Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
የኢትዮጵያ ሚዲያዎችን አራተኛ መንግሥት የማይሆኑበት ምክንያት በጥቂቱ ለመዳሰስ እንሞክራለን ።
#ከመሪው ጋር የመጣበቅ እንጂ ራሳቸውን ችለው ለመቆም ፍላጎት የሚያሳዩ አይደለም ።ለመሆንም ተነሳሽነቱ የላቸውም ።
#ደላላ ወይም ጥቅሙ ላይ የሚያተኩር ነጋዴ ናቸው ።
#ቀን ቀበሌ ሰርተው ማታ ዜና አንባቢ ናቸው።
#አንዷን ኢትዮጵያ አራት ኢትዮጵያ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው ።
#ወቅታዊ /አሳሳቢ የመወያያ አጀንዳ ከአድማጭ/ተመልካች ጋር በቀጥታ ውይይት ሲያደርጉ ወሳኝ ሃሳብ ሲነሳ ፤አድማጫችን አጠገብዎ ሬዲዮ አለ፣ኔትወርክ ይቆራረጣል መደማመጥ አልቻልንም መልሰው ይደውሉልን ብለው ከአየር ያስወጣሉ።
#ሚዲያው ላይ በርካታ ሳሙኤል ዘሚካኤሎች አሉ።
#አንድ የቲቪ/የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይጨመሩ ተቀንሰው 40 ጊዜ የሚቀባበሉት ሆኗል ።
#ጥያቄ ጠይቀን ሽልማት እንሸልማለን/ሽልማት ሸልመናል የሚሉት ውሸት እማ አሁን አሁንማ ሕዝቡ ባኖባቸዋል።
#ሚዲያው ላይ ያሉት ጥቂት ለሙያው መሥዋዕት ነት የሚከፍሉ ቢኖሩም አብዛኞቹ እንኳን ለጋዜጠኝነት ለእድር ጥሩምባ ነፊ አይመጥኑም
#ሚዲያው ተቀበል ሲባል የሚቀበል አዝማሪ ነው።ቀሀስ፣ደርግ፣ወያኔ፣ብልፅግና
#በተለይ የግል ሚዲያ የሚባሉት ሚዲያ ላይ ያሉት የጋዜጠኝነት ሙያ እውቀት የሌላቸው በዘመድ አዝማድ የተሞላ እና በተለይ ሴቶቹ በhost አድራጊ ስም ባ* ጭ* ቂ* ለማሳየት የተሰየሙ ይመስላሉ።ሲቀጠሩም የተቀጠሩት በዚህ ሁኔታ ነው።የተወሰኑትን የጋዜጠኝነት ኮርስ ውሰዱ ብለን መክረናቸው ነበር።አሁን ላይ ተሳዳቢ ናቸው።ስልካቸው ላይ ስንደውል አያነሱም።የት እንደሚደርሱ እናያለን ።መጨረሻቸውን ያሳየን
የቀረው ይቆየን
Ethio Journalist
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
#ከመሪው ጋር የመጣበቅ እንጂ ራሳቸውን ችለው ለመቆም ፍላጎት የሚያሳዩ አይደለም ።ለመሆንም ተነሳሽነቱ የላቸውም ።
#ደላላ ወይም ጥቅሙ ላይ የሚያተኩር ነጋዴ ናቸው ።
#ቀን ቀበሌ ሰርተው ማታ ዜና አንባቢ ናቸው።
#አንዷን ኢትዮጵያ አራት ኢትዮጵያ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው ።
#ወቅታዊ /አሳሳቢ የመወያያ አጀንዳ ከአድማጭ/ተመልካች ጋር በቀጥታ ውይይት ሲያደርጉ ወሳኝ ሃሳብ ሲነሳ ፤አድማጫችን አጠገብዎ ሬዲዮ አለ፣ኔትወርክ ይቆራረጣል መደማመጥ አልቻልንም መልሰው ይደውሉልን ብለው ከአየር ያስወጣሉ።
#ሚዲያው ላይ በርካታ ሳሙኤል ዘሚካኤሎች አሉ።
#አንድ የቲቪ/የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይጨመሩ ተቀንሰው 40 ጊዜ የሚቀባበሉት ሆኗል ።
#ጥያቄ ጠይቀን ሽልማት እንሸልማለን/ሽልማት ሸልመናል የሚሉት ውሸት እማ አሁን አሁንማ ሕዝቡ ባኖባቸዋል።
#ሚዲያው ላይ ያሉት ጥቂት ለሙያው መሥዋዕት ነት የሚከፍሉ ቢኖሩም አብዛኞቹ እንኳን ለጋዜጠኝነት ለእድር ጥሩምባ ነፊ አይመጥኑም
#ሚዲያው ተቀበል ሲባል የሚቀበል አዝማሪ ነው።ቀሀስ፣ደርግ፣ወያኔ፣ብልፅግና
#በተለይ የግል ሚዲያ የሚባሉት ሚዲያ ላይ ያሉት የጋዜጠኝነት ሙያ እውቀት የሌላቸው በዘመድ አዝማድ የተሞላ እና በተለይ ሴቶቹ በhost አድራጊ ስም ባ* ጭ* ቂ* ለማሳየት የተሰየሙ ይመስላሉ።ሲቀጠሩም የተቀጠሩት በዚህ ሁኔታ ነው።የተወሰኑትን የጋዜጠኝነት ኮርስ ውሰዱ ብለን መክረናቸው ነበር።አሁን ላይ ተሳዳቢ ናቸው።ስልካቸው ላይ ስንደውል አያነሱም።የት እንደሚደርሱ እናያለን ።መጨረሻቸውን ያሳየን
የቀረው ይቆየን
Ethio Journalist
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።