አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.55K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Nib International Bank
Position: Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent


Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Salary: Per the salary scale of the bank & attractive fringe benefits

Application Deadline: 
Apr, 10/2021 (5 days left)

Nib International Bank S.C wishes to invites applicants with the following qualification and work experience.

Position: Attorney
Educational Qualifications:
LLB Degree in Law
Work Experience & Required Skills:
4 years of relevant work experience

Place of Work: Head Office

Salary: Per the salary scale of the bank and attractive fringe benefits

How to apply

Interested applicants should submit their CVs and Non-Returnable supporting documents in person to

NIB International Bank

HRM Department 

Dembel City Center 5th floor OR

Mail to P.O.Box: 2439

Tel: 0115 50 32 88
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
Never be envious of what someone else has.
You don't know the price they paid to get it,
and you don't know ⁿ00ⁿ the price they are paying to keep it.
Concentrate on your good leads...
Be Focused on your goals
‼️

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
Notice
To all Law 5th year students, it is to inform you that the Ethiopian Law Schools Consortium has decided that 2013 academic year exit exam will be provided on July 27-30 /2013 E.C. This is a tentative schedule subject to changes based on change of circumstances.
For those who are waiting for a re-exam, it is decided that a re-exam will not be provided this year due to the time constrain to administrate two exams in the current tight academic calendar of Universities.
Source, #from #Consortium #coordinator
Ato Mesfin.

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
ሰላም የትነበርክ በየቀኑ የምትለጥፍልንን ማስክህን ሳይ ይህንን መረጃ ልልክልህና ለሌሎችም እንድታጋራው ፈለኩ!
---//--
#ካነበብኩት
የፊት ጭንብል

የፊት ጭንብል ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ነው መደረግ ያለበት ። ለረጅም ጊዜ የሚደረግ ከሆነ
1.በደም ውስጥ ያለውን የ ኦክስጅን መጠን ይቀንሳል
2.ወደ ጭንቅላት የሚሄደው የ ኦክስጅን መጠን ይቀንሳል
3.የ ድካም ስሜት ይሰማናል
4.ሊገልም ይችላል
የሚመከረው

1.ለብቻችሁ ስትሆኑ አውልቁት
ብዙ ሰዎች መኪናቸው ውስጥ ac አብርተው ማስክ ያደርጋሉ
ይሄ አለመቀበል ነው ወይስ አለመማር ?
2.እቤት ሲሆኑ አይጠቀሙ
3.በተጨናነቀ ቦታ ወይም ከአንድ ወይም ከአንድ በላይ ሰዎች ጋር የቅርብ ግንኙነት ሲኖር ብቻ አድርጉ
4.እራስዎን አግለው ካሉ የሚጠቀሙበትን ጊዜ ይቀንሱ
በሆስፒታሎች (በለይቶ ማከሚያ ) እየተወሰዱ ያሉ መድሀኒቶች

1.ቪታሚን c 1000
2.ቪታሚን E
3.ለ 10...11 ሰአታት ለ,15ደቂቃዎች የፀሃይ ብርሃን ላይ መቀመጥ
4 እንቁላል መመገብ
5. እረፍት መውሰድ (ከ7..8 ሰአታት መተኛት )
6.1.5 ሊትር ውሃ በየቀኑ መጠጣት
7.ሁሉም ምግቦች ሞቃት መሆን አለባቸው (ቀዝቃዛ አደለም )
በሆስፒታል ውስጥ የሰውነትን የመከላከል አቅም ለማሳደግ እየተደረገ ያለው ይሄ ነው።
# የኮሮና ቫይረስ ph
ከ 5.5....8.5 ድረስ ተለዋዋጭ ነው
ስለዚህም ቫይረሱን ለመግደል ከቫይረሱ አሲድነት በላይ የሆኑ የበለጠ የ አልካላይን ይዘት ያላቸውን ምግቦች መመገብ ነው
ለምሳሌ
አረንጓዴ ሎሚ....9.9 ph
ቢጫ ሎሚ......8.2 ph
አቮካዶ...15.6 ph
ጋሪክ...13.2ph
ማንጎ...8.7ph
ታንግራይን...8.5ph
ፓይን አፕል ....12.7 ph
ወተር ክረስ...22.7ph
ብርትኳን ....9.2ph

የቫይረሱ ምልክቶች
1.የጉሮሮ ማሳከክ(መቁሰል)
2.የጉሮሮ መድረቅ
3.ደረቅ ሳል
4.ከፍተኛ የሆነ ሙቀት
5.ለመተንፈስ መቸገር
6.ለማሽተት መቸገር

እና ሎሚ በሞቀ ውሀ መጠጣት ቫይረሱ ገና ሲጀምር ሳንባ ጋር ሳይደርስ እንዲገለው ይረዳል ።
ይሄንን መረጃ ለራሳችሁ አታስቀሩት
ለቤተሰቦቻችሁ እና ጓደኞቻችሁ አጋሩት።
ጥሩ ጤና እና ረጅም እድሜ እመኝላችኋለሁ።.
በታደለ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
መጋቢት 29/2013 ዓ.ም የወጣ

Heritage Study and Protection Authority
6 ቦታዎች በ0አመት 28 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
#Law
ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://ethiopage.com/jobs/21600/

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
Position: Attorney

Job Time: Full-Time

Job Type: Permanent

Place of Work: Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branch, Ethiopia

Salary: As per the company scale

Posted date: 1 day ago

Application Deadline: Apr, 17/2021 (4 days left)

Aggar MFI is the first Commercial Private Microfinance established in accordance with proclamation No 40/96 and currently, replaced by proclamation No. 626/2009 to serve the "missing middle" to provide credit and saving services in urban and rural areas of the country. thus Agar Microfinance S.C wants to recruit professionals for the following vacant position.

 

Position: Attorney

Req No.: 

1 (One)

Qualification: 

LLB/Diploma in Law

Experience: 

2/6 years of relevant experience

Place of work: 

Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branch

Term of Employment: Permanent

Salary: As per the company scale

How to apply

Interested applicats who meet the above requirement are invited to submit their application letter & CV along with non-returnable credentials within 7 (Seven) working days from this announcement to

Human Resource & Administration Department

Lideta, Balch Dama House 3rd floor, Office No. 302

Tel: 0115 57 95 89

P.O.Box: 319 Code 1250

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
Junior Attorney Job Vacancy in Ethiopia

Posted On: Apr 04, 2021

Deadline Date: Apr 11, 2021

The Deadline for this job has already passed!

Company: Aggar MFI

Job Description

- Required No:- 1

- Place of work:- Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branchs

Job Requirements

- LLB/ College Diploma in Law

- 1/4 Years of relevant experience

How to Apply

The Deadline for this job has already passed!

- Interested applicants who meet the above requirements are invited to submit their application letter & CV along with non returnable credentials Hossana Branch Tell 046-5-553403, Wolkite Branch Tell 0118-308556, Butajira Branch Tell 0461-151481, Woliso Branch Tell 0113-664090. Only competent and potential candidate were call for interance exam/ interview with their respective cellphone.

Share this with your friends

#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
Legal Officer/Attorney at ANSIF Construction


Company: ANSIF Construction

Location: Ethiopia

Job type: Full-Time

Job category: Legal Jobs in Ethiopia

Job Description

ANSIF Construction
Vacancy Announcement

– Required: 1
– Place of Work: Head Office
– Salary: As per the scale of the company

Qualifications/Skills

• Education: Degree in LLB or other related field
• Experience: Minimum 6 years and above relevant work experience on construction company.
Education Level : Law Degree
Experience : 5-10 years


Method of Application

Applicants submit their CV in person with non-returnable recent 2 passport size photograph or through email address:

ansifconstruction@gmail.com

Addis Ababa,
on the road from Ayat Square to Legetaffo
Near to Keber Demena,
in front of Zamra Construction,
Beside Passion Burger.

For further information Tel: 0921-499184 / 0929-932656
Closing Date : 28th April, 2021
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
ሚያዚያ 7/2013 ዓ.ም የወጣ

👉 Private Organization Employee Social Security Agency
13 ቦታዎች በ0አመት 12 ቦታዎች ልምድ ላላቸው

Law, Professions: Development Economics, Banking , Management Information System (MIS) , Information Science , Office Administration , Secretary , Software Engineering , Computer Engineering , Computer Science , Computer Application , Information System , Cooperativ e Management , Material Management , Logistics , Marketing , Sales , Supplies Management , Public Administration , Security Guard , Human Resource Management , Information Technology , Development Management , Business Administration , Business Management , Statistics , Economics , Cooperative Accounting , Auditing , Accounting , Public Finance Management , Management , Finance Management
Deadline: April 29, 2021
Location: Addis Ababa,

ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://ethiopage.com/jobs/21656/

______________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ስያሜውን ወደ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ቀየረ።

አዲሱ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በስራ ላይ ውሏል።

ከዚህ በፊት በስራ ላይ ሲውል የነበረው የብሮድካስት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 533|1999 ተሽሮ ወደ 1238\2013 ተለውጧል።

የኢትዮጵያ ብሮድካሰት ባለስልጣን ስያሜም ወደ "ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን" መለወጡ ተገልጿል።
#በቲክቫህ ኢትዮጵያ
__________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
Patience with family is love,
Patience with others is respect.
Patience with self is confidence and
Patience with Hard work is faith. .............
When chasing your dreams make patience a great wall paper on your mind cause things eventually click for you.............‼️
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
ከአምስት አመት በፊት በእንጀራ እናቷ ተገደለች የተባለችው ግለሰብ በህይወት ተገኘች

ሚያዚያ 09 ቀን 2013 (ኢዜአ) በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ ከአምስት ዓመት በፊት በእንጀራ እናቷ ተገደለች የተባለችው ግለሰብ በህይወት መገኘቷ ታወቀ።

ግለሰቧ መሞቷ በሀሰተኛ ምስክሮች ተረጋግጦ የእንጀራ እናቷ የ20 ዓመት እስር ቅጣት ተጥሎባቸው ነበር።

ሞታለች የተባለችው ግለሰብ እና ከሳሽ የነበሩት በቁጥጥር ስር ውለዋል።

የዞኑ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኮማንደር ደበበ መኩሪያ ለኢዜአ እንዳሉት፤ በተደራጀ የሃሰተኛ ምስክሮች የሚፈፀሙ ወንጀሎች የማህበረሰቡን መልካም እሴቶች የሚሸረሽሩ ናቸው።

በሃሰተኛ ምስክሮች በደል ከደረሰባቸው ግለሰቦች መካከልም በሞጃና ወደራ ወረዳ ሰላ ድንጋይ ከተማ ነዋሪ ጉዳይ አንዱ እንደሆነ አስረድተዋል።

ግለሰቧ የእንጀራ ልጃቸውን ገድለዋል በሚል የሰሜን ሸዋ ዞን ዐቃቤ ህግ የወንጀል መዝገብ ቁጥር 134/2008 ክስ ተመስርቶባቸው ሲከራከሩ መቆየታቸውን ኮማንደር ደበበ አስታውሰዋል።

የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረበውን ወንጀል በመመርመር ምስክር በማሰማት ጥፋተኛ ናት ብሎ በ20 ዓመት ጽኑ እስራትና በአምስት ዓመት ከማንኛውም ማህበራዊ ግንኙነት እንዲገለሉ ውሳኔ ማስተላለፉን ጠቅሰዋል።

በተሰጠው ውሳኔ መሰረትም ግለሰቧ አምስት ዓመት ከሁለት ወራት ያህል በማረሚያ ቤት በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።

ሆኖም ሞተች ተብላ በሃሰተኛ ምስክሮች የተረጋገጠላት ግለሰብ ከሌላ አካባቢ በህይወት ቆይታ በቅርብ ጊዜ ወደ ትውልድ አካባቢ መምጣቷን ማወቅ እንደተቻለ ኮማንደር ደበበ አብራርተዋል።

ሞተች ተብላ ጥፋተኛ ያልሆነችን ግለሰብ እንደጥፋተኛ ተቆጥራ ማረሚያ ቤት እንድትወርድ ያደገችው ግለሰብ ማንነቷ በአካባቢው ማህብረተሰብ እንደተረጋገጠ ገልጸዋል።

“በሃሰተኛ ምስክሮች እና በምርመራ መላላት የማህበረሰቡን መልካም እሴቶች ከማጠልሸቱም በላይ በመንግስት ሀብት ያለአግባብ የሚያባክኑ በመሆናቸው ሃሰተኛ ከሳሾችና ምስክሮች መንግስት ጠበቅ ያለ እርምጃ ሊወስድ ይገባል” ብለዋል።

ግለሰቧ በአማራ ክልል የተሻሻለው የይቅርታ አሰጣጥ መወሰኛ መመሪያ ቁጥር 30/2010 መሰረት ጉዳያቸውን ለይቅርታ ቦርዱ በማቅረብ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት ተፈጻሚ እንደሚሆን ኮማንደር ደበበ አስረድተዋል።

ተበዳይዋ ግለሰብ በበኩላቸው በወቅቱ ጉዳዩን ሀሰት እንደሆነ ለመከራከር ብሞክሩም በፍትህ መዛባት ምክንያት ያለ ጥፋታቸው ለእስር እንደተዳረጉ ገልጸዋል።

ሞታለች የተባለችው ልጅ በህይወት መገኘቷ በመረጋገጡም በአፋጣኝ ከእስር እንዲለቀቁና ለደረሰባቸው በደልም ካሳ እንዲከፈላቸው ጠይቀዋል።

ሃሰተኛ ምስክሮችና ከሳሾች በፈፀሙት ወንጀል በህግ እንዲጠየቁ መደረግ እንዳለበትም አስገንዝበዋል።
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
#Never 🔴Give up‼️‼️
#law #Societies
@lawsocieties
When things go wrong as they sometimes will,
When the road you're trudging seems all uphill,
When the funds are low and the debts are high,
And you want to smile, but you have to sigh,
When care is pressing you down a bit -
Rest if you must, but don't Quit.

Life is strange with its twists and turns,
As every one of us sometimes learns,
And many a fellow turns about,
When he might have won had he struck it out.
Don't give up though the pace seems slow -
You may succeed with another Blow.
#law #Societies
@lawsocieties

Often the goal is nearer than It seems to a fair and faltering man,
Often the struggler has given up,
When he might have captured the victor's cup.
And he learned too late when night came down,
How close he was to the Golden Crown.

Success is failure turned inside out -
The silver tint of the clouds of doubt,
And you never can tell how close you are,
It may be never when it seems afar,
So stick to the fight when you're hardest hit -
It's when things seem worst that you mustn't quit.
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies

🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties

https://t.me/lawsocieties
ማሳሰቢያ አለ_ህግ #law #societies
ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን።
ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል።
1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ
2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
3. Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties

@lawsocieties
አለሕግAleHig ️
ማሳሰቢያ ከ አለ_ህግ #law #societies ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል። #የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን። ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል። 1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ 2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ…
ማስታወቂያ ከ አለ_ህግ #law #societies
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።

#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣

የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?



ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties

@lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ማስታወቂያ ከ አለ_ህግ #law #societies
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።

#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣

የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?



ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties

@lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (TransparencyE TE)
"መኖር ማለት አለመሞት ከሆነ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው።
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣
ለዓላማ መቆም፣
ህሊናን አለመዘንጋት፣
ፍርድን አለማጓደል፣
ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?" ዶክተር #ምህረት_ደበበ
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
#law #societies @lawsocieties