አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የኢትዮጵያ ሚዲያዎችን አራተኛ መንግሥት የማይሆኑበት ምክንያት በጥቂቱ ለመዳሰስ እንሞክራለን ።
#ከመሪው ጋር የመጣበቅ እንጂ ራሳቸውን ችለው ለመቆም ፍላጎት የሚያሳዩ አይደለም ።ለመሆንም ተነሳሽነቱ የላቸውም ።
#ደላላ ወይም ጥቅሙ ላይ የሚያተኩር ነጋዴ ናቸው ።
#ቀን ቀበሌ ሰርተው ማታ ዜና አንባቢ ናቸው።
#አንዷን ኢትዮጵያ አራት ኢትዮጵያ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው ።
#ወቅታዊ /አሳሳቢ የመወያያ አጀንዳ ከአድማጭ/ተመልካች ጋር በቀጥታ ውይይት ሲያደርጉ ወሳኝ ሃሳብ ሲነሳ ፤አድማጫችን አጠገብዎ ሬዲዮ አለ፣ኔትወርክ ይቆራረጣል መደማመጥ አልቻልንም መልሰው ይደውሉልን ብለው ከአየር ያስወጣሉ።
#ሚዲያው ላይ በርካታ ሳሙኤል ዘሚካኤሎች አሉ።
#አንድ የቲቪ/የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይጨመሩ ተቀንሰው 40 ጊዜ የሚቀባበሉት ሆኗል ።
#ጥያቄ ጠይቀን ሽልማት እንሸልማለን/ሽልማት ሸልመናል የሚሉት ውሸት እማ አሁን አሁንማ ሕዝቡ ባኖባቸዋል።
#ሚዲያው ላይ ያሉት ጥቂት ለሙያው መሥዋዕት ነት የሚከፍሉ ቢኖሩም አብዛኞቹ እንኳን ለጋዜጠኝነት ለእድር ጥሩምባ ነፊ አይመጥኑም
#ሚዲያው ተቀበል ሲባል የሚቀበል አዝማሪ ነው።ቀሀስ፣ደርግ፣ወያኔ፣ብልፅግና
#በተለይ የግል ሚዲያ የሚባሉት ሚዲያ ላይ ያሉት የጋዜጠኝነት ሙያ እውቀት የሌላቸው በዘመድ አዝማድ የተሞላ እና በተለይ ሴቶቹ በhost አድራጊ ስም ባ* ጭ* ቂ* ለማሳየት የተሰየሙ ይመስላሉ።ሲቀጠሩም የተቀጠሩት በዚህ ሁኔታ ነው።የተወሰኑትን የጋዜጠኝነት ኮርስ ውሰዱ ብለን መክረናቸው ነበር።አሁን ላይ ተሳዳቢ ናቸው።ስልካቸው ላይ ስንደውል አያነሱም።የት እንደሚደርሱ እናያለን ።መጨረሻቸውን ያሳየን
የቀረው ይቆየን
Ethio Journalist
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
Forwarded from ሕግ ቤት
ሰላም እንዴት ናችሁ
~~~~~
በመርህ ደረጃ ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ማንኛውንም አካል መበርበርና መያዝ(መፈተሽ) ክልክል ነው።በልዩነት ግን እጅ ከፍንጅ ወንጀሉን ሰፈፅም፣ወንጀሉ በክስ ወይም በአቤቱታ መልክ ቀርቦ ከ3ት አመት በላይ ሊያስቀጣ እንደሚችል የታወቀ ከሆነ ግን ያለ ትእዛዝ እንደሚቻል ይገልፃል።
.
.
#ጥያቄ*1:--በመንገድ ላይ፣መንግታዊ በሆኑ ወይም ባልሆኑ ተቋማት በመግባት ጊዜ ያለ ፍ/ቤት ትእዛዝ ፍተሻ/ብርበራ ይካሄዳል።ግልፅ ከተቀመጠው የህግ አግባብ እንዴት ይታያል???
.
ጥያቄ 2:--ግለሰቡ በዚህ ጊዜ አልፈተሽም የማለት መብት አለው ወይ??? አልፈተሽም ብሎስ የመመለስ መብት ይኖረዋል ወይ??? እንድህ ከሆነስ የመንቀሳቀስ መብቱ መገደብ ጋር እንዴት ያዩታል????
.
.
.................መልካም ጊዜ ..............