ማስታወቂያ ለ5ኛ አመት የ Exit Exam ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ‼️
ፈተናው ይራዘም እያሉ ከዚህም ከዚያም መረጃወችን የሚያንሸራሽራሩ እና ተፈታኞ ተረጋግተው ለፈተና እራሳቸውን እንዳያዘጋጁ ከንቱ ተስፋ ሰንቀው የቴሌግራም ግሩፕ ከፍተው ተፈታኞችን የሚያደናግሩ እንዳሉ እየገለፅን።
ምንም አዲስ ነገር የሌለ በመሆኑ ተረጋግታችሁ ተዘጋጁ፤
ማንኛውም ጥያቄ እና ብዥታ ቢኖር ትክክለኛ የሚመለከተውን ሰው በመጠየቅ እና የዚሁ ቻናል አካል በሆነው @ALE_lawsocieties ላይ በመጠየቅ ትክክለኛ የሚመለከታቸውን ሰዎች ማግኘት ትችላላችሁ።
ተዋክበው ለሚያዋክቡ እራሳችሁን አታጋልጡ።
ሁሌም በእየ አመቱ እንዲህ አይነት ወከባ በመፍጠር የግል ቴሌግራም ግሩፕ አድማቂ ከማድረግ የዘለለ ምንም መፍጠር እና መቀየር የማይችሉ እና ምንም አይነት ውክልና ሳይኖራቸው በግላቸው ተነሳሽነት የግላቸው አጀንዳ ለመፈፀም petition እናሰባስብ 5th year እንዲሁ ቅሬታ Appeal እና መሰል ማሰሚያ በሚል ይቀሳቀሳሉ።
በጣም የግል ቴሌግራም ግሩፕ አባላት (አድማቂ) እንዲበዙላቸው ከመጓጓታቸው የተነሳ ያልተፈጠረ ያልተለወጠ፤ ያልተወሰነን ምንም በሌለበት አዲስ መረጃ አገኘን እንደገና አሳሳቢ ጉዳይ ምናምን እያሉ የብዙሀኑ ጥያቄ እና ፍላጎት በማስመሰል መረጃ በማሰራጨት
ተማሪዎችን ያዘናጋሉ።
የሚመለከተው የመንግስት ክፍል ለሁሉም አራቱም አቅጣጫ ለሚገኙ የሀገሪቱ ተማሪዎች አስፈላጊውን ጠቃሚ የሚለውን ሁኔታ ከህግ ት/ት ቤቱ ሄዶች እና ዲኖች መረጃ በመሰብሰብ እና በጋራ በመወያያት ማለትም በመጨረሻ ከሁሉም የኒቨርሲቲ ከህግ ት/ት የተውጣጡ ሄዶች እና ዲኖች በኮንሰርቲዬም ስብሰባ የሚወሰን ሲሆን እንድታውቁ እንላለን።
🔴ቅሬታ ጥያቄ ካለ ለህግ ት/ትቤታችሁ ሄድ ወይም ዲን ማቅረብ ነው ስርዓቱ።
🔵አዲስ ነገር ከህግ ት/ትቤታችሁ ሄድ ወይም ዲን መጠየቅ ነው ትክክለኛው።
በተረፈ በዚህ ቻናል የሚለቁቁ መረጃዎችን ተከታተሉ።
ተረጋግታችሁ ተዘጋጁ‼️
via Eta.B. Addis Ababa
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ፈተናው ይራዘም እያሉ ከዚህም ከዚያም መረጃወችን የሚያንሸራሽራሩ እና ተፈታኞ ተረጋግተው ለፈተና እራሳቸውን እንዳያዘጋጁ ከንቱ ተስፋ ሰንቀው የቴሌግራም ግሩፕ ከፍተው ተፈታኞችን የሚያደናግሩ እንዳሉ እየገለፅን።
ምንም አዲስ ነገር የሌለ በመሆኑ ተረጋግታችሁ ተዘጋጁ፤
ማንኛውም ጥያቄ እና ብዥታ ቢኖር ትክክለኛ የሚመለከተውን ሰው በመጠየቅ እና የዚሁ ቻናል አካል በሆነው @ALE_lawsocieties ላይ በመጠየቅ ትክክለኛ የሚመለከታቸውን ሰዎች ማግኘት ትችላላችሁ።
ተዋክበው ለሚያዋክቡ እራሳችሁን አታጋልጡ።
ሁሌም በእየ አመቱ እንዲህ አይነት ወከባ በመፍጠር የግል ቴሌግራም ግሩፕ አድማቂ ከማድረግ የዘለለ ምንም መፍጠር እና መቀየር የማይችሉ እና ምንም አይነት ውክልና ሳይኖራቸው በግላቸው ተነሳሽነት የግላቸው አጀንዳ ለመፈፀም petition እናሰባስብ 5th year እንዲሁ ቅሬታ Appeal እና መሰል ማሰሚያ በሚል ይቀሳቀሳሉ።
በጣም የግል ቴሌግራም ግሩፕ አባላት (አድማቂ) እንዲበዙላቸው ከመጓጓታቸው የተነሳ ያልተፈጠረ ያልተለወጠ፤ ያልተወሰነን ምንም በሌለበት አዲስ መረጃ አገኘን እንደገና አሳሳቢ ጉዳይ ምናምን እያሉ የብዙሀኑ ጥያቄ እና ፍላጎት በማስመሰል መረጃ በማሰራጨት
ተማሪዎችን ያዘናጋሉ።
የሚመለከተው የመንግስት ክፍል ለሁሉም አራቱም አቅጣጫ ለሚገኙ የሀገሪቱ ተማሪዎች አስፈላጊውን ጠቃሚ የሚለውን ሁኔታ ከህግ ት/ት ቤቱ ሄዶች እና ዲኖች መረጃ በመሰብሰብ እና በጋራ በመወያያት ማለትም በመጨረሻ ከሁሉም የኒቨርሲቲ ከህግ ት/ት የተውጣጡ ሄዶች እና ዲኖች በኮንሰርቲዬም ስብሰባ የሚወሰን ሲሆን እንድታውቁ እንላለን።
🔴ቅሬታ ጥያቄ ካለ ለህግ ት/ትቤታችሁ ሄድ ወይም ዲን ማቅረብ ነው ስርዓቱ።
🔵አዲስ ነገር ከህግ ት/ትቤታችሁ ሄድ ወይም ዲን መጠየቅ ነው ትክክለኛው።
በተረፈ በዚህ ቻናል የሚለቁቁ መረጃዎችን ተከታተሉ።
ተረጋግታችሁ ተዘጋጁ‼️
via Eta.B. Addis Ababa
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Babu:
Gys let me tell you one thing there are some student, who don't want to exit, to be extended ena they are confusing us, pleas brothers and sisters don't be confused. We are not sure, exit may extended or may not so please study hard and wait for us.
ስታጠኑ exit እንደማይራዘም አድርጋችሁ አጥኑ or ይራዘማል የሚለው ከአእምሮቹህ አውጡት እና አጥኑ። እኛ የተቻለንን ነው የምናደርገው። Study hard💪💪
Gys let me tell you one thing there are some student, who don't want to exit, to be extended ena they are confusing us, pleas brothers and sisters don't be confused. We are not sure, exit may extended or may not so please study hard and wait for us.
ስታጠኑ exit እንደማይራዘም አድርጋችሁ አጥኑ or ይራዘማል የሚለው ከአእምሮቹህ አውጡት እና አጥኑ። እኛ የተቻለንን ነው የምናደርገው። Study hard💪💪
ስለአዲሱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013፡- አንዳንድ ምልከታዎች
1. የአዋጁ መልካም ጎኖች፡-
1.1. የተለያዩ አዋጆችን አንድ ላይ አጠቃልሎ/consolidated/ ለአጠቃቀም ምቹ ማድረጉ፣
1.2. በፍርድ ሊወሰኑ በሚችሉ ጉዳዮችና በሕገ መንግስታዊ መብቶች ላይ ፍርድ ቤቶች ስልጣን ያላቸው መሆኑን ግልጽ ለማድረግ ጥረት ማድረጉ፣
1.3. ስለመሰረታዊ የሕግ ስህተት አመላካች ሊባሉ የሚችሉ መስፈርቶችን ማስቀመጡ፣
1.4. የክልል ጉዳዮች ወደ ሰበር ችሎቱ ሊመጡ የሚችሉበትን አግባብ/መንገድ/ ለማጥበብ መሞከሩ፣
1.5. የሰበር ችሎት ውሳኔ አስገዳጅነት የሚጀምርበትን ጊዜ ማሳየቱ (ባይታተምም)፣
1.6. የሰበር ችሎት ውሳኔ የሚቀየርበትን ስርዓት የሕግ ማዕቀፍ እንዲኖረው ማድረጉ፣
1.7. የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶችን የስረ ነገር ስልጣን መጨመሩ፣
1.8. የአለም አቀፍ ድርጅቶች በፍትሃ ብሔር ሊከሰሱ የሚችሉበት አግባብ ካለ ክስ ሊቀርብባቸው እንደሚችል የሚያሳይ ድንጋጌ መያዙ፣
1.9. ፍርድ ቤቶቹ በበጀትና በድጋፍ ሰራተኞች አስተዳደር ረገድ ነጻነት እንዲኖራቸው ማስቻሉ፣
1.10. ከዳኝነት አገልግሎት አስጣጥ ጋር በተያያዘ አጋዥ መመሪያዎች ሊወጡ የሚሉበትን አግባብ መደንገጉና እንደ አስማሚ መርና የጉዳዮች ፍስት አስተዳደር ያሉትን አዳዲስ ሀሳቦችን ማካተቱ፣
1.11. ከዳኞች ከችሎት የመነሳትና ከውሳኔዎች/ትዕዛዛት አፈጻጸም ጋር ተያይዞ አስተማሪ ቅጣቶች ሊጣሉ የሚችሉበትን አግባብ የሚያሳዩ ድንጋጌዎችን መያዙ……ወዘተ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
2. የአዋጁ ውስን ድክመቶች
2.1. መግቢያው ላይ ስለአዋጁ ዓላማዎች ሲዘረዝር የፌዴራል ጉዳዮችን ለመለየት ብሎ ያለመጥቀሱ፣(አዋጅ ቁጥር 25/88 ግን ይህንኑ በመግቢያው ላይ ይገለጽና አዲሱ አዋጅ የያዛቸውን ሌሎች ነጥቦችን አይጠቅስም ነበር (ቁንፅል መግቢያ ይዞ ነበር)፣
2.2. የአርትኦት ስራ ግድፈት መኖሩ- የአማርኛም ሆነ የእንግሊዝኛ ፊደላት እና ስርዓተ ነጥብ አጠቃቀም ችግሮች መኖራቸው
ለምሳሌ፡-
o የአማርኛ ስርዓተ ነጥብ የሆነው ነጠላ ሰርዝ በብዙ ቦታዎች ከቃላት እንዲርቅ መደረጉ፣ ባንዳንድ ቦታዎች ደግሞ በነጠላ ሰረዙና በቀጣዩ ቃል ወይም ሐረግ መካከል ክፍተት/ስፔስ/ ሳይኖረው መቅረቱ፣ በቃላት ወይም በሐረጎች መካከልም ስፔስ መኖር ሲገባው መታለፉ፣
o ፌዴራል የሚለው ቃል በብዙ ቦታዎች(ምሳሌ በአንቀጽ 3(1) ፣ አንቀጽ 4 የመጀመሪያው ፓራግራፍ፣ በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 16 ”ዴ“ ከተባለ በኋላ በሌሎች በርካታ ድንጋጌዎች ስር በፊደል ”ደ“ መተካቱ፣ በብዙ አዋጆች የነጋሪት ጋዜጣ ስያሜም ሆነ ተቋማት ስም ሲገለጽ ፌዴራል የሚል እንጂ ፌደራል የሚል ሁኖ አይታይም፣
o አንቀጽ 3 (2) ስር ድንጋጌዎች መባል ሲገባው ደንጋጌወች ተብሎ መታለፉ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 5(1(ደ)) ስር ወሳኝ ኩነት የሚለውን ሐረግ ወደ እንግሊዝኛ ሲተርጉም Critical Event ( ስለወሳኝ ኩነቶች የሚደነግገውን አዋጅ ቁጥር 760/2004 እንኳን ባለማገናዘብ (Vital Events)) ብሎ ማስቀመጡ፣
o በአንዳንድ ድንጋጌዎች ስር ፍርድ ቤቶች የሚለውን ቃል በፍ/ቤቶች መተካቱ (አዋጅ ላይ አሳጥሮ መፃፍ ተገቢነት የሌለው ከመሆኑም በላይ ወጥነት ያለመኖር)፣ ለምሳሌ በአዋጁ አንቀጽ 17(1(ተ))፣ በአንቀጽ 37(1)(2)(4)
o በአዋጁ አንቀጽ 5(1(ደ)) እቁብ የሚለውን ቃል association በሚል መተርጎሙ(እቁብ በፈረንጅ አገር የሚታወቅ አይመስለኝም፣ አገር በቀል ማህበራዊ ተቋም ስለሆነ እንዳለ ቃሉን Equb ብሎ በአዋጁ ማስቀመጥ የማይቻልበት አግባብ አለ ብዬ ስላላስብኩ)፣
o በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ስለሚኖሩ ችሎቶች ሲደነግግ(አንቀጽ 25) የፍትሃ ብሔርና የወንጀል የመጀመሪያ ደረጃ ችሎቶች እንዲሚኖሩት መግለጹ በአዋጁ አንቀጽ 8 ስር ከተደነገገው ጋር የማይጣጣም መሆኑ(ፍርድ ቤቱ በመጀመሪያ ደረጃ ያለው ብቸኛው ስልጣን ከስልጣን ይለይልኝ ጋር የተያያዘ ነው)፡፡ በዚህ ረገድ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ደግሞ በጣም ውስን( እንዲያውም የማይቀርቡበት የበጀት አመትም ነበር) ስለሆነ ለእነዚህ ጉዳዮች ብሎ የመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን ያለውን ችሎት ማደራጀት የሰው ሃይልን ብክነት ያስከትላል፣(ምናልባት ይህ አባባል በአዋጁ እንዲስፍር የተደረገው ከዚህ በፊት የነበረውን አዋጅ በመቅዳት ሂደት በተፈጸመ ስህተት ወይም ስልጣን ይለይልኝ የሚለው ጉዳይ ስላለ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ሊከሰት የሚችለውን ብዥታ ለማስወገድ ሊሆን ይችላል)፣
o በአዋጁ አንቀጽ 23 (1(ሐ)) ስር መጨረሻ ላይ ….13241… የሚለው ቁጥር ያለምክንያት ገብቶ መታተሙ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 4(16) ስር በአማርኛው ቅጅ የማስረጃ ሕግ የሚለው ሐረግ በእንግሊዝኛው ቅጅ Procedure Code በሚል የተተረጎመ ሁኖ መታየቱ፣ በዚሁ ድንጋጌ ስር በእንግሊዝኛው ትርጉም ውስጥ የመጀመሪያው ዐርፍተ ነገር ከአለቀ በኃላ አዲስ በሚጀምረው ዐረፍተ ነገር ውስጥ other የሚለው ቃል በ“ካፒታል” O መጀመር ሲገባው በ”ስሞል“ o መጀመሩ፣ እንዲሁም In addition to የሚለው ቃል አርፍተ ነገሩ ባላለቀበት ሁኔታ I በካፒታል ሌተር መጻፏ፣
o በአንዳንድ አንቀጾች ስር ፊደሉ ”ስ ” መሆን ሲገባው ”ሰ“ ተብሎ መጻፉ(ለምሳሌ በአንቀጽ 19(1( ረ)) ስር ….ሰለተፈጻሚነቱም… በሚለው ቃል ስር ያለው፣ በአንቀጽ 36(2) ስር ….ማሰገባት…. የሚለው ቃል፣በአንቀጽ 47(4) …እሰከ…. ፣ በአንቀጽ 55(2) ስር …ለማሰፈጸም… የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
o በአዋጁ አንቀጽ 53 ስር በአማርኛው ቅጅ …ባለሙያዎች… መባል ሲገባው ….ባለሙያወች… መባሉ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 50 ስር ቴክኖሎጂ መባል ሲገባው ቴክኖሎጅ መባሉ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 26(3) ስር የክልል የሚለው የአማርኛ ቅጅ በእንግሊዝኛው reginal በሚል መተርጎሙ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 25(3) ስር በብዙ ቁጥር አገላለጽ በሚገኙ እያለ ማንኛውም ችሎት ብሎ በነጣለ ማስቀመጡ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 27(2) ስር የአማርኛው ቅጅ የስር ፍርድ ቤት መዝገብን ሰበር ችሎቱ ማስቀረብ እንደሚችል ሲገልጽ መዝገቡን የሚያስቀርበው በራሱ በኩል መሆኑን በሚያስገነዝብ መልኩ ደንግጎ እያለ በእንግሊዝኛው ቅጂ ግን ችሎቱ መዝቡን የሚያስቀርበው በተከራካሪ ወገኖች በኩልም ሊሆን እንሚችል መደንገጉ፣
o በአንዳንድ አንቀጾች የፍርድ ቤቶቹን ስያሜ በእንግሊዝኛ ሲጠቅስ የመጀመሪያ ፊደላትን ካፒታላይዝ ለምሳሌ በትልቅ ፊደላት/capital letters/ Federal High Court ይልና ትንሽ ቆይቶ ደግሞ በትንሽ ፊደላት(Small) federal high court ብሎ ማስቀመጡ(ምንም እንኳን መሰረታዊ ባይሆንም ወጥነት የሌለው የስም አገላለጽ በመሆኑ ተገቢነት የለውም..)፣
o በአዋጁ አንቀጽ 34(5) ስር የአማርኛው ቅጅ ቀናት ማለት ሲገባው ቀን ብሎ ጠቅሶ ካለፈ በኋላ የእንግሊዝኛው ቅጅ days ብሎ መተርጎሙ፣
1. የአዋጁ መልካም ጎኖች፡-
1.1. የተለያዩ አዋጆችን አንድ ላይ አጠቃልሎ/consolidated/ ለአጠቃቀም ምቹ ማድረጉ፣
1.2. በፍርድ ሊወሰኑ በሚችሉ ጉዳዮችና በሕገ መንግስታዊ መብቶች ላይ ፍርድ ቤቶች ስልጣን ያላቸው መሆኑን ግልጽ ለማድረግ ጥረት ማድረጉ፣
1.3. ስለመሰረታዊ የሕግ ስህተት አመላካች ሊባሉ የሚችሉ መስፈርቶችን ማስቀመጡ፣
1.4. የክልል ጉዳዮች ወደ ሰበር ችሎቱ ሊመጡ የሚችሉበትን አግባብ/መንገድ/ ለማጥበብ መሞከሩ፣
1.5. የሰበር ችሎት ውሳኔ አስገዳጅነት የሚጀምርበትን ጊዜ ማሳየቱ (ባይታተምም)፣
1.6. የሰበር ችሎት ውሳኔ የሚቀየርበትን ስርዓት የሕግ ማዕቀፍ እንዲኖረው ማድረጉ፣
1.7. የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶችን የስረ ነገር ስልጣን መጨመሩ፣
1.8. የአለም አቀፍ ድርጅቶች በፍትሃ ብሔር ሊከሰሱ የሚችሉበት አግባብ ካለ ክስ ሊቀርብባቸው እንደሚችል የሚያሳይ ድንጋጌ መያዙ፣
1.9. ፍርድ ቤቶቹ በበጀትና በድጋፍ ሰራተኞች አስተዳደር ረገድ ነጻነት እንዲኖራቸው ማስቻሉ፣
1.10. ከዳኝነት አገልግሎት አስጣጥ ጋር በተያያዘ አጋዥ መመሪያዎች ሊወጡ የሚሉበትን አግባብ መደንገጉና እንደ አስማሚ መርና የጉዳዮች ፍስት አስተዳደር ያሉትን አዳዲስ ሀሳቦችን ማካተቱ፣
1.11. ከዳኞች ከችሎት የመነሳትና ከውሳኔዎች/ትዕዛዛት አፈጻጸም ጋር ተያይዞ አስተማሪ ቅጣቶች ሊጣሉ የሚችሉበትን አግባብ የሚያሳዩ ድንጋጌዎችን መያዙ……ወዘተ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
2. የአዋጁ ውስን ድክመቶች
2.1. መግቢያው ላይ ስለአዋጁ ዓላማዎች ሲዘረዝር የፌዴራል ጉዳዮችን ለመለየት ብሎ ያለመጥቀሱ፣(አዋጅ ቁጥር 25/88 ግን ይህንኑ በመግቢያው ላይ ይገለጽና አዲሱ አዋጅ የያዛቸውን ሌሎች ነጥቦችን አይጠቅስም ነበር (ቁንፅል መግቢያ ይዞ ነበር)፣
2.2. የአርትኦት ስራ ግድፈት መኖሩ- የአማርኛም ሆነ የእንግሊዝኛ ፊደላት እና ስርዓተ ነጥብ አጠቃቀም ችግሮች መኖራቸው
ለምሳሌ፡-
o የአማርኛ ስርዓተ ነጥብ የሆነው ነጠላ ሰርዝ በብዙ ቦታዎች ከቃላት እንዲርቅ መደረጉ፣ ባንዳንድ ቦታዎች ደግሞ በነጠላ ሰረዙና በቀጣዩ ቃል ወይም ሐረግ መካከል ክፍተት/ስፔስ/ ሳይኖረው መቅረቱ፣ በቃላት ወይም በሐረጎች መካከልም ስፔስ መኖር ሲገባው መታለፉ፣
o ፌዴራል የሚለው ቃል በብዙ ቦታዎች(ምሳሌ በአንቀጽ 3(1) ፣ አንቀጽ 4 የመጀመሪያው ፓራግራፍ፣ በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 16 ”ዴ“ ከተባለ በኋላ በሌሎች በርካታ ድንጋጌዎች ስር በፊደል ”ደ“ መተካቱ፣ በብዙ አዋጆች የነጋሪት ጋዜጣ ስያሜም ሆነ ተቋማት ስም ሲገለጽ ፌዴራል የሚል እንጂ ፌደራል የሚል ሁኖ አይታይም፣
o አንቀጽ 3 (2) ስር ድንጋጌዎች መባል ሲገባው ደንጋጌወች ተብሎ መታለፉ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 5(1(ደ)) ስር ወሳኝ ኩነት የሚለውን ሐረግ ወደ እንግሊዝኛ ሲተርጉም Critical Event ( ስለወሳኝ ኩነቶች የሚደነግገውን አዋጅ ቁጥር 760/2004 እንኳን ባለማገናዘብ (Vital Events)) ብሎ ማስቀመጡ፣
o በአንዳንድ ድንጋጌዎች ስር ፍርድ ቤቶች የሚለውን ቃል በፍ/ቤቶች መተካቱ (አዋጅ ላይ አሳጥሮ መፃፍ ተገቢነት የሌለው ከመሆኑም በላይ ወጥነት ያለመኖር)፣ ለምሳሌ በአዋጁ አንቀጽ 17(1(ተ))፣ በአንቀጽ 37(1)(2)(4)
o በአዋጁ አንቀጽ 5(1(ደ)) እቁብ የሚለውን ቃል association በሚል መተርጎሙ(እቁብ በፈረንጅ አገር የሚታወቅ አይመስለኝም፣ አገር በቀል ማህበራዊ ተቋም ስለሆነ እንዳለ ቃሉን Equb ብሎ በአዋጁ ማስቀመጥ የማይቻልበት አግባብ አለ ብዬ ስላላስብኩ)፣
o በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ስለሚኖሩ ችሎቶች ሲደነግግ(አንቀጽ 25) የፍትሃ ብሔርና የወንጀል የመጀመሪያ ደረጃ ችሎቶች እንዲሚኖሩት መግለጹ በአዋጁ አንቀጽ 8 ስር ከተደነገገው ጋር የማይጣጣም መሆኑ(ፍርድ ቤቱ በመጀመሪያ ደረጃ ያለው ብቸኛው ስልጣን ከስልጣን ይለይልኝ ጋር የተያያዘ ነው)፡፡ በዚህ ረገድ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ደግሞ በጣም ውስን( እንዲያውም የማይቀርቡበት የበጀት አመትም ነበር) ስለሆነ ለእነዚህ ጉዳዮች ብሎ የመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን ያለውን ችሎት ማደራጀት የሰው ሃይልን ብክነት ያስከትላል፣(ምናልባት ይህ አባባል በአዋጁ እንዲስፍር የተደረገው ከዚህ በፊት የነበረውን አዋጅ በመቅዳት ሂደት በተፈጸመ ስህተት ወይም ስልጣን ይለይልኝ የሚለው ጉዳይ ስላለ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ሊከሰት የሚችለውን ብዥታ ለማስወገድ ሊሆን ይችላል)፣
o በአዋጁ አንቀጽ 23 (1(ሐ)) ስር መጨረሻ ላይ ….13241… የሚለው ቁጥር ያለምክንያት ገብቶ መታተሙ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 4(16) ስር በአማርኛው ቅጅ የማስረጃ ሕግ የሚለው ሐረግ በእንግሊዝኛው ቅጅ Procedure Code በሚል የተተረጎመ ሁኖ መታየቱ፣ በዚሁ ድንጋጌ ስር በእንግሊዝኛው ትርጉም ውስጥ የመጀመሪያው ዐርፍተ ነገር ከአለቀ በኃላ አዲስ በሚጀምረው ዐረፍተ ነገር ውስጥ other የሚለው ቃል በ“ካፒታል” O መጀመር ሲገባው በ”ስሞል“ o መጀመሩ፣ እንዲሁም In addition to የሚለው ቃል አርፍተ ነገሩ ባላለቀበት ሁኔታ I በካፒታል ሌተር መጻፏ፣
o በአንዳንድ አንቀጾች ስር ፊደሉ ”ስ ” መሆን ሲገባው ”ሰ“ ተብሎ መጻፉ(ለምሳሌ በአንቀጽ 19(1( ረ)) ስር ….ሰለተፈጻሚነቱም… በሚለው ቃል ስር ያለው፣ በአንቀጽ 36(2) ስር ….ማሰገባት…. የሚለው ቃል፣በአንቀጽ 47(4) …እሰከ…. ፣ በአንቀጽ 55(2) ስር …ለማሰፈጸም… የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
o በአዋጁ አንቀጽ 53 ስር በአማርኛው ቅጅ …ባለሙያዎች… መባል ሲገባው ….ባለሙያወች… መባሉ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 50 ስር ቴክኖሎጂ መባል ሲገባው ቴክኖሎጅ መባሉ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 26(3) ስር የክልል የሚለው የአማርኛ ቅጅ በእንግሊዝኛው reginal በሚል መተርጎሙ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 25(3) ስር በብዙ ቁጥር አገላለጽ በሚገኙ እያለ ማንኛውም ችሎት ብሎ በነጣለ ማስቀመጡ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 27(2) ስር የአማርኛው ቅጅ የስር ፍርድ ቤት መዝገብን ሰበር ችሎቱ ማስቀረብ እንደሚችል ሲገልጽ መዝገቡን የሚያስቀርበው በራሱ በኩል መሆኑን በሚያስገነዝብ መልኩ ደንግጎ እያለ በእንግሊዝኛው ቅጂ ግን ችሎቱ መዝቡን የሚያስቀርበው በተከራካሪ ወገኖች በኩልም ሊሆን እንሚችል መደንገጉ፣
o በአንዳንድ አንቀጾች የፍርድ ቤቶቹን ስያሜ በእንግሊዝኛ ሲጠቅስ የመጀመሪያ ፊደላትን ካፒታላይዝ ለምሳሌ በትልቅ ፊደላት/capital letters/ Federal High Court ይልና ትንሽ ቆይቶ ደግሞ በትንሽ ፊደላት(Small) federal high court ብሎ ማስቀመጡ(ምንም እንኳን መሰረታዊ ባይሆንም ወጥነት የሌለው የስም አገላለጽ በመሆኑ ተገቢነት የለውም..)፣
o በአዋጁ አንቀጽ 34(5) ስር የአማርኛው ቅጅ ቀናት ማለት ሲገባው ቀን ብሎ ጠቅሶ ካለፈ በኋላ የእንግሊዝኛው ቅጅ days ብሎ መተርጎሙ፣
o በአንዳንድ ድንጋጌዎች ስር የአማርኛ ቅጂው ላይ ቁጥር ሲኖር ቁጥሩ በኢትዮጵያ(በግዕዝ) አኃዝ እየተቀመጠ ከሄደ በኋላ በአንዳንድ ድንጋጌዎች ደግሞ በፊደል ብቻ የተቀመጠ ሁኖ መገኘት(ለምሳሌ አንቀጽ 52)፣
o በአዋጁ አንቀጽ 53(3) የአማርኛው እና የእንግሊዝኛው ቅጅ የማይጣጣሙ መመስል፣ የአማርኛው ቅጅ እያንዳንዱ የአማካሪ ምክር ቤቱ አባል በግል ደረጃ ኃላፊነቱን ሲወጣ ስለሚኖረው ግዴታ የሚያውጅ የሚመስል ሲሆን የእንግሊዝኛው ቅጅ ግን አማካሪ ምክር ቤቱ እንደተቋም ያለበትን ግዴታ የሚያሳስብ ይመስላል፣
o በአንቀጽ 35(2) ስር የቅጣቱን መጠን ከ፩ሺህ እስከ፫ሺህ ብሎ አስቀምጦ እያለ እና ይህ አገላለጽ መነሻውንና ጣሪያውን የሚያሳይ ሁኖ እያለ በድጋሚ በአርፍተ ነገር ከአንድ ሺህ ብር ያላነሰ ከሶስት ሺህ ብር ያልበለጠ ማለቱ እንዲሁም ከ፫ሺህ እስከ ፯ሺህ የሚለውንም ከሶስት ሺህ ብር ያላነሰ ከሰባት ሺህ ያልበለጠ ብሎ አላስፈላጊ በሆነ አገላለጽ መጠቀሙ፣ በዚሁ ድንጋጌ ስር በቁጥር የተቀመጠውን መነሻ እና ጣሪያውን በአረፍተ ነገር ሲያስቀምጥም ቅንፍ ከፍቶ የዘጋበት ቃል ትክክለኛ ያለመሆኑ(ቅንፉ ሲዘጋ ያልበለጠ በሚለው ቃል መጨረሻ ላይ ያለመቀመጡ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 26(4) ስር ባለሰባት ዳኞች ሰበር ችሎት የራሱን ውሳኔ ሊያሻሽል እንደሚችል የሚገልጽ ድንጋጌ እያስቀመጠ በድንጋጌው የመጨረሻ አረፍተ ነገር ፊደል… ያ… ቀሪ ተደርጋ ሊሻሻል ይችላል ተብሎ መቀመጡ፣(ሊያሻሽል……. መባል የነበረበት ይመስለኛል).
2.3 አዋጁ ስለሰበር የሕግ ትርጉም አስገዳጅነት የሚገልጽበት አግባብ ለመደበኛ ፍርድ ቤቶች ብቻ እንደሆነ የሚያስመስል መልዕክት የሚያስተላልፍ መሆኑ
በአዋጁ አንቀጽ 10(2) ስር የሰበር ችሎቱ የሚሰጠው የሕግ ትርጉም አስገዳጅነቱ በየትኛውም ደረጃ በሚገኝ የፌዴራልም ሆነ የክልል ፍርድ ቤት እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን በአዋጁ አንቀጽ 2(5) ደግሞ የመጨረሻ ውሳኔ የሚባለው በፍርድ ቤት የተሰጠ ብቻ ያለመሆኑን የሚያስገነዝብ ድንጋጌ ይዟል፡፡ ስለሆነም ሁለቱ ድንጋጌዎች እንዲሁም አንቀጽ 2(4(ሰ)) ድንጋጌ መጣጣም ይገባቸው የነበረ ከመሆኑም በላይ የህግ ትርጉም አስገዳጅ እንዲሆን ከፈለገበት ዓላማና ችሎቱ ሲከተለው ከነበረው፣ አሁንም እየተከተለ ካለው አሰራር አንጻር የሕግ ትርጉሙ ለፍርድ ቤት፣ በሕግ የመዳኘት ስልጣን በተሰጣቸው አካላት፣ ተቋማትና አማራጭ የክርክር መፍቻ ሰጪ አካላት ጭምር አስገዳጅነት እንዲኖረው ግልጽ መደረግ ነበረበት፡፡ ለግልፅነት ብዬ ያነሳሁት እንጂ እነዚህ ተቋማት የሰበር ችሎቱን የህግ ትርጉም ተቀብለው ተግባራዊ ማድረግ አንችልም ማለት ይችላሉ ለማለት አለመሆኑ ይታወቅልኝ፡፡
2.4 መካተት የነበረባቸውን ጉዳዮች የተወ መሆኑ
የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ምዘና ስህተት የሚባለው ምን እንደሆነ ትርጉም ማስቀመጥ ወይም አመላካች ነጥቦችን ጠቅሶ ያለማለፉ፣ በዚህ ረገድ የኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር ተጠቃሽ ነው፡፡
በሰበር ችሎቱ የተሰጠ የህግ ትርጉም ለአንድ ጉዳይ አስገዳጅ ነው የሚባለው በመሰረታዊ ሕግና በፍሬ ነገሮች መካከል መመሳሰል ሲኖረው መሆን ያለመሆኑን ጠቅሶ ያለማለፉ፣
የሰበር ችሎቱ ዳኞች በህግ ትርጉሙ የሚገደዱ መሆን ያለመሆናቸው፣(ምንም እንኳን ዳኞቹ ከሌሎች የጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎቶች የተለዬ ስልጣን የሌላቸው መሆኑ ቢታወቅም ለክርክር በር ይከፈት የነበረ ጉዳይ መሆኑ ይታወቅ ስለነበር መፍትሔ ተበጅቶ ቢታለፍ መልካም ነበር)፣
የሰበር ችሎቱ ውሳኔ ለመቀየር የሚቻልባቸው ምክንያቶች አመላካች በሆነ መንገድ(ለምሳሌ ተቃራኒ ውሳኔ መኖር፣ ሶሺዮ ኢኮኖሚክ ፋክተርስ…) ተጠቅሰው ያለማለፍ፣
ውሳኔውን ለመቀየር ሲያስፈልግ አቋሙ መያዝ ያለበት ከአምስቱ ዳኞች በስንቱ ዳኞች እንደሆነ ተለይቶ መቀመጥ ነበረበት፣ እንዲሁም ተጨማሪ ሁለት ዳኞች ወደ ችሎቱ የሚገቡበት ከሌሎች የሰበር ችሎቶች ውስጥ ነው ወይስ ከይግባኝ ችሎቶች ጭምር የሚለውም(ምንም እንኳን ሁሉም የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ የሚሾመው በተመሳሳይ መመዘኛ ስለሆነና ዳኞችን መመደብ የፍርድ ቤቱ የአስተዳደር ኃላፊነት ቢሆንም ከችሎቱ ልዩ ስልጣን አንጻር ለግልጽኝነት ሲባል ቢቀመጥ መልካም መስሎ ይታያል)፣
በሰበር ችሎቱ የሚደረገውን የጽሑፍ ክርክር ሬ/ጽ/ቤት ማከናወን የሚችል መሆኑ(በአሰራር ያለ ቢሆንም እንዲሁም ወደፊት በጋይድላይን ሊወጣ የሚችል ቢሆንም)
አዋጅ ቁጥር 322/95 አዲስ ክልል ሲፈጠር ስለሚኖረው ህጋዊ ውጤት
o ለምሳሌ በዚህ አዋጅ መሰረት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከተቋቋመባቸው ክልሎች አንዱ የደ/ብ/ብ/ሕ/ብ/ክልላዊ መንግስት አንዱ ሲሆን ከዚህ ክልል ውስጥ የሲዳማ ክልል ተፈጥራል፡፡ ስለሆነም የሲዳማ ክልል የደቡብ ክልል አካል ስለነበር በአዋጅ ቁጥር 322/95 መሰረት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተቋቁሞበታል ሊባል ይችላልን የሚለው ጥያቄ በቀላሉ የሚመለስ ነው ብሎ ማሰብ አይቻልም፡፡
እንዲሁም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተቋቋመባቸው ክልሎች ውስጥ የፌዴራሉን መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስልጣንን በውክልና የሚያዩት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በሚሰጡት ውሳኔ ይግባኙ መቅረብ ያለበት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መሆን ያለመሆኑም በዚህ አዲስ አዋጅ ምላሽ ማግኘት ይገባው ነበር፡፡ ይህ እንዳይሆን የሚከለክል የሰበር ችሎቱ አስገዳጅ ውሳኔ ስላለ፡፡
2.5 ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ የሚያስነሱ ጉዳዮች ያሉበት መሆኑ
አዲሱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ለአዲስ አበባና ለድሬዳዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች በወንጀልም ሆነ በፍትሃ ብሔር ጉዳዮች ስልጣን ሰጥቷል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች በኢ.ፌ.ዲ.ሪፐብሊክ ሕግ መንግስት የተቋቋሙ መሆን ያለመሆኑ አከራካሪ ጥያቄ ከመሆኑም በላይ እነዚህ ፍርድ ቤቶች ከፌዴራል ስርዓት ጽንሰ ሀሳብ አንጻርም ፍርድ ቤቶቹ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር የተያያዙ ጉደዳዮችን ብቻ ለማየት ስልጣን ከሚኖራቸው በስተቀር የፌዴራል ጉዳዮችን እንዲዳኙ የሚደረግበት የሕግ አግባብ ያለ አይመስለኝም፡፡ እንዲሁም ህገ መንግስቱ የሰበር ሰበር እንደሚኖር የሚያሳይ ድንጋጌ ይዞ እያለና ይህ ደግሞ ሕገ መንግስቱ ሲረቀቅ በነበረው ውይይትም በግልጽ ተነስቶ አረቃቂው አቋም ይዞበት ያለፈው ሁኖ እያለ በአዲሱ አዋጅ የክልል ጉዳዮች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚታዩበት መንገድ እጅግ ጠባብ እንዲሆን መደረጉ ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ የሚያስነሳ መስሎ ይታያኛል፡፡ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች በርካታ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ጉዳዮች እንዲመለከቱ እንዲሁም የሰበር ሰበር ስርዓት እድል እጅግ ጠባብ እንዲሆን የተደረገበት አቢይ ምክንያት ግልጽ የሆነ ሕገ መንግስታዊ ድንጋጌ ስላለ ሳይሆን በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ያጋጠመው የመዝገብ ክምችት ይመስለኛል፡፡ የመዝገብ ክምችት ማጋጠም ወደ ፍርድ ቤት የሚመጡትን ጉዳዮች ለመከልከል/ ለመገደብ ወይም የፍርድ ቤቱን ስልጣን ለሌላ አሳልፎ ለመስጠት ህጋዊ ምክንያት ሊሆን አይችልም፡፡
o በአዋጁ አንቀጽ 53(3) የአማርኛው እና የእንግሊዝኛው ቅጅ የማይጣጣሙ መመስል፣ የአማርኛው ቅጅ እያንዳንዱ የአማካሪ ምክር ቤቱ አባል በግል ደረጃ ኃላፊነቱን ሲወጣ ስለሚኖረው ግዴታ የሚያውጅ የሚመስል ሲሆን የእንግሊዝኛው ቅጅ ግን አማካሪ ምክር ቤቱ እንደተቋም ያለበትን ግዴታ የሚያሳስብ ይመስላል፣
o በአንቀጽ 35(2) ስር የቅጣቱን መጠን ከ፩ሺህ እስከ፫ሺህ ብሎ አስቀምጦ እያለ እና ይህ አገላለጽ መነሻውንና ጣሪያውን የሚያሳይ ሁኖ እያለ በድጋሚ በአርፍተ ነገር ከአንድ ሺህ ብር ያላነሰ ከሶስት ሺህ ብር ያልበለጠ ማለቱ እንዲሁም ከ፫ሺህ እስከ ፯ሺህ የሚለውንም ከሶስት ሺህ ብር ያላነሰ ከሰባት ሺህ ያልበለጠ ብሎ አላስፈላጊ በሆነ አገላለጽ መጠቀሙ፣ በዚሁ ድንጋጌ ስር በቁጥር የተቀመጠውን መነሻ እና ጣሪያውን በአረፍተ ነገር ሲያስቀምጥም ቅንፍ ከፍቶ የዘጋበት ቃል ትክክለኛ ያለመሆኑ(ቅንፉ ሲዘጋ ያልበለጠ በሚለው ቃል መጨረሻ ላይ ያለመቀመጡ፣
o በአዋጁ አንቀጽ 26(4) ስር ባለሰባት ዳኞች ሰበር ችሎት የራሱን ውሳኔ ሊያሻሽል እንደሚችል የሚገልጽ ድንጋጌ እያስቀመጠ በድንጋጌው የመጨረሻ አረፍተ ነገር ፊደል… ያ… ቀሪ ተደርጋ ሊሻሻል ይችላል ተብሎ መቀመጡ፣(ሊያሻሽል……. መባል የነበረበት ይመስለኛል).
2.3 አዋጁ ስለሰበር የሕግ ትርጉም አስገዳጅነት የሚገልጽበት አግባብ ለመደበኛ ፍርድ ቤቶች ብቻ እንደሆነ የሚያስመስል መልዕክት የሚያስተላልፍ መሆኑ
በአዋጁ አንቀጽ 10(2) ስር የሰበር ችሎቱ የሚሰጠው የሕግ ትርጉም አስገዳጅነቱ በየትኛውም ደረጃ በሚገኝ የፌዴራልም ሆነ የክልል ፍርድ ቤት እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን በአዋጁ አንቀጽ 2(5) ደግሞ የመጨረሻ ውሳኔ የሚባለው በፍርድ ቤት የተሰጠ ብቻ ያለመሆኑን የሚያስገነዝብ ድንጋጌ ይዟል፡፡ ስለሆነም ሁለቱ ድንጋጌዎች እንዲሁም አንቀጽ 2(4(ሰ)) ድንጋጌ መጣጣም ይገባቸው የነበረ ከመሆኑም በላይ የህግ ትርጉም አስገዳጅ እንዲሆን ከፈለገበት ዓላማና ችሎቱ ሲከተለው ከነበረው፣ አሁንም እየተከተለ ካለው አሰራር አንጻር የሕግ ትርጉሙ ለፍርድ ቤት፣ በሕግ የመዳኘት ስልጣን በተሰጣቸው አካላት፣ ተቋማትና አማራጭ የክርክር መፍቻ ሰጪ አካላት ጭምር አስገዳጅነት እንዲኖረው ግልጽ መደረግ ነበረበት፡፡ ለግልፅነት ብዬ ያነሳሁት እንጂ እነዚህ ተቋማት የሰበር ችሎቱን የህግ ትርጉም ተቀብለው ተግባራዊ ማድረግ አንችልም ማለት ይችላሉ ለማለት አለመሆኑ ይታወቅልኝ፡፡
2.4 መካተት የነበረባቸውን ጉዳዮች የተወ መሆኑ
የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ምዘና ስህተት የሚባለው ምን እንደሆነ ትርጉም ማስቀመጥ ወይም አመላካች ነጥቦችን ጠቅሶ ያለማለፉ፣ በዚህ ረገድ የኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር ተጠቃሽ ነው፡፡
በሰበር ችሎቱ የተሰጠ የህግ ትርጉም ለአንድ ጉዳይ አስገዳጅ ነው የሚባለው በመሰረታዊ ሕግና በፍሬ ነገሮች መካከል መመሳሰል ሲኖረው መሆን ያለመሆኑን ጠቅሶ ያለማለፉ፣
የሰበር ችሎቱ ዳኞች በህግ ትርጉሙ የሚገደዱ መሆን ያለመሆናቸው፣(ምንም እንኳን ዳኞቹ ከሌሎች የጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎቶች የተለዬ ስልጣን የሌላቸው መሆኑ ቢታወቅም ለክርክር በር ይከፈት የነበረ ጉዳይ መሆኑ ይታወቅ ስለነበር መፍትሔ ተበጅቶ ቢታለፍ መልካም ነበር)፣
የሰበር ችሎቱ ውሳኔ ለመቀየር የሚቻልባቸው ምክንያቶች አመላካች በሆነ መንገድ(ለምሳሌ ተቃራኒ ውሳኔ መኖር፣ ሶሺዮ ኢኮኖሚክ ፋክተርስ…) ተጠቅሰው ያለማለፍ፣
ውሳኔውን ለመቀየር ሲያስፈልግ አቋሙ መያዝ ያለበት ከአምስቱ ዳኞች በስንቱ ዳኞች እንደሆነ ተለይቶ መቀመጥ ነበረበት፣ እንዲሁም ተጨማሪ ሁለት ዳኞች ወደ ችሎቱ የሚገቡበት ከሌሎች የሰበር ችሎቶች ውስጥ ነው ወይስ ከይግባኝ ችሎቶች ጭምር የሚለውም(ምንም እንኳን ሁሉም የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ የሚሾመው በተመሳሳይ መመዘኛ ስለሆነና ዳኞችን መመደብ የፍርድ ቤቱ የአስተዳደር ኃላፊነት ቢሆንም ከችሎቱ ልዩ ስልጣን አንጻር ለግልጽኝነት ሲባል ቢቀመጥ መልካም መስሎ ይታያል)፣
በሰበር ችሎቱ የሚደረገውን የጽሑፍ ክርክር ሬ/ጽ/ቤት ማከናወን የሚችል መሆኑ(በአሰራር ያለ ቢሆንም እንዲሁም ወደፊት በጋይድላይን ሊወጣ የሚችል ቢሆንም)
አዋጅ ቁጥር 322/95 አዲስ ክልል ሲፈጠር ስለሚኖረው ህጋዊ ውጤት
o ለምሳሌ በዚህ አዋጅ መሰረት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከተቋቋመባቸው ክልሎች አንዱ የደ/ብ/ብ/ሕ/ብ/ክልላዊ መንግስት አንዱ ሲሆን ከዚህ ክልል ውስጥ የሲዳማ ክልል ተፈጥራል፡፡ ስለሆነም የሲዳማ ክልል የደቡብ ክልል አካል ስለነበር በአዋጅ ቁጥር 322/95 መሰረት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተቋቁሞበታል ሊባል ይችላልን የሚለው ጥያቄ በቀላሉ የሚመለስ ነው ብሎ ማሰብ አይቻልም፡፡
እንዲሁም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተቋቋመባቸው ክልሎች ውስጥ የፌዴራሉን መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስልጣንን በውክልና የሚያዩት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በሚሰጡት ውሳኔ ይግባኙ መቅረብ ያለበት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መሆን ያለመሆኑም በዚህ አዲስ አዋጅ ምላሽ ማግኘት ይገባው ነበር፡፡ ይህ እንዳይሆን የሚከለክል የሰበር ችሎቱ አስገዳጅ ውሳኔ ስላለ፡፡
2.5 ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ የሚያስነሱ ጉዳዮች ያሉበት መሆኑ
አዲሱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ለአዲስ አበባና ለድሬዳዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች በወንጀልም ሆነ በፍትሃ ብሔር ጉዳዮች ስልጣን ሰጥቷል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች በኢ.ፌ.ዲ.ሪፐብሊክ ሕግ መንግስት የተቋቋሙ መሆን ያለመሆኑ አከራካሪ ጥያቄ ከመሆኑም በላይ እነዚህ ፍርድ ቤቶች ከፌዴራል ስርዓት ጽንሰ ሀሳብ አንጻርም ፍርድ ቤቶቹ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር የተያያዙ ጉደዳዮችን ብቻ ለማየት ስልጣን ከሚኖራቸው በስተቀር የፌዴራል ጉዳዮችን እንዲዳኙ የሚደረግበት የሕግ አግባብ ያለ አይመስለኝም፡፡ እንዲሁም ህገ መንግስቱ የሰበር ሰበር እንደሚኖር የሚያሳይ ድንጋጌ ይዞ እያለና ይህ ደግሞ ሕገ መንግስቱ ሲረቀቅ በነበረው ውይይትም በግልጽ ተነስቶ አረቃቂው አቋም ይዞበት ያለፈው ሁኖ እያለ በአዲሱ አዋጅ የክልል ጉዳዮች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚታዩበት መንገድ እጅግ ጠባብ እንዲሆን መደረጉ ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ የሚያስነሳ መስሎ ይታያኛል፡፡ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች በርካታ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ጉዳዮች እንዲመለከቱ እንዲሁም የሰበር ሰበር ስርዓት እድል እጅግ ጠባብ እንዲሆን የተደረገበት አቢይ ምክንያት ግልጽ የሆነ ሕገ መንግስታዊ ድንጋጌ ስላለ ሳይሆን በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ያጋጠመው የመዝገብ ክምችት ይመስለኛል፡፡ የመዝገብ ክምችት ማጋጠም ወደ ፍርድ ቤት የሚመጡትን ጉዳዮች ለመከልከል/ ለመገደብ ወይም የፍርድ ቤቱን ስልጣን ለሌላ አሳልፎ ለመስጠት ህጋዊ ምክንያት ሊሆን አይችልም፡፡
3. ማጠቃለያ
ጠንካራ ፍርድ ቤት ለአንድ አገር ብልፅግና ወሳኝ ሚና አለው፡፡ ጠንካራ ፍርድ ቤት የሚኖረው ደግሞ የፍርድ ቤቱን ነፃነትና ገለልተኝነት የሚያረጋግጥ ጠንካራ የሕግ ማዕቀፍ ሲኖርና የወጣው ህግም በትክክል ሲተገበር መሆኑ ይታመናል፡፡ በእኛ አገር ነጻና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶች እንደሚኖሩ በሕገ መንግስቱ ጭምር የተደነገገ ቢሆንም በህገ መንግስቱ አግባብ የተቋቋሙ ፍርድ ቤቶች ለበርካታ ጊዚያት የተለያዩ አዋጆች ሲወጡላቸው የነበሩ ከመሆኑ ውጪ ነጻና ገለልተኛ ነበሩ ለማለት አያስደፍርም፡፡ ለዚህ ትልቁ ማሳያ ደግሞ ፍርድ ቤቶቹ የራሳቸውን በጀት ማስመደብና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችን የማስተዳደር ስልጣን ያልነበራቸው መሆኑ ነው፡፡ አሁን የወጣው ሕግ ግን እነዚህን ችግሮች አስወግዷል፡፡ ይህም ትልቅ እምርታ ነው፡፡ በዚህም ለፍርድ ቤቶቻችን ነጻነታቸውና ገለልተኝነታቸው ማሳኪያ የሚሆን ትልቁ ሐዲድ ተገንብቶላቸዋል ማለት ይቻላል፡፡ በሐዲዱ መጓዝ እና ወደ መዳረሻው መድረስ ደግሞ የፍርድ ቤቶቹ አመራሮች፣ ዳኞችና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ኃላፊነት ይሆናል፡፡ ከላይ የተጠቀሱት የአዲሱ አዋጅ ችግሮች መሰረታዊ ሊባሉ የማይችሉ ይሆናል፡፡ ነገር ግን አንድ ህግ በአንድ ተቋም መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ታስቦ ሲወጣ ትልልቅ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ማድረግ፣ በአሰራር ሂደት ያጋጠሙትን ችግሮች መቅረፍ እና ረዥም አመታት ሊያሰራ የሚችል/ ዘመን ተሻጋሪ ሁኖ መቀረፅ ያለበት መሆኑ የሚታመን ከመሆኑም በላይ ሕጉን የማርቀቅ ስራም/Drafting Task/ የዘርፉን ጥበብ ባሟላ መልኩ ከአርትኦት፣ ከቋንቋ ትርጉም ግጭትና ከይዘት መጣጣም እና ከሌሎች ተያያዥ ችግሮች የጸዳ እንዲሆን ተገቢው ጥንቃቄ ይጠይቃል፡፡
Via alamaw wele
ጠንካራ ፍርድ ቤት ለአንድ አገር ብልፅግና ወሳኝ ሚና አለው፡፡ ጠንካራ ፍርድ ቤት የሚኖረው ደግሞ የፍርድ ቤቱን ነፃነትና ገለልተኝነት የሚያረጋግጥ ጠንካራ የሕግ ማዕቀፍ ሲኖርና የወጣው ህግም በትክክል ሲተገበር መሆኑ ይታመናል፡፡ በእኛ አገር ነጻና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶች እንደሚኖሩ በሕገ መንግስቱ ጭምር የተደነገገ ቢሆንም በህገ መንግስቱ አግባብ የተቋቋሙ ፍርድ ቤቶች ለበርካታ ጊዚያት የተለያዩ አዋጆች ሲወጡላቸው የነበሩ ከመሆኑ ውጪ ነጻና ገለልተኛ ነበሩ ለማለት አያስደፍርም፡፡ ለዚህ ትልቁ ማሳያ ደግሞ ፍርድ ቤቶቹ የራሳቸውን በጀት ማስመደብና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችን የማስተዳደር ስልጣን ያልነበራቸው መሆኑ ነው፡፡ አሁን የወጣው ሕግ ግን እነዚህን ችግሮች አስወግዷል፡፡ ይህም ትልቅ እምርታ ነው፡፡ በዚህም ለፍርድ ቤቶቻችን ነጻነታቸውና ገለልተኝነታቸው ማሳኪያ የሚሆን ትልቁ ሐዲድ ተገንብቶላቸዋል ማለት ይቻላል፡፡ በሐዲዱ መጓዝ እና ወደ መዳረሻው መድረስ ደግሞ የፍርድ ቤቶቹ አመራሮች፣ ዳኞችና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ኃላፊነት ይሆናል፡፡ ከላይ የተጠቀሱት የአዲሱ አዋጅ ችግሮች መሰረታዊ ሊባሉ የማይችሉ ይሆናል፡፡ ነገር ግን አንድ ህግ በአንድ ተቋም መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ታስቦ ሲወጣ ትልልቅ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ማድረግ፣ በአሰራር ሂደት ያጋጠሙትን ችግሮች መቅረፍ እና ረዥም አመታት ሊያሰራ የሚችል/ ዘመን ተሻጋሪ ሁኖ መቀረፅ ያለበት መሆኑ የሚታመን ከመሆኑም በላይ ሕጉን የማርቀቅ ስራም/Drafting Task/ የዘርፉን ጥበብ ባሟላ መልኩ ከአርትኦት፣ ከቋንቋ ትርጉም ግጭትና ከይዘት መጣጣም እና ከሌሎች ተያያዥ ችግሮች የጸዳ እንዲሆን ተገቢው ጥንቃቄ ይጠይቃል፡፡
Via alamaw wele
ሰላም እንዴት ናችሁ!!!!
==============
በቅድሚያ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮችና ኢ/ያዊያን እንኳን ለኢደል አልአድሃ አረፋ በአል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!!!!!!
.
.
ከላይ የተቀመጡ ፅሁፎችን አይቻለሁ፡፡2ቱም መልካም የሚባሉ ናቸው፡፡ነገር ግን የሚያመጡት ውጤት ደካማ ነው፡፡ባቡፈው ጊዜ ማለትም ገና የኮንሰርቲየሙ ስብሰባ ከመካሄዱ አንድ ሳምንም ቀደም ብዬ በዚሁ ገፅ የመውጫ ፈተናን አስመልክቶ የተማሪውን ዝግጅት በተመለከተ ከሁሉም ዩንቨርስቲዎች መረጃ እንድሰጠንና ለሚመለከተው አካል እንድደርሰው ለማድረግ ሰፊ እድል ተሰጥቶ ነበር፡፡አሁን ፈተናው እንድራዘም እየጠየቃችሁ ያላችቱ አካላትም፡ጭምር በጊዜው ለምን ዝምታን መረጣችሁ??? ደግሞስ ምን የቱዬ ነገር ተፈጠረ ዛሬ ላይ ??? ያኔ ግን ከአስር በላይ ዩንቨርስቲዎች ያሉበትን አቋምና ዝግጅት አሳውቀውን እኛም ለኮንሰርቲየሙ አድረሰን እርሱም በጉዳዩ አምኖበት ለተወሰነ ቀናት እንዲራዘም ወስኖ ነገር ግን ለፈተናዎች ኤጂንሲ አቅርቦት ኤጄንሲውም አሳማኝ ያለውን ም/ት አቅርቦ ባለበት እንደሰጥ ወስኗል፡፡እኛም መረጃውን አድሰናል ተማሪውም በተቻለ መጠን ሙሉ ጊዜውን ተጠቅሞ ለፈተናው ራሱን እንዲያዘጋጅ ጥሪ አድርገናል፡፡
.
.
በሌላ መልኩ ግን በዝግጅት የተሻልን ዩንቨርስቲዎች የሌሎችንም አቅምና ዝግጅት ወርደን እኛን በነሱ ቦታ አስቀምጦ ማየቱ ተገቢ ነው ባይ ነኝ፡፡በግሌ እንዲራዘም አልፈልግም በዝግጅት በኩልም ከሌላው ዩንቨርስቲ በተሻለ መልኩ አርባምንጭ ጥሩ ላይ ነን ብዬ አምናለሁ ተማሪውም መራዘሙን አይፈልግም ብዬ አምናለሁ፡፡ይሁን እንጅ እንደ አገር አቀፍ ፈተና መለመድ የሌለበት የጊዜ አወሳሰን ወጥ የሆነ ስኬጁልና ካሪኩለም በሌለበት፣የህግ ት/ቤቶችና ተማሪው በተለያዬ አቋም ባለበት ተወዳዳሪና ወጥ የሆነ አመዛዘን ማምጣት ከባድ ነው፡፡ጥቂት ዩንቨርስቲዎች ተማሪው ምንም ዝግጅት የለውም እንደውም በሪሰርችና በአፓረንትሺፕ ውጥረት ላይ ነው ት/ቤቶቹ ግን ዝግጁ ነን ይላሉ ይሄ ደግሞ ትልቅ ውድቀትን ያመጣል፡፡
.
.
በመሆኑም እንዲራዘም የሚጠይቁትን አካላት እንደ ጠፋተኛ ማየቱ አግባብ ነው ብዬ አላምንም በነሱ ውደቀት ውስጥ በነሱ የልፋትን ማጣት ውስጥ በነሱ ተስፋ መጨለም ውስጥ በነሱ የ17አመት ድካም ውስጥ ሆነን መለካት አለብን፡፡የነሱ ውድቀትም ይሁን ማለፍ ለሌሎቻችን ተራ ሆኖ ሊታየን አይገባም ይሄ እጣ በኛ ላይ ቢደርስ ምን አይነት ሙድ ውስጥ ልንሆን እንደምንችል መመዘኑ የበለጠ ምክንያታዊ እንዲንሆን ያደርገናል፣እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አይነት አካሄድም ባንከተል ጥሩ ነው፣ውድድሩም ይሁን ፈተናው ከራስጋ ነው በሌላኛው መውደቅ ለመደሰት የሚመስል አይነት አቋም ሊኖረን አይገባም፣ብንችልኮ የራሳችን እህትና ወንድሞች ትግራይ ክልል በሚገኙ ዩንቨርስቲዎች የነበሩ አሁን ላይ ተስፋ ቆርጠው የሚሆኑት የሚናገሩት የሚወቅሱት አጥተው ያን ሁሉ አመት ደክመው በዝምታ ውስጥ ናቸው፣ይልቅ ማሰብ ከቻልን የነሱም ጉዳይ ስለምን በቸልታ ታዬ፣የሚመለከተው አካል ለምን በቶሎ መፍትሄ አይፈልግም ብለን መጮህና የመፈትሄው አካል በሆናቸው ነበር፡፡እነሱም እንደኛ እኩል ለፍተዋል ጥረዋል ታግለዋል፣እኛ አሁን በጉጉት የምንጠብቀውን ነገም እነሱም መጠበቅና ህይወታቸውን ማስተካኩል ይፈልጋሉ ፡፡ነገር ግን ማን ይናገርላቸው ማንስ ይስማቸው??? ይሄን ትተን ደግሞ ሰላም አካባቢ ያለን ደግሞ በሌላ ውጥረት አልተዘጋጀንም አግዙን ጊዜ ይሰጠንና እንዘጋጅ ሲሉ ስለምን መረዳት እንዳቃተን ግን አልገባኝም፡፡
.
.
እኛ ቢራዘም አንድም የሞራል ውድቀት ነው ሁለትም እንደ አድስ ተመልሰን እምደክማለን፣ሳይራዘም ቢቀርና አህትና ወንድሞቻችን ቢወድቁ ደግሞ ውደቀቱ የሞራል ሳይሆን የአመታት ልፋት ነው የህይወታቸው መስመር ብልሽት ነው፣ንፅፅሩን ለናንተው ትቼው እኛ ብንታገስና የሚመለከተው አካል ተረድቷቸው እኩል ሚዛን ላይ ሆነን ብንፈተን መልካም ነው ባይ ነኝ፡፡መረሳት የሌለበት ግን በዝግጅት በኩል ከየትኛውም በላይ እኛ ዝግጁ ነን፡፡ራስ ወዳድ ላለመሆንና ምክንያታዊነትን በመላበስ ነው ሲቀጥል ባለፈው መራዘሙን የከለከለው ፈተናዎች ኤጄንሲ እንጂ ሁሉም ዩንቨርስቲ ተስማምቶበት የነበረ ጉዳይ ነው፡፡
.
.
ስንፅፍ የማንንም ሞራል ባንነካ ነፃና ገለልተኛ ሃሳባችንን በምክንያት እየረስደገፍን ብንናገር፣የውድድርና የእልክ የመሸናነፍ መድረክ ባናደርገው እላለሁ፡፡
.
.
በመጨረሻ ግን ሁላችንም ከዝግጅት መዘናጋት የለብንም ፈፅሞ ስለመራዘሙ ረስተን ባለንበት አቋም ልናጠና ይገባል፡፡ይህ ውሳኔ የሚወሰነው በማንኛችንም የግል ጩኸት ሳይሆን በሚዛን ነው፣በተረፈ በያላችሁበት ዩንቨርስቲ ዲኖችጋ በቅርበት መረጃ ተለዋወጡ፡፡
.
.
መልካም ጊዜ በያላችሁበት!!!!
አህመድ.M(ከአ/ምንጭ)
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
==============
በቅድሚያ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮችና ኢ/ያዊያን እንኳን ለኢደል አልአድሃ አረፋ በአል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!!!!!!
.
.
ከላይ የተቀመጡ ፅሁፎችን አይቻለሁ፡፡2ቱም መልካም የሚባሉ ናቸው፡፡ነገር ግን የሚያመጡት ውጤት ደካማ ነው፡፡ባቡፈው ጊዜ ማለትም ገና የኮንሰርቲየሙ ስብሰባ ከመካሄዱ አንድ ሳምንም ቀደም ብዬ በዚሁ ገፅ የመውጫ ፈተናን አስመልክቶ የተማሪውን ዝግጅት በተመለከተ ከሁሉም ዩንቨርስቲዎች መረጃ እንድሰጠንና ለሚመለከተው አካል እንድደርሰው ለማድረግ ሰፊ እድል ተሰጥቶ ነበር፡፡አሁን ፈተናው እንድራዘም እየጠየቃችሁ ያላችቱ አካላትም፡ጭምር በጊዜው ለምን ዝምታን መረጣችሁ??? ደግሞስ ምን የቱዬ ነገር ተፈጠረ ዛሬ ላይ ??? ያኔ ግን ከአስር በላይ ዩንቨርስቲዎች ያሉበትን አቋምና ዝግጅት አሳውቀውን እኛም ለኮንሰርቲየሙ አድረሰን እርሱም በጉዳዩ አምኖበት ለተወሰነ ቀናት እንዲራዘም ወስኖ ነገር ግን ለፈተናዎች ኤጂንሲ አቅርቦት ኤጄንሲውም አሳማኝ ያለውን ም/ት አቅርቦ ባለበት እንደሰጥ ወስኗል፡፡እኛም መረጃውን አድሰናል ተማሪውም በተቻለ መጠን ሙሉ ጊዜውን ተጠቅሞ ለፈተናው ራሱን እንዲያዘጋጅ ጥሪ አድርገናል፡፡
.
.
በሌላ መልኩ ግን በዝግጅት የተሻልን ዩንቨርስቲዎች የሌሎችንም አቅምና ዝግጅት ወርደን እኛን በነሱ ቦታ አስቀምጦ ማየቱ ተገቢ ነው ባይ ነኝ፡፡በግሌ እንዲራዘም አልፈልግም በዝግጅት በኩልም ከሌላው ዩንቨርስቲ በተሻለ መልኩ አርባምንጭ ጥሩ ላይ ነን ብዬ አምናለሁ ተማሪውም መራዘሙን አይፈልግም ብዬ አምናለሁ፡፡ይሁን እንጅ እንደ አገር አቀፍ ፈተና መለመድ የሌለበት የጊዜ አወሳሰን ወጥ የሆነ ስኬጁልና ካሪኩለም በሌለበት፣የህግ ት/ቤቶችና ተማሪው በተለያዬ አቋም ባለበት ተወዳዳሪና ወጥ የሆነ አመዛዘን ማምጣት ከባድ ነው፡፡ጥቂት ዩንቨርስቲዎች ተማሪው ምንም ዝግጅት የለውም እንደውም በሪሰርችና በአፓረንትሺፕ ውጥረት ላይ ነው ት/ቤቶቹ ግን ዝግጁ ነን ይላሉ ይሄ ደግሞ ትልቅ ውድቀትን ያመጣል፡፡
.
.
በመሆኑም እንዲራዘም የሚጠይቁትን አካላት እንደ ጠፋተኛ ማየቱ አግባብ ነው ብዬ አላምንም በነሱ ውደቀት ውስጥ በነሱ የልፋትን ማጣት ውስጥ በነሱ ተስፋ መጨለም ውስጥ በነሱ የ17አመት ድካም ውስጥ ሆነን መለካት አለብን፡፡የነሱ ውድቀትም ይሁን ማለፍ ለሌሎቻችን ተራ ሆኖ ሊታየን አይገባም ይሄ እጣ በኛ ላይ ቢደርስ ምን አይነት ሙድ ውስጥ ልንሆን እንደምንችል መመዘኑ የበለጠ ምክንያታዊ እንዲንሆን ያደርገናል፣እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አይነት አካሄድም ባንከተል ጥሩ ነው፣ውድድሩም ይሁን ፈተናው ከራስጋ ነው በሌላኛው መውደቅ ለመደሰት የሚመስል አይነት አቋም ሊኖረን አይገባም፣ብንችልኮ የራሳችን እህትና ወንድሞች ትግራይ ክልል በሚገኙ ዩንቨርስቲዎች የነበሩ አሁን ላይ ተስፋ ቆርጠው የሚሆኑት የሚናገሩት የሚወቅሱት አጥተው ያን ሁሉ አመት ደክመው በዝምታ ውስጥ ናቸው፣ይልቅ ማሰብ ከቻልን የነሱም ጉዳይ ስለምን በቸልታ ታዬ፣የሚመለከተው አካል ለምን በቶሎ መፍትሄ አይፈልግም ብለን መጮህና የመፈትሄው አካል በሆናቸው ነበር፡፡እነሱም እንደኛ እኩል ለፍተዋል ጥረዋል ታግለዋል፣እኛ አሁን በጉጉት የምንጠብቀውን ነገም እነሱም መጠበቅና ህይወታቸውን ማስተካኩል ይፈልጋሉ ፡፡ነገር ግን ማን ይናገርላቸው ማንስ ይስማቸው??? ይሄን ትተን ደግሞ ሰላም አካባቢ ያለን ደግሞ በሌላ ውጥረት አልተዘጋጀንም አግዙን ጊዜ ይሰጠንና እንዘጋጅ ሲሉ ስለምን መረዳት እንዳቃተን ግን አልገባኝም፡፡
.
.
እኛ ቢራዘም አንድም የሞራል ውድቀት ነው ሁለትም እንደ አድስ ተመልሰን እምደክማለን፣ሳይራዘም ቢቀርና አህትና ወንድሞቻችን ቢወድቁ ደግሞ ውደቀቱ የሞራል ሳይሆን የአመታት ልፋት ነው የህይወታቸው መስመር ብልሽት ነው፣ንፅፅሩን ለናንተው ትቼው እኛ ብንታገስና የሚመለከተው አካል ተረድቷቸው እኩል ሚዛን ላይ ሆነን ብንፈተን መልካም ነው ባይ ነኝ፡፡መረሳት የሌለበት ግን በዝግጅት በኩል ከየትኛውም በላይ እኛ ዝግጁ ነን፡፡ራስ ወዳድ ላለመሆንና ምክንያታዊነትን በመላበስ ነው ሲቀጥል ባለፈው መራዘሙን የከለከለው ፈተናዎች ኤጄንሲ እንጂ ሁሉም ዩንቨርስቲ ተስማምቶበት የነበረ ጉዳይ ነው፡፡
.
.
ስንፅፍ የማንንም ሞራል ባንነካ ነፃና ገለልተኛ ሃሳባችንን በምክንያት እየረስደገፍን ብንናገር፣የውድድርና የእልክ የመሸናነፍ መድረክ ባናደርገው እላለሁ፡፡
.
.
በመጨረሻ ግን ሁላችንም ከዝግጅት መዘናጋት የለብንም ፈፅሞ ስለመራዘሙ ረስተን ባለንበት አቋም ልናጠና ይገባል፡፡ይህ ውሳኔ የሚወሰነው በማንኛችንም የግል ጩኸት ሳይሆን በሚዛን ነው፣በተረፈ በያላችሁበት ዩንቨርስቲ ዲኖችጋ በቅርበት መረጃ ተለዋወጡ፡፡
.
.
መልካም ጊዜ በያላችሁበት!!!!
አህመድ.M(ከአ/ምንጭ)
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️
ስለአዲሱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013፡- አንዳንድ ምልከታዎች 1. የአዋጁ መልካም ጎኖች፡- 1.1. የተለያዩ አዋጆችን አንድ ላይ አጠቃልሎ/consolidated/ ለአጠቃቀም ምቹ ማድረጉ፣ 1.2. በፍርድ ሊወሰኑ በሚችሉ ጉዳዮችና በሕገ መንግስታዊ መብቶች ላይ ፍርድ ቤቶች ስልጣን ያላቸው መሆኑን ግልጽ ለማድረግ ጥረት ማድረጉ፣ 1.3. ስለመሰረታዊ የሕግ ስህተት አመላካች ሊባሉ የሚችሉ…
ትክክለኛ እይታና እውነተኛ ሃሳብ ነው፣ የግሌ ትዝብትም ነበር። ከአዋጁ ውስንነት አንፃር እኔ ታዚቢያቸው በፀሐፊው ካልተዳሰሱት ነጥብች መካካል የተወሰኑትን ለማሳየት፦
1. በአዋጁ የትርጓሜ ድንጋጌ ስር አንቀፅ 2(11) ላይ የፃታ አገላለጽ መደንገጉ፣
2. በሌሎች ሕጎች የተጠቀሱ ጉዳዮች የሚል ድንጋጌ በብዙ አንቀፆች ስር አሰልቺ በሆነ መልኩ ተደጋግሞ መደንገጉ፣
3. በአንቀፆች መካከል በአንዳንድ በታዎች የክፍተት (space) አሰጣጡ ወጥነት የጎደለው ድንጋጌዎች የተበታተኑ መሆን፣
4. የፌዴራል ከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንቶች ስልጣንና ተግባር ተደጋግሞ በአንቀፅ 19(6) እና 20 ላይ መፃፉ። ተመሳሳይ ሃሳብና ድንጋጌ ተደጋግሞ መፃፉ ከredundancy ውጭ የተለየ ፈይዳ የላቸውም
5. የአንቀፅ 26 አርዕስት የአማርኛ ቅጂው ከእንግሊዝኛው ጋር የማይጣጣም መሆኑ፦ አማርኛው ከሰባት ያላነሱ ዳኞች ሲል እንግሊዝኛው with not less than five judges የሚል መሆኑ
በመልካሙ ጌታሁን‼️
#join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
1. በአዋጁ የትርጓሜ ድንጋጌ ስር አንቀፅ 2(11) ላይ የፃታ አገላለጽ መደንገጉ፣
2. በሌሎች ሕጎች የተጠቀሱ ጉዳዮች የሚል ድንጋጌ በብዙ አንቀፆች ስር አሰልቺ በሆነ መልኩ ተደጋግሞ መደንገጉ፣
3. በአንቀፆች መካከል በአንዳንድ በታዎች የክፍተት (space) አሰጣጡ ወጥነት የጎደለው ድንጋጌዎች የተበታተኑ መሆን፣
4. የፌዴራል ከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንቶች ስልጣንና ተግባር ተደጋግሞ በአንቀፅ 19(6) እና 20 ላይ መፃፉ። ተመሳሳይ ሃሳብና ድንጋጌ ተደጋግሞ መፃፉ ከredundancy ውጭ የተለየ ፈይዳ የላቸውም
5. የአንቀፅ 26 አርዕስት የአማርኛ ቅጂው ከእንግሊዝኛው ጋር የማይጣጣም መሆኑ፦ አማርኛው ከሰባት ያላነሱ ዳኞች ሲል እንግሊዝኛው with not less than five judges የሚል መሆኑ
በመልካሙ ጌታሁን‼️
#join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Manager at BGI Ethiopia
Company: BGI Ethiopia
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Purpose of the job
The Legal Manager is responsible for overseeing the legal matters of BGI Ethiopia and subsidiaries in Ethiopia.
Main duties & responsibilities
Provide updates on all changes to laws and regulations within the Country
To support in the drafting, reviewing, negotiation, and finalization of legal documents
Ensure that the company carries its commercial activities in full compliance with internal (Group) policies, codes, and guidelines,
Ensure that the Company and its subsidiaries comply with the Corporate regulations in the Country.
Giving legal advice on all matters requested by the company’s management.
Overseeing the contract drafting and review process.
Ensure that regulatory policies and procedures have been documented, implemented, and communicated;
Prepare and lodge reports with relevant regulatory and compliance authorities;
Liase with external regulators
Collaborate with public authorities for the proper introduction of regulatory standards and facilitate discussions;
Periodically review risks to ensure identification of legal and regulatory risks to all commercial teams and design plans to avoid these;
Undertake such other legal tasks as assigned by the Company.
The role is largely office-based, but frequent travel to sites will be necessary.
Job Requirements
In depth knowledge of the laws regulating the brewery sector
Expert knowledge of professional compliance and investigation standards; and ability to apply policy and legal concepts to issues.
Commitment to the highest ethical and professional standards.
Excellent written and oral communication skills.
Ability to work independently and within a team environment.
Ability to share information and build consensus across stakeholders.
Ability to supervise support and professional analyses functions for compliance and ethics programs.
Ability to establish trust and credibility with stakeholders and senior management.
Knowledge of the Group’s ethics and compliance policies, procedures, and programs.
Ability to develop and deliver presentations.
Demonstrated ability to successfully manage a large corporate or centralized institutional legal office.
Knowledge of legal documentation procedures and requirements.
Ability to develop and implement legal strategies and solutions.
Expected Education and Experience
Learned Law Bachelor
6 years of experience of work preferably in a law office.
Method of Application
Submit your CV and Application to yibelu.workineh@Castel-Afrique.com
Use the title of the position as the subject of the email
Closing Date : 23 July. 2021
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Company: BGI Ethiopia
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs in Ethiopia
Job Description
Purpose of the job
The Legal Manager is responsible for overseeing the legal matters of BGI Ethiopia and subsidiaries in Ethiopia.
Main duties & responsibilities
Provide updates on all changes to laws and regulations within the Country
To support in the drafting, reviewing, negotiation, and finalization of legal documents
Ensure that the company carries its commercial activities in full compliance with internal (Group) policies, codes, and guidelines,
Ensure that the Company and its subsidiaries comply with the Corporate regulations in the Country.
Giving legal advice on all matters requested by the company’s management.
Overseeing the contract drafting and review process.
Ensure that regulatory policies and procedures have been documented, implemented, and communicated;
Prepare and lodge reports with relevant regulatory and compliance authorities;
Liase with external regulators
Collaborate with public authorities for the proper introduction of regulatory standards and facilitate discussions;
Periodically review risks to ensure identification of legal and regulatory risks to all commercial teams and design plans to avoid these;
Undertake such other legal tasks as assigned by the Company.
The role is largely office-based, but frequent travel to sites will be necessary.
Job Requirements
In depth knowledge of the laws regulating the brewery sector
Expert knowledge of professional compliance and investigation standards; and ability to apply policy and legal concepts to issues.
Commitment to the highest ethical and professional standards.
Excellent written and oral communication skills.
Ability to work independently and within a team environment.
Ability to share information and build consensus across stakeholders.
Ability to supervise support and professional analyses functions for compliance and ethics programs.
Ability to establish trust and credibility with stakeholders and senior management.
Knowledge of the Group’s ethics and compliance policies, procedures, and programs.
Ability to develop and deliver presentations.
Demonstrated ability to successfully manage a large corporate or centralized institutional legal office.
Knowledge of legal documentation procedures and requirements.
Ability to develop and implement legal strategies and solutions.
Expected Education and Experience
Learned Law Bachelor
6 years of experience of work preferably in a law office.
Method of Application
Submit your CV and Application to yibelu.workineh@Castel-Afrique.com
Use the title of the position as the subject of the email
Closing Date : 23 July. 2021
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ መፃፍ የሚያስከትው የህግ ተጠያቂነት
ማንኛውም ሰው በግል ከሚኖርበት ቤቱ ጀምሮ በአካባቢዉ እንዲሁም በስራ ቦታው ላይ ታማኝና ሌሎች እምነት የሚጥሉበት ሆኖ መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
እምነት የሚጣልበት ታማኝ መሆን መቻል እጅግ በጣም አስፈላጊ ስብዕና በመሆኑ በዚያ ደረጃ ላይ መገኘት በግለሰቡ ላይ ከሚያሳድረው በራስ የመተማመን መንፈስ ሌላ በዙሪያ የሚገኙ ሰዎች ለእርሱ ያላቸው ክብርና የሚሰጡት ቦታ ከፍ እንዲል ያደርገዋል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ለሰው ልጆች ሁሉ ወሳኝ የሆነው ስብዕና አንድ ጊዜ ከጠፋ በሌሎች ላይ የሚያሳድረው የመከዳት ስሜት በቀላሉ የማይሽር ግለሰቡን ከነበረበት ማህበራዊ ህይወት እንዲገለል የሚያደርግ ይሆናል፡፡ አንድ ሰው ታማኝነቱን ሊያጣባቸው ከሚችሉ ምክንያቶች ውስጥ አንደኛው የሚያዝበት ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ ቼክ ፅፎ መስጠት ሊሆን ይችላል፡፡ በመሆኑም በቂ ስንቅ በሌለበት ቼክ ፅፎ የመስጠት ወንጀልን መፈፀም ምንአልባት ለጊዜው መቆየት ቢቻል እንጂ እስከ መጨረሻው በህግ ተጠያቂ ሳይሆኑ መቅረት ስለማይቻል ከምንም ነገር በላይ ታማኝነትን ላለማጉደል እንዲሁም ለወንጀል ቅጣት ላለመዳረግ ደጋግሞ ማስተዋሉ አይከፋም፡፡ በዚህ መነሻነት የሚያዙበት ገንዘብ እንደሌለ እያወቁ ቼክ በመፃፍ የሚፈፀም ወንጀልን በሚመለከት በ1997ዓ.ም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ ላይ የተጠቀሱ ጉዳዮች በከፊል እንመልከት፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ ማውጣት በሚለው ርዕስ አንቀፅ 693/1/ ማንም ሰው ቼክ በሚወጣበት ወይም ቼኩ ለባንኩ በሚቀርብበት ጊዜ የሚያዝበት በቂ ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ ቼክ ያወጣ (የሰጠ) እንደሆነ፤ በቀላል እስራት ወይም እንደነገሩ ከባድነት ከ10 አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና መቀጮ ይቀጣል፡፡
አንቀፅ 693/2/ አድራጎቱ የተፈፀመው በቸልተኛነት እንደሆነ በመቀጮ ወይም ከ1 አመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ያስቀጣል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ በተለምዶ ደረቅ ቼክ የሚባለውን ቼክ ፅፎ በሰጠ ግለሰብ ላይ ክስ ቀርቦበት ፍርድ ቤት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ ቀጥለን እናያለን፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በቀረበበት ክስ በእስራት ተቀጣ
በ1996ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 693/1/ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመዉ ግለሰብ በፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል\፡፡
አቃቤ ህግ በመሰረተው ክስ መሰረት የ45 አመቱ ጎልማሳ ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይ ቼኩ ለባንክ በሚቀርብበት ወቅት ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ 1ኛ ጥር 05 ቀን 2012ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው መስቀል ፍላወር ሆቴል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682269 ከሀምሌ 11 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘብ መጠኑ 3,400,000 (ሶስት ሚኒየን አራት መቶ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ፤ እንዲሁም 2ኛ ተከሳሹ ሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው ጎርጎሪዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682267 ከሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘቡ መጠኑ 620,000 ( ስድስት መቶ ሀያ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ ፅፎ እና ፈርሞ ለግል ተበዳዩ የሰጣቸው ሲሆን የግል ተበዳዩም ጥቅምት 20 ቀን 2013ዓ.ም ቼኩን ለባንኩ ሲያቀርቡ በቂ ገንዘብ አለመኖሩ የተረጋገጠ በመሆኑ ግለሰቡ በፈፀመው የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ በማውጣት ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል፡፡
ክሱን የተመለከተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ የቀረበበትን የሰው ምስክርና እና የሰነድ ማስረጃ አስመልክቶ ራሱን እንዲከላከል አድርጎ በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ማስረጃዎች መርምሮ ሰኔ 17 ቀን 2013ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይን በቀረበበት ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ስላገኘው በ6 አመት ፅኑ እስራት እና በ2000 (ሁለት ሺህ ብር) የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ማንኛውም ሰው በግል ከሚኖርበት ቤቱ ጀምሮ በአካባቢዉ እንዲሁም በስራ ቦታው ላይ ታማኝና ሌሎች እምነት የሚጥሉበት ሆኖ መገኘት ይጠበቅበታል፡፡
እምነት የሚጣልበት ታማኝ መሆን መቻል እጅግ በጣም አስፈላጊ ስብዕና በመሆኑ በዚያ ደረጃ ላይ መገኘት በግለሰቡ ላይ ከሚያሳድረው በራስ የመተማመን መንፈስ ሌላ በዙሪያ የሚገኙ ሰዎች ለእርሱ ያላቸው ክብርና የሚሰጡት ቦታ ከፍ እንዲል ያደርገዋል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ለሰው ልጆች ሁሉ ወሳኝ የሆነው ስብዕና አንድ ጊዜ ከጠፋ በሌሎች ላይ የሚያሳድረው የመከዳት ስሜት በቀላሉ የማይሽር ግለሰቡን ከነበረበት ማህበራዊ ህይወት እንዲገለል የሚያደርግ ይሆናል፡፡ አንድ ሰው ታማኝነቱን ሊያጣባቸው ከሚችሉ ምክንያቶች ውስጥ አንደኛው የሚያዝበት ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ ቼክ ፅፎ መስጠት ሊሆን ይችላል፡፡ በመሆኑም በቂ ስንቅ በሌለበት ቼክ ፅፎ የመስጠት ወንጀልን መፈፀም ምንአልባት ለጊዜው መቆየት ቢቻል እንጂ እስከ መጨረሻው በህግ ተጠያቂ ሳይሆኑ መቅረት ስለማይቻል ከምንም ነገር በላይ ታማኝነትን ላለማጉደል እንዲሁም ለወንጀል ቅጣት ላለመዳረግ ደጋግሞ ማስተዋሉ አይከፋም፡፡ በዚህ መነሻነት የሚያዙበት ገንዘብ እንደሌለ እያወቁ ቼክ በመፃፍ የሚፈፀም ወንጀልን በሚመለከት በ1997ዓ.ም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ ላይ የተጠቀሱ ጉዳዮች በከፊል እንመልከት፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ ማውጣት በሚለው ርዕስ አንቀፅ 693/1/ ማንም ሰው ቼክ በሚወጣበት ወይም ቼኩ ለባንኩ በሚቀርብበት ጊዜ የሚያዝበት በቂ ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ ቼክ ያወጣ (የሰጠ) እንደሆነ፤ በቀላል እስራት ወይም እንደነገሩ ከባድነት ከ10 አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና መቀጮ ይቀጣል፡፡
አንቀፅ 693/2/ አድራጎቱ የተፈፀመው በቸልተኛነት እንደሆነ በመቀጮ ወይም ከ1 አመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ያስቀጣል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ በተለምዶ ደረቅ ቼክ የሚባለውን ቼክ ፅፎ በሰጠ ግለሰብ ላይ ክስ ቀርቦበት ፍርድ ቤት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ ቀጥለን እናያለን፤
የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመው ግለሰብ በቀረበበት ክስ በእስራት ተቀጣ
በ1996ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 693/1/ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የማውጣት ወንጀል የፈፀመዉ ግለሰብ በፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል\፡፡
አቃቤ ህግ በመሰረተው ክስ መሰረት የ45 አመቱ ጎልማሳ ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይ ቼኩ ለባንክ በሚቀርብበት ወቅት ገንዘብ አለመኖሩን እያወቀ 1ኛ ጥር 05 ቀን 2012ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው መስቀል ፍላወር ሆቴል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682269 ከሀምሌ 11 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘብ መጠኑ 3,400,000 (ሶስት ሚኒየን አራት መቶ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ፤ እንዲሁም 2ኛ ተከሳሹ ሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ክልል ልዩ ቦታው ጎርጎሪዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በነበራቸው የብድር ግንኙነት ምክንያት ለግል ተበዳይ ሚሊዮን ጥላሁን ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ካዛንችስ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የሂሳብ ቁጥራቸው በቼክ ቁጥር ጂጂ682267 ከሰኔ 20 ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ የሚመነዘር የገንዘቡ መጠኑ 620,000 ( ስድስት መቶ ሀያ ሺህ ብር) የሆነ ቼክ ፅፎ እና ፈርሞ ለግል ተበዳዩ የሰጣቸው ሲሆን የግል ተበዳዩም ጥቅምት 20 ቀን 2013ዓ.ም ቼኩን ለባንኩ ሲያቀርቡ በቂ ገንዘብ አለመኖሩ የተረጋገጠ በመሆኑ ግለሰቡ በፈፀመው የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ በማውጣት ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል፡፡
ክሱን የተመለከተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ የቀረበበትን የሰው ምስክርና እና የሰነድ ማስረጃ አስመልክቶ ራሱን እንዲከላከል አድርጎ በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ማስረጃዎች መርምሮ ሰኔ 17 ቀን 2013ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ አብረሀም ወ/ተንሳይን በቀረበበት ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ስላገኘው በ6 አመት ፅኑ እስራት እና በ2000 (ሁለት ሺህ ብር) የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ከሐምሌ 13/2013 ጀምሮ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የወንጀል ጉዳዮች የዳኝነት ስልጣን
**************************************************************
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ 1234/2013 ዓ.ም ጥር 13/2013ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ የሚታወቅ ሲሆን የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13/2013 ዓ.ም ጀምሮ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ የወንጀል ጉዳዮች ላይ የዳኝነት ስልጣን አይኖረውም፡፡
በሌሎች ሕጎች የተጠቀሱ ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆኖ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች እና የድሬደዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች በቻርተር አዋጆች ከተሰጣቸው የደንብ መተላለፍና በወ/መ/ስ/ስ/ሕጉ መሰረት ከሚቀርብላቸው ጉዳዮች በተጨማሪ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮ በከተማ መስተዳደር ፍርድ ቤቶች እንደሚስተናገዱ በአዋጁ አንቀጽ 4(16) የተደነገገ በመሆኑ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13 ጀምሮ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮችን ተቀብለው አያስተናግዱም፡፡
በዚሁ መሰረት በፍርድ ቤቱ ከሐምሌ 13 ጀምሮ በወንጀል ሕጉ ላይ የተደነገጉ ከዚህ የሚከተሉት የወንጀል ጉዳዮች አይስተናገዱም፡-
• አንቀፅ 261 በውጭ አገር መንግስት ላይ የሚደረግ የተቃዋሚ ድርጊት
o አንቀፅ 262 የውጭ አገር መንግስትን ግዛት መጣስ
o አንቀፅ 264 የውጭ አገር መንግስታትን ማዋረድ
o አንቀፅ 265 የታወቁ የውጭ አገር ምልክቶች ማዋረድ
o አንቀፅ 266 በመንግስታት መካከል የተቋሙ ድርጅቶችን ማዋረድ
o አንቀፅ 267 የውለታ መመለስ /principle of reciprocity/
o አንቀጽ 380 /2/ ሰነዶችን ማጥፋት
o ወንጀሉ የተፈፀመው በቤተሰብ አባል ፣ ቅርብ ዘመድ፣ በጥቅም ወይም በፍቅር በተሳሰረ ወይም አብሮነት በሚኖር ሰው ላይ ሲሆን
o አንቀጽ 399/1/ በሞያ ወይም በስራ ምክንያት የታወቀ ምስጢር መግለጽ
o አንቀጽ 556/1/ ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 559 /3/ በቸልተኝነት የሚፈፀም ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 560 እጅ እልፊት
o አንቀጽ 580 ዛቻ
o አንቀጽ 583/1/ የመወሰን ችሎታን ማሳጣት ተደራራቢ ሲሆን
o አንቀጽ 593 ወላጆች ልጆቻቸውን ሲጠልፉ
o አንቀጽ 603 የስራ ነፃነት መብትን መጣስ
o አንቀጽ 606 የመጻጻፍ ወይም የግንኙነት ግላዊት መብትን መድፈር
o አንቀጽ 613 /1-4/ ስም ማጥፋትና የሀሰት ሀሜት
o አንቀጽ 615 እና 618 ስድብና ማዋረድ
o አንቀጽ 625 አንድ ሴት ያለባትን ከፍ ያለችግር ወይም ጥገኝነትዋን ምክንያት በማድረግ የሚፈፀም ድርጊት
o አንቀጽ 643/2/ ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆኑ መግለጫዎችና ማስታወቂያዎች
o አንቀጽ 642/2/ ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም
o አንቀጽ 652/1-2/ አመንዝራነት
o አንቀጽ 658 ቀለብ መስጠት ግዴታን አለመፈፀም
o አንቀጽ 667 የጋራ ንብረት መስረቅ
o አንቀጽ 679 አግኝቶ መደበቅ
o አንቀጽ 680 ወድቆ የተገኘውን ንብረት ለራስ ማድረግ
o አንቀጽ 685 በከብት መንጋ አማካኝነት በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 686 /1/ በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ
o አንቀጽ 689-691 በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 700 በህዝብ እምነት በመጠቀም ማታለል
o አንቀጽ 704 ጥቅም ታገኛለህ በማለት ሌላውን ሰው በመደለል ማነሳሳት
o አንቀጽ 705 ችሎታ የሌላቸውን ሰዎች ንብረታቸውን የሚጎዳ ስራ እንዲፈጽሙ ማነሳሳት
o አንቀጽ 717 ግዙፍነት በሌላቸው በሌላ ሰው መልካም ስም ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 718 ጉዳትን የሚያደርሱ ሀሰተኛ መግለጫዎች
o አንቀጽ 719 ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር
o አንቀጽ 725 በማጭበርበር እዳ መክፈል አለመቻል፤
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
**************************************************************
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ 1234/2013 ዓ.ም ጥር 13/2013ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ የሚታወቅ ሲሆን የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13/2013 ዓ.ም ጀምሮ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ የወንጀል ጉዳዮች ላይ የዳኝነት ስልጣን አይኖረውም፡፡
በሌሎች ሕጎች የተጠቀሱ ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆኖ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች እና የድሬደዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች በቻርተር አዋጆች ከተሰጣቸው የደንብ መተላለፍና በወ/መ/ስ/ስ/ሕጉ መሰረት ከሚቀርብላቸው ጉዳዮች በተጨማሪ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮ በከተማ መስተዳደር ፍርድ ቤቶች እንደሚስተናገዱ በአዋጁ አንቀጽ 4(16) የተደነገገ በመሆኑ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሐምሌ 13 ጀምሮ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮችን ተቀብለው አያስተናግዱም፡፡
በዚሁ መሰረት በፍርድ ቤቱ ከሐምሌ 13 ጀምሮ በወንጀል ሕጉ ላይ የተደነገጉ ከዚህ የሚከተሉት የወንጀል ጉዳዮች አይስተናገዱም፡-
• አንቀፅ 261 በውጭ አገር መንግስት ላይ የሚደረግ የተቃዋሚ ድርጊት
o አንቀፅ 262 የውጭ አገር መንግስትን ግዛት መጣስ
o አንቀፅ 264 የውጭ አገር መንግስታትን ማዋረድ
o አንቀፅ 265 የታወቁ የውጭ አገር ምልክቶች ማዋረድ
o አንቀፅ 266 በመንግስታት መካከል የተቋሙ ድርጅቶችን ማዋረድ
o አንቀፅ 267 የውለታ መመለስ /principle of reciprocity/
o አንቀጽ 380 /2/ ሰነዶችን ማጥፋት
o ወንጀሉ የተፈፀመው በቤተሰብ አባል ፣ ቅርብ ዘመድ፣ በጥቅም ወይም በፍቅር በተሳሰረ ወይም አብሮነት በሚኖር ሰው ላይ ሲሆን
o አንቀጽ 399/1/ በሞያ ወይም በስራ ምክንያት የታወቀ ምስጢር መግለጽ
o አንቀጽ 556/1/ ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 559 /3/ በቸልተኝነት የሚፈፀም ቀላል አካል ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 560 እጅ እልፊት
o አንቀጽ 580 ዛቻ
o አንቀጽ 583/1/ የመወሰን ችሎታን ማሳጣት ተደራራቢ ሲሆን
o አንቀጽ 593 ወላጆች ልጆቻቸውን ሲጠልፉ
o አንቀጽ 603 የስራ ነፃነት መብትን መጣስ
o አንቀጽ 606 የመጻጻፍ ወይም የግንኙነት ግላዊት መብትን መድፈር
o አንቀጽ 613 /1-4/ ስም ማጥፋትና የሀሰት ሀሜት
o አንቀጽ 615 እና 618 ስድብና ማዋረድ
o አንቀጽ 625 አንድ ሴት ያለባትን ከፍ ያለችግር ወይም ጥገኝነትዋን ምክንያት በማድረግ የሚፈፀም ድርጊት
o አንቀጽ 643/2/ ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆኑ መግለጫዎችና ማስታወቂያዎች
o አንቀጽ 642/2/ ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም
o አንቀጽ 652/1-2/ አመንዝራነት
o አንቀጽ 658 ቀለብ መስጠት ግዴታን አለመፈፀም
o አንቀጽ 667 የጋራ ንብረት መስረቅ
o አንቀጽ 679 አግኝቶ መደበቅ
o አንቀጽ 680 ወድቆ የተገኘውን ንብረት ለራስ ማድረግ
o አንቀጽ 685 በከብት መንጋ አማካኝነት በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 686 /1/ በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ
o አንቀጽ 689-691 በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 700 በህዝብ እምነት በመጠቀም ማታለል
o አንቀጽ 704 ጥቅም ታገኛለህ በማለት ሌላውን ሰው በመደለል ማነሳሳት
o አንቀጽ 705 ችሎታ የሌላቸውን ሰዎች ንብረታቸውን የሚጎዳ ስራ እንዲፈጽሙ ማነሳሳት
o አንቀጽ 717 ግዙፍነት በሌላቸው በሌላ ሰው መልካም ስም ላይ ጉዳት ማድረስ
o አንቀጽ 718 ጉዳትን የሚያደርሱ ሀሰተኛ መግለጫዎች
o አንቀጽ 719 ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር
o አንቀጽ 725 በማጭበርበር እዳ መክፈል አለመቻል፤
ኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
የኢትዮጵያ ሚዲያዎችን አራተኛ መንግሥት የማይሆኑበት ምክንያት በጥቂቱ ለመዳሰስ እንሞክራለን ።
#ከመሪው ጋር የመጣበቅ እንጂ ራሳቸውን ችለው ለመቆም ፍላጎት የሚያሳዩ አይደለም ።ለመሆንም ተነሳሽነቱ የላቸውም ።
#ደላላ ወይም ጥቅሙ ላይ የሚያተኩር ነጋዴ ናቸው ።
#ቀን ቀበሌ ሰርተው ማታ ዜና አንባቢ ናቸው።
#አንዷን ኢትዮጵያ አራት ኢትዮጵያ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው ።
#ወቅታዊ /አሳሳቢ የመወያያ አጀንዳ ከአድማጭ/ተመልካች ጋር በቀጥታ ውይይት ሲያደርጉ ወሳኝ ሃሳብ ሲነሳ ፤አድማጫችን አጠገብዎ ሬዲዮ አለ፣ኔትወርክ ይቆራረጣል መደማመጥ አልቻልንም መልሰው ይደውሉልን ብለው ከአየር ያስወጣሉ።
#ሚዲያው ላይ በርካታ ሳሙኤል ዘሚካኤሎች አሉ።
#አንድ የቲቪ/የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይጨመሩ ተቀንሰው 40 ጊዜ የሚቀባበሉት ሆኗል ።
#ጥያቄ ጠይቀን ሽልማት እንሸልማለን/ሽልማት ሸልመናል የሚሉት ውሸት እማ አሁን አሁንማ ሕዝቡ ባኖባቸዋል።
#ሚዲያው ላይ ያሉት ጥቂት ለሙያው መሥዋዕት ነት የሚከፍሉ ቢኖሩም አብዛኞቹ እንኳን ለጋዜጠኝነት ለእድር ጥሩምባ ነፊ አይመጥኑም
#ሚዲያው ተቀበል ሲባል የሚቀበል አዝማሪ ነው።ቀሀስ፣ደርግ፣ወያኔ፣ብልፅግና
#በተለይ የግል ሚዲያ የሚባሉት ሚዲያ ላይ ያሉት የጋዜጠኝነት ሙያ እውቀት የሌላቸው በዘመድ አዝማድ የተሞላ እና በተለይ ሴቶቹ በhost አድራጊ ስም ባ* ጭ* ቂ* ለማሳየት የተሰየሙ ይመስላሉ።ሲቀጠሩም የተቀጠሩት በዚህ ሁኔታ ነው።የተወሰኑትን የጋዜጠኝነት ኮርስ ውሰዱ ብለን መክረናቸው ነበር።አሁን ላይ ተሳዳቢ ናቸው።ስልካቸው ላይ ስንደውል አያነሱም።የት እንደሚደርሱ እናያለን ።መጨረሻቸውን ያሳየን
የቀረው ይቆየን
Ethio Journalist
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
#ከመሪው ጋር የመጣበቅ እንጂ ራሳቸውን ችለው ለመቆም ፍላጎት የሚያሳዩ አይደለም ።ለመሆንም ተነሳሽነቱ የላቸውም ።
#ደላላ ወይም ጥቅሙ ላይ የሚያተኩር ነጋዴ ናቸው ።
#ቀን ቀበሌ ሰርተው ማታ ዜና አንባቢ ናቸው።
#አንዷን ኢትዮጵያ አራት ኢትዮጵያ ለማድረግ የሚሰሩ ናቸው ።
#ወቅታዊ /አሳሳቢ የመወያያ አጀንዳ ከአድማጭ/ተመልካች ጋር በቀጥታ ውይይት ሲያደርጉ ወሳኝ ሃሳብ ሲነሳ ፤አድማጫችን አጠገብዎ ሬዲዮ አለ፣ኔትወርክ ይቆራረጣል መደማመጥ አልቻልንም መልሰው ይደውሉልን ብለው ከአየር ያስወጣሉ።
#ሚዲያው ላይ በርካታ ሳሙኤል ዘሚካኤሎች አሉ።
#አንድ የቲቪ/የሬዲዮ ፕሮግራሞች ሳይጨመሩ ተቀንሰው 40 ጊዜ የሚቀባበሉት ሆኗል ።
#ጥያቄ ጠይቀን ሽልማት እንሸልማለን/ሽልማት ሸልመናል የሚሉት ውሸት እማ አሁን አሁንማ ሕዝቡ ባኖባቸዋል።
#ሚዲያው ላይ ያሉት ጥቂት ለሙያው መሥዋዕት ነት የሚከፍሉ ቢኖሩም አብዛኞቹ እንኳን ለጋዜጠኝነት ለእድር ጥሩምባ ነፊ አይመጥኑም
#ሚዲያው ተቀበል ሲባል የሚቀበል አዝማሪ ነው።ቀሀስ፣ደርግ፣ወያኔ፣ብልፅግና
#በተለይ የግል ሚዲያ የሚባሉት ሚዲያ ላይ ያሉት የጋዜጠኝነት ሙያ እውቀት የሌላቸው በዘመድ አዝማድ የተሞላ እና በተለይ ሴቶቹ በhost አድራጊ ስም ባ* ጭ* ቂ* ለማሳየት የተሰየሙ ይመስላሉ።ሲቀጠሩም የተቀጠሩት በዚህ ሁኔታ ነው።የተወሰኑትን የጋዜጠኝነት ኮርስ ውሰዱ ብለን መክረናቸው ነበር።አሁን ላይ ተሳዳቢ ናቸው።ስልካቸው ላይ ስንደውል አያነሱም።የት እንደሚደርሱ እናያለን ።መጨረሻቸውን ያሳየን
የቀረው ይቆየን
Ethio Journalist
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Forwarded from TeleBirr Bot™
🎈Welcome to Tele Birr Bot
➣ ቴሌ ብር Botን ሲጠቀሙ
📋 ሲመዘገቡ 15.00 ብር Bonus
🎁 በየ 48:00 ሰሀት(2 ቀን) 3.00 ብር ጉርሻ
🔗 ጓደኛ በመጋበዝ 5.00 ብር ያገኛሉ።
TeleBirr Botን ይቀላቀሉ
🔗 https://t.me/TeleBirrProBot?start=Bot6408842
➣ ቴሌ ብር Botን ሲጠቀሙ
📋 ሲመዘገቡ 15.00 ብር Bonus
🎁 በየ 48:00 ሰሀት(2 ቀን) 3.00 ብር ጉርሻ
🔗 ጓደኛ በመጋበዝ 5.00 ብር ያገኛሉ።
TeleBirr Botን ይቀላቀሉ
🔗 https://t.me/TeleBirrProBot?start=Bot6408842
በችሎት ውስጥ ከተከለከሉ ተግባራት ውስጥ በዚኛው ላይ የሚከተሉትን ጥያዎች እናንሳ፤
ዳኞች ችሎት ላይ ከተሰየሙ በኋላ ችሎትን ረግጦ መውጣት ወይም መግባት አይቻልም፤
ጥያቄ፦ 1ኛ. ችሎትን ረግጦ መውጣት ምን ማለት ነው?፣ ችሎትን ረግጦ መግባትስ ምን ማለት ነው? “ረግጦ” የሚለው ቃል ምንን ለማሳየት ነው?
2ኛ. ዳኞች በችሎት ከተሰየሙ በኋላ ባለጉዳዮች በችሎት አዳራሹ ቢገቡ ያለባቸው ኃላፊነት ምንድነው? መግባት አትችሉም ውጡ ሊባሉ ነው?
አንድ ዳኛ በችሎቱ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ቢሰየም በ4፣ በ5 እና በ6 ሰዓት ላይ ቀጠሮ ያላቸው ሰዎች በሰዓታቸው ቢመጡ በችሎቱ መግባት አይችሉም ማለት ነው? ወይስ በየትኛውም ሰዓት ቀጠሮ ቢኖር ባለጉዳዮች በችሎት መገኘት ያለባቸው ዳኛ በችሎት ከመሰየሙ በፊት ነው ማለት ነው?
3ኛ. ባለጉዳዮች ዳኞች ችሎት ላይ ተሰይመው እየሠሩ እያለ ጉዳያቸውን ቢጨርሱ ከችሎቱ መውጣት አይችሉም ማለት ነው?
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
ዳኞች ችሎት ላይ ከተሰየሙ በኋላ ችሎትን ረግጦ መውጣት ወይም መግባት አይቻልም፤
ጥያቄ፦ 1ኛ. ችሎትን ረግጦ መውጣት ምን ማለት ነው?፣ ችሎትን ረግጦ መግባትስ ምን ማለት ነው? “ረግጦ” የሚለው ቃል ምንን ለማሳየት ነው?
2ኛ. ዳኞች በችሎት ከተሰየሙ በኋላ ባለጉዳዮች በችሎት አዳራሹ ቢገቡ ያለባቸው ኃላፊነት ምንድነው? መግባት አትችሉም ውጡ ሊባሉ ነው?
አንድ ዳኛ በችሎቱ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ቢሰየም በ4፣ በ5 እና በ6 ሰዓት ላይ ቀጠሮ ያላቸው ሰዎች በሰዓታቸው ቢመጡ በችሎቱ መግባት አይችሉም ማለት ነው? ወይስ በየትኛውም ሰዓት ቀጠሮ ቢኖር ባለጉዳዮች በችሎት መገኘት ያለባቸው ዳኛ በችሎት ከመሰየሙ በፊት ነው ማለት ነው?
3ኛ. ባለጉዳዮች ዳኞች ችሎት ላይ ተሰይመው እየሠሩ እያለ ጉዳያቸውን ቢጨርሱ ከችሎቱ መውጣት አይችሉም ማለት ነው?
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
የመፋለም መብትና ክስ
====================
ከህግ ውጪ ወይም በኃይል በሌላ ሰው የተያዘን ንብረት የባለሀብትነት መብት ለማስከበርና ንብረቱን በመከተል ለማስመለስ በንብረቱ ባለቤት የሚቀርብ ክስ
የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ አይሆንም፡፡ ከባለቤትነት መብት ጋር ተያየያዥነት ያላቸው ነገር ግን ከመፋለም መብት ውጪ ያሉ ሌሎች ክሶች እንደሚጠየቀው መፍትሔ እና ለክሱ ምክንያት እንደሆነው ጉዳይ ዓይነት /ጋብቻ፣ ውርስ፣ ሽያጭ፣ ወዘተ…/ በሌሎች ልዩ የይርጋ ህግ ደንቦች የሚተዳደሩ ናቸው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 13/1/፣ 25፣ 37፣ 40፣ 78፣ 79፣ ፍ/ህ/ቁ. 1192፣ 1206፣ 1845፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 280
መፋለም መብት
1 • የንብረት ባለሀብት የሆነ ሰው ንብረቱን ማንም ያልተፈቀደለት ሰው በሕገ ወጥ መንገድ እንዳይነካ፣ በማንኛውም መልኩ ወደ ራሱ ወይም ወደ ሌላ እንዳይዛወር ወይም የንብረቱን ህልውናና ደህንነት እንዳያውክ በሀይል ተጠቅሞ የማስወገድ መብት
2 • ያለባለቤቱ ፈቃድ ወይም ከህግ ውጪ ንብረቱ ተወስዶ ከሆነ ባለቤቱ ይህን ንብረት የመከተልና እንዲመለስለት ዳኝነት የመጠየቅ መብት
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ፍ/ህ/ቁ.1845፣ 1184፣ 1168/1/፣ 1186፣ 1189፣ 1190፣ 1192፣ 1153-1646፣ 1206፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 40/1/
Via legal consulting limited
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
====================
ከህግ ውጪ ወይም በኃይል በሌላ ሰው የተያዘን ንብረት የባለሀብትነት መብት ለማስከበርና ንብረቱን በመከተል ለማስመለስ በንብረቱ ባለቤት የሚቀርብ ክስ
የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ አይሆንም፡፡ ከባለቤትነት መብት ጋር ተያየያዥነት ያላቸው ነገር ግን ከመፋለም መብት ውጪ ያሉ ሌሎች ክሶች እንደሚጠየቀው መፍትሔ እና ለክሱ ምክንያት እንደሆነው ጉዳይ ዓይነት /ጋብቻ፣ ውርስ፣ ሽያጭ፣ ወዘተ…/ በሌሎች ልዩ የይርጋ ህግ ደንቦች የሚተዳደሩ ናቸው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 13/1/፣ 25፣ 37፣ 40፣ 78፣ 79፣ ፍ/ህ/ቁ. 1192፣ 1206፣ 1845፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 280
መፋለም መብት
1 • የንብረት ባለሀብት የሆነ ሰው ንብረቱን ማንም ያልተፈቀደለት ሰው በሕገ ወጥ መንገድ እንዳይነካ፣ በማንኛውም መልኩ ወደ ራሱ ወይም ወደ ሌላ እንዳይዛወር ወይም የንብረቱን ህልውናና ደህንነት እንዳያውክ በሀይል ተጠቅሞ የማስወገድ መብት
2 • ያለባለቤቱ ፈቃድ ወይም ከህግ ውጪ ንብረቱ ተወስዶ ከሆነ ባለቤቱ ይህን ንብረት የመከተልና እንዲመለስለት ዳኝነት የመጠየቅ መብት
ሰ/መ/ቁ. 43600 ቅጽ 10፣ ፍ/ህ/ቁ.1845፣ 1184፣ 1168/1/፣ 1186፣ 1189፣ 1190፣ 1192፣ 1153-1646፣ 1206፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ 40/1/
Via legal consulting limited
#Join #Join #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Senior Legal Supervisor - Addis Ababa
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To supervise the provision of legal support to managers and staff so that the organization meets its legal obligations, and to protect its interests
Main responsibilities
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Assist in the preparation of all legal documents required by managers and staff to ensure that these are accurate and legally sound
Provide legal advice to managers and staff on the interpretation of statutes and legal documents to ensure that the actions they take are legally sound
Represent the organization at courts and tribunals on routine matters to ensure that the organization’s interests are safeguarded
Draft, review, and amend legal documents drafted by, or sent to, the organization
Monitor the progress of legal transactions to ensure that the correct actions are taken at the appropriate times
Instruct counsel where necessary
Maintain an awareness of developments in all legal fields relevant to the organization
Required Number:1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree with at least 5 years supervisory experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good supervisory and legal matters handling experience
Good negotiating and interpersonal skills
Excellent presentation skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
Accuracy and an eye for detail
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To supervise the provision of legal support to managers and staff so that the organization meets its legal obligations, and to protect its interests
Main responsibilities
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Supervise legal staff to ensure that they carry out their responsibilities to the required standards and receive all necessary training and development
Assist in the preparation of all legal documents required by managers and staff to ensure that these are accurate and legally sound
Provide legal advice to managers and staff on the interpretation of statutes and legal documents to ensure that the actions they take are legally sound
Represent the organization at courts and tribunals on routine matters to ensure that the organization’s interests are safeguarded
Draft, review, and amend legal documents drafted by, or sent to, the organization
Monitor the progress of legal transactions to ensure that the correct actions are taken at the appropriate times
Instruct counsel where necessary
Maintain an awareness of developments in all legal fields relevant to the organization
Required Number:1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree with at least 5 years supervisory experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good supervisory and legal matters handling experience
Good negotiating and interpersonal skills
Excellent presentation skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
Accuracy and an eye for detail
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category: Legal
Employment: Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Head of Legal Services - Addis Ababa
Job Description:
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To direct and control the provision of effective legal services to the company and to provide legal advice to managers and staff
Main responsibilities
Direct and control the staff of the legal services department to ensure that they are appropriately motivated and trained and that they carry out their responsibilities to the required standards
Provide accurate legal advice to managers and staff to ensure that decisions taken are legally correct and that the company’s interests are protected
Develop and monitor an annual budget for the department to ensure that all financial targets are met and appropriate financial controls are in place
Represent the company at court hearings and tribunals to ensure that the company’s interests are effectively safeguarded and so that it carries out its legal obligations effectively
Negotiate, and draft and implement, complex legal agreements relating to the work of the company
Represent the company at meetings with external bodies to ensure that the legal aspects of any decisions are fully considered
Maintain an awareness of developments in the legal field which might affect the company and prepare reports on relevant matters for consideration by management
Required Number: 1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree and above qualified solicitor with at least 10 years post-qualification experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good managerial and legal matter handling experience
Highly developed negotiating and interpersonal skills
Excellent representational skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Job Description:
Abeba Giday Business Group (Abeba Giday Trading House, Abeba Transport, Addis Spare Parts, and Bazen Agricultural and Industrial PLC…) are looking for the following vacancies.
Main purpose of the job
To direct and control the provision of effective legal services to the company and to provide legal advice to managers and staff
Main responsibilities
Direct and control the staff of the legal services department to ensure that they are appropriately motivated and trained and that they carry out their responsibilities to the required standards
Provide accurate legal advice to managers and staff to ensure that decisions taken are legally correct and that the company’s interests are protected
Develop and monitor an annual budget for the department to ensure that all financial targets are met and appropriate financial controls are in place
Represent the company at court hearings and tribunals to ensure that the company’s interests are effectively safeguarded and so that it carries out its legal obligations effectively
Negotiate, and draft and implement, complex legal agreements relating to the work of the company
Represent the company at meetings with external bodies to ensure that the legal aspects of any decisions are fully considered
Maintain an awareness of developments in the legal field which might affect the company and prepare reports on relevant matters for consideration by management
Required Number: 1
Job Requirements:
Knowledge, skills, and experience required
BSc degree and above qualified solicitor with at least 10 years post-qualification experience in business firms
Considerable experience of advocacy
Good managerial and legal matter handling experience
Highly developed negotiating and interpersonal skills
Excellent representational skills
Excellent knowledge of the organization’s work and functions
How To Apply:
Interested and qualified applicants can apply through www.ethiojobs.net
Posted: 07.21.2021
Deadline: 07.31.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location: Addis Ababa
Abeba Gidey Trading House P.L.C
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Attorney at Lion International Bank S.C
Company: Lion International Bank S.C
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs
Job Description
Job Title: Attorney
– Place of Assignment: Head Office, Legal Services Department
– Salary: As per the Bank’s salary scale
– Deadline: July 24, 2021 until noon 6 pm (Local Time)
Qualifications/Skills
• Educational Qualification: LLB Degree in Law
• Work Experience: 2 years of experience in Legal Service
Method of Application
Interested applicants should present in person application letter along CV & photocopies of Credentials at:-
Lion International Bank S.C
Human Capital Management Dep’t
22 Mazoria, Lex Plaza Building 7th Floor
Addis Ababa
Closing Date : July 24, 2021
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Company: Lion International Bank S.C
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal Jobs
Job Description
Job Title: Attorney
– Place of Assignment: Head Office, Legal Services Department
– Salary: As per the Bank’s salary scale
– Deadline: July 24, 2021 until noon 6 pm (Local Time)
Qualifications/Skills
• Educational Qualification: LLB Degree in Law
• Work Experience: 2 years of experience in Legal Service
Method of Application
Interested applicants should present in person application letter along CV & photocopies of Credentials at:-
Lion International Bank S.C
Human Capital Management Dep’t
22 Mazoria, Lex Plaza Building 7th Floor
Addis Ababa
Closing Date : July 24, 2021
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties