ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
እንወያይ...... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
እንወያይ...... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Dear @Berhanuworkie Congratulations.
You are rewarded 50 birr card for your great job sharing our channel for more than 200 peoples.
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
እንወያይ...... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
You are rewarded 50 birr card for your great job sharing our channel for more than 200 peoples.
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
እንወያይ...... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
እንወያይ...... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
እንወያይ...... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር EWLA
የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር በፌደራል ደረጃ በ1987 ዓ.ም በሴት የህግ ባለሙያዎች የተቋቋመ ፤ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገበ ሃገር በቀል የሲቪክ ማህበር ሲሆን ላለፉት ከ25 ዓመታት በላይ የሴቶችን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ መብቶች እንዲታወቁ በማድረግ ሴቶች በሕገ-መንግስቱ እና በሌሎች ሕጎች በተመላከቱ መብቶቻቸዉ እንዲጠቀሙ የሚያግዙ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የማህበሩ ግብ ሴቶች በሁለንተናዊ ዘርፍ እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ እንዲሆኑ አስተዋፅኦ ማድረግ ሲሆን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶችን መከላከልና ለሴቶች ከጥቃት የፀዳ አከባቢን መፍጠር አላማዉ አድርጎ በሶስት ፕሮግራሞቹ ማለትም የህግ ምርምር እና ጥናት፣ የህዝብ ማስተማርና አቅም ግንባታ እንዲሁም ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በመስጠት ይሰራል፡፡ 👍👍👍👇👇👇👇👇👇👇
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር በፌደራል ደረጃ በ1987 ዓ.ም በሴት የህግ ባለሙያዎች የተቋቋመ ፤ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገበ ሃገር በቀል የሲቪክ ማህበር ሲሆን ላለፉት ከ25 ዓመታት በላይ የሴቶችን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ መብቶች እንዲታወቁ በማድረግ ሴቶች በሕገ-መንግስቱ እና በሌሎች ሕጎች በተመላከቱ መብቶቻቸዉ እንዲጠቀሙ የሚያግዙ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የማህበሩ ግብ ሴቶች በሁለንተናዊ ዘርፍ እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ እንዲሆኑ አስተዋፅኦ ማድረግ ሲሆን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶችን መከላከልና ለሴቶች ከጥቃት የፀዳ አከባቢን መፍጠር አላማዉ አድርጎ በሶስት ፕሮግራሞቹ ማለትም የህግ ምርምር እና ጥናት፣ የህዝብ ማስተማርና አቅም ግንባታ እንዲሁም ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በመስጠት ይሰራል፡፡ 👍👍👍👇👇👇👇👇👇👇
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር EWLA
የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር በፌደራል ደረጃ በ1987 ዓ.ም በሴት የህግ ባለሙያዎች የተቋቋመ ፤ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገበ ሃገር በቀል የሲቪክ ማህበር ሲሆን ላለፉት ከ25 ዓመታት በላይ የሴቶችን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ መብቶች እንዲታወቁ በማድረግ ሴቶች በሕገ-መንግስቱ እና በሌሎች ሕጎች በተመላከቱ መብቶቻቸዉ እንዲጠቀሙ የሚያግዙ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የማህበሩ ግብ ሴቶች በሁለንተናዊ ዘርፍ እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ እንዲሆኑ አስተዋፅኦ ማድረግ ሲሆን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶችን መከላከልና ለሴቶች ከጥቃት የፀዳ አከባቢን መፍጠር አላማዉ አድርጎ በሶስት ፕሮግራሞቹ ማለትም የህግ ምርምር እና ጥናት፣ የህዝብ ማስተማርና አቅም ግንባታ እንዲሁም ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በመስጠት ይሰራል፡፡ 👍👍👍👇👇👇👇👇👇👇
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር በፌደራል ደረጃ በ1987 ዓ.ም በሴት የህግ ባለሙያዎች የተቋቋመ ፤ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገበ ሃገር በቀል የሲቪክ ማህበር ሲሆን ላለፉት ከ25 ዓመታት በላይ የሴቶችን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ መብቶች እንዲታወቁ በማድረግ ሴቶች በሕገ-መንግስቱ እና በሌሎች ሕጎች በተመላከቱ መብቶቻቸዉ እንዲጠቀሙ የሚያግዙ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የማህበሩ ግብ ሴቶች በሁለንተናዊ ዘርፍ እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ እንዲሆኑ አስተዋፅኦ ማድረግ ሲሆን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶችን መከላከልና ለሴቶች ከጥቃት የፀዳ አከባቢን መፍጠር አላማዉ አድርጎ በሶስት ፕሮግራሞቹ ማለትም የህግ ምርምር እና ጥናት፣ የህዝብ ማስተማርና አቅም ግንባታ እንዲሁም ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በመስጠት ይሰራል፡፡ 👍👍👍👇👇👇👇👇👇👇
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Addis Ababa City Council#
▪️1 - IT Support Officer III
▪️2 - Documentation Officer
▪️3 - Website Administrator II
▪️4 - 🔴legal drafting specialty✅
▪️5 - 🔴legal drafting specialty✅
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3JICIcx
▪️Deadline - April 05 , 2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
▪️1 - IT Support Officer III
▪️2 - Documentation Officer
▪️3 - Website Administrator II
▪️4 - 🔴legal drafting specialty✅
▪️5 - 🔴legal drafting specialty✅
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3JICIcx
▪️Deadline - April 05 , 2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Legal Aide
National Insurance
Addis Ababa
Full–time
The company is currently undertaking to attract qualified and skilled manpower to the following position. Summary Under the supervision of Manager, Defense Division, Examines legal data for the preparation of statements; obtains and serves court summons; ensures the safety of documents
Educational Background: • College Diploma in Law Work
Experience: • 2 years of relevant experience
No. Required: 1 (One)
Grade: VI Type of Employment: Indefinite Period Salary & Benefits: As per the company's scale and Attractive benefits Work Place: Addis Ababa
for more info... Take a look at the following link.
https://www.geezjobs.com/job-detail/14570/legal-aide?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
National Insurance
Addis Ababa
Full–time
The company is currently undertaking to attract qualified and skilled manpower to the following position. Summary Under the supervision of Manager, Defense Division, Examines legal data for the preparation of statements; obtains and serves court summons; ensures the safety of documents
Educational Background: • College Diploma in Law Work
Experience: • 2 years of relevant experience
No. Required: 1 (One)
Grade: VI Type of Employment: Indefinite Period Salary & Benefits: As per the company's scale and Attractive benefits Work Place: Addis Ababa
for more info... Take a look at the following link.
https://www.geezjobs.com/job-detail/14570/legal-aide?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Geezjobs
Legal Aide job at National Insurance | GeezJobs
View job detail for legal aide job at National Insurance and apply on Geezjobs
Bunna Insurance Job Vacancies 2022
Bunna Insurance S.C wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
Position 2 – Legal Aid
Qualification– Diploma in Law
Experience – 6 years of relevant experience
Place of work – Head Office.
Deadline – April 01/2022
How to Apply
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter 1st floor within 10 working days of this announcement.
Human Resource Management Division
Bunna Insurance S.C
Tel. 011 126 28 61, 011 126 31 46, 011 1 57 60 54 & 011 156 57 78
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Bunna Insurance S.C wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
Position 2 – Legal Aid
Qualification– Diploma in Law
Experience – 6 years of relevant experience
Place of work – Head Office.
Deadline – April 01/2022
How to Apply
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter 1st floor within 10 working days of this announcement.
Human Resource Management Division
Bunna Insurance S.C
Tel. 011 126 28 61, 011 126 31 46, 011 1 57 60 54 & 011 156 57 78
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
NICE Insurance Job Vacancies 2022
National Insurance Company of Ethiopia invites qualified applicants for the following job positions in the insurance industry.
NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business. Its Head office is in Addis Ababa, Ethiopia, and operates through 40 Branch offices and 5 licensed Contact Offices located in Addis Ababa and different parts of the country. It started business transaction in October 1994.
Position 1: Legal Aide
Educational – College Diploma in Law
Experience – 2 years of relevant experience
Required no – One
Grade: VI
Type of Employment: Indefinite Period
Salary & Benefits: As per the company’s scale and Attractive benefits
Work Place: Addis Ababa
Deadline: April 01, 2022
How to Apply:
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 5 working days from the date of this announcement to National Insurance Company of Ethiopia (NICE) Human Resource and General Service Department Director Office 5th floor, ZEFCO Building, Debrezeyit Road, In front of Lancha Train Station, Addis Ababa OR
Email Address: hr_gs@niceinsurance-et.com (for email applicant, all credentials must send in one pdf format is mandatory)
Tel: +251 114 70 39 45
Address : Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 66 1129
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box: 12645 Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
National Insurance Company of Ethiopia invites qualified applicants for the following job positions in the insurance industry.
NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business. Its Head office is in Addis Ababa, Ethiopia, and operates through 40 Branch offices and 5 licensed Contact Offices located in Addis Ababa and different parts of the country. It started business transaction in October 1994.
Position 1: Legal Aide
Educational – College Diploma in Law
Experience – 2 years of relevant experience
Required no – One
Grade: VI
Type of Employment: Indefinite Period
Salary & Benefits: As per the company’s scale and Attractive benefits
Work Place: Addis Ababa
Deadline: April 01, 2022
How to Apply:
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 5 working days from the date of this announcement to National Insurance Company of Ethiopia (NICE) Human Resource and General Service Department Director Office 5th floor, ZEFCO Building, Debrezeyit Road, In front of Lancha Train Station, Addis Ababa OR
Email Address: hr_gs@niceinsurance-et.com (for email applicant, all credentials must send in one pdf format is mandatory)
Tel: +251 114 70 39 45
Address : Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 66 1129
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box: 12645 Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መንግስት ሰራተኛው የግብር እፎይታ ቢደረግለትስ?
መንግስት ላለፉት ሁለት ዓመታት የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነትን ጫናን ለመቀነስ ከፊስካል ፖሊሲ አማራጮች መካከል ከፍተኛ የሆነ የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎችን እያደረገ ነው።
የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎች ከፍተኛ ቢሊዮኖችን ያሳጣም እንዲሁም ከካዝና ያስወጣ ቢሆንም ዝቅተኛ የገቢ ባለቤት የሆነው የህብረተሰብ ክፍል የኑሮ ውድነት ፈተናው ቋሚ መስሏል።
በቅርቡ የህብረተሰብ ውይይቶች ላይ የኑሮ ውድነት ጫና እና የመንግስት ሰራተኞች ሁኔታዎችን ለመቋቋም እጅጉን እየተፈተኑ እንደሆነ የተለያዩ ቦታዎች ግን ተመሳሳይ እይታዎች ነበሩ።
ድጎማ እና የቀረጥ እፎይታ ጊዚያዊ አሰራር መሆኑ ከታመነበት የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ጊዚያዊ ችግሮችን ለማለፍ ሊያግዘው ይችላል።
የመንግስት ሰራተኛው በቁጥር ብዙ አይደለም! በተለምዶ የመንግስት ሰራተኛው ላይ የሚደረግ የፊሲካል ፖሊሲ ማሻሻያዎች ገበያውን እና ማክሮ ኢኮኖሚውን እንደሚያናጋው የሚቀርበው መከራከሪያ ሙሉ ለመሉ አሳማኝ አይደለም።
የመንግስት የተረጋጋ እና የማይቆራረጥ የገቢ ምንጮቹ መካከል ከመንግስት ሰራተኛው የሚሰበሰበው ግብር አንዱ እንደሆነ ቢታወቅም መሰረታዊ የገቢ አሰባሰቡ ከተፈተሸ በገበያው ብዙ ወደ ግብር ስርዓት ያልገባውን ክፍል በመቃኘት የዘርፉን አቅም ማሳደግ ይቻላል።
የግል እና የአክሲዮን ድርጅቶች ለሰራተኞቻቸው የኑሮ ውድነትን መሰረት በማድረግ የክፍያ ማካካሻ አካሄድ የሚከተሉ አሉ! ነገር ግን የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝም (Salary) ሆነ ደሞዝ የሚገዛው (Wages) ላይ መሻሻያ አይታይም።
#ለምሳሌ፦ ኮቪድ የገባ ሰሞን ድርጅቶች የግብር እፎይታ (ከ70 ቢሊየን ብር በላይ አቻ ያለው) እና የቫት ወጪ አጠቃቀም ላይ ማበረታቻ ቀርቦላቸው ነበር።
ለውይይት ያህል ነው! የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ስለሚኖረው አዎንታዊ አልያም አሉታዊ ጉዳይ እናውራበት።
በዋሲሁን በላይ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
መንግስት ላለፉት ሁለት ዓመታት የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነትን ጫናን ለመቀነስ ከፊስካል ፖሊሲ አማራጮች መካከል ከፍተኛ የሆነ የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎችን እያደረገ ነው።
የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎች ከፍተኛ ቢሊዮኖችን ያሳጣም እንዲሁም ከካዝና ያስወጣ ቢሆንም ዝቅተኛ የገቢ ባለቤት የሆነው የህብረተሰብ ክፍል የኑሮ ውድነት ፈተናው ቋሚ መስሏል።
በቅርቡ የህብረተሰብ ውይይቶች ላይ የኑሮ ውድነት ጫና እና የመንግስት ሰራተኞች ሁኔታዎችን ለመቋቋም እጅጉን እየተፈተኑ እንደሆነ የተለያዩ ቦታዎች ግን ተመሳሳይ እይታዎች ነበሩ።
ድጎማ እና የቀረጥ እፎይታ ጊዚያዊ አሰራር መሆኑ ከታመነበት የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ጊዚያዊ ችግሮችን ለማለፍ ሊያግዘው ይችላል።
የመንግስት ሰራተኛው በቁጥር ብዙ አይደለም! በተለምዶ የመንግስት ሰራተኛው ላይ የሚደረግ የፊሲካል ፖሊሲ ማሻሻያዎች ገበያውን እና ማክሮ ኢኮኖሚውን እንደሚያናጋው የሚቀርበው መከራከሪያ ሙሉ ለመሉ አሳማኝ አይደለም።
የመንግስት የተረጋጋ እና የማይቆራረጥ የገቢ ምንጮቹ መካከል ከመንግስት ሰራተኛው የሚሰበሰበው ግብር አንዱ እንደሆነ ቢታወቅም መሰረታዊ የገቢ አሰባሰቡ ከተፈተሸ በገበያው ብዙ ወደ ግብር ስርዓት ያልገባውን ክፍል በመቃኘት የዘርፉን አቅም ማሳደግ ይቻላል።
የግል እና የአክሲዮን ድርጅቶች ለሰራተኞቻቸው የኑሮ ውድነትን መሰረት በማድረግ የክፍያ ማካካሻ አካሄድ የሚከተሉ አሉ! ነገር ግን የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝም (Salary) ሆነ ደሞዝ የሚገዛው (Wages) ላይ መሻሻያ አይታይም።
#ለምሳሌ፦ ኮቪድ የገባ ሰሞን ድርጅቶች የግብር እፎይታ (ከ70 ቢሊየን ብር በላይ አቻ ያለው) እና የቫት ወጪ አጠቃቀም ላይ ማበረታቻ ቀርቦላቸው ነበር።
ለውይይት ያህል ነው! የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ስለሚኖረው አዎንታዊ አልያም አሉታዊ ጉዳይ እናውራበት።
በዋሲሁን በላይ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Claims by tax authorities and pending lawsuits stand between the Chinese company in the process of acquiring Edna Mall and the state-owned commercial bank that foreclosed the property a few months ago. The latest in a growing list of claimants is the Addis Abeba Revenues Bureau whose officials are in a crack to recoup millions of Birr in tax arrears from a property located in a prime location of Addis Abeba. https://addisfortune.news/tax-liabilities-pending.../
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
የአድራሻ ለውጥ ስለማሳወቅ
******
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የዳኝነት አገልግሎት ጀርመን አደባባይ ፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጀርባ እየሰጠ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ከሚያዚያ 3/2014 ዓ.ም ጀምሮ የፍትህ ሚኒስቴር ባስገነባው እና ፍርድ ቤት በጋር በሚጠቀምበት መብራት ኃይል ለቡ ቫልኔሮ ፊት ለፊት በሚገኘው የተሻለ የስራ ከባቢ፣ በቂ የችሎት አዳራሾች፣ የአንድ መስኮት አገልግሎት ለተገልጋዮች ለመስጠት በሚያስችለው ህንጻ ላይ አገልግሎት መስጠት የምንጀምር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ማህበረሰብ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#አለ_ዜና
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
******
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የዳኝነት አገልግሎት ጀርመን አደባባይ ፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጀርባ እየሰጠ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ከሚያዚያ 3/2014 ዓ.ም ጀምሮ የፍትህ ሚኒስቴር ባስገነባው እና ፍርድ ቤት በጋር በሚጠቀምበት መብራት ኃይል ለቡ ቫልኔሮ ፊት ለፊት በሚገኘው የተሻለ የስራ ከባቢ፣ በቂ የችሎት አዳራሾች፣ የአንድ መስኮት አገልግሎት ለተገልጋዮች ለመስጠት በሚያስችለው ህንጻ ላይ አገልግሎት መስጠት የምንጀምር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ማህበረሰብ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#አለ_ዜና
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የማይንቀሳቀስ ንብረት ውሎችን በተመለከተ የሰበር ውሳኔ -
#አለ_ህግ
1. የማይንቀሳቀስ ንብ የሚመለከቱ ውሎች በህግ ፊት የሚፀኑ እንዲሆኑ ሁለት መስፈርቶችን ሟሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የመጀመሪያው መስፈርት ውሉ በፁሁፍ መሆኑ ሲሆን ሁለተኛው ውሉ በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ፊት መከናወኑ
2. የፍ/ብ/ህግ ቁ.1723(1) የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት ፊት እንዲደረግ የሚጠይቀው በተዋዋዮች መካከል በሕግ ፊት የሚፀና ውል እንዲኖር ለማድረግ ነው፡፡
3. የፍ/ ብ/ህ/ቁ/ 2878 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ምዝገባ እንዲከናወን የሚጠይቀው ውሉ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ለማድረግ ነው፡
"ስለ ውሎች በጠቅላላው" ምእራፍ ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ህ/ቁ/ 1723 እና “ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ" ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ ህ/ቁ/ 2878 ድንጋጌዎች መካከል ልዩነት ቢኖርም በመካከላቸው ግልፅ የሆነ ግጭት የሆነ ግጭት የሌለ በመሆኑና የማይንቀሳቀስ ንብረትን ባለቤትነት ለማስተላለፍ ከሌሎች ውሎች የበለጠ ጥንቃቄና ጥበቃ ስለሚሻ አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት የሽያጭ ውልን የአፃፃፍ ፎርም በሚመለከት ገዢ ድንጋጌ መሆን ያለበት የተለየና ጥብቅ መስፈረት የሚያስቀምጠው የፍ/ ብ/ህ /ቁ/ 1723 ነው። የሰመ/ቁ/ 21448 ሚያዚያ 30/1999 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት።
#አለ_ትምህርት
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
1. የማይንቀሳቀስ ንብ የሚመለከቱ ውሎች በህግ ፊት የሚፀኑ እንዲሆኑ ሁለት መስፈርቶችን ሟሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የመጀመሪያው መስፈርት ውሉ በፁሁፍ መሆኑ ሲሆን ሁለተኛው ውሉ በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ፊት መከናወኑ
2. የፍ/ብ/ህግ ቁ.1723(1) የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት ፊት እንዲደረግ የሚጠይቀው በተዋዋዮች መካከል በሕግ ፊት የሚፀና ውል እንዲኖር ለማድረግ ነው፡፡
3. የፍ/ ብ/ህ/ቁ/ 2878 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ምዝገባ እንዲከናወን የሚጠይቀው ውሉ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ለማድረግ ነው፡
"ስለ ውሎች በጠቅላላው" ምእራፍ ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ህ/ቁ/ 1723 እና “ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ" ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ ህ/ቁ/ 2878 ድንጋጌዎች መካከል ልዩነት ቢኖርም በመካከላቸው ግልፅ የሆነ ግጭት የሆነ ግጭት የሌለ በመሆኑና የማይንቀሳቀስ ንብረትን ባለቤትነት ለማስተላለፍ ከሌሎች ውሎች የበለጠ ጥንቃቄና ጥበቃ ስለሚሻ አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት የሽያጭ ውልን የአፃፃፍ ፎርም በሚመለከት ገዢ ድንጋጌ መሆን ያለበት የተለየና ጥብቅ መስፈረት የሚያስቀምጠው የፍ/ ብ/ህ /ቁ/ 1723 ነው። የሰመ/ቁ/ 21448 ሚያዚያ 30/1999 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት።
#አለ_ትምህርት
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የሁከት ይወገድልኝ የሰበር ውሳኔዎች
#አለ_ህግ
1// ሰ/መ/ቁ.80241 ቅጽ 15፣
በፍ/ሕ/ቁ. 1149/1/ መሰረት የሁከት ይወገድልኝ ክስ መቅረብ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው ለክርክሩ መነሻመ በሆነው ነገር በቀጥታ ወይም በጠባቂ ይዞታ ሲኖረው ነው። እንዲሁም የይዞታ ክስ የሚቀርበው ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ንብረት በወቅቱ ለመያዝ ምንም ዓይነት መብት በሌለው ሰው ላይ ስለመሆኑም የድንጋጌው መንፈስ ያስረዳል። የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታ አቅራቢ በማስረጃ ማረጋገጥ ያለበት ንብረቱ በይዞታው ስር የነበረና የሁከት ድርጊት ፈፃሚው ...
የኃይል ተግባር በመጠቀም ወይም በሚስጢር ንብረቱን የወሰደበት መሆኑን ነው፡፡ ሁከት ተፈጥሯል የሚባለው ባለይዞታ የሆነው ሰው በይዞታው ስር በሚገኘው ንብረት እንዳይገለገልበ ሌላ ሰው ጣልቃ ገብቶበት መሰናክል ሲፈጥርበት ወይም ረብሻ ሲፈጥርበት ነው።
2// ሰ/መ/ቁ. 38228 ቅጽ 9 የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ ከሳሹ ማስረዳት ያለበት ባለቤትነት ወይም የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዳለው ሳይሆን ክስ ያቀረበበት ንብረት ህጋዊ ባለይዞታ መሆኑ በሌላ አነጋገር ሁከት የተፈጠረበትን ነገር በእጁ አድርጎ በእውነት ሲያዝበት እንደነበር ነው።
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
#አለ_ህግ
1// ሰ/መ/ቁ.80241 ቅጽ 15፣
በፍ/ሕ/ቁ. 1149/1/ መሰረት የሁከት ይወገድልኝ ክስ መቅረብ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው ለክርክሩ መነሻመ በሆነው ነገር በቀጥታ ወይም በጠባቂ ይዞታ ሲኖረው ነው። እንዲሁም የይዞታ ክስ የሚቀርበው ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ንብረት በወቅቱ ለመያዝ ምንም ዓይነት መብት በሌለው ሰው ላይ ስለመሆኑም የድንጋጌው መንፈስ ያስረዳል። የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታ አቅራቢ በማስረጃ ማረጋገጥ ያለበት ንብረቱ በይዞታው ስር የነበረና የሁከት ድርጊት ፈፃሚው ...
የኃይል ተግባር በመጠቀም ወይም በሚስጢር ንብረቱን የወሰደበት መሆኑን ነው፡፡ ሁከት ተፈጥሯል የሚባለው ባለይዞታ የሆነው ሰው በይዞታው ስር በሚገኘው ንብረት እንዳይገለገልበ ሌላ ሰው ጣልቃ ገብቶበት መሰናክል ሲፈጥርበት ወይም ረብሻ ሲፈጥርበት ነው።
2// ሰ/መ/ቁ. 38228 ቅጽ 9 የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ ከሳሹ ማስረዳት ያለበት ባለቤትነት ወይም የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዳለው ሳይሆን ክስ ያቀረበበት ንብረት ህጋዊ ባለይዞታ መሆኑ በሌላ አነጋገር ሁከት የተፈጠረበትን ነገር በእጁ አድርጎ በእውነት ሲያዝበት እንደነበር ነው።
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መጀመሪያ ራስህን ከእሳት ስታወጣ ከአንተ በኋላ ያለውን ትዉልድ ነፃ ታወጣለህ። አብሬ ልሙት ካልክ ግን አለምን ታጠፋታለህ።
የአመለካከት፣የህይወት ክህሎትና የስኬት መንገድ መጀመሪያ ራስን ለማዳን ከተለመደው አሰራርና አስተሳሰብ ራስን ማዉጣት ነው። የተፈጠርነው በአላማና በምክንያት እንጂ ባጋጣሚ አይደለምና።
ስለዚህ ራስህን ከመጥፎ ልማድ ፣ ከመጥፎ አመለካከት ፣ ከመጥፎ አስተሳሰብ ፣ ከመጥፎ የህይወት ዘይቤ ፣ ከከሳሽነት ፣ ከአማራሪነት፣ ከሰበብ ፣ ከስንፍና ፣ ከዘረኝነት......ነፃ አዉጣ።
ያኔ ታሪክህ ይቀየራል ለብዙዎችም ትተርፋለህ።
መልካም ቀን
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)..................... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የአመለካከት፣የህይወት ክህሎትና የስኬት መንገድ መጀመሪያ ራስን ለማዳን ከተለመደው አሰራርና አስተሳሰብ ራስን ማዉጣት ነው። የተፈጠርነው በአላማና በምክንያት እንጂ ባጋጣሚ አይደለምና።
ስለዚህ ራስህን ከመጥፎ ልማድ ፣ ከመጥፎ አመለካከት ፣ ከመጥፎ አስተሳሰብ ፣ ከመጥፎ የህይወት ዘይቤ ፣ ከከሳሽነት ፣ ከአማራሪነት፣ ከሰበብ ፣ ከስንፍና ፣ ከዘረኝነት......ነፃ አዉጣ።
ያኔ ታሪክህ ይቀየራል ለብዙዎችም ትተርፋለህ።
መልካም ቀን
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)..................... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties