የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ስያሜውን ወደ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ቀየረ።
አዲሱ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በስራ ላይ ውሏል።
ከዚህ በፊት በስራ ላይ ሲውል የነበረው የብሮድካስት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 533|1999 ተሽሮ ወደ 1238\2013 ተለውጧል።
የኢትዮጵያ ብሮድካሰት ባለስልጣን ስያሜም ወደ "ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን" መለወጡ ተገልጿል።
#በቲክቫህ ኢትዮጵያ
__________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
አዲሱ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በስራ ላይ ውሏል።
ከዚህ በፊት በስራ ላይ ሲውል የነበረው የብሮድካስት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር 533|1999 ተሽሮ ወደ 1238\2013 ተለውጧል።
የኢትዮጵያ ብሮድካሰት ባለስልጣን ስያሜም ወደ "ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን" መለወጡ ተገልጿል።
#በቲክቫህ ኢትዮጵያ
__________
#Join
#share #ALE
#ሼር #አለ
#law #Societies
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties