addis Ababa
Job Description:
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To direct and control the provision of effective legal services to the company and to provide legal advice to managers and staff
Main responsibilities
Direct and control the staff of the legal services department to ensure that they are appropriately motivated and trained and that they carry out their responsibilities to the required standards
Provide accurate legal advice to managers and staff to ensure that decisions taken are legally correct and that the company’s interests are protected
Develop and monitor an annual budget for the department to ensure that all financial targets are met and appropriate financial controls are in place
Represent the company at court hearings and tribunals to ensure that the company’s interests are effectively safeguarded and so that it carries out its legal obligations effectively
Negotiate, and draft and implement, complex legal agreements relating to the work of the company
Represent the company at meetings with external bodies to ensure that the legal aspects of any decisions are fully considered
Maintain an awareness of developments in the legal field which might affect the company and prepare reports on relevant matters for consideration by management
Required Number: 1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree and above qualified solicitor with at least 10 years post-qualification experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good managerial and legal matter handling experience
Highly developed negotiating and interpersonal skills
Excellent representational skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Job Description:
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To direct and control the provision of effective legal services to the company and to provide legal advice to managers and staff
Main responsibilities
Direct and control the staff of the legal services department to ensure that they are appropriately motivated and trained and that they carry out their responsibilities to the required standards
Provide accurate legal advice to managers and staff to ensure that decisions taken are legally correct and that the company’s interests are protected
Develop and monitor an annual budget for the department to ensure that all financial targets are met and appropriate financial controls are in place
Represent the company at court hearings and tribunals to ensure that the company’s interests are effectively safeguarded and so that it carries out its legal obligations effectively
Negotiate, and draft and implement, complex legal agreements relating to the work of the company
Represent the company at meetings with external bodies to ensure that the legal aspects of any decisions are fully considered
Maintain an awareness of developments in the legal field which might affect the company and prepare reports on relevant matters for consideration by management
Required Number: 1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree and above qualified solicitor with at least 10 years post-qualification experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good managerial and legal matter handling experience
Highly developed negotiating and interpersonal skills
Excellent representational skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Attorney at Lion International Bank S.C
Company: Lion International Bank S.C
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs
Job Description
Job Title: Attorney
– Place of Assignment: Head Office, Legal Services Department
– Salary: As per the Bank’s salary scale
– Deadline: July 24, 2021 until noon 6 pm (Local Time)
Qualifications/Skills
• Educational Qualification: LLB Degree in Law
• Work Experience: 2 years of experience in Legal Service
Method of Application
Interested applicants should present in person application letter along CV & photocopies of Credentials at:-
Lion International Bank S.C
Human Capital Management Dep’t
22 Mazoria, Lex Plaza Building 7th Floor
Addis Ababa
Closing Date : July 24, 2021
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Company: Lion International Bank S.C
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs
Job Description
Job Title: Attorney
– Place of Assignment: Head Office, Legal Services Department
– Salary: As per the Bank’s salary scale
– Deadline: July 24, 2021 until noon 6 pm (Local Time)
Qualifications/Skills
• Educational Qualification: LLB Degree in Law
• Work Experience: 2 years of experience in Legal Service
Method of Application
Interested applicants should present in person application letter along CV & photocopies of Credentials at:-
Lion International Bank S.C
Human Capital Management Dep’t
22 Mazoria, Lex Plaza Building 7th Floor
Addis Ababa
Closing Date : July 24, 2021
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ከጤና ሙያ ጋር የተያያዙ ጥፋቶች የአስተዳደርና የፍትሐብሔር ኃላፊነት
---------------------------
1. የሕክምና የሙያ ስህተት / Medical Malprctice /
የህክምና የሙያ ስህተት የሚለዉ ፅንሰ ሀሳብ ወጥ የሆነ የሕግ ትርጉም አልተሰጠዉም፡፡ ነገር ግን በጥቅሉ የህክምና ስህተት ማለት አንድን የህክምና ባለሙያ ባለዉ አቅምና ችሎታ የህክምና ሥራዉን በሚያከናዉንበት ጊዜ ለሚሰራዉ ሥራ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ወይም ጥንቃቄ መዉሰድ ሲገባዉ ሊመጣ የሚችለዉን ጉዳት እያወቀ ወይም ማወቅ ሲኖርበት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ማድረስ ነዉ፡፡ ታካሚዉና የህክምና ጤና ተቋሙ የህክምና ዉል በመፈጸም ግዴታ ሲያቋቁሙ ታካሚዎች በሚታከሙበት ጊዜ በታካሚዉ ላይ ሊመጣ የሚችለዉ ጉዳትና አዳጋ በመገንዘብ አካሚዉ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ከተከናወነ ለሚደርሰዉ ጉዳት እንደዉሉ ያልተፈፀመ በመሆኑ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ1962 የወጣዉ የፍትሐብሔር ሕግ የጤና ባለሙያዉ የማዳን ዋስትና የለዉም እንደሚል በመጥቀስም የጤና ባለሙያ ለማዳን ዋስትና እንዲሰጥ እንደማይገደድ ተደንግጓል፡፡ ለዚህም ነዉ አንድ ታካሚ የሚጠበቀዉን የሕክምና ዉጤት አላገኘሁም በማለት የሕክምና ባለሙያን ለመክሰስ የማይችለዉ፡፡ የሕክምና ስህተት ሕግ ሀኪሞች ወይም ሌላ የሕክምና አገልግሎት ሰጪ አካላት የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታማሚው ላይ በቸልተኝነት ለሚያደርሱት ጉዳት ያለባቸውን ተጠያቂነት የሚገዛ ሕግ ነው፡፡ ቸልተኝነት ከደረጃዉ ዉጪ ሕክምና መስጠት ወይም የታወቀ የሕክምና ሥነ-ሥርዓትን በጤና ባለሙያዎች የተለመደ አሰራር መሰረት አለመከተል ነዉ፡፡ አንድ የሕክምና ባለሙያ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ በተመሳሳይ ጉዳይ ሌሎች የሕክማና ባለሙያዎች ሊያከብሯቸው ወይም ሊፈጽሟቸው የሚገባውን መደበኛ ጥንቃቄ (“standard of care”) ሊያከናውን ወይም ሊከተል ባለመቻሉ ምክንያት በታማሚው ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ የሕክምና ባለሙያው ለጥፋቱ ተጠያቂ የሚሆንበት አሠራር የሕክምና ስህተት ሕግ ይባላል፡፡
1.1 የህክምና ስህተት ተፈጽሟል የሚባለዉ ምን ምን ሲሟላ ነዉ?
1. ሐኪሙ ለታካሚዉ ሕክምና የመስጠት ግዴታ አለመወጣቱ፤
አንድ የህክምና ባለሙያ ለአንድ ታካሚ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ግዴታ ያለበት መሆኑን ወይም ሕክምናዉን የሰጠዉ እርሱ መሆኑን በማረጋገጥ የህክምና ስህተት ተፈጥሯል የሚለዉን ጉዳይ ለመወሰን ከሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች አንዱ ነዉ፡፡ ይህ የሚሆነዉ የአካሚና ታካሚ ሕጋዊ ግንኙነት መኖሩ ሲረጋገጥ ነዉ፡፡
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት እስከተሰማራና የህክምና ተግባራትን የሚያከናውን እስከሆነ ድረስ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እና በዘርፉ ያሉትን የህክምና አሰራሮች ላይ እውቀትና ክህሎቱን በየጊዜው መገንባት አለበት፡፡ ለዚህም ነው ከሐኪም ቀዳሚ ግዴታዎች መካከል ዋነኛዉ በሚያከናዉነዉ ተግባር ብቁ ባለሙያ ሆኖ መገኘት ነዉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለተገልጋይ የሚሰጠዉ አገልግሎትና እንክብካቤ የዘር፣ የጾታ፣ የሃይማኖት ወዘተ… መድልኦ የሌለበትና ተመሳሳይነት ሊኖረዉ ይገባል፡፡
አንድ ሐኪም ተገቢዉን የሙያ ትጋትና ጥረት በማድረግ ጥንቃቄ የተሞላበት የህክምና አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ በዚህ መሰረት ሐኪሙ በህክምና ሙያዉ ጥበብ ወይም አሰራር መሰረት ማድረግ የሚጠበቅበትን እንዲሁም ከታካሚዉ ጋር በገባዉ የዉል ስምምነት ወይም በሕግ መሰረት የተጣለበትን ግዴታ ሳይወጣ ቀርቶ በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ እና ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉ የሕክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት ይቻላል፡፡ አንድ ሐኪም ከህክምና ሙያዉ አሰራርና ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት መስጠት አለመስጠቱ የሚረጋገጠዉ በተመሳሳይ ሙያ ላይ በተሰማሩ የሕክምና ባለሙያዎች ነዉ፡፡ ስለሆነም አንድ ሐኪም ግዴታዉን አልተወጣም ሊባል የሚችለዉ ከሕክምናዉ አሰራር ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ ነዉ፡፡
2. የመንስኤ (ምክንያት) እና የዉጤት ግንኙነት፤
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት እና በህግ ተጠያቂ ለማድረግ በታካሚዉ ላይ የደረሰዉ የአካል ወይም የህይወት አደጋ የተፈጠረዉ በሐኪሙ ስህተት መሆን ይኖርበታል፡፡ በምክንያቱና በወጤቱ መካከል ግንኙነት አለ የሚባለዉ በነገሮች የታወቀ ወይም የተለመደ ሂደት የሀኪሙ ድርጊት ወጤቱን ለማስገኘት የሚችል ሆኖ ሲገኝ ነዉ፡፡ ይህ አይነቱ መርህ ወንጀልን ለማቋቋም እንደ አንድ መስፈርት የተቀመጠ ሲሆን በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 24 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር በግልጽ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ የህግ ስርአት የቅርብ ምክንያትን እንጂ የሩቅ ምክንያትን አይቀበልም፡፡ በሌላ በኩል ጉዳት ባይደርስም ነገር ግን የህክምና ባለሙያው መከተል ያለበትን የተለመደ ሥርዓት ባለመከተል የፈፀመው ተግባር ካለ የህክምና ስህተት የለም ማለት አለመሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡
3. ጉዳት መድረስ፤
ጉዳት ደረሰ የሚባለዉ የህክምና ባለሙያዉ በቸልተኝነት ጉዳቱን ያደረሰ ስለመሆኑ ሲረጋገጥ ሲሆን አንድ ሀኪም ለታካሚዉ የሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት ወይም ከዚያ በኋላ በታካሚዉ ላይ ጉዳት አድርሶ እንደሆነ ነዉ፡፡ ጉዳት ማለት ከቀላል የአካል ጉዳት እስከ ሞት ሊያደርስ የሚችል እና በሀኪሙ ስህተት ምክንያት የተፈፀመ ማለት ነዉ፡፡ ለምሳሌ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት አንድ ሐኪም ከህክምናዉ አሰራር ዉጭ ሕክምና በማድረግ በታካሚዉ ላይ የሚያደርሰዉን ጉዳት መጥቀስ ይቻላል፡፡
4. በታካሚው ላይ የደረሰው ጉዳት ወደ ሚታወቅ ሌላ ጉዳት ያጋለጠው መሆንን ማረጋገጥ፣
ምንም እንኳን የሕክምና ባለሙያው የሕክምና ስህተት ቢፈጽምም ወይም የፈጸመው ድርጊት በተመሳሳይ የሕክምና ባለሙያ መስፈርት ከደረጃ በታች ቢሆንም ስህተት የተፈጸመበት ታማሚ ጉዳት እንደደረሰበት እስካላረጋገጠ ድረስ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ይዞ ለመሔድ አይችልም፡፡ ምክንያቱም ፍርድ ቤቱ የሚሰጠው መፍትሄ በአንድ አጥፊ ምክንያት ጉዳት መድረሱን ማረጋገጥና የደረሰውን ጉዳት የሚክስ ውሳኔ የመስጠት ተግባር በመሆኑ ነው፡፡ ሆኖም በአስተዳደራዊ ጥፋት ረገድ በዲስፕሊን የህክምና ባለሙያውን ሊጠይቅ ይችላል፡፡
ምን ዓይነት ስህተቶች ናቸው የሕክምና ስህተት የሚባሉት ለሚለዉ ስህተቶች የሕክምና ስህተት የሚባሉት በተለያዩ ዘርፍ ውስጥ ሊወድቁ ይችላሉ፡፡
ከእነዚህም መካከል፡-•
በምርምራ ወቅት ታማሚውን በተገቢዉ ሁኔታ አለመመርመር ወይም የታማሚውን ሁኔታ ለመመርመር መዘግየት፣
የምርመራ ውጤቶችን በተሳሳተ መንገድ መረዳት ለምሳሌ የኤክስሬይ ዉጤቶችን አሳስቶ ማንበብ ወይም መረዳት፣
መድኃኒት ከመስጠት ጋር በተያያዘ ለምሳሌ ትክክል ያልሆነ፣ የተሳሳተ ወይም የሚጋጭ የመድኃኒት ትዕዛዝ መስጠት፣
አንድ የሕክምና ሥነ ሥርዓት ያለውን ጉዳት ወይም ሥጋት ለታማሚው አለመንገር፣ አለማስረዳት ወይም አለማስጠንቀቅ፣
---------------------------
1. የሕክምና የሙያ ስህተት / Medical Malprctice /
የህክምና የሙያ ስህተት የሚለዉ ፅንሰ ሀሳብ ወጥ የሆነ የሕግ ትርጉም አልተሰጠዉም፡፡ ነገር ግን በጥቅሉ የህክምና ስህተት ማለት አንድን የህክምና ባለሙያ ባለዉ አቅምና ችሎታ የህክምና ሥራዉን በሚያከናዉንበት ጊዜ ለሚሰራዉ ሥራ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ወይም ጥንቃቄ መዉሰድ ሲገባዉ ሊመጣ የሚችለዉን ጉዳት እያወቀ ወይም ማወቅ ሲኖርበት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ማድረስ ነዉ፡፡ ታካሚዉና የህክምና ጤና ተቋሙ የህክምና ዉል በመፈጸም ግዴታ ሲያቋቁሙ ታካሚዎች በሚታከሙበት ጊዜ በታካሚዉ ላይ ሊመጣ የሚችለዉ ጉዳትና አዳጋ በመገንዘብ አካሚዉ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ከተከናወነ ለሚደርሰዉ ጉዳት እንደዉሉ ያልተፈፀመ በመሆኑ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ1962 የወጣዉ የፍትሐብሔር ሕግ የጤና ባለሙያዉ የማዳን ዋስትና የለዉም እንደሚል በመጥቀስም የጤና ባለሙያ ለማዳን ዋስትና እንዲሰጥ እንደማይገደድ ተደንግጓል፡፡ ለዚህም ነዉ አንድ ታካሚ የሚጠበቀዉን የሕክምና ዉጤት አላገኘሁም በማለት የሕክምና ባለሙያን ለመክሰስ የማይችለዉ፡፡ የሕክምና ስህተት ሕግ ሀኪሞች ወይም ሌላ የሕክምና አገልግሎት ሰጪ አካላት የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታማሚው ላይ በቸልተኝነት ለሚያደርሱት ጉዳት ያለባቸውን ተጠያቂነት የሚገዛ ሕግ ነው፡፡ ቸልተኝነት ከደረጃዉ ዉጪ ሕክምና መስጠት ወይም የታወቀ የሕክምና ሥነ-ሥርዓትን በጤና ባለሙያዎች የተለመደ አሰራር መሰረት አለመከተል ነዉ፡፡ አንድ የሕክምና ባለሙያ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ በተመሳሳይ ጉዳይ ሌሎች የሕክማና ባለሙያዎች ሊያከብሯቸው ወይም ሊፈጽሟቸው የሚገባውን መደበኛ ጥንቃቄ (“standard of care”) ሊያከናውን ወይም ሊከተል ባለመቻሉ ምክንያት በታማሚው ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ የሕክምና ባለሙያው ለጥፋቱ ተጠያቂ የሚሆንበት አሠራር የሕክምና ስህተት ሕግ ይባላል፡፡
1.1 የህክምና ስህተት ተፈጽሟል የሚባለዉ ምን ምን ሲሟላ ነዉ?
1. ሐኪሙ ለታካሚዉ ሕክምና የመስጠት ግዴታ አለመወጣቱ፤
አንድ የህክምና ባለሙያ ለአንድ ታካሚ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ግዴታ ያለበት መሆኑን ወይም ሕክምናዉን የሰጠዉ እርሱ መሆኑን በማረጋገጥ የህክምና ስህተት ተፈጥሯል የሚለዉን ጉዳይ ለመወሰን ከሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች አንዱ ነዉ፡፡ ይህ የሚሆነዉ የአካሚና ታካሚ ሕጋዊ ግንኙነት መኖሩ ሲረጋገጥ ነዉ፡፡
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት እስከተሰማራና የህክምና ተግባራትን የሚያከናውን እስከሆነ ድረስ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እና በዘርፉ ያሉትን የህክምና አሰራሮች ላይ እውቀትና ክህሎቱን በየጊዜው መገንባት አለበት፡፡ ለዚህም ነው ከሐኪም ቀዳሚ ግዴታዎች መካከል ዋነኛዉ በሚያከናዉነዉ ተግባር ብቁ ባለሙያ ሆኖ መገኘት ነዉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለተገልጋይ የሚሰጠዉ አገልግሎትና እንክብካቤ የዘር፣ የጾታ፣ የሃይማኖት ወዘተ… መድልኦ የሌለበትና ተመሳሳይነት ሊኖረዉ ይገባል፡፡
አንድ ሐኪም ተገቢዉን የሙያ ትጋትና ጥረት በማድረግ ጥንቃቄ የተሞላበት የህክምና አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ በዚህ መሰረት ሐኪሙ በህክምና ሙያዉ ጥበብ ወይም አሰራር መሰረት ማድረግ የሚጠበቅበትን እንዲሁም ከታካሚዉ ጋር በገባዉ የዉል ስምምነት ወይም በሕግ መሰረት የተጣለበትን ግዴታ ሳይወጣ ቀርቶ በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ እና ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉ የሕክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት ይቻላል፡፡ አንድ ሐኪም ከህክምና ሙያዉ አሰራርና ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት መስጠት አለመስጠቱ የሚረጋገጠዉ በተመሳሳይ ሙያ ላይ በተሰማሩ የሕክምና ባለሙያዎች ነዉ፡፡ ስለሆነም አንድ ሐኪም ግዴታዉን አልተወጣም ሊባል የሚችለዉ ከሕክምናዉ አሰራር ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ ነዉ፡፡
2. የመንስኤ (ምክንያት) እና የዉጤት ግንኙነት፤
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት እና በህግ ተጠያቂ ለማድረግ በታካሚዉ ላይ የደረሰዉ የአካል ወይም የህይወት አደጋ የተፈጠረዉ በሐኪሙ ስህተት መሆን ይኖርበታል፡፡ በምክንያቱና በወጤቱ መካከል ግንኙነት አለ የሚባለዉ በነገሮች የታወቀ ወይም የተለመደ ሂደት የሀኪሙ ድርጊት ወጤቱን ለማስገኘት የሚችል ሆኖ ሲገኝ ነዉ፡፡ ይህ አይነቱ መርህ ወንጀልን ለማቋቋም እንደ አንድ መስፈርት የተቀመጠ ሲሆን በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 24 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር በግልጽ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ የህግ ስርአት የቅርብ ምክንያትን እንጂ የሩቅ ምክንያትን አይቀበልም፡፡ በሌላ በኩል ጉዳት ባይደርስም ነገር ግን የህክምና ባለሙያው መከተል ያለበትን የተለመደ ሥርዓት ባለመከተል የፈፀመው ተግባር ካለ የህክምና ስህተት የለም ማለት አለመሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡
3. ጉዳት መድረስ፤
ጉዳት ደረሰ የሚባለዉ የህክምና ባለሙያዉ በቸልተኝነት ጉዳቱን ያደረሰ ስለመሆኑ ሲረጋገጥ ሲሆን አንድ ሀኪም ለታካሚዉ የሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት ወይም ከዚያ በኋላ በታካሚዉ ላይ ጉዳት አድርሶ እንደሆነ ነዉ፡፡ ጉዳት ማለት ከቀላል የአካል ጉዳት እስከ ሞት ሊያደርስ የሚችል እና በሀኪሙ ስህተት ምክንያት የተፈፀመ ማለት ነዉ፡፡ ለምሳሌ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት አንድ ሐኪም ከህክምናዉ አሰራር ዉጭ ሕክምና በማድረግ በታካሚዉ ላይ የሚያደርሰዉን ጉዳት መጥቀስ ይቻላል፡፡
4. በታካሚው ላይ የደረሰው ጉዳት ወደ ሚታወቅ ሌላ ጉዳት ያጋለጠው መሆንን ማረጋገጥ፣
ምንም እንኳን የሕክምና ባለሙያው የሕክምና ስህተት ቢፈጽምም ወይም የፈጸመው ድርጊት በተመሳሳይ የሕክምና ባለሙያ መስፈርት ከደረጃ በታች ቢሆንም ስህተት የተፈጸመበት ታማሚ ጉዳት እንደደረሰበት እስካላረጋገጠ ድረስ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ይዞ ለመሔድ አይችልም፡፡ ምክንያቱም ፍርድ ቤቱ የሚሰጠው መፍትሄ በአንድ አጥፊ ምክንያት ጉዳት መድረሱን ማረጋገጥና የደረሰውን ጉዳት የሚክስ ውሳኔ የመስጠት ተግባር በመሆኑ ነው፡፡ ሆኖም በአስተዳደራዊ ጥፋት ረገድ በዲስፕሊን የህክምና ባለሙያውን ሊጠይቅ ይችላል፡፡
ምን ዓይነት ስህተቶች ናቸው የሕክምና ስህተት የሚባሉት ለሚለዉ ስህተቶች የሕክምና ስህተት የሚባሉት በተለያዩ ዘርፍ ውስጥ ሊወድቁ ይችላሉ፡፡
ከእነዚህም መካከል፡-•
በምርምራ ወቅት ታማሚውን በተገቢዉ ሁኔታ አለመመርመር ወይም የታማሚውን ሁኔታ ለመመርመር መዘግየት፣
የምርመራ ውጤቶችን በተሳሳተ መንገድ መረዳት ለምሳሌ የኤክስሬይ ዉጤቶችን አሳስቶ ማንበብ ወይም መረዳት፣
መድኃኒት ከመስጠት ጋር በተያያዘ ለምሳሌ ትክክል ያልሆነ፣ የተሳሳተ ወይም የሚጋጭ የመድኃኒት ትዕዛዝ መስጠት፣
አንድ የሕክምና ሥነ ሥርዓት ያለውን ጉዳት ወይም ሥጋት ለታማሚው አለመንገር፣ አለማስረዳት ወይም አለማስጠንቀቅ፣
ታማሚው ወይም የቅርብ ቤተሰቡ በግልጽ ፈቃዱን ሳይሰጥ በታማሚው ላይ ልዩ ልዩ አገልግሎቶችን መፈጸም፣
የህክምና ስነ-ስርዓት ወቅት ስህተት መፈፀም ለምሳሌ በቀዶ ጥገና ወቅት ወይም ልጅ በማዋለድ ጊዜ ስህተት መፈፀም እና ሌሎችን ያካትታል፡፡
2. ሕክምና ተቋማት እና የጤና ባለሙያዎች የአስተዳደርና የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
2.1 አስተዳደራዊ እርምጃዎች፤
አስተዳደራዊ እርምጃ ማለት አንድ ሠራተኛ በሚሰራዉ ጥፋት መሰረት በዲስፕሊን የሚጠየቅበት ሥርዓት ማለት ነዉ፡፡ የአስተዳደራዊ እርምጃ ዓላማ ሠራተኛዉ ከፈጸመዉ ጥፋት እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ እንዲሆን ለማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ከስራዉ በማሰናበት የሚወሰድ የመፍትሔ እርምጃ ነዉ፡፡ የዲሰፕሊን ጉድለት የፈፀመ ሠራተኛ እንደጥፋቱ ክብደት የቃል ማስጠንቀቂያ፣ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ከስራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ እንዲሁም ከስራ ማሰናበትን ሊያጠቃልል ይችላል፡፡ የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታ ስንመለከት መንግስት ደረጃዉን ባልጠበቀ የጤና አገልግሎት እንዲሁም ብቃትና የሙያ ሥነ-ምግባር በጎደለዉ የጤና ባለሙያ ምክንያት በዜጎች ላይ ሊደርስ የሚችለዉን የጤና ችግር ለመከላከል ይቻል ዘንድ የጤና አገልግሎቱን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የተለያዩ ሕጎችን በማዉጣትና በተግባር ላይ በማዋል የቁጥጥር ሥርዓት ዘርግቷል፡፡ አዋጅ ቁጥር 1112/2011 በአንቀጽ 48 አግባብ ባለዉ አካል የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወይም የህክምና ሙያ ሥራ ፈቃድ የተሰጠዉ ማንኛዉንም ሰዉ ጤናን በተመለከተ አዋጆችን፣ ደንቦችን ወይም መመሪያዎችን በመተላለፍ ሲሰራ የተገኘ እንደሆነ የተሰጠዉ የህክምና ምስክር ወረቀት ወይም ፈቃድ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ እንደሚችል በአዋጁ አንቀጽ 41 እና 90 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
አንድ የጤና ባለሙያ የጤና አገልግሎት ለመስጠት አስቀድሞ በሙያው እውቅና ካለው ተቋም የሰለጠነ መሆኑ ተረጋግጦ እና ቃለ መሀላ እንዲፈፅም ይደረጋል፡፡ ይህን ተላልፎ የአሰራር ስርዓቱን ወይም የሥነ-ምግባር መመሪያዎችን ሲጥስ እርምጃ የሚወሰደዉ የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ ለኢትዮጵያ የምግብና የመድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በሚያቀርበዉ የዉሰኔ ሀሳብ አማካኝነት ነዉ፡፡
የምግብ የመድሀኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 299/2006 አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ የሚቋቋመዉ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አማካኝነት ሲሆን የስራ ድርሻዉም የሚቀርቡለትን ጉዳዮች አጣርቶ ጥፋት በፈፀሙ የጤና ባለሙያዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ለባለስልጣኑ መስሪያ ቤት የዉሰኔ ሀሳብ የሚያቀርብ ነዉ፡፡
የጤና ሙያ ሰነ-ምግባር ኮሚቴ አንድ የጤና ባለሙያ ከሕክምና ስነ-ምግባር ዉጪ በመስራት በተገልጋዩ ላይ ጉዳት ያደረሰ ከሆነ ወይም ጉዳት ባያደርስም የስነ ምግባር መርሆችን ተላልፎ ከተገኘ ጉዳዩን አስመልክቶ ተገቢዉን ማጣራት በማድረግ በባለሙያዉ ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡ ከእነዚህ ዉስጥም የሙያ ፈቃድ ማገድ ወይም እንደ ጥፈቱ ክብደት የሙያ ፈቃድ መሰረዝ፣ የገንዘብ ቅጣት መጣል፣ ከደረጃ ዝቅ ማድረግ፣ የቃል ወይም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት፣ የደመወዝ ቅጣት መጣል እንዲሁም ሌሎች እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል፡፡
2.2 የጤና ባለሙያዎች የፍትሐብሔር ኃላፊነት፣
ማንኛዉም የጤና ባለሙያ ከምንም ነገር በላይ ለታካሚዉ ጤንነት ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባዋል፡፡ የጤና ባለሙያዉ በሚሰጠዉ አገልግሎትም ሆነ በሚወስነዉ ወሳኔ ምክንያት ለሚከሰት ስህተት ወይም ጉዳት በሕግ አግባብ ተጠያቂነት አለበት፡፡ አንድ የጤና ባለሙያ የህክምና ሙያዉ በሚፈቅደዉ መልኩ ታካሚዉን ማገልገል ይጠበቅበታል፡፡
የፍትሐብሔር ኃላፊነት ሲባል አንድ የጤና ባለሙያ ከተገልጋዩ ወይም ከታካሚው ጋር በሚያደርገዉ የዉል ስምምነት የሚፈጠር ወይም ከዉል ዉጪ በሆነ እና በሕግ በተደነገገ ጊዜ የሚመነጪ ኃላፊነት ነዉ፡፡ ይህ ዓይነት ኃላፊነት አጥፊዉ በገንዘብ ወይም ዋጋ ባለዉ ዕቃ ወይም ንብረት የሚቀጣበት ሥርዓት ነዉ፡፡ አንድ ሐኪም የሕክምናዉ ጥበብ ከሚፈቅደዉ ዉጪ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በተገልጋይ ላይ ጉዳት ካደረሰ እንደነገሩ ሁኔታ ማለትም ከዉል ዉጪ ወይም ከዉል በሚመነጭ ኃላፊነት ጉዳት የደረሰበትን ተገልጋይ የመካስ ነዉ፡፡
3.3 የሕክምና ተቋማት የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
የሕክምና ተቋማት ባለሙያዎቻቸዉ ለታካሚዎች የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታከሚዉ ላይ አካላዊ ብሎም ለሞት የሚዳርግ ጉዳት ሊያደርሱ ይቻላሉ፡፡ በዚህ ወቅት የሕክምና ተቋማት ለሚደርሰዉ ጉዳት ከህክምና በለሙያው ጋር በአንድነት በፍትሐብሔር ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ከላይ እንዳየነዉ የፍትሐብሔር ኃላፊነት ስንል አንድ ሰዉ በዉል ወይም ከዉል ዉጪ ከሚመነጭ የሚኖርበት ኃላፊነትን የሚመለከት ሲሆን የሕክምና ተቋማትም ከታካሚዎቻቸዉ ጋር በሚያደርጉት የዉል ስምምነት ወይም ከዉል ዉጪ በሚያደርሱት ጉዳት የፍትሐብሔር ኃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡
3.3.1 የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ኃላፊነት፣
የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ሠራተኞቻቸዉ በተቋሙ ዉስጥ የሕክምና አገልግሎት በሚያገኙ ታካሚዎች ላይ ለሚያደርሱት ጉዳት ከዉል ወጪ ኃላፊነት አለባቸዉ፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126 መሰረት የመንግስት ሹም ወይም ሠራተኛ በራሱ ጥፋት በሌላ ሰዉ ላይ ጉዳት የደረሰ እንደሆነ በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ኪሳራዉን ለመክፈል ይገደዳል፡፡ ነገር ግን የተደረገዉ ጥፋት የመንግስቱን ስራ ሲሰራ የደረሰ የስራ ጥፋት የሆነ እንደሆነ የተጎዳዉ ሰዉ ኪሳራ ከመንግስት ላይ ለመጠየቅ ይችላል፡፡ ሠራተኛዉ ያደረገዉ ጥፋት የግል ጥፋቱ የሆነ እንደሆነ ግን መንግስት ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2127 የሥራ ጥፋት ምን ማለት እንደሆነ ያስቀመጠ ሲሆን ጥፋቱ እንደ ሥራ ጥፋት ሆኖ የሚቆጠረዉ ጥፋት አድራጊዉ በዚሁ ጥፋት ላይ የወደቀዉ በቅን ልቦና በስልጣኑና በሥራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ በቅን ልቦና ያልተሰራ ለመሆኑ ተቃራኒ ማስረጃ ያልቀረበ እንደሆነ የሹሙ ወይም የሰራዉ አሰራር በቅን ልቦና እንደተሰራ ይገመታል በማለት አስቀምጧል፡፡ በአንድ የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋም ተቀጥሮ የሚሰራ የሕክምና ባለሙያ በተቋሙ ዉስጥ ሆኖ ታካሚዎችን በሚያክምበት ወቅት ጥፋት ከፈፀመ ኃላፊ ሊሆን የሚገባዉ የህክምና ተቋሙ ነዉ፡፡
ይኸዉም ጥፋቱ የተፈፀመዉ ከላይ በተገለፀዉ መሰረት በቅን ልቦና በስልጣኑና ለስራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የተፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ የሕክምና ጥፋት ተፈጽሟል አልተፈጸመም የሚለዉን ጉዳይ አጣርቶ ትክክለኛ መረጃ ለፍርድ ቤት ወይም አግባብ ላለዉ አካል ሊሰጥ የሚችለዉ በሙያዉ በቂ ዕዉቀት፣ልምድ እና ክህሎት ያለዉ ባለሙያ መሆን ይገባዋል፡፡ በሌላ በኩል ግን ጥፋቱ የሐኪሙ ወይም የሰራተኛዉ ከሆነ የጤና የሕክምና ተቋሙ ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ ታካሚዉ ከተቋሙ የጉዳት ካሳ ተቀብሎ ከከሆነም መንግስት ጥፋት ከፈፀመዉ ሐኪም ወይም ሠራተኛ ላይ ለመጠየቅ መብት ይኖረዋል (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126(2)፡፡የመንግስት የሕክምና ተቋማት ስለ ሠራተኞቻቸዉ ያለባቸዉ ኃላፊነት የሚመሰረተዉ ተቋሙ ከሠራተኛዉ ጋር የሥራ ቅጥር ዉል ስምምነት ፈጽሞ ከሆነብቻ መሆኑን
የህክምና ስነ-ስርዓት ወቅት ስህተት መፈፀም ለምሳሌ በቀዶ ጥገና ወቅት ወይም ልጅ በማዋለድ ጊዜ ስህተት መፈፀም እና ሌሎችን ያካትታል፡፡
2. ሕክምና ተቋማት እና የጤና ባለሙያዎች የአስተዳደርና የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
2.1 አስተዳደራዊ እርምጃዎች፤
አስተዳደራዊ እርምጃ ማለት አንድ ሠራተኛ በሚሰራዉ ጥፋት መሰረት በዲስፕሊን የሚጠየቅበት ሥርዓት ማለት ነዉ፡፡ የአስተዳደራዊ እርምጃ ዓላማ ሠራተኛዉ ከፈጸመዉ ጥፋት እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ እንዲሆን ለማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ከስራዉ በማሰናበት የሚወሰድ የመፍትሔ እርምጃ ነዉ፡፡ የዲሰፕሊን ጉድለት የፈፀመ ሠራተኛ እንደጥፋቱ ክብደት የቃል ማስጠንቀቂያ፣ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ከስራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ እንዲሁም ከስራ ማሰናበትን ሊያጠቃልል ይችላል፡፡ የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታ ስንመለከት መንግስት ደረጃዉን ባልጠበቀ የጤና አገልግሎት እንዲሁም ብቃትና የሙያ ሥነ-ምግባር በጎደለዉ የጤና ባለሙያ ምክንያት በዜጎች ላይ ሊደርስ የሚችለዉን የጤና ችግር ለመከላከል ይቻል ዘንድ የጤና አገልግሎቱን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የተለያዩ ሕጎችን በማዉጣትና በተግባር ላይ በማዋል የቁጥጥር ሥርዓት ዘርግቷል፡፡ አዋጅ ቁጥር 1112/2011 በአንቀጽ 48 አግባብ ባለዉ አካል የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወይም የህክምና ሙያ ሥራ ፈቃድ የተሰጠዉ ማንኛዉንም ሰዉ ጤናን በተመለከተ አዋጆችን፣ ደንቦችን ወይም መመሪያዎችን በመተላለፍ ሲሰራ የተገኘ እንደሆነ የተሰጠዉ የህክምና ምስክር ወረቀት ወይም ፈቃድ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ እንደሚችል በአዋጁ አንቀጽ 41 እና 90 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
አንድ የጤና ባለሙያ የጤና አገልግሎት ለመስጠት አስቀድሞ በሙያው እውቅና ካለው ተቋም የሰለጠነ መሆኑ ተረጋግጦ እና ቃለ መሀላ እንዲፈፅም ይደረጋል፡፡ ይህን ተላልፎ የአሰራር ስርዓቱን ወይም የሥነ-ምግባር መመሪያዎችን ሲጥስ እርምጃ የሚወሰደዉ የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ ለኢትዮጵያ የምግብና የመድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በሚያቀርበዉ የዉሰኔ ሀሳብ አማካኝነት ነዉ፡፡
የምግብ የመድሀኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 299/2006 አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ የሚቋቋመዉ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አማካኝነት ሲሆን የስራ ድርሻዉም የሚቀርቡለትን ጉዳዮች አጣርቶ ጥፋት በፈፀሙ የጤና ባለሙያዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ለባለስልጣኑ መስሪያ ቤት የዉሰኔ ሀሳብ የሚያቀርብ ነዉ፡፡
የጤና ሙያ ሰነ-ምግባር ኮሚቴ አንድ የጤና ባለሙያ ከሕክምና ስነ-ምግባር ዉጪ በመስራት በተገልጋዩ ላይ ጉዳት ያደረሰ ከሆነ ወይም ጉዳት ባያደርስም የስነ ምግባር መርሆችን ተላልፎ ከተገኘ ጉዳዩን አስመልክቶ ተገቢዉን ማጣራት በማድረግ በባለሙያዉ ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡ ከእነዚህ ዉስጥም የሙያ ፈቃድ ማገድ ወይም እንደ ጥፈቱ ክብደት የሙያ ፈቃድ መሰረዝ፣ የገንዘብ ቅጣት መጣል፣ ከደረጃ ዝቅ ማድረግ፣ የቃል ወይም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት፣ የደመወዝ ቅጣት መጣል እንዲሁም ሌሎች እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል፡፡
2.2 የጤና ባለሙያዎች የፍትሐብሔር ኃላፊነት፣
ማንኛዉም የጤና ባለሙያ ከምንም ነገር በላይ ለታካሚዉ ጤንነት ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባዋል፡፡ የጤና ባለሙያዉ በሚሰጠዉ አገልግሎትም ሆነ በሚወስነዉ ወሳኔ ምክንያት ለሚከሰት ስህተት ወይም ጉዳት በሕግ አግባብ ተጠያቂነት አለበት፡፡ አንድ የጤና ባለሙያ የህክምና ሙያዉ በሚፈቅደዉ መልኩ ታካሚዉን ማገልገል ይጠበቅበታል፡፡
የፍትሐብሔር ኃላፊነት ሲባል አንድ የጤና ባለሙያ ከተገልጋዩ ወይም ከታካሚው ጋር በሚያደርገዉ የዉል ስምምነት የሚፈጠር ወይም ከዉል ዉጪ በሆነ እና በሕግ በተደነገገ ጊዜ የሚመነጪ ኃላፊነት ነዉ፡፡ ይህ ዓይነት ኃላፊነት አጥፊዉ በገንዘብ ወይም ዋጋ ባለዉ ዕቃ ወይም ንብረት የሚቀጣበት ሥርዓት ነዉ፡፡ አንድ ሐኪም የሕክምናዉ ጥበብ ከሚፈቅደዉ ዉጪ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በተገልጋይ ላይ ጉዳት ካደረሰ እንደነገሩ ሁኔታ ማለትም ከዉል ዉጪ ወይም ከዉል በሚመነጭ ኃላፊነት ጉዳት የደረሰበትን ተገልጋይ የመካስ ነዉ፡፡
3.3 የሕክምና ተቋማት የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
የሕክምና ተቋማት ባለሙያዎቻቸዉ ለታካሚዎች የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታከሚዉ ላይ አካላዊ ብሎም ለሞት የሚዳርግ ጉዳት ሊያደርሱ ይቻላሉ፡፡ በዚህ ወቅት የሕክምና ተቋማት ለሚደርሰዉ ጉዳት ከህክምና በለሙያው ጋር በአንድነት በፍትሐብሔር ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ከላይ እንዳየነዉ የፍትሐብሔር ኃላፊነት ስንል አንድ ሰዉ በዉል ወይም ከዉል ዉጪ ከሚመነጭ የሚኖርበት ኃላፊነትን የሚመለከት ሲሆን የሕክምና ተቋማትም ከታካሚዎቻቸዉ ጋር በሚያደርጉት የዉል ስምምነት ወይም ከዉል ዉጪ በሚያደርሱት ጉዳት የፍትሐብሔር ኃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡
3.3.1 የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ኃላፊነት፣
የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ሠራተኞቻቸዉ በተቋሙ ዉስጥ የሕክምና አገልግሎት በሚያገኙ ታካሚዎች ላይ ለሚያደርሱት ጉዳት ከዉል ወጪ ኃላፊነት አለባቸዉ፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126 መሰረት የመንግስት ሹም ወይም ሠራተኛ በራሱ ጥፋት በሌላ ሰዉ ላይ ጉዳት የደረሰ እንደሆነ በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ኪሳራዉን ለመክፈል ይገደዳል፡፡ ነገር ግን የተደረገዉ ጥፋት የመንግስቱን ስራ ሲሰራ የደረሰ የስራ ጥፋት የሆነ እንደሆነ የተጎዳዉ ሰዉ ኪሳራ ከመንግስት ላይ ለመጠየቅ ይችላል፡፡ ሠራተኛዉ ያደረገዉ ጥፋት የግል ጥፋቱ የሆነ እንደሆነ ግን መንግስት ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2127 የሥራ ጥፋት ምን ማለት እንደሆነ ያስቀመጠ ሲሆን ጥፋቱ እንደ ሥራ ጥፋት ሆኖ የሚቆጠረዉ ጥፋት አድራጊዉ በዚሁ ጥፋት ላይ የወደቀዉ በቅን ልቦና በስልጣኑና በሥራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ በቅን ልቦና ያልተሰራ ለመሆኑ ተቃራኒ ማስረጃ ያልቀረበ እንደሆነ የሹሙ ወይም የሰራዉ አሰራር በቅን ልቦና እንደተሰራ ይገመታል በማለት አስቀምጧል፡፡ በአንድ የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋም ተቀጥሮ የሚሰራ የሕክምና ባለሙያ በተቋሙ ዉስጥ ሆኖ ታካሚዎችን በሚያክምበት ወቅት ጥፋት ከፈፀመ ኃላፊ ሊሆን የሚገባዉ የህክምና ተቋሙ ነዉ፡፡
ይኸዉም ጥፋቱ የተፈፀመዉ ከላይ በተገለፀዉ መሰረት በቅን ልቦና በስልጣኑና ለስራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የተፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ የሕክምና ጥፋት ተፈጽሟል አልተፈጸመም የሚለዉን ጉዳይ አጣርቶ ትክክለኛ መረጃ ለፍርድ ቤት ወይም አግባብ ላለዉ አካል ሊሰጥ የሚችለዉ በሙያዉ በቂ ዕዉቀት፣ልምድ እና ክህሎት ያለዉ ባለሙያ መሆን ይገባዋል፡፡ በሌላ በኩል ግን ጥፋቱ የሐኪሙ ወይም የሰራተኛዉ ከሆነ የጤና የሕክምና ተቋሙ ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ ታካሚዉ ከተቋሙ የጉዳት ካሳ ተቀብሎ ከከሆነም መንግስት ጥፋት ከፈፀመዉ ሐኪም ወይም ሠራተኛ ላይ ለመጠየቅ መብት ይኖረዋል (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126(2)፡፡የመንግስት የሕክምና ተቋማት ስለ ሠራተኞቻቸዉ ያለባቸዉ ኃላፊነት የሚመሰረተዉ ተቋሙ ከሠራተኛዉ ጋር የሥራ ቅጥር ዉል ስምምነት ፈጽሞ ከሆነብቻ መሆኑን
ውል እንዲፈርስ ለመጠየቅ መብት ስላለው ሰው፣ ስለሚጠየቅበት ጊዜ እና ስለውል መፍረስ ውጤት
=========================
1. ውል እንዲፈርስ ለመጠየቅ መብት ስላለው ሰው እና ስለሚጠየቅበት ጊዜ
ለአንድ ውል ውጤት ማግኘት የሚያስፈልጉት ሁኔታዎች የተሟሉ እንደሆነ ይፈፀማሉ፡፡ የተጓደሉ እንደሆነ ግን ውሉ እንዲፈርስ ይደረጋል፡፡ ጥያቄውን ለማቅረብ የሚችለውም በፈቃዱ ጉድለት ወይም በችሎታው ማጣት ሰበብ በውሉ የተጎዳው ወገን ብቻ ነው፡፡ ሌላ ሰው ጥቅም ኖሮት ቢሆን እንኳ ለመጠየቅ አይፈቀድም፡፡ ውሉ ከህግ ውጪ ነው፣ ለህሊና ይቃረናል ወይም የተደነገገውን የአፃፃፍ ሥርዓት አልተከተለም በሚል ውሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ሥልጣን የተሰጠው ግን ለተዋዋዮችና በጉዳዩ ላይ ጥቅም አለኝ ለሚል ማንኛውም ሰው ነው፡፡ ይህ ልዩነት የኋለኞቹ ምክንያቶች ጉዳቱ ከተዋዋዮች ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ደህንነትም በላይ ጠቅላላውን ህዝብ የበለጠ የሚጎዱ ቀውስን የሚፈጥሩ ናቸው በሚል ትኩረት የተደረገባቸው መሆኑን የሚጠቁም ነው፡፡
ከዚህ በተረፈ ጥያቄዎቹ የሚቀርቡበት ሁኔታ በጊዜ የተገደበ ስለመሆኑ ከፍ.ብ.ህ.ቁ.1810 (2) መረዳት ይቻላል፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ጊዜ ጀምሮ በሁለት አመት ውስጥ ውል እንዲፈርስ መጠየቅ አለበት፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ማለቱ ውሉ የማይረጋበት ምክንያት የሚቀርባቸውን እንደችሎታ ማጣት፣ አቅመ-አዳም አለመድረስ ወይም መገደድ ያሉትን አጋጣሚዎች ለመግለጽ የታለመ ነው፡፡ ሌላው የጊዜ ገደብ የተቀመጠው በጉዳት ምክንያት unconscionable contracts የተደረጉ እና አካለ መጠን ያደረሰ ሰው ያደረጓቸውን ውሎች የሚመለከቱ ናቸው፡፡ ውሉ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር በሁለት ዓመት ውስጥ እንዲፈርሱ ካልተጠየቁ ይፀናሉ፡፡
2. የውል መፍረስ ውጤት
አንድ ውል የማይረጋ በመሆኑ ምክንያት እንዲፈርስ የተደረገ እንደሆነ በተቻለ መጠን ተዋዋዮች ወደነበሩበት ቦታ እንደመለሱ ማድረግ ይገባል፡፡ ውሉ የፀና ነው በሚል ዕምነት ውሉን በመፈፀም ረገድ የተደረጉ ስራዎች ካሉ ቀሪ ይሆናሉ፡፡ ውጤት ያሌላቸው ወይም የማያስገኙ ይሆናሉ፡፡ ይህ ማለት ስለውሉ አፈፃጸም የተደረጉትን አንዱ ለሌላው መመለስ ይኖርበታል ማለት ነው፡፡
ይህ የውል ማፍረስ ውጤት አንዱ ገጽታ ሲሆን ሌላው ደግሞ ተዋዋዮችን በተለያየ ምክንያት እነበሩበት ቦታ መመለስ የማይቻል፣ አስቸጋሪ ወይም ከፍ ያለ መሰናከል የሚያመጣ ሲሆን ህጉ የሚያስቀምጠው አማራጭ ነው፡፡ ስለውሉ አፈጻጸም የተሰሩ ሥራዎች ሁሉ እንደረጉ እንዲቀሩ ያዛል፡፡
ሁልጊዜም ማለት በሚቻል ደረጃ ውል ከፈረሰ በኋላ የመጀመሪያውን አማራጭ በመጠቀም ተዋዋዮች ወደነበሩበት እንዲመለሱ በማድረግ ውሳኔ የሚሰጥ ስለመሆኑ በርካታ የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን በማየት መረዳት ይቻላል፡፡ ፍርድ ቤቶች ሁለተኛውን አማራጭ ሲጠቀሙ አይታይም፡፡ መመላለስ የሚቻልበት ሁኔታ ሁልጊዜም ስላለ ነው ብሎ መደምደም ያስቸግራል፡፡ በቅርብ ጊዜያት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነ ወ/ሮ ጎርፌ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ተከትሎ በየፍርድ ቤቱ የሚቀርቡ ጉዳዮች መብዛት ይህንን ክፍተት ለመጠቀም ከመሻት የሚነሱ ናቸው ብሎ በድፍረት ለመናገር ብዙ የሚያሳቅቅ አይደለም፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
=========================
1. ውል እንዲፈርስ ለመጠየቅ መብት ስላለው ሰው እና ስለሚጠየቅበት ጊዜ
ለአንድ ውል ውጤት ማግኘት የሚያስፈልጉት ሁኔታዎች የተሟሉ እንደሆነ ይፈፀማሉ፡፡ የተጓደሉ እንደሆነ ግን ውሉ እንዲፈርስ ይደረጋል፡፡ ጥያቄውን ለማቅረብ የሚችለውም በፈቃዱ ጉድለት ወይም በችሎታው ማጣት ሰበብ በውሉ የተጎዳው ወገን ብቻ ነው፡፡ ሌላ ሰው ጥቅም ኖሮት ቢሆን እንኳ ለመጠየቅ አይፈቀድም፡፡ ውሉ ከህግ ውጪ ነው፣ ለህሊና ይቃረናል ወይም የተደነገገውን የአፃፃፍ ሥርዓት አልተከተለም በሚል ውሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ሥልጣን የተሰጠው ግን ለተዋዋዮችና በጉዳዩ ላይ ጥቅም አለኝ ለሚል ማንኛውም ሰው ነው፡፡ ይህ ልዩነት የኋለኞቹ ምክንያቶች ጉዳቱ ከተዋዋዮች ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ደህንነትም በላይ ጠቅላላውን ህዝብ የበለጠ የሚጎዱ ቀውስን የሚፈጥሩ ናቸው በሚል ትኩረት የተደረገባቸው መሆኑን የሚጠቁም ነው፡፡
ከዚህ በተረፈ ጥያቄዎቹ የሚቀርቡበት ሁኔታ በጊዜ የተገደበ ስለመሆኑ ከፍ.ብ.ህ.ቁ.1810 (2) መረዳት ይቻላል፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ጊዜ ጀምሮ በሁለት አመት ውስጥ ውል እንዲፈርስ መጠየቅ አለበት፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ማለቱ ውሉ የማይረጋበት ምክንያት የሚቀርባቸውን እንደችሎታ ማጣት፣ አቅመ-አዳም አለመድረስ ወይም መገደድ ያሉትን አጋጣሚዎች ለመግለጽ የታለመ ነው፡፡ ሌላው የጊዜ ገደብ የተቀመጠው በጉዳት ምክንያት unconscionable contracts የተደረጉ እና አካለ መጠን ያደረሰ ሰው ያደረጓቸውን ውሎች የሚመለከቱ ናቸው፡፡ ውሉ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር በሁለት ዓመት ውስጥ እንዲፈርሱ ካልተጠየቁ ይፀናሉ፡፡
2. የውል መፍረስ ውጤት
አንድ ውል የማይረጋ በመሆኑ ምክንያት እንዲፈርስ የተደረገ እንደሆነ በተቻለ መጠን ተዋዋዮች ወደነበሩበት ቦታ እንደመለሱ ማድረግ ይገባል፡፡ ውሉ የፀና ነው በሚል ዕምነት ውሉን በመፈፀም ረገድ የተደረጉ ስራዎች ካሉ ቀሪ ይሆናሉ፡፡ ውጤት ያሌላቸው ወይም የማያስገኙ ይሆናሉ፡፡ ይህ ማለት ስለውሉ አፈፃጸም የተደረጉትን አንዱ ለሌላው መመለስ ይኖርበታል ማለት ነው፡፡
ይህ የውል ማፍረስ ውጤት አንዱ ገጽታ ሲሆን ሌላው ደግሞ ተዋዋዮችን በተለያየ ምክንያት እነበሩበት ቦታ መመለስ የማይቻል፣ አስቸጋሪ ወይም ከፍ ያለ መሰናከል የሚያመጣ ሲሆን ህጉ የሚያስቀምጠው አማራጭ ነው፡፡ ስለውሉ አፈጻጸም የተሰሩ ሥራዎች ሁሉ እንደረጉ እንዲቀሩ ያዛል፡፡
ሁልጊዜም ማለት በሚቻል ደረጃ ውል ከፈረሰ በኋላ የመጀመሪያውን አማራጭ በመጠቀም ተዋዋዮች ወደነበሩበት እንዲመለሱ በማድረግ ውሳኔ የሚሰጥ ስለመሆኑ በርካታ የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን በማየት መረዳት ይቻላል፡፡ ፍርድ ቤቶች ሁለተኛውን አማራጭ ሲጠቀሙ አይታይም፡፡ መመላለስ የሚቻልበት ሁኔታ ሁልጊዜም ስላለ ነው ብሎ መደምደም ያስቸግራል፡፡ በቅርብ ጊዜያት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነ ወ/ሮ ጎርፌ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ተከትሎ በየፍርድ ቤቱ የሚቀርቡ ጉዳዮች መብዛት ይህንን ክፍተት ለመጠቀም ከመሻት የሚነሱ ናቸው ብሎ በድፍረት ለመናገር ብዙ የሚያሳቅቅ አይደለም፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የመሰየም ምንነትና ሕጋዊ ውጤቱ
====================
ቀድሞ ወንጀለኛ የነበረ ሰው ወደ ንፁህነት የሚመለስበት ወይም ስሙ እንደገና የሚታደስበት ሁኔታ መሰየም ተብሎ ይጠራል፡፡ አንድ ወንጀለኛ ቅጣቱን ከፈፀመና ወደ ሕበረተሰቡ ተመልሶ በሕጉ የተመለከተውን የፈተና ጊዜ በብቃት ካለፈ የወንጀል ሪኮርዱ ሊፋቅለት ይገባል እንጅ ወንጀሉ በሄደበት ቦታ ሁሉ እንደ ጥላ ሊከተለው አይገባም፡፡ ሕብረተሰቡ ውስጥ ገብቶ መልካም ኗሪነቱን በተግባር ያረጋገጠው የቀድሞ ወንጀለኛ እንደ ማንኛወም የሕብረተሰብ አባል መታየት የሚጀምርበት ሁኔታ መፈጠር አለበት፡፡ የፈፀመው ወንጀል አሉታዊ ውጤት እስከ ሕይወት ፍጻሜው እንዲከተለው መደረጉ ለሕብረተሰቡም ምንም ዓይነት ገንቢ አገልግሎት የለውም፡፡
ለመሰየም በጥፋተኛው ላይ የተጣለው ቅጣት በተለያዩ ምክንያቶች ቀሪ ከሆኑ በኋላ የተወሰነ ጊዜ ማለፍ አለበት፡፡ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ምን ያህል ጊዜ ቆይቶ ነው የቀድሞው ወንጀለኛ ለመሰየም ጥያቄ ማቅረብ የሚችለው የሚለውን በተመለከተ ተወስኖበት በነበረው የቅጣት ዓይነት ይወሰናል፡፡ በወንጀለኛው ላይ ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ፅኑ እስራት፣ ከአገር እንዲወጣ ወይም ንብረቱ እንዲወረስ ከሆነ ቅጣቱ ቀሪ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ አምስት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አስር ዓመት ይል ነበር) ማለፍ ያለበት ሲሆን አጥፊው ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ከነዚህ ዝርዝሮች ውጭ ከሆነ ግን ሁለት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አምስት ዓመት ይል ነበር) ማለፍ አለበት፡፡ ይህ አጠቃላይ የጊዜ ወሰን በመርህ ደረጃ የተደነገገ ቢሆንም የመሰየም ጥያቄ የሚያቀርበው ተቀጪ በሕዝባዊ፣ በወታደራዊ ወይም በማህበራዊ አገልግሎት መስክ ተሰማርቶ በግልፅ የሚታይ የሚያስመሰግን ሥራ ለሕብረተሰቡ አበርክቶ ከተገኘ በሕግ የተወሰነው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ከመድረሱ በፊት መሰየሙ ሊፈቀድለት ይችላል(አንቀጽ 234(2))፡፡ እንዲሁም ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ ተፈፃሚነት የሚኖረው ስለደጋጋሚነት የተደነገገውን የጊዜ ገደብ እስካልነካ ድረስ ነው፡፡ ይህም ማለት አንድ ሰው ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ ሁለት ዓመት ካለፈ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሊሰየም የሚችል ቢሆንም ስለ ደጋጋሚነት በተቀመጠው መስፈረት መሰረት ደግሞ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ወንጀል ከፈፀመ በደጋጋሚ ወንጀለኛት ሊፈረጅ የሚችል በመሆኑ መሰየሙ እንደ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ከመቆጠር አያድነውም ማለት ነው፡፡ ይህ ልዩ ሁኔታ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ላይ ያልነበረ በወንጀል ሕጉ ውስጥ እንዲካተት የተደረገ አዲስ መመዘኛ ነው፡፡
ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ማለፉ ብቻ ወድያውኑ መሰየምን አያስከትልም፡፡ እንዲሁም በወንጀል ሕጉ ላይ በግልፅ እንደሰፈረው “መሰየም የሚገኘው በመልካም ሥራ ነው እንጂ በይገባኛል አይደለም” (አንቀጽ 232(1))፡፡ ለመሰየም ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ በሕግ የተወሰነው ጊዜ ማለፍ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ሌሎች ለመሰየም የሚያበቁ ቅድመ ሁኔታዎችም ተሟልተው መገኘት አለባቸው፡፡ እነርሱም፡-
1. ለመሰየም ብቁ እንዲሆን በሕግ በተወሰነው ከላይ በተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ወስጥ በመልካም ጠባይ ተመርቶ እንደሆነና በእስራት ቅጣት የሚያስቀጣ ወንጀል ፈጽሞ ጥፋተኛ ሳይሆን ቆይቶ ከሆነ፤ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ይህ ቅድመ ሁኔታ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ጥፋት ሳይከሰስ እንዲሁም አቤቱታ ሳይቀርብበት ቆይቶ እንደሆነ በሚል ነበር ተመልክቶ የነበረው (ቁጥር 243(ለ))፡፡
2. ከዋናው ቅጣት ጋር ተጨማሪ ቅጣት በአጥፊው ላይ ተወስኖ የነበረ ከሆነ ይኸው ቅጣት ተፈጽሞ እንደሆነ፤ በዚህም መሰረት አጥፊው ለምሳሌ የወንጀሉን ተጎጂ ይቅርታ እንዲጠይቅ ተጨማሪ ቅጣት ተወስኖበት የነበረ ከሆነ ይህንኑ መፈፀሙ ካልተረጋገጠ በቀር ለፍርድ ቤት ያቀረበው የመሰየም ጥያቄ ተቀባይነት ሊያገኝ አይችልም፡፡
3. የተለቀቀው ተቀጪ አቅሙ በፈቀደ መጠንና ራሱም ሊፈፅመው ይገባዋል ብሎ በሚገመትበት ሁኔታ በፍርድ የተወሰነበትን ካሳ፣ የዳኝነትና ማናቸውንም ሌላ ኪሣራ በሚገባ አጠናቅቆ ከፍሎ እንደሆነ፣
የሚሉት ናቸው፡፡
በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ቁጥር 247 መሠረት አንድ ጥፋተኛ በተሰየመ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ማናቸውም ዓይነት ነፃነትን የሚያሳጣ ወይም የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ አዲስ ወንጀል የፈፀመ እንደሆነ የመሰየም ውሳኔው ይሻራል፡፡ በዚህም መሰረት ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል ቀላል እስራትም ሆነ ፅኑ እስራት የሚያስቀጣው ቢሆን የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት ይኖረዋል፡፡ በአዲሱ የወንጀል ሕግ ላይ ግን በዚህ መመዘኛ ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ይኸውም ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል በፅኑ እስራት ወይም በሞት ቅጣት የሚያስቀጣ ካልሆነ በቀር የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት አይኖረውም፡፡ ስለሆነም በአዲሱ ሕግ መሰረት ተቀጪው እንዲሰየም ከረፈቀደለት በኋላ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ አዲስ ወንጀል ፈፅሞ በሞት ወይም በፅኑ እስራት ከተቀጣ (ፅኑ እስራት ከተወሰነበት) የተፈቀደለት መሰየም ይሰረዛል፣እንዲሁም ዳግመኛ እንዲሰየም ሊፈቀድለት አይችልም (አንቀጽ 237)፡፡
በቀድሞው ሕግ ላይ ጥፋተኛው በገደብ የተለቀቀ በሚሆንበት ጊዜ ስለሚሰየምበት ሁኔታ አልተመለከተም ነበር፡፡ ከዚህ በፊት ለመግለፅ እንደተሞከረው አንድ ወንጀል አድራጊ በፍርድ ቤት ተከስሶ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ በኋላ የሚጣልበት ቅጣት የተወሰነ ፈተና ጊዜ ተሰጥቶት ሳይፈፀምበት ሊቀር የሚችልበት ያለ ሲሆን በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ አጥፊው በገደብ በሚለቀቅበት ጊዜ ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ የሚሰላው ቅጣቱ ከታገደበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ በአዲሱ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 233(ሀ) ላይ በግልፅ ሰፍሯል፡፡
የመሰየም ውሳኔ ቀደም ሲል በተቀጪው ላይ ተወስኖ የነበረውን ፍርድ ሙሉ በሙሉ የሚሰርዘው በመሆኑ የመሰየም ውሳኔውን የሚያሽር ወንጀል ካልተፈፀመ በስተቀር ተቀጥቶ የነበረው ሰው ከቅጣቱ የተነሳ እንዳይጠቀምባቸው ተከልክሎ የነበሩትን መብቶች ሁሉ እንደገና ይዞ የመስራት ችሎታ ይኖረዋል፡፡ ፍርዱ የሚሰረዝለት በመሆኑ ከወንጀለኞች መዝገብ ላይ ተፍቆለት ወደፊት እንዳልተፈረበት ይቆጠራል፡፡
የሕጉ ዓላማ የወንጀለኛው ወደ መልካም ሰውነት መመለስ ይቃና ዘንድ ለዚህ ብቁ የሆነን የቀድሞ ወንጀለኛ ምንም ዓይነት የወንጀለኛንነት ምልክት እንዳይኖር ማድረግ ነው፡፡ በመሆኑም ጥፋተኛነቱና ቅጣቱ እንዳልነበሩ ሆነው ሊቆጠሩ ይገባል፡፡ በተግባር ቀደም ሲል መፈፀሙ በፍርድ ቤት ጭምር በማስረጃ ተረጋግጦ የነበረውን እውነታ (የወንጀል ድርጊት) ሕጉ ለግለሰቡና ለሕብረተሰቡ ጥቅም ሲል እንዳልነበረ (እንዳልተፈጠረ) የሚቆጥረው በመሆኑ ከመሰየሙ በፊት የነበረውን ጥፋት እያነሳ የተሰየመውን ሰው መውቀስ በስም ማጥፋት ወንጀል የሚያስጠይቅ አድርጎታል፡፡ ስለ ጥፋቱ የተነሳው ለመልካም ዓላማ እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ ከተጠያቂነት መዳንም አይቻልም፡፡ በዚህ መሰረትም የመሰየም ውሳኔው ተሰያሚውን ከቀድሞ የወንጀለኛነት ሪከርዱ ፍፁም ንፁህ ያደርገዋል ማለት ነው፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
====================
ቀድሞ ወንጀለኛ የነበረ ሰው ወደ ንፁህነት የሚመለስበት ወይም ስሙ እንደገና የሚታደስበት ሁኔታ መሰየም ተብሎ ይጠራል፡፡ አንድ ወንጀለኛ ቅጣቱን ከፈፀመና ወደ ሕበረተሰቡ ተመልሶ በሕጉ የተመለከተውን የፈተና ጊዜ በብቃት ካለፈ የወንጀል ሪኮርዱ ሊፋቅለት ይገባል እንጅ ወንጀሉ በሄደበት ቦታ ሁሉ እንደ ጥላ ሊከተለው አይገባም፡፡ ሕብረተሰቡ ውስጥ ገብቶ መልካም ኗሪነቱን በተግባር ያረጋገጠው የቀድሞ ወንጀለኛ እንደ ማንኛወም የሕብረተሰብ አባል መታየት የሚጀምርበት ሁኔታ መፈጠር አለበት፡፡ የፈፀመው ወንጀል አሉታዊ ውጤት እስከ ሕይወት ፍጻሜው እንዲከተለው መደረጉ ለሕብረተሰቡም ምንም ዓይነት ገንቢ አገልግሎት የለውም፡፡
ለመሰየም በጥፋተኛው ላይ የተጣለው ቅጣት በተለያዩ ምክንያቶች ቀሪ ከሆኑ በኋላ የተወሰነ ጊዜ ማለፍ አለበት፡፡ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ምን ያህል ጊዜ ቆይቶ ነው የቀድሞው ወንጀለኛ ለመሰየም ጥያቄ ማቅረብ የሚችለው የሚለውን በተመለከተ ተወስኖበት በነበረው የቅጣት ዓይነት ይወሰናል፡፡ በወንጀለኛው ላይ ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ፅኑ እስራት፣ ከአገር እንዲወጣ ወይም ንብረቱ እንዲወረስ ከሆነ ቅጣቱ ቀሪ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ አምስት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አስር ዓመት ይል ነበር) ማለፍ ያለበት ሲሆን አጥፊው ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ከነዚህ ዝርዝሮች ውጭ ከሆነ ግን ሁለት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አምስት ዓመት ይል ነበር) ማለፍ አለበት፡፡ ይህ አጠቃላይ የጊዜ ወሰን በመርህ ደረጃ የተደነገገ ቢሆንም የመሰየም ጥያቄ የሚያቀርበው ተቀጪ በሕዝባዊ፣ በወታደራዊ ወይም በማህበራዊ አገልግሎት መስክ ተሰማርቶ በግልፅ የሚታይ የሚያስመሰግን ሥራ ለሕብረተሰቡ አበርክቶ ከተገኘ በሕግ የተወሰነው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ከመድረሱ በፊት መሰየሙ ሊፈቀድለት ይችላል(አንቀጽ 234(2))፡፡ እንዲሁም ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ ተፈፃሚነት የሚኖረው ስለደጋጋሚነት የተደነገገውን የጊዜ ገደብ እስካልነካ ድረስ ነው፡፡ ይህም ማለት አንድ ሰው ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ ሁለት ዓመት ካለፈ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሊሰየም የሚችል ቢሆንም ስለ ደጋጋሚነት በተቀመጠው መስፈረት መሰረት ደግሞ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ወንጀል ከፈፀመ በደጋጋሚ ወንጀለኛት ሊፈረጅ የሚችል በመሆኑ መሰየሙ እንደ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ከመቆጠር አያድነውም ማለት ነው፡፡ ይህ ልዩ ሁኔታ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ላይ ያልነበረ በወንጀል ሕጉ ውስጥ እንዲካተት የተደረገ አዲስ መመዘኛ ነው፡፡
ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ማለፉ ብቻ ወድያውኑ መሰየምን አያስከትልም፡፡ እንዲሁም በወንጀል ሕጉ ላይ በግልፅ እንደሰፈረው “መሰየም የሚገኘው በመልካም ሥራ ነው እንጂ በይገባኛል አይደለም” (አንቀጽ 232(1))፡፡ ለመሰየም ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ በሕግ የተወሰነው ጊዜ ማለፍ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ሌሎች ለመሰየም የሚያበቁ ቅድመ ሁኔታዎችም ተሟልተው መገኘት አለባቸው፡፡ እነርሱም፡-
1. ለመሰየም ብቁ እንዲሆን በሕግ በተወሰነው ከላይ በተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ወስጥ በመልካም ጠባይ ተመርቶ እንደሆነና በእስራት ቅጣት የሚያስቀጣ ወንጀል ፈጽሞ ጥፋተኛ ሳይሆን ቆይቶ ከሆነ፤ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ይህ ቅድመ ሁኔታ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ጥፋት ሳይከሰስ እንዲሁም አቤቱታ ሳይቀርብበት ቆይቶ እንደሆነ በሚል ነበር ተመልክቶ የነበረው (ቁጥር 243(ለ))፡፡
2. ከዋናው ቅጣት ጋር ተጨማሪ ቅጣት በአጥፊው ላይ ተወስኖ የነበረ ከሆነ ይኸው ቅጣት ተፈጽሞ እንደሆነ፤ በዚህም መሰረት አጥፊው ለምሳሌ የወንጀሉን ተጎጂ ይቅርታ እንዲጠይቅ ተጨማሪ ቅጣት ተወስኖበት የነበረ ከሆነ ይህንኑ መፈፀሙ ካልተረጋገጠ በቀር ለፍርድ ቤት ያቀረበው የመሰየም ጥያቄ ተቀባይነት ሊያገኝ አይችልም፡፡
3. የተለቀቀው ተቀጪ አቅሙ በፈቀደ መጠንና ራሱም ሊፈፅመው ይገባዋል ብሎ በሚገመትበት ሁኔታ በፍርድ የተወሰነበትን ካሳ፣ የዳኝነትና ማናቸውንም ሌላ ኪሣራ በሚገባ አጠናቅቆ ከፍሎ እንደሆነ፣
የሚሉት ናቸው፡፡
በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ቁጥር 247 መሠረት አንድ ጥፋተኛ በተሰየመ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ማናቸውም ዓይነት ነፃነትን የሚያሳጣ ወይም የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ አዲስ ወንጀል የፈፀመ እንደሆነ የመሰየም ውሳኔው ይሻራል፡፡ በዚህም መሰረት ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል ቀላል እስራትም ሆነ ፅኑ እስራት የሚያስቀጣው ቢሆን የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት ይኖረዋል፡፡ በአዲሱ የወንጀል ሕግ ላይ ግን በዚህ መመዘኛ ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ይኸውም ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል በፅኑ እስራት ወይም በሞት ቅጣት የሚያስቀጣ ካልሆነ በቀር የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት አይኖረውም፡፡ ስለሆነም በአዲሱ ሕግ መሰረት ተቀጪው እንዲሰየም ከረፈቀደለት በኋላ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ አዲስ ወንጀል ፈፅሞ በሞት ወይም በፅኑ እስራት ከተቀጣ (ፅኑ እስራት ከተወሰነበት) የተፈቀደለት መሰየም ይሰረዛል፣እንዲሁም ዳግመኛ እንዲሰየም ሊፈቀድለት አይችልም (አንቀጽ 237)፡፡
በቀድሞው ሕግ ላይ ጥፋተኛው በገደብ የተለቀቀ በሚሆንበት ጊዜ ስለሚሰየምበት ሁኔታ አልተመለከተም ነበር፡፡ ከዚህ በፊት ለመግለፅ እንደተሞከረው አንድ ወንጀል አድራጊ በፍርድ ቤት ተከስሶ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ በኋላ የሚጣልበት ቅጣት የተወሰነ ፈተና ጊዜ ተሰጥቶት ሳይፈፀምበት ሊቀር የሚችልበት ያለ ሲሆን በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ አጥፊው በገደብ በሚለቀቅበት ጊዜ ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ የሚሰላው ቅጣቱ ከታገደበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ በአዲሱ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 233(ሀ) ላይ በግልፅ ሰፍሯል፡፡
የመሰየም ውሳኔ ቀደም ሲል በተቀጪው ላይ ተወስኖ የነበረውን ፍርድ ሙሉ በሙሉ የሚሰርዘው በመሆኑ የመሰየም ውሳኔውን የሚያሽር ወንጀል ካልተፈፀመ በስተቀር ተቀጥቶ የነበረው ሰው ከቅጣቱ የተነሳ እንዳይጠቀምባቸው ተከልክሎ የነበሩትን መብቶች ሁሉ እንደገና ይዞ የመስራት ችሎታ ይኖረዋል፡፡ ፍርዱ የሚሰረዝለት በመሆኑ ከወንጀለኞች መዝገብ ላይ ተፍቆለት ወደፊት እንዳልተፈረበት ይቆጠራል፡፡
የሕጉ ዓላማ የወንጀለኛው ወደ መልካም ሰውነት መመለስ ይቃና ዘንድ ለዚህ ብቁ የሆነን የቀድሞ ወንጀለኛ ምንም ዓይነት የወንጀለኛንነት ምልክት እንዳይኖር ማድረግ ነው፡፡ በመሆኑም ጥፋተኛነቱና ቅጣቱ እንዳልነበሩ ሆነው ሊቆጠሩ ይገባል፡፡ በተግባር ቀደም ሲል መፈፀሙ በፍርድ ቤት ጭምር በማስረጃ ተረጋግጦ የነበረውን እውነታ (የወንጀል ድርጊት) ሕጉ ለግለሰቡና ለሕብረተሰቡ ጥቅም ሲል እንዳልነበረ (እንዳልተፈጠረ) የሚቆጥረው በመሆኑ ከመሰየሙ በፊት የነበረውን ጥፋት እያነሳ የተሰየመውን ሰው መውቀስ በስም ማጥፋት ወንጀል የሚያስጠይቅ አድርጎታል፡፡ ስለ ጥፋቱ የተነሳው ለመልካም ዓላማ እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ ከተጠያቂነት መዳንም አይቻልም፡፡ በዚህ መሰረትም የመሰየም ውሳኔው ተሰያሚውን ከቀድሞ የወንጀለኛነት ሪከርዱ ፍፁም ንፁህ ያደርገዋል ማለት ነው፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የወንጀል ምርመራ ትርጉምና ጠቀሜታ
====================
መንግሥት ወንጀል ምርመራና የወንጀል ክስ የማቅረብ ተግባር ሙሉ በሙሉ በውክልና ለግለሰብ ወይም የህግ ሰውነት ላለው ድርጅት አሳልፎ ለመስጠት የማይችልበትና በርካታ ምክንያቶች እንዳሉ ግልፅ በመሆኑ ምክንያቶቹን መዘርዘር አያስፈልግም፡፡
በመሆኑም መንግሥት በአንድ አካባቢ ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ አጠርጣሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ጉዳዩን የማጣራት ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ መረጃ ሲደርሰው መረጃና ማስረጃ የማሰባሰብና የወንጀል ምርመራ የማከናወን ግዴታና ሀላፊነት አለበት፡፡ ስለሆነም በአንድ አካባቢ ወንጀል ስለመፈፀሙ አጠራጣሪ ሁኔታ ወይም ወንጀል ስለመፈፀሙ መረጃ ሲደርሰው መረጃውን የሚቀበል እና የወንጀል ምርመራ ማከናወን የመጀመሪያው ተግባር ነው፡፡ ይኸም መንግሥት የሚያከናውነው የወንጀል ምርመራ የራሱ የሆነ ግብና ዓላማ አለው፡፡ ስለሆነም ስለ ወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብና ዓላማ ለመረዳት በመጀመሪያ የወንጀል ምርመራ ትርጓሜና ጠቀሜታ ምንድን ነው? የሚለውን ነጥብ አንስቶ መወያየቱ የጎላ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡
“የወንጀል ምርመራ” መሠረታዊ ትርጉም ስንመለከት የአማርኛ ቋንቋ መዝገበ ቃላቶች የወንጀል ምርመራ ለሚለው ፅንሰ ሃሣብ የተሟላ ትርጉም ሰጥተው እናገኝም፡፡ ይህንንም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናት ኢንስቲቲዩት በ1993 ዓ.ም ባሣተመው መዝገበ ቃላት ለመረዳት ይቻላል፡፡ መዝገበ ቃላቱ “የወንጀል ምርመራ ማለት ሕገ ወጥ የሆኑ ተግባራትን እንደ ሌብነት ግድያና የመሳሰለው ጥፋት በደልና ስህተቶችን የምርመራ ሥራ ማከናወን” ማለት ነው በሚል ቁንፅል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ በአንፃሩ በእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላቶች ውስጥ የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለውን ፅንሰ ሃሣብ መሠረታዊ ምንነት ልዩ ባህሪያትና ዓላማ የሚያቅፋቸውን ተግባራት ሁለንተናዊ በሆነ መንገድ የሚገልፅ ትርጓሜ ተሰጥቶት እናገኛለን፡፡
የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለው ፅንሰ ሃሣብ በእንግሊዝኛ የህግ ማዝገበ ቃላት የሰጠውን ትርጓሜ ስንመለከት “Criminal Investigation is a process of establishing that the crime is committed, identifying and apprehending the suspect, recovering the stoen property if any, and assisting in the prosecution of a person charged with crime’ የሚል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ ይህንን ትርጓሜ በትኩረት ስንመረምረው የሚከተሉትን መሠረታዊ ነጥቦች ያካተተ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
1. #የወንጀል ምርመራ በራሱ ግብ ሣይሆን የግብ ማሣካት ሂደት መሆኑ
የወንጀል ምርመራ ጎን በጎን የሚፈፀሙ የተለያዩ ተግባሮችን የያዘ የሥራ ሂደት /Process/ መሆኑ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ማከናወን በራሱ መሠረታዊ ግብ አይደለም፡፡ የወንጀል ምርመራ የተለያዩ ዓላማዎችን ለማሣካት የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ ለዚህም ነው የወ.መ.ሥ.ሥ.ሕ.ቁ 12 የወንጀል ምርመራ የሚጀመረው ወንጀል ስለመፈፀሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሲኖር መሆኑን የሚደነግገው በእኛ አገር የወንጀል ምርመራ መጀመር በራሱ እንደ አንድ ግብ የሚታይበትና በተለይም
የወንጀል ባህሪ በሌላቸው የፍታብሔር ጉዳዮች መነሻ በማድረግ ተጀምረው ጊዜና ጉልበት ከባከነባቸው በኋላ የሚመክኑ የምርመራ ሥራዎች መኖራቸው
ያለበቂ ምክንያት ሰውን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና አስሮ ለማቆየት ሲባል ዓርብ ተጀምረው ሰኞ የሚቋረጡ ምርመራዎች
ወንጀል ከተፈፀመ በኋላ ተጠርጣሪውን ፍርድ ቤት በዋስ እስኪለቀው ድረስ የተወሰነ ደረጃ ከተራመደ በኋላ ከዚያ በኋላ የሚዘነጉና ተቋርጠው የሚቀሩ ምርመራዎች መኖራቸው ሲታይ የወንጀል ምርመራ መጀመርን በራሱ መሠረታዊ ግብ አድርጎ የመውሰድ የተዛባ አመለካከት እንዳለ ለመገንዘብ እንችላለን፡፡
2. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው በመጀመሪያ ወንጀል የተፈፀመ መሆኑን ለማጣራት ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ከወንጀል ምርመራ የሚጠበቀው ወንጀል ለመፈፀሙ በተለያየ መንገድ መረጃ ሲደርስ በእርግጥ ወንጀሉ የተፈፀመ መሆኑ ወይም መረጃው በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ የተባለው ወንጀልም ያልተፈፀመ መሆኑን ማረጋገጥ ነው፡፡ በእኛ አገር ምርመራ የማከናወን ስልጣን ያለው አካል /ፖሊስ/ ወንጀል ሰለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው የምርመራ ሥራውን በእርግጥ የተባለው ወንጀል ተፈፅሟል ወይስ አልተፈፀመም የሚለውን ነጥብ በማጣራት አይጀምርም፡፡ ይልቁንም ወንጀሉ ስለመፈፀሙ እርግጠኛ ሣይሆንና ማስረጃ ሣያሰባስብ ወንጀሉን ፈፀሙ የተባሉትን ሰዎች በመያዝ ጥቆማ አቅራቢው ስለጉዳዩ ያውቃሉ ያላቸውን ምስክሮች ቃል በመቀበል ምርመራውን ጀምሮ የሚያጠናቅቅበት ሁኔታ ይስተዋላል፡፡
በዚህ ምክንያት ወንጀል ፈፅመዋል የተባሉት ሰዎች አላግባብ ተከስሰው ብዙ ጊዜ ከታሰሩ በኋላ ተፈፀመ የተባለው ወንጀል በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ መሆኑን የተረጋገጠበት ሁኔታ በአማራ ክልል በተለያዩ ደረጃ ያሉ ፍርድ ቤቶች ከሰጧቸው ውሣኔዎች ለመረዳት ይቻላል፡፡
በአጠቃላይ አንድ መረጃና ጥቆማ የደረሰው ፖሊስ የቀረበለትን መረጃ በደፈናው ማመን የለበትም፡፡ በመረጃው የተገለፀው ወንጀል ተፈፅሟል ከሚል መደምደሚያ ላይም ስለጉዳዩ ማስረጃ ከማሰባሰቡና ከማጣራቱ በፊት መድረስ የለበትም፡፡ ስለሆነም መርማሪው ነፃና ገለልተኛ ሆኖ በመጀመሪያ በእርግጥ ወንጀሉ በትክክል ተፈፅሟልን? የሚለውን ነጥብ ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ታዓማኒነት ያላቸውን መረጃዎች በማሰባሰብ ዕውነታውን መፈለግ ይገባዋል፡፡
3. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው ተጠርጣሪውን ለመለየትና በቁጥጥር ስር ለማዋል ነው፡፡ ስለሆነም የወንጀል ምርመራ የሚያከናውነው አካል ወንጀል መፈፀሙ ካረጋገጠ በኋላ ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ለመያዝ የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ የአንድ ምርመራ እና የወንጀል የፍትህ ሥርዓት ውጤታማነት ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ተጠርጣሪዎቹን በመያዝ አቅም ነው፡፡ በዚህ በኩልም ቀላል የማይባሉ ችግሮች መኖራቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች ስላሉ ትኩረት ሰጥተን ልንሠራ ይገባናል፡፡
4. #የወንጀል ምርመራ ሌላው ትኩረት በወንጅሉ የተወሰዱ ንብረቶች በአስቸኳይ ተከታትሎ መያዝና ማስመለስ ጭምር ነው፡፡ በመሆኑም ከላይ ከተገለፁት ተግባራት ጎን በጎን በወንጀሉ የተወሰደ ንብረት ለማስመለስ በትጋት መሥራትን ይጠይቃል፡፡ ይህንን በአግባቡ ማከናወን ሲቻል ብቻ ነው፡፡ “ማንም ሰው በወንጀል ሥራ ፍሬ ተጠቃሚ ሊሆን አይገባውም” የሚለውን መሠረታዊ መርህ ተግባራዊ ለማድረግ የሚቻለው፡፡
5. #የወንጀል ምርመራ አጥፊውን ለፍርድ ለማቅረብና የሚችል ማስረጃ ለማሰባሰብና በወንጀል ክስ፣ የሙግትና የፍርድ ሂደት አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ አንድ አንድ መርማሪዎች ምርመራው ከተጠናቀቀ ዐቃቤ ሕግ ክስ ካቀረበ በኋላ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብ እንደተሳካ አድርገው በተከሣሽ አቀራረብም ሆነ በምስክሮች አቀራረብ እኛን የሚመለከት አይደለም የሚል ክርክር ያቀርባሉ፡፡ አንድ ምርመራ ተከናውኖ ተከሣሹና ማስረጃዎች ፍርድ ቤት ቀርበው ተጠያቂ የማይሆን ከሆነ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግቡን አያሣካም፡፡ ሌሎች አገሮች ተከሣሽን በመክሰስና ጥፋተኛ ለማሰኘት የሚደረገው ዕገዛ የወንጀል ምርመራ አንደኛው ሂደት እንደሆነ “ Criminal Investigation is the process of assisting prosection of
====================
መንግሥት ወንጀል ምርመራና የወንጀል ክስ የማቅረብ ተግባር ሙሉ በሙሉ በውክልና ለግለሰብ ወይም የህግ ሰውነት ላለው ድርጅት አሳልፎ ለመስጠት የማይችልበትና በርካታ ምክንያቶች እንዳሉ ግልፅ በመሆኑ ምክንያቶቹን መዘርዘር አያስፈልግም፡፡
በመሆኑም መንግሥት በአንድ አካባቢ ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ አጠርጣሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ጉዳዩን የማጣራት ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ መረጃ ሲደርሰው መረጃና ማስረጃ የማሰባሰብና የወንጀል ምርመራ የማከናወን ግዴታና ሀላፊነት አለበት፡፡ ስለሆነም በአንድ አካባቢ ወንጀል ስለመፈፀሙ አጠራጣሪ ሁኔታ ወይም ወንጀል ስለመፈፀሙ መረጃ ሲደርሰው መረጃውን የሚቀበል እና የወንጀል ምርመራ ማከናወን የመጀመሪያው ተግባር ነው፡፡ ይኸም መንግሥት የሚያከናውነው የወንጀል ምርመራ የራሱ የሆነ ግብና ዓላማ አለው፡፡ ስለሆነም ስለ ወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብና ዓላማ ለመረዳት በመጀመሪያ የወንጀል ምርመራ ትርጓሜና ጠቀሜታ ምንድን ነው? የሚለውን ነጥብ አንስቶ መወያየቱ የጎላ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡
“የወንጀል ምርመራ” መሠረታዊ ትርጉም ስንመለከት የአማርኛ ቋንቋ መዝገበ ቃላቶች የወንጀል ምርመራ ለሚለው ፅንሰ ሃሣብ የተሟላ ትርጉም ሰጥተው እናገኝም፡፡ ይህንንም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናት ኢንስቲቲዩት በ1993 ዓ.ም ባሣተመው መዝገበ ቃላት ለመረዳት ይቻላል፡፡ መዝገበ ቃላቱ “የወንጀል ምርመራ ማለት ሕገ ወጥ የሆኑ ተግባራትን እንደ ሌብነት ግድያና የመሳሰለው ጥፋት በደልና ስህተቶችን የምርመራ ሥራ ማከናወን” ማለት ነው በሚል ቁንፅል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ በአንፃሩ በእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላቶች ውስጥ የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለውን ፅንሰ ሃሣብ መሠረታዊ ምንነት ልዩ ባህሪያትና ዓላማ የሚያቅፋቸውን ተግባራት ሁለንተናዊ በሆነ መንገድ የሚገልፅ ትርጓሜ ተሰጥቶት እናገኛለን፡፡
የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለው ፅንሰ ሃሣብ በእንግሊዝኛ የህግ ማዝገበ ቃላት የሰጠውን ትርጓሜ ስንመለከት “Criminal Investigation is a process of establishing that the crime is committed, identifying and apprehending the suspect, recovering the stoen property if any, and assisting in the prosecution of a person charged with crime’ የሚል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ ይህንን ትርጓሜ በትኩረት ስንመረምረው የሚከተሉትን መሠረታዊ ነጥቦች ያካተተ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
1. #የወንጀል ምርመራ በራሱ ግብ ሣይሆን የግብ ማሣካት ሂደት መሆኑ
የወንጀል ምርመራ ጎን በጎን የሚፈፀሙ የተለያዩ ተግባሮችን የያዘ የሥራ ሂደት /Process/ መሆኑ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ማከናወን በራሱ መሠረታዊ ግብ አይደለም፡፡ የወንጀል ምርመራ የተለያዩ ዓላማዎችን ለማሣካት የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ ለዚህም ነው የወ.መ.ሥ.ሥ.ሕ.ቁ 12 የወንጀል ምርመራ የሚጀመረው ወንጀል ስለመፈፀሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሲኖር መሆኑን የሚደነግገው በእኛ አገር የወንጀል ምርመራ መጀመር በራሱ እንደ አንድ ግብ የሚታይበትና በተለይም
የወንጀል ባህሪ በሌላቸው የፍታብሔር ጉዳዮች መነሻ በማድረግ ተጀምረው ጊዜና ጉልበት ከባከነባቸው በኋላ የሚመክኑ የምርመራ ሥራዎች መኖራቸው
ያለበቂ ምክንያት ሰውን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና አስሮ ለማቆየት ሲባል ዓርብ ተጀምረው ሰኞ የሚቋረጡ ምርመራዎች
ወንጀል ከተፈፀመ በኋላ ተጠርጣሪውን ፍርድ ቤት በዋስ እስኪለቀው ድረስ የተወሰነ ደረጃ ከተራመደ በኋላ ከዚያ በኋላ የሚዘነጉና ተቋርጠው የሚቀሩ ምርመራዎች መኖራቸው ሲታይ የወንጀል ምርመራ መጀመርን በራሱ መሠረታዊ ግብ አድርጎ የመውሰድ የተዛባ አመለካከት እንዳለ ለመገንዘብ እንችላለን፡፡
2. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው በመጀመሪያ ወንጀል የተፈፀመ መሆኑን ለማጣራት ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ከወንጀል ምርመራ የሚጠበቀው ወንጀል ለመፈፀሙ በተለያየ መንገድ መረጃ ሲደርስ በእርግጥ ወንጀሉ የተፈፀመ መሆኑ ወይም መረጃው በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ የተባለው ወንጀልም ያልተፈፀመ መሆኑን ማረጋገጥ ነው፡፡ በእኛ አገር ምርመራ የማከናወን ስልጣን ያለው አካል /ፖሊስ/ ወንጀል ሰለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው የምርመራ ሥራውን በእርግጥ የተባለው ወንጀል ተፈፅሟል ወይስ አልተፈፀመም የሚለውን ነጥብ በማጣራት አይጀምርም፡፡ ይልቁንም ወንጀሉ ስለመፈፀሙ እርግጠኛ ሣይሆንና ማስረጃ ሣያሰባስብ ወንጀሉን ፈፀሙ የተባሉትን ሰዎች በመያዝ ጥቆማ አቅራቢው ስለጉዳዩ ያውቃሉ ያላቸውን ምስክሮች ቃል በመቀበል ምርመራውን ጀምሮ የሚያጠናቅቅበት ሁኔታ ይስተዋላል፡፡
በዚህ ምክንያት ወንጀል ፈፅመዋል የተባሉት ሰዎች አላግባብ ተከስሰው ብዙ ጊዜ ከታሰሩ በኋላ ተፈፀመ የተባለው ወንጀል በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ መሆኑን የተረጋገጠበት ሁኔታ በአማራ ክልል በተለያዩ ደረጃ ያሉ ፍርድ ቤቶች ከሰጧቸው ውሣኔዎች ለመረዳት ይቻላል፡፡
በአጠቃላይ አንድ መረጃና ጥቆማ የደረሰው ፖሊስ የቀረበለትን መረጃ በደፈናው ማመን የለበትም፡፡ በመረጃው የተገለፀው ወንጀል ተፈፅሟል ከሚል መደምደሚያ ላይም ስለጉዳዩ ማስረጃ ከማሰባሰቡና ከማጣራቱ በፊት መድረስ የለበትም፡፡ ስለሆነም መርማሪው ነፃና ገለልተኛ ሆኖ በመጀመሪያ በእርግጥ ወንጀሉ በትክክል ተፈፅሟልን? የሚለውን ነጥብ ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ታዓማኒነት ያላቸውን መረጃዎች በማሰባሰብ ዕውነታውን መፈለግ ይገባዋል፡፡
3. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው ተጠርጣሪውን ለመለየትና በቁጥጥር ስር ለማዋል ነው፡፡ ስለሆነም የወንጀል ምርመራ የሚያከናውነው አካል ወንጀል መፈፀሙ ካረጋገጠ በኋላ ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ለመያዝ የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ የአንድ ምርመራ እና የወንጀል የፍትህ ሥርዓት ውጤታማነት ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ተጠርጣሪዎቹን በመያዝ አቅም ነው፡፡ በዚህ በኩልም ቀላል የማይባሉ ችግሮች መኖራቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች ስላሉ ትኩረት ሰጥተን ልንሠራ ይገባናል፡፡
4. #የወንጀል ምርመራ ሌላው ትኩረት በወንጅሉ የተወሰዱ ንብረቶች በአስቸኳይ ተከታትሎ መያዝና ማስመለስ ጭምር ነው፡፡ በመሆኑም ከላይ ከተገለፁት ተግባራት ጎን በጎን በወንጀሉ የተወሰደ ንብረት ለማስመለስ በትጋት መሥራትን ይጠይቃል፡፡ ይህንን በአግባቡ ማከናወን ሲቻል ብቻ ነው፡፡ “ማንም ሰው በወንጀል ሥራ ፍሬ ተጠቃሚ ሊሆን አይገባውም” የሚለውን መሠረታዊ መርህ ተግባራዊ ለማድረግ የሚቻለው፡፡
5. #የወንጀል ምርመራ አጥፊውን ለፍርድ ለማቅረብና የሚችል ማስረጃ ለማሰባሰብና በወንጀል ክስ፣ የሙግትና የፍርድ ሂደት አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ አንድ አንድ መርማሪዎች ምርመራው ከተጠናቀቀ ዐቃቤ ሕግ ክስ ካቀረበ በኋላ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብ እንደተሳካ አድርገው በተከሣሽ አቀራረብም ሆነ በምስክሮች አቀራረብ እኛን የሚመለከት አይደለም የሚል ክርክር ያቀርባሉ፡፡ አንድ ምርመራ ተከናውኖ ተከሣሹና ማስረጃዎች ፍርድ ቤት ቀርበው ተጠያቂ የማይሆን ከሆነ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግቡን አያሣካም፡፡ ሌሎች አገሮች ተከሣሽን በመክሰስና ጥፋተኛ ለማሰኘት የሚደረገው ዕገዛ የወንጀል ምርመራ አንደኛው ሂደት እንደሆነ “ Criminal Investigation is the process of assisting prosection of
the person charged with crime.” በማለት ይገልፃሉ፡፡ በመሆኑም የወንጀል ምርመራ የወንጀል የምርመራ መዝገቡን እስከ ማጠናቀቅ ድረስ ያለውን ሂደት ብቻ የሚመለከት አድርገው የሚያስቡና ተከሣሹንና በምርመራ ሂደት የተሰበሰቡትን ማስረጃዎች ለፍርድ ቤት በማቅረቡ ሂደት ምንም አይነት እገዛ ማድረግ እንደሌለባቸው የሚያስቡ መርማሪ ፖሊሶች “ የወንጀል ምርመራን እንደ መሠረታዊ ግብ ማሣኪያ ሂደት ሣይሆን ምርመራ ማጣራቱ በራሱ ግብ አድርገው የሚመለከቱ በመሆናቸው የአመለካከት ለውጥ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
6. #የወንጀል ምርመራ ልዩ ባህሪ ያላቸውና የወንጃል ሰለባ የሆኑ ሰዎች በመያዣነት የታገቱባቸው ወንጀሎች ተፈፅመው በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት ተግባራት በተጨማሪ የወንጀል ሰለባ የሆኑትን ሰዎች ከተጋረጠባቸው አደጋ ለመታደግና አስፈላጊውን እርዳታ እንዲያገኙ የሚከናወነውን ተግባር ያጠቃልላል፡፡ የተፈፀመው ወንጀል ሰውን አስገድዶ መሰወር፣ ጠልፉ፣ ንፁሐን ዜጎችን ማገትና መደራደሪያ ማድረግ የመሳሰሉት በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት በተጨማሪ የወንጀሉን ሰለባ ለማስለቀቅ የሚከናወኑ ተግባራትን ያጠቃልላል፡፡
ከፀጋዬ ደመቀ ገፅ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
6. #የወንጀል ምርመራ ልዩ ባህሪ ያላቸውና የወንጃል ሰለባ የሆኑ ሰዎች በመያዣነት የታገቱባቸው ወንጀሎች ተፈፅመው በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት ተግባራት በተጨማሪ የወንጀል ሰለባ የሆኑትን ሰዎች ከተጋረጠባቸው አደጋ ለመታደግና አስፈላጊውን እርዳታ እንዲያገኙ የሚከናወነውን ተግባር ያጠቃልላል፡፡ የተፈፀመው ወንጀል ሰውን አስገድዶ መሰወር፣ ጠልፉ፣ ንፁሐን ዜጎችን ማገትና መደራደሪያ ማድረግ የመሳሰሉት በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት በተጨማሪ የወንጀሉን ሰለባ ለማስለቀቅ የሚከናወኑ ተግባራትን ያጠቃልላል፡፡
ከፀጋዬ ደመቀ ገፅ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Tips of the Day Wisdom
Be mindful. Be grateful. Be positive. Be true. Be kind. So Let us be grateful to the people who make us happy; they are the charming gardeners who make our souls blossom.
Note.
When a new day begins, dare to smile gratefully. When there is darkness, dare to be the first to shine a light. When there is injustice, dare to be the first to condemn it. When something seems difficult, dare to do it anyway. When life seems to beat you down, dare to fight back. When there seems to be no hope, dare to find some. When you’re feeling tired, dare to keep going. When times are tough, dare to be tougher. When love hurts you, dare to love again. When someone is hurting, dare to help them heal. When another is lost, dare to help them find the way. When a friend falls, dare to be the first to extend a hand. When you cross paths with another, dare to make them smile. Always Dare to Be. Good morning. Danrabi
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Be mindful. Be grateful. Be positive. Be true. Be kind. So Let us be grateful to the people who make us happy; they are the charming gardeners who make our souls blossom.
Note.
When a new day begins, dare to smile gratefully. When there is darkness, dare to be the first to shine a light. When there is injustice, dare to be the first to condemn it. When something seems difficult, dare to do it anyway. When life seems to beat you down, dare to fight back. When there seems to be no hope, dare to find some. When you’re feeling tired, dare to keep going. When times are tough, dare to be tougher. When love hurts you, dare to love again. When someone is hurting, dare to help them heal. When another is lost, dare to help them find the way. When a friend falls, dare to be the first to extend a hand. When you cross paths with another, dare to make them smile. Always Dare to Be. Good morning. Danrabi
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የዐቃቤ ሕግ ሚና‼️‼️🔴
=========================
ዐቃቤ ሕግ በሕግ ጠባቂነቱ መንግስት የሚያወጣቸውን የተወሰኑ ሕጐች መከበራቸውን የሚያረጋግጥ የመንግስት አካል ነው፡፡ ሕግን የተላለፉ ሰዎችን ለሕግ በማቅረብ ሕግና ስርዓት በሕብረተሰቡ ውስጥ እንዲሰፍን ማድረግ ዋነኛ የዐቃቤ ሕግ ተግባር ነው፡፡ ይህ የመንግስት አካል እንደሌሎች የመንግስት ተቋማት ሁሉ የእለት ተዕለት ስራውን ሲያከናውን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት የተረጋገጡ የዜጐች ሰብአዊ መብቶችና መሠረታዊ ነፃነቶች የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት አለበት፡፡
በመሆኑም በመንግስት ተቋምነቱ ከሌሎች የመንግስት አካላት ጋር ያለው ህገ መንግስቱን የማክበርና የማስከበር የወል ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ ዐቃቤ ሕግ በሕግ አስከባሪነቱ እና ጠባቂነቱ ለሕግ የበላይነት እና ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ ሚና መጫወት ይኖርበታል፡፡
የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ እኤአ ሴፕቴምበር 1990 ባወጣው የዐቃብያነ ሕግ ሚናን በሚመለከት መመሪያ(UN Guidelines on the Role of prosecutors) በወንጀል ፍትህ ሂደት ያላቸውን ከፍተኛ ሓላፊነት በተመለከተ በአንቀጽ 12 ስር አቃብያነ ህግ በህጉ መሰረት ግዴታቸውን ፍትሃዊ በሆነ ሁኔታ መወጣት እንዳለባቸው ከማስቀመጡ በተጨማሪ ሰብዓዊ ክብርን የመጠበቅ፣ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና እንከን የሌለው የወንጀል የፍትህ ስርአት እንዲኖር አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚኖርባቸው አስቀምጧል፡፡
ከተጠቀሰው የተባበሩት መንግስታት መመሪያ በሚቀራረብ ሁኔታ ዐቃቤ ሕግ ሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩ በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ የሚያደርገው አስተዋፅጾ ከምርመራ አንስቶ የተጠርጣሪው ጥፋተኝነት ተረጋግጦ ቅጣት እስኪጣልበት ወይም ንፁህ መሆኑ እስኪረጋገጥ ድረስ ሊዘልቅ እንደሚችል በብሄራዊ ህጎችም ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ይህንንም እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡
1. #ዐቃብያነ ሕግ ከፖሊስ ምርመራ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት
በሕብረተሰብ ውስጥ ሰላምን የሚያደፈርስ እንቅስቃሴ ወይም ሕገወጥ ተግባር ተፈጽሞ ሲገኝ አጥፊዎችን ለፍርድ ለማቅረብ የወንጀል ምርመራ ስራ በዋነኛነት በፖሊስ አካላት እንደሚካሄድ የታወቀ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት በባህሪው የዜጐችን መብት የመገደብ ወይም የመንካት ሁኔታ የሚያስከትል በመሆኑ ከዜጐች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ አንፃር በጥንቃቄ ሊከናወን የሚገባው ተግባር ነው፡፡
የወ/መ/ሕ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 8/2/ ዐቃቤ ሕግ ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ አስፈላጊ የሆነውን ትዕዛዝና መመሪያ ለፖሊስ የመስጠትና ፖሊስ በሕጉ መሠረት ግዴታውን መወጣቱን ማረጋገጥ እንዳለበት መደንገጉ ፖሊስ የምርመራ ስራውን ሲያከናውን የግለሰቦችን ሰብአዊ መብቶች ባከበረና በሕግ በተወሰኑ ስርዓቶች መሰረት ኃላፊነቱን መወጣቱን ዐቃቤ ሕግ እንዲቆጣጠር የታለመ እንደሆነ ይታመናል፡፡
በቅርብ አመታት ወጥተው በፌዴራል መንግስት ተፈፃሚ ከሆኑ ሕጐች መካከልም የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 እና የኢፌዲሪ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 471/98 ዐቃቤ ሕግ የፖሊስን ተግባር ሕጋዊነት የሚቆጣጠርበት ድንጋጌ አካተዋል፡፡ በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 አንቀፅ 7/9/ ፌዴራል ፖሊስ “የወንጀል ምርመራን በተመለከተ ከፌዴራል ዐቃቤ ሕግ የሚሰጠውን ትዕዛዝ” እንደሚፈፅም የተደነገገ ሲሆን በአዋጅ ቁጥር 471/98 አንቀፅ 23/3/ ስር ደግሞ ፍትህ ሚኒስቴር (ፌዴራል ዐቃቤ ሕግ)
“በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስልጣን ስር የሚወድቁ ወንጀል ተፈፅሟል ብሎ ሲያምን ምርመራ እንዲደረግ ያዛል፣ በቂ ምክንያት ሲኖር የተጀመረ ምርመራ እንዲቆም ወይም ተጨማሪ ምርመራ
እንዲከናወን ያደርጋል...”
በማለት ደንግጓል፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ከተለያዩ አካላት ወንጀል ስለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው፣ ፖሊስ አላግባብ ምርመራ አላጣራም አለኝ የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት ወዘተ ምርመራ እንዲጀመር ለፖሊስ ትዕዛዝ የሚሰጥ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከሕግ ውጪ ምርመራ እየተጣራብኝ ነው የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት እና በሌሎች ምክንያቶች አላግባብ በፖሊስ የተጀመሩ ምርመራዎች መኖራቸውን ካረጋገጠ የተጀመረ ምርመራ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ የክልል ዐቃቤ ሕግ ተቋማትም የክልል ፖሊሶች ከሚፈፅሙት የምርመራ ተግባር ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ ስልጣን እንዳላቸው ይታመናል፡፡
ከላይ ከቀረቡት ዝርዝር ድንጋጌዎች ዐቃቤ ህግ በራሱ ህግ አስፈጻሚ ብቻ ሳይሆን የፖሊስ አባላትም የዜጐችን ሰብአዊ መብቶች የሚመለከቱ ሕግጋት በትክክል ማክበራቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለበት እና በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ቁልፍ የሆነ ድርሻ እንዳለው ለመረዳት ይቻላል፡፡
2. #ዐቃብያነ ህግ ከክስ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት ዐቃቤ ሕግ በፖሊስ ተጣርቶ የቀረበለትን የምርመራ መዝገብ በማየት
የዜጐችን የተፋጠነ ፍትህ የማግኘት መብት ግምት ውስጥ ባስገባ ሁኔታ፡-
ተጨማሪ ደጋፊ ማስረጃ ሊገኝ ይችላል ብሎ ካመነ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 38/ሐ/ መሠረት ለፖሊስ ትዕዛዝ የማስተላለፍ፣
ተጠርጣሪን ጥፋተኛ ለማድረግ የሚያስችል በቂ ማስረጃ የለም ብሎ ካመነ ደግሞ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 42/1/ሀ/ መሠረት ክስ ያለማቅረብ ወይም
ክስ ለመመስረት እና ተከሳሽን ለማስቀጣት የሚያስችል በቂ ማስረጃ አለ ብሎ ካመነ ደግሞ ክስ በማዘጋጀት ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት በማቅረብ ተገቢውን ክርክር የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ላይ ክስ የሚያቀርበው ሕዝብን በመወከል ስለሆነ፣ የሕዝብ ጥቅም የሚጠበቀው ጥፋተኞች ሲቀጡ እና ንፁህ የሆኑ ሰዎች ከክስ ነፃ ሲሆኑ በመሆኑ በመጀመርያ ክስ ለመመስረት በቂ ማስረጃ መኖሩን የማረጋገጥ፣ በክሱ መሰማት ሂደት የተከሳሽን ንፁህ መሆን የሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ካገኘ ወይም ጥፋተኛ ሊያስደርጉ የሚችሉ ማስረጃዎች በሂደት የጠፉ ከሆነ ወዘተ ደግሞ ክሱን ማንሳት ይጠበቅበታል፡፡ፀጋዬ ደመቀ ሎየር ገፅ ተገኘ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
=========================
ዐቃቤ ሕግ በሕግ ጠባቂነቱ መንግስት የሚያወጣቸውን የተወሰኑ ሕጐች መከበራቸውን የሚያረጋግጥ የመንግስት አካል ነው፡፡ ሕግን የተላለፉ ሰዎችን ለሕግ በማቅረብ ሕግና ስርዓት በሕብረተሰቡ ውስጥ እንዲሰፍን ማድረግ ዋነኛ የዐቃቤ ሕግ ተግባር ነው፡፡ ይህ የመንግስት አካል እንደሌሎች የመንግስት ተቋማት ሁሉ የእለት ተዕለት ስራውን ሲያከናውን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት የተረጋገጡ የዜጐች ሰብአዊ መብቶችና መሠረታዊ ነፃነቶች የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት አለበት፡፡
በመሆኑም በመንግስት ተቋምነቱ ከሌሎች የመንግስት አካላት ጋር ያለው ህገ መንግስቱን የማክበርና የማስከበር የወል ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ ዐቃቤ ሕግ በሕግ አስከባሪነቱ እና ጠባቂነቱ ለሕግ የበላይነት እና ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ ሚና መጫወት ይኖርበታል፡፡
የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ እኤአ ሴፕቴምበር 1990 ባወጣው የዐቃብያነ ሕግ ሚናን በሚመለከት መመሪያ(UN Guidelines on the Role of prosecutors) በወንጀል ፍትህ ሂደት ያላቸውን ከፍተኛ ሓላፊነት በተመለከተ በአንቀጽ 12 ስር አቃብያነ ህግ በህጉ መሰረት ግዴታቸውን ፍትሃዊ በሆነ ሁኔታ መወጣት እንዳለባቸው ከማስቀመጡ በተጨማሪ ሰብዓዊ ክብርን የመጠበቅ፣ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና እንከን የሌለው የወንጀል የፍትህ ስርአት እንዲኖር አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚኖርባቸው አስቀምጧል፡፡
ከተጠቀሰው የተባበሩት መንግስታት መመሪያ በሚቀራረብ ሁኔታ ዐቃቤ ሕግ ሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩ በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ የሚያደርገው አስተዋፅጾ ከምርመራ አንስቶ የተጠርጣሪው ጥፋተኝነት ተረጋግጦ ቅጣት እስኪጣልበት ወይም ንፁህ መሆኑ እስኪረጋገጥ ድረስ ሊዘልቅ እንደሚችል በብሄራዊ ህጎችም ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ይህንንም እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡
1. #ዐቃብያነ ሕግ ከፖሊስ ምርመራ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት
በሕብረተሰብ ውስጥ ሰላምን የሚያደፈርስ እንቅስቃሴ ወይም ሕገወጥ ተግባር ተፈጽሞ ሲገኝ አጥፊዎችን ለፍርድ ለማቅረብ የወንጀል ምርመራ ስራ በዋነኛነት በፖሊስ አካላት እንደሚካሄድ የታወቀ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት በባህሪው የዜጐችን መብት የመገደብ ወይም የመንካት ሁኔታ የሚያስከትል በመሆኑ ከዜጐች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ አንፃር በጥንቃቄ ሊከናወን የሚገባው ተግባር ነው፡፡
የወ/መ/ሕ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 8/2/ ዐቃቤ ሕግ ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ አስፈላጊ የሆነውን ትዕዛዝና መመሪያ ለፖሊስ የመስጠትና ፖሊስ በሕጉ መሠረት ግዴታውን መወጣቱን ማረጋገጥ እንዳለበት መደንገጉ ፖሊስ የምርመራ ስራውን ሲያከናውን የግለሰቦችን ሰብአዊ መብቶች ባከበረና በሕግ በተወሰኑ ስርዓቶች መሰረት ኃላፊነቱን መወጣቱን ዐቃቤ ሕግ እንዲቆጣጠር የታለመ እንደሆነ ይታመናል፡፡
በቅርብ አመታት ወጥተው በፌዴራል መንግስት ተፈፃሚ ከሆኑ ሕጐች መካከልም የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 እና የኢፌዲሪ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 471/98 ዐቃቤ ሕግ የፖሊስን ተግባር ሕጋዊነት የሚቆጣጠርበት ድንጋጌ አካተዋል፡፡ በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 አንቀፅ 7/9/ ፌዴራል ፖሊስ “የወንጀል ምርመራን በተመለከተ ከፌዴራል ዐቃቤ ሕግ የሚሰጠውን ትዕዛዝ” እንደሚፈፅም የተደነገገ ሲሆን በአዋጅ ቁጥር 471/98 አንቀፅ 23/3/ ስር ደግሞ ፍትህ ሚኒስቴር (ፌዴራል ዐቃቤ ሕግ)
“በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስልጣን ስር የሚወድቁ ወንጀል ተፈፅሟል ብሎ ሲያምን ምርመራ እንዲደረግ ያዛል፣ በቂ ምክንያት ሲኖር የተጀመረ ምርመራ እንዲቆም ወይም ተጨማሪ ምርመራ
እንዲከናወን ያደርጋል...”
በማለት ደንግጓል፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ከተለያዩ አካላት ወንጀል ስለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው፣ ፖሊስ አላግባብ ምርመራ አላጣራም አለኝ የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት ወዘተ ምርመራ እንዲጀመር ለፖሊስ ትዕዛዝ የሚሰጥ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከሕግ ውጪ ምርመራ እየተጣራብኝ ነው የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት እና በሌሎች ምክንያቶች አላግባብ በፖሊስ የተጀመሩ ምርመራዎች መኖራቸውን ካረጋገጠ የተጀመረ ምርመራ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ የክልል ዐቃቤ ሕግ ተቋማትም የክልል ፖሊሶች ከሚፈፅሙት የምርመራ ተግባር ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ ስልጣን እንዳላቸው ይታመናል፡፡
ከላይ ከቀረቡት ዝርዝር ድንጋጌዎች ዐቃቤ ህግ በራሱ ህግ አስፈጻሚ ብቻ ሳይሆን የፖሊስ አባላትም የዜጐችን ሰብአዊ መብቶች የሚመለከቱ ሕግጋት በትክክል ማክበራቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለበት እና በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ቁልፍ የሆነ ድርሻ እንዳለው ለመረዳት ይቻላል፡፡
2. #ዐቃብያነ ህግ ከክስ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት ዐቃቤ ሕግ በፖሊስ ተጣርቶ የቀረበለትን የምርመራ መዝገብ በማየት
የዜጐችን የተፋጠነ ፍትህ የማግኘት መብት ግምት ውስጥ ባስገባ ሁኔታ፡-
ተጨማሪ ደጋፊ ማስረጃ ሊገኝ ይችላል ብሎ ካመነ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 38/ሐ/ መሠረት ለፖሊስ ትዕዛዝ የማስተላለፍ፣
ተጠርጣሪን ጥፋተኛ ለማድረግ የሚያስችል በቂ ማስረጃ የለም ብሎ ካመነ ደግሞ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 42/1/ሀ/ መሠረት ክስ ያለማቅረብ ወይም
ክስ ለመመስረት እና ተከሳሽን ለማስቀጣት የሚያስችል በቂ ማስረጃ አለ ብሎ ካመነ ደግሞ ክስ በማዘጋጀት ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት በማቅረብ ተገቢውን ክርክር የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ላይ ክስ የሚያቀርበው ሕዝብን በመወከል ስለሆነ፣ የሕዝብ ጥቅም የሚጠበቀው ጥፋተኞች ሲቀጡ እና ንፁህ የሆኑ ሰዎች ከክስ ነፃ ሲሆኑ በመሆኑ በመጀመርያ ክስ ለመመስረት በቂ ማስረጃ መኖሩን የማረጋገጥ፣ በክሱ መሰማት ሂደት የተከሳሽን ንፁህ መሆን የሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ካገኘ ወይም ጥፋተኛ ሊያስደርጉ የሚችሉ ማስረጃዎች በሂደት የጠፉ ከሆነ ወዘተ ደግሞ ክሱን ማንሳት ይጠበቅበታል፡፡ፀጋዬ ደመቀ ሎየር ገፅ ተገኘ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Attorney I
Nyala Insurance S.C
Position: Attorney I
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Competitive and Attractive
Application Deadline: Aug, 2/2021 (7 days left)
Nyala Insurance Share Company (NISCO) wants to hire a qualified, competent and motivated candidate for the following position on a permanent basis.
Position: Attorney I
Qualification and Experience:
LLB Degree
Minimum of 1 year experience as an attorney, preferably in financial industry
Post available: 2 (Two)
Duty Station: Addis Ababa
Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
Age: Not more than 35
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Only shortlisted applicants will be contacted and invited for an interview
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Nyala Insurance S.C
Position: Attorney I
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Competitive and Attractive
Application Deadline: Aug, 2/2021 (7 days left)
Nyala Insurance Share Company (NISCO) wants to hire a qualified, competent and motivated candidate for the following position on a permanent basis.
Position: Attorney I
Qualification and Experience:
LLB Degree
Minimum of 1 year experience as an attorney, preferably in financial industry
Post available: 2 (Two)
Duty Station: Addis Ababa
Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
Age: Not more than 35
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Only shortlisted applicants will be contacted and invited for an interview
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties