Nib International Bank
Position: Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Per the salary scale of the bank & attractive fringe benefits
Application Deadline:
Apr, 10/2021 (5 days left)
Nib International Bank S.C wishes to invites applicants with the following qualification and work experience.
Position: Attorney
Educational Qualifications:
LLB Degree in Law
Work Experience & Required Skills:
4 years of relevant work experience
Place of Work: Head Office
Salary: Per the salary scale of the bank and attractive fringe benefits
How to apply
Interested applicants should submit their CVs and Non-Returnable supporting documents in person to
NIB International Bank
HRM Department
Dembel City Center 5th floor OR
Mail to P.O.Box: 2439
Tel: 0115 50 32 88
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Position: Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Per the salary scale of the bank & attractive fringe benefits
Application Deadline:
Apr, 10/2021 (5 days left)
Nib International Bank S.C wishes to invites applicants with the following qualification and work experience.
Position: Attorney
Educational Qualifications:
LLB Degree in Law
Work Experience & Required Skills:
4 years of relevant work experience
Place of Work: Head Office
Salary: Per the salary scale of the bank and attractive fringe benefits
How to apply
Interested applicants should submit their CVs and Non-Returnable supporting documents in person to
NIB International Bank
HRM Department
Dembel City Center 5th floor OR
Mail to P.O.Box: 2439
Tel: 0115 50 32 88
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Never be envious of what someone else has.
You don't know the price they paid to get it,
and you don't know ⁿ00ⁿ the price they are paying to keep it.
Concentrate on your good leads...
Be Focused on your goals‼️
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
You don't know the price they paid to get it,
and you don't know ⁿ00ⁿ the price they are paying to keep it.
Concentrate on your good leads...
Be Focused on your goals‼️
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Notice
To all Law 5th year students, it is to inform you that the Ethiopian Law Schools Consortium has decided that 2013 academic year exit exam will be provided on July 27-30 /2013 E.C. This is a tentative schedule subject to changes based on change of circumstances.
For those who are waiting for a re-exam, it is decided that a re-exam will not be provided this year due to the time constrain to administrate two exams in the current tight academic calendar of Universities.
Source, #from #Consortium #coordinator
Ato Mesfin.
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
To all Law 5th year students, it is to inform you that the Ethiopian Law Schools Consortium has decided that 2013 academic year exit exam will be provided on July 27-30 /2013 E.C. This is a tentative schedule subject to changes based on change of circumstances.
For those who are waiting for a re-exam, it is decided that a re-exam will not be provided this year due to the time constrain to administrate two exams in the current tight academic calendar of Universities.
Source, #from #Consortium #coordinator
Ato Mesfin.
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሰላም የትነበርክ በየቀኑ የምትለጥፍልንን ማስክህን ሳይ ይህንን መረጃ ልልክልህና ለሌሎችም እንድታጋራው ፈለኩ!
---//--
#ካነበብኩት
የፊት ጭንብል
የፊት ጭንብል ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ነው መደረግ ያለበት ። ለረጅም ጊዜ የሚደረግ ከሆነ
1.በደም ውስጥ ያለውን የ ኦክስጅን መጠን ይቀንሳል
2.ወደ ጭንቅላት የሚሄደው የ ኦክስጅን መጠን ይቀንሳል
3.የ ድካም ስሜት ይሰማናል
4.ሊገልም ይችላል
የሚመከረው
1.ለብቻችሁ ስትሆኑ አውልቁት
ብዙ ሰዎች መኪናቸው ውስጥ ac አብርተው ማስክ ያደርጋሉ
ይሄ አለመቀበል ነው ወይስ አለመማር ?
2.እቤት ሲሆኑ አይጠቀሙ
3.በተጨናነቀ ቦታ ወይም ከአንድ ወይም ከአንድ በላይ ሰዎች ጋር የቅርብ ግንኙነት ሲኖር ብቻ አድርጉ
4.እራስዎን አግለው ካሉ የሚጠቀሙበትን ጊዜ ይቀንሱ
በሆስፒታሎች (በለይቶ ማከሚያ ) እየተወሰዱ ያሉ መድሀኒቶች
1.ቪታሚን c 1000
2.ቪታሚን E
3.ለ 10...11 ሰአታት ለ,15ደቂቃዎች የፀሃይ ብርሃን ላይ መቀመጥ
4 እንቁላል መመገብ
5. እረፍት መውሰድ (ከ7..8 ሰአታት መተኛት )
6.1.5 ሊትር ውሃ በየቀኑ መጠጣት
7.ሁሉም ምግቦች ሞቃት መሆን አለባቸው (ቀዝቃዛ አደለም )
በሆስፒታል ውስጥ የሰውነትን የመከላከል አቅም ለማሳደግ እየተደረገ ያለው ይሄ ነው።
# የኮሮና ቫይረስ ph
ከ 5.5....8.5 ድረስ ተለዋዋጭ ነው
ስለዚህም ቫይረሱን ለመግደል ከቫይረሱ አሲድነት በላይ የሆኑ የበለጠ የ አልካላይን ይዘት ያላቸውን ምግቦች መመገብ ነው
ለምሳሌ
አረንጓዴ ሎሚ....9.9 ph
ቢጫ ሎሚ......8.2 ph
አቮካዶ...15.6 ph
ጋሪክ...13.2ph
ማንጎ...8.7ph
ታንግራይን...8.5ph
ፓይን አፕል ....12.7 ph
ወተር ክረስ...22.7ph
ብርትኳን ....9.2ph
የቫይረሱ ምልክቶች
1.የጉሮሮ ማሳከክ(መቁሰል)
2.የጉሮሮ መድረቅ
3.ደረቅ ሳል
4.ከፍተኛ የሆነ ሙቀት
5.ለመተንፈስ መቸገር
6.ለማሽተት መቸገር
እና ሎሚ በሞቀ ውሀ መጠጣት ቫይረሱ ገና ሲጀምር ሳንባ ጋር ሳይደርስ እንዲገለው ይረዳል ።
ይሄንን መረጃ ለራሳችሁ አታስቀሩት
ለቤተሰቦቻችሁ እና ጓደኞቻችሁ አጋሩት።
ጥሩ ጤና እና ረጅም እድሜ እመኝላችኋለሁ።.
በታደለ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
---//--
#ካነበብኩት
የፊት ጭንብል
የፊት ጭንብል ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ነው መደረግ ያለበት ። ለረጅም ጊዜ የሚደረግ ከሆነ
1.በደም ውስጥ ያለውን የ ኦክስጅን መጠን ይቀንሳል
2.ወደ ጭንቅላት የሚሄደው የ ኦክስጅን መጠን ይቀንሳል
3.የ ድካም ስሜት ይሰማናል
4.ሊገልም ይችላል
የሚመከረው
1.ለብቻችሁ ስትሆኑ አውልቁት
ብዙ ሰዎች መኪናቸው ውስጥ ac አብርተው ማስክ ያደርጋሉ
ይሄ አለመቀበል ነው ወይስ አለመማር ?
2.እቤት ሲሆኑ አይጠቀሙ
3.በተጨናነቀ ቦታ ወይም ከአንድ ወይም ከአንድ በላይ ሰዎች ጋር የቅርብ ግንኙነት ሲኖር ብቻ አድርጉ
4.እራስዎን አግለው ካሉ የሚጠቀሙበትን ጊዜ ይቀንሱ
በሆስፒታሎች (በለይቶ ማከሚያ ) እየተወሰዱ ያሉ መድሀኒቶች
1.ቪታሚን c 1000
2.ቪታሚን E
3.ለ 10...11 ሰአታት ለ,15ደቂቃዎች የፀሃይ ብርሃን ላይ መቀመጥ
4 እንቁላል መመገብ
5. እረፍት መውሰድ (ከ7..8 ሰአታት መተኛት )
6.1.5 ሊትር ውሃ በየቀኑ መጠጣት
7.ሁሉም ምግቦች ሞቃት መሆን አለባቸው (ቀዝቃዛ አደለም )
በሆስፒታል ውስጥ የሰውነትን የመከላከል አቅም ለማሳደግ እየተደረገ ያለው ይሄ ነው።
# የኮሮና ቫይረስ ph
ከ 5.5....8.5 ድረስ ተለዋዋጭ ነው
ስለዚህም ቫይረሱን ለመግደል ከቫይረሱ አሲድነት በላይ የሆኑ የበለጠ የ አልካላይን ይዘት ያላቸውን ምግቦች መመገብ ነው
ለምሳሌ
አረንጓዴ ሎሚ....9.9 ph
ቢጫ ሎሚ......8.2 ph
አቮካዶ...15.6 ph
ጋሪክ...13.2ph
ማንጎ...8.7ph
ታንግራይን...8.5ph
ፓይን አፕል ....12.7 ph
ወተር ክረስ...22.7ph
ብርትኳን ....9.2ph
የቫይረሱ ምልክቶች
1.የጉሮሮ ማሳከክ(መቁሰል)
2.የጉሮሮ መድረቅ
3.ደረቅ ሳል
4.ከፍተኛ የሆነ ሙቀት
5.ለመተንፈስ መቸገር
6.ለማሽተት መቸገር
እና ሎሚ በሞቀ ውሀ መጠጣት ቫይረሱ ገና ሲጀምር ሳንባ ጋር ሳይደርስ እንዲገለው ይረዳል ።
ይሄንን መረጃ ለራሳችሁ አታስቀሩት
ለቤተሰቦቻችሁ እና ጓደኞቻችሁ አጋሩት።
ጥሩ ጤና እና ረጅም እድሜ እመኝላችኋለሁ።.
በታደለ
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መጋቢት 29/2013 ዓ.ም የወጣ
✅ Heritage Study and Protection Authority
6 ቦታዎች በ0አመት 28 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
#Law
ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://ethiopage.com/jobs/21600/
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
✅ Heritage Study and Protection Authority
6 ቦታዎች በ0አመት 28 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
#Law
ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://ethiopage.com/jobs/21600/
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
Position: Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branch, Ethiopia
Salary: As per the company scale
Posted date: 1 day ago
Application Deadline: Apr, 17/2021 (4 days left)
Aggar MFI is the first Commercial Private Microfinance established in accordance with proclamation No 40/96 and currently, replaced by proclamation No. 626/2009 to serve the "missing middle" to provide credit and saving services in urban and rural areas of the country. thus Agar Microfinance S.C wants to recruit professionals for the following vacant position.
Position: Attorney
Req No.:
1 (One)
Qualification:
LLB/Diploma in Law
Experience:
2/6 years of relevant experience
Place of work:
Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branch
Term of Employment: Permanent
Salary: As per the company scale
How to apply
Interested applicats who meet the above requirement are invited to submit their application letter & CV along with non-returnable credentials within 7 (Seven) working days from this announcement to
Human Resource & Administration Department
Lideta, Balch Dama House 3rd floor, Office No. 302
Tel: 0115 57 95 89
P.O.Box: 319 Code 1250
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branch, Ethiopia
Salary: As per the company scale
Posted date: 1 day ago
Application Deadline: Apr, 17/2021 (4 days left)
Aggar MFI is the first Commercial Private Microfinance established in accordance with proclamation No 40/96 and currently, replaced by proclamation No. 626/2009 to serve the "missing middle" to provide credit and saving services in urban and rural areas of the country. thus Agar Microfinance S.C wants to recruit professionals for the following vacant position.
Position: Attorney
Req No.:
1 (One)
Qualification:
LLB/Diploma in Law
Experience:
2/6 years of relevant experience
Place of work:
Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branch
Term of Employment: Permanent
Salary: As per the company scale
How to apply
Interested applicats who meet the above requirement are invited to submit their application letter & CV along with non-returnable credentials within 7 (Seven) working days from this announcement to
Human Resource & Administration Department
Lideta, Balch Dama House 3rd floor, Office No. 302
Tel: 0115 57 95 89
P.O.Box: 319 Code 1250
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Junior Attorney Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: Apr 04, 2021
Deadline Date: Apr 11, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: Aggar MFI
Job Description
- Required No:- 1
- Place of work:- Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branchs
Job Requirements
- LLB/ College Diploma in Law
- 1/4 Years of relevant experience
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
- Interested applicants who meet the above requirements are invited to submit their application letter & CV along with non returnable credentials Hossana Branch Tell 046-5-553403, Wolkite Branch Tell 0118-308556, Butajira Branch Tell 0461-151481, Woliso Branch Tell 0113-664090. Only competent and potential candidate were call for interance exam/ interview with their respective cellphone.
Share this with your friends
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Posted On: Apr 04, 2021
Deadline Date: Apr 11, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: Aggar MFI
Job Description
- Required No:- 1
- Place of work:- Hossana or Wolkite or Butajira or Woliso Branchs
Job Requirements
- LLB/ College Diploma in Law
- 1/4 Years of relevant experience
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
- Interested applicants who meet the above requirements are invited to submit their application letter & CV along with non returnable credentials Hossana Branch Tell 046-5-553403, Wolkite Branch Tell 0118-308556, Butajira Branch Tell 0461-151481, Woliso Branch Tell 0113-664090. Only competent and potential candidate were call for interance exam/ interview with their respective cellphone.
Share this with your friends
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Officer/Attorney at ANSIF Construction
Company: ANSIF Construction
Location: Ethiopia
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
ANSIF Construction
Vacancy Announcement
– Required: 1
– Place of Work: Head Office
– Salary: As per the scale of the company
Qualifications/Skills
• Education: Degree in LLB or other related field
• Experience: Minimum 6 years and above relevant work experience on construction company.
Education Level : Law Degree
Experience : 5-10 years
Method of Application
Applicants submit their CV in person with non-returnable recent 2 passport size photograph or through email address:
ansifconstruction@gmail.com
Addis Ababa,
on the road from Ayat Square to Legetaffo
Near to Keber Demena,
in front of Zamra Construction,
Beside Passion Burger.
For further information Tel: 0921-499184 / 0929-932656
Closing Date : 28th April, 2021
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Company: ANSIF Construction
Location: Ethiopia
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
ANSIF Construction
Vacancy Announcement
– Required: 1
– Place of Work: Head Office
– Salary: As per the scale of the company
Qualifications/Skills
• Education: Degree in LLB or other related field
• Experience: Minimum 6 years and above relevant work experience on construction company.
Education Level : Law Degree
Experience : 5-10 years
Method of Application
Applicants submit their CV in person with non-returnable recent 2 passport size photograph or through email address:
ansifconstruction@gmail.com
Addis Ababa,
on the road from Ayat Square to Legetaffo
Near to Keber Demena,
in front of Zamra Construction,
Beside Passion Burger.
For further information Tel: 0921-499184 / 0929-932656
Closing Date : 28th April, 2021
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሚያዚያ 7/2013 ዓ.ም የወጣ
👉 Private Organization Employee Social Security Agency
13 ቦታዎች በ0አመት 12 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Law, Professions: Development Economics, Banking , Management Information System (MIS) , Information Science , Office Administration , Secretary , Software Engineering , Computer Engineering , Computer Science , Computer Application , Information System , Cooperativ e Management , Material Management , Logistics , Marketing , Sales , Supplies Management , Public Administration , Security Guard , Human Resource Management , Information Technology , Development Management , Business Administration , Business Management , Statistics , Economics , Cooperative Accounting , Auditing , Accounting , Public Finance Management , Management , Finance Management
Deadline: April 29, 2021
Location: Addis Ababa,
ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://ethiopage.com/jobs/21656/
______________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👉 Private Organization Employee Social Security Agency
13 ቦታዎች በ0አመት 12 ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Law, Professions: Development Economics, Banking , Management Information System (MIS) , Information Science , Office Administration , Secretary , Software Engineering , Computer Engineering , Computer Science , Computer Application , Information System , Cooperativ e Management , Material Management , Logistics , Marketing , Sales , Supplies Management , Public Administration , Security Guard , Human Resource Management , Information Technology , Development Management , Business Administration , Business Management , Statistics , Economics , Cooperative Accounting , Auditing , Accounting , Public Finance Management , Management , Finance Management
Deadline: April 29, 2021
Location: Addis Ababa,
ሙሉ ዝርዝሩን ለመመልከት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇
https://ethiopage.com/jobs/21656/
______________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
frontpage
Jobs from Private Organization Employee Social Security Agency Published on: 2021-04-15
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ስያሜውን ወደ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ቀየረ።
አዲሱ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በስራ ላይ ውሏል።
ከዚህ በፊት በስራ ላይ ሲውል የነበረው የብሮድካስት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 533|1999 ተሽሮ ወደ 1238\2013 ተለውጧል።
የኢትዮጵያ ብሮድካሰት ባለስልጣን ስያሜም ወደ "ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን" መለወጡ ተገልጿል።
#በቲክቫህ ኢትዮጵያ
__________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
አዲሱ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በስራ ላይ ውሏል።
ከዚህ በፊት በስራ ላይ ሲውል የነበረው የብሮድካስት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 533|1999 ተሽሮ ወደ 1238\2013 ተለውጧል።
የኢትዮጵያ ብሮድካሰት ባለስልጣን ስያሜም ወደ "ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን" መለወጡ ተገልጿል።
#በቲክቫህ ኢትዮጵያ
__________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ነፃ የህግ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ግለሰቦች ለማገዝ ዝግጁ እንሁን......‼️
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Patience with family is love,
Patience with others is respect.
Patience with self is confidence and
Patience with Hard work is faith. .............
When chasing your dreams make patience a great wall paper on your mind cause things eventually click for you.............‼️
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Patience with others is respect.
Patience with self is confidence and
Patience with Hard work is faith. .............
When chasing your dreams make patience a great wall paper on your mind cause things eventually click for you.............‼️
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከአምስት አመት በፊት በእንጀራ እናቷ ተገደለች የተባለችው ግለሰብ በህይወት ተገኘች
ሚያዚያ 09 ቀን 2013 (ኢዜአ) በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ ከአምስት ዓመት በፊት በእንጀራ እናቷ ተገደለች የተባለችው ግለሰብ በህይወት መገኘቷ ታወቀ።
ግለሰቧ መሞቷ በሀሰተኛ ምስክሮች ተረጋግጦ የእንጀራ እናቷ የ20 ዓመት እስር ቅጣት ተጥሎባቸው ነበር።
ሞታለች የተባለችው ግለሰብ እና ከሳሽ የነበሩት በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የዞኑ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኮማንደር ደበበ መኩሪያ ለኢዜአ እንዳሉት፤ በተደራጀ የሃሰተኛ ምስክሮች የሚፈፀሙ ወንጀሎች የማህበረሰቡን መልካም እሴቶች የሚሸረሽሩ ናቸው።
በሃሰተኛ ምስክሮች በደል ከደረሰባቸው ግለሰቦች መካከልም በሞጃና ወደራ ወረዳ ሰላ ድንጋይ ከተማ ነዋሪ ጉዳይ አንዱ እንደሆነ አስረድተዋል።
ግለሰቧ የእንጀራ ልጃቸውን ገድለዋል በሚል የሰሜን ሸዋ ዞን ዐቃቤ ህግ የወንጀል መዝገብ ቁጥር 134/2008 ክስ ተመስርቶባቸው ሲከራከሩ መቆየታቸውን ኮማንደር ደበበ አስታውሰዋል።
የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረበውን ወንጀል በመመርመር ምስክር በማሰማት ጥፋተኛ ናት ብሎ በ20 ዓመት ጽኑ እስራትና በአምስት ዓመት ከማንኛውም ማህበራዊ ግንኙነት እንዲገለሉ ውሳኔ ማስተላለፉን ጠቅሰዋል።
በተሰጠው ውሳኔ መሰረትም ግለሰቧ አምስት ዓመት ከሁለት ወራት ያህል በማረሚያ ቤት በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ሆኖም ሞተች ተብላ በሃሰተኛ ምስክሮች የተረጋገጠላት ግለሰብ ከሌላ አካባቢ በህይወት ቆይታ በቅርብ ጊዜ ወደ ትውልድ አካባቢ መምጣቷን ማወቅ እንደተቻለ ኮማንደር ደበበ አብራርተዋል።
ሞተች ተብላ ጥፋተኛ ያልሆነችን ግለሰብ እንደጥፋተኛ ተቆጥራ ማረሚያ ቤት እንድትወርድ ያደገችው ግለሰብ ማንነቷ በአካባቢው ማህብረተሰብ እንደተረጋገጠ ገልጸዋል።
“በሃሰተኛ ምስክሮች እና በምርመራ መላላት የማህበረሰቡን መልካም እሴቶች ከማጠልሸቱም በላይ በመንግስት ሀብት ያለአግባብ የሚያባክኑ በመሆናቸው ሃሰተኛ ከሳሾችና ምስክሮች መንግስት ጠበቅ ያለ እርምጃ ሊወስድ ይገባል” ብለዋል።
ግለሰቧ በአማራ ክልል የተሻሻለው የይቅርታ አሰጣጥ መወሰኛ መመሪያ ቁጥር 30/2010 መሰረት ጉዳያቸውን ለይቅርታ ቦርዱ በማቅረብ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት ተፈጻሚ እንደሚሆን ኮማንደር ደበበ አስረድተዋል።
ተበዳይዋ ግለሰብ በበኩላቸው በወቅቱ ጉዳዩን ሀሰት እንደሆነ ለመከራከር ብሞክሩም በፍትህ መዛባት ምክንያት ያለ ጥፋታቸው ለእስር እንደተዳረጉ ገልጸዋል።
ሞታለች የተባለችው ልጅ በህይወት መገኘቷ በመረጋገጡም በአፋጣኝ ከእስር እንዲለቀቁና ለደረሰባቸው በደልም ካሳ እንዲከፈላቸው ጠይቀዋል።
ሃሰተኛ ምስክሮችና ከሳሾች በፈፀሙት ወንጀል በህግ እንዲጠየቁ መደረግ እንዳለበትም አስገንዝበዋል።
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ሚያዚያ 09 ቀን 2013 (ኢዜአ) በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ ከአምስት ዓመት በፊት በእንጀራ እናቷ ተገደለች የተባለችው ግለሰብ በህይወት መገኘቷ ታወቀ።
ግለሰቧ መሞቷ በሀሰተኛ ምስክሮች ተረጋግጦ የእንጀራ እናቷ የ20 ዓመት እስር ቅጣት ተጥሎባቸው ነበር።
ሞታለች የተባለችው ግለሰብ እና ከሳሽ የነበሩት በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የዞኑ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኮማንደር ደበበ መኩሪያ ለኢዜአ እንዳሉት፤ በተደራጀ የሃሰተኛ ምስክሮች የሚፈፀሙ ወንጀሎች የማህበረሰቡን መልካም እሴቶች የሚሸረሽሩ ናቸው።
በሃሰተኛ ምስክሮች በደል ከደረሰባቸው ግለሰቦች መካከልም በሞጃና ወደራ ወረዳ ሰላ ድንጋይ ከተማ ነዋሪ ጉዳይ አንዱ እንደሆነ አስረድተዋል።
ግለሰቧ የእንጀራ ልጃቸውን ገድለዋል በሚል የሰሜን ሸዋ ዞን ዐቃቤ ህግ የወንጀል መዝገብ ቁጥር 134/2008 ክስ ተመስርቶባቸው ሲከራከሩ መቆየታቸውን ኮማንደር ደበበ አስታውሰዋል።
የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረበውን ወንጀል በመመርመር ምስክር በማሰማት ጥፋተኛ ናት ብሎ በ20 ዓመት ጽኑ እስራትና በአምስት ዓመት ከማንኛውም ማህበራዊ ግንኙነት እንዲገለሉ ውሳኔ ማስተላለፉን ጠቅሰዋል።
በተሰጠው ውሳኔ መሰረትም ግለሰቧ አምስት ዓመት ከሁለት ወራት ያህል በማረሚያ ቤት በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
ሆኖም ሞተች ተብላ በሃሰተኛ ምስክሮች የተረጋገጠላት ግለሰብ ከሌላ አካባቢ በህይወት ቆይታ በቅርብ ጊዜ ወደ ትውልድ አካባቢ መምጣቷን ማወቅ እንደተቻለ ኮማንደር ደበበ አብራርተዋል።
ሞተች ተብላ ጥፋተኛ ያልሆነችን ግለሰብ እንደጥፋተኛ ተቆጥራ ማረሚያ ቤት እንድትወርድ ያደገችው ግለሰብ ማንነቷ በአካባቢው ማህብረተሰብ እንደተረጋገጠ ገልጸዋል።
“በሃሰተኛ ምስክሮች እና በምርመራ መላላት የማህበረሰቡን መልካም እሴቶች ከማጠልሸቱም በላይ በመንግስት ሀብት ያለአግባብ የሚያባክኑ በመሆናቸው ሃሰተኛ ከሳሾችና ምስክሮች መንግስት ጠበቅ ያለ እርምጃ ሊወስድ ይገባል” ብለዋል።
ግለሰቧ በአማራ ክልል የተሻሻለው የይቅርታ አሰጣጥ መወሰኛ መመሪያ ቁጥር 30/2010 መሰረት ጉዳያቸውን ለይቅርታ ቦርዱ በማቅረብ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት ተፈጻሚ እንደሚሆን ኮማንደር ደበበ አስረድተዋል።
ተበዳይዋ ግለሰብ በበኩላቸው በወቅቱ ጉዳዩን ሀሰት እንደሆነ ለመከራከር ብሞክሩም በፍትህ መዛባት ምክንያት ያለ ጥፋታቸው ለእስር እንደተዳረጉ ገልጸዋል።
ሞታለች የተባለችው ልጅ በህይወት መገኘቷ በመረጋገጡም በአፋጣኝ ከእስር እንዲለቀቁና ለደረሰባቸው በደልም ካሳ እንዲከፈላቸው ጠይቀዋል።
ሃሰተኛ ምስክሮችና ከሳሾች በፈፀሙት ወንጀል በህግ እንዲጠየቁ መደረግ እንዳለበትም አስገንዝበዋል።
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Never 🔴Give up‼️‼️
#law #Societies
@lawsocieties
When things go wrong as they sometimes will,
When the road you're trudging seems all uphill,
When the funds are low and the debts are high,
And you want to smile, but you have to sigh,
When care is pressing you down a bit -
Rest if you must, but don't Quit.
Life is strange with its twists and turns,
As every one of us sometimes learns,
And many a fellow turns about,
When he might have won had he struck it out.
Don't give up though the pace seems slow -
You may succeed with another Blow.
#law #Societies
@lawsocieties
Often the goal is nearer than It seems to a fair and faltering man,
Often the struggler has given up,
When he might have captured the victor's cup.
And he learned too late when night came down,
How close he was to the Golden Crown.
Success is failure turned inside out -
The silver tint of the clouds of doubt,
And you never can tell how close you are,
It may be never when it seems afar,
So stick to the fight when you're hardest hit -
It's when things seem worst that you mustn't quit.
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#law #Societies
@lawsocieties
When things go wrong as they sometimes will,
When the road you're trudging seems all uphill,
When the funds are low and the debts are high,
And you want to smile, but you have to sigh,
When care is pressing you down a bit -
Rest if you must, but don't Quit.
Life is strange with its twists and turns,
As every one of us sometimes learns,
And many a fellow turns about,
When he might have won had he struck it out.
Don't give up though the pace seems slow -
You may succeed with another Blow.
#law #Societies
@lawsocieties
Often the goal is nearer than It seems to a fair and faltering man,
Often the struggler has given up,
When he might have captured the victor's cup.
And he learned too late when night came down,
How close he was to the Golden Crown.
Success is failure turned inside out -
The silver tint of the clouds of doubt,
And you never can tell how close you are,
It may be never when it seems afar,
So stick to the fight when you're hardest hit -
It's when things seem worst that you mustn't quit.
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ማሳሰቢያ ከ አለ_ህግ #law #societies
ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን።
ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል።
1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ
2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
3. Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን።
ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል።
1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ
2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
3. Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️
ማሳሰቢያ ከ አለ_ህግ #law #societies ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል። #የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን። ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል። 1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ 2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ…
ማስታወቂያ ከ አለ_ህግ #law #societies
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ማስታወቂያ ከ አለ_ህግ #law #societies
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (TransparencyE TE)
"መኖር ማለት አለመሞት ከሆነ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው።
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣
ለዓላማ መቆም፣
ህሊናን አለመዘንጋት፣
ፍርድን አለማጓደል፣
ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?" ዶክተር #ምህረት_ደበበ
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
#law #societies @lawsocieties
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣
ለዓላማ መቆም፣
ህሊናን አለመዘንጋት፣
ፍርድን አለማጓደል፣
ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?" ዶክተር #ምህረት_ደበበ
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
#law #societies @lawsocieties