ከጤና ሙያ ጋር የተያያዙ ጥፋቶች የአስተዳደርና የፍትሐብሔር ኃላፊነት
---------------------------
1. የሕክምና የሙያ ስህተት / Medical Malprctice /
የህክምና የሙያ ስህተት የሚለዉ ፅንሰ ሀሳብ ወጥ የሆነ የሕግ ትርጉም አልተሰጠዉም፡፡ ነገር ግን በጥቅሉ የህክምና ስህተት ማለት አንድን የህክምና ባለሙያ ባለዉ አቅምና ችሎታ የህክምና ሥራዉን በሚያከናዉንበት ጊዜ ለሚሰራዉ ሥራ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ወይም ጥንቃቄ መዉሰድ ሲገባዉ ሊመጣ የሚችለዉን ጉዳት እያወቀ ወይም ማወቅ ሲኖርበት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ማድረስ ነዉ፡፡ ታካሚዉና የህክምና ጤና ተቋሙ የህክምና ዉል በመፈጸም ግዴታ ሲያቋቁሙ ታካሚዎች በሚታከሙበት ጊዜ በታካሚዉ ላይ ሊመጣ የሚችለዉ ጉዳትና አዳጋ በመገንዘብ አካሚዉ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ከተከናወነ ለሚደርሰዉ ጉዳት እንደዉሉ ያልተፈፀመ በመሆኑ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ1962 የወጣዉ የፍትሐብሔር ሕግ የጤና ባለሙያዉ የማዳን ዋስትና የለዉም እንደሚል በመጥቀስም የጤና ባለሙያ ለማዳን ዋስትና እንዲሰጥ እንደማይገደድ ተደንግጓል፡፡ ለዚህም ነዉ አንድ ታካሚ የሚጠበቀዉን የሕክምና ዉጤት አላገኘሁም በማለት የሕክምና ባለሙያን ለመክሰስ የማይችለዉ፡፡ የሕክምና ስህተት ሕግ ሀኪሞች ወይም ሌላ የሕክምና አገልግሎት ሰጪ አካላት የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታማሚው ላይ በቸልተኝነት ለሚያደርሱት ጉዳት ያለባቸውን ተጠያቂነት የሚገዛ ሕግ ነው፡፡ ቸልተኝነት ከደረጃዉ ዉጪ ሕክምና መስጠት ወይም የታወቀ የሕክምና ሥነ-ሥርዓትን በጤና ባለሙያዎች የተለመደ አሰራር መሰረት አለመከተል ነዉ፡፡ አንድ የሕክምና ባለሙያ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ በተመሳሳይ ጉዳይ ሌሎች የሕክማና ባለሙያዎች ሊያከብሯቸው ወይም ሊፈጽሟቸው የሚገባውን መደበኛ ጥንቃቄ (“standard of care”) ሊያከናውን ወይም ሊከተል ባለመቻሉ ምክንያት በታማሚው ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ የሕክምና ባለሙያው ለጥፋቱ ተጠያቂ የሚሆንበት አሠራር የሕክምና ስህተት ሕግ ይባላል፡፡
1.1 የህክምና ስህተት ተፈጽሟል የሚባለዉ ምን ምን ሲሟላ ነዉ?
1. ሐኪሙ ለታካሚዉ ሕክምና የመስጠት ግዴታ አለመወጣቱ፤
አንድ የህክምና ባለሙያ ለአንድ ታካሚ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ግዴታ ያለበት መሆኑን ወይም ሕክምናዉን የሰጠዉ እርሱ መሆኑን በማረጋገጥ የህክምና ስህተት ተፈጥሯል የሚለዉን ጉዳይ ለመወሰን ከሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች አንዱ ነዉ፡፡ ይህ የሚሆነዉ የአካሚና ታካሚ ሕጋዊ ግንኙነት መኖሩ ሲረጋገጥ ነዉ፡፡
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት እስከተሰማራና የህክምና ተግባራትን የሚያከናውን እስከሆነ ድረስ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እና በዘርፉ ያሉትን የህክምና አሰራሮች ላይ እውቀትና ክህሎቱን በየጊዜው መገንባት አለበት፡፡ ለዚህም ነው ከሐኪም ቀዳሚ ግዴታዎች መካከል ዋነኛዉ በሚያከናዉነዉ ተግባር ብቁ ባለሙያ ሆኖ መገኘት ነዉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለተገልጋይ የሚሰጠዉ አገልግሎትና እንክብካቤ የዘር፣ የጾታ፣ የሃይማኖት ወዘተ… መድልኦ የሌለበትና ተመሳሳይነት ሊኖረዉ ይገባል፡፡
አንድ ሐኪም ተገቢዉን የሙያ ትጋትና ጥረት በማድረግ ጥንቃቄ የተሞላበት የህክምና አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ በዚህ መሰረት ሐኪሙ በህክምና ሙያዉ ጥበብ ወይም አሰራር መሰረት ማድረግ የሚጠበቅበትን እንዲሁም ከታካሚዉ ጋር በገባዉ የዉል ስምምነት ወይም በሕግ መሰረት የተጣለበትን ግዴታ ሳይወጣ ቀርቶ በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ እና ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉ የሕክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት ይቻላል፡፡ አንድ ሐኪም ከህክምና ሙያዉ አሰራርና ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት መስጠት አለመስጠቱ የሚረጋገጠዉ በተመሳሳይ ሙያ ላይ በተሰማሩ የሕክምና ባለሙያዎች ነዉ፡፡ ስለሆነም አንድ ሐኪም ግዴታዉን አልተወጣም ሊባል የሚችለዉ ከሕክምናዉ አሰራር ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ ነዉ፡፡
2. የመንስኤ (ምክንያት) እና የዉጤት ግንኙነት፤
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት እና በህግ ተጠያቂ ለማድረግ በታካሚዉ ላይ የደረሰዉ የአካል ወይም የህይወት አደጋ የተፈጠረዉ በሐኪሙ ስህተት መሆን ይኖርበታል፡፡ በምክንያቱና በወጤቱ መካከል ግንኙነት አለ የሚባለዉ በነገሮች የታወቀ ወይም የተለመደ ሂደት የሀኪሙ ድርጊት ወጤቱን ለማስገኘት የሚችል ሆኖ ሲገኝ ነዉ፡፡ ይህ አይነቱ መርህ ወንጀልን ለማቋቋም እንደ አንድ መስፈርት የተቀመጠ ሲሆን በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 24 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር በግልጽ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ የህግ ስርአት የቅርብ ምክንያትን እንጂ የሩቅ ምክንያትን አይቀበልም፡፡ በሌላ በኩል ጉዳት ባይደርስም ነገር ግን የህክምና ባለሙያው መከተል ያለበትን የተለመደ ሥርዓት ባለመከተል የፈፀመው ተግባር ካለ የህክምና ስህተት የለም ማለት አለመሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡
3. ጉዳት መድረስ፤
ጉዳት ደረሰ የሚባለዉ የህክምና ባለሙያዉ በቸልተኝነት ጉዳቱን ያደረሰ ስለመሆኑ ሲረጋገጥ ሲሆን አንድ ሀኪም ለታካሚዉ የሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት ወይም ከዚያ በኋላ በታካሚዉ ላይ ጉዳት አድርሶ እንደሆነ ነዉ፡፡ ጉዳት ማለት ከቀላል የአካል ጉዳት እስከ ሞት ሊያደርስ የሚችል እና በሀኪሙ ስህተት ምክንያት የተፈፀመ ማለት ነዉ፡፡ ለምሳሌ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት አንድ ሐኪም ከህክምናዉ አሰራር ዉጭ ሕክምና በማድረግ በታካሚዉ ላይ የሚያደርሰዉን ጉዳት መጥቀስ ይቻላል፡፡
4. በታካሚው ላይ የደረሰው ጉዳት ወደ ሚታወቅ ሌላ ጉዳት ያጋለጠው መሆንን ማረጋገጥ፣
ምንም እንኳን የሕክምና ባለሙያው የሕክምና ስህተት ቢፈጽምም ወይም የፈጸመው ድርጊት በተመሳሳይ የሕክምና ባለሙያ መስፈርት ከደረጃ በታች ቢሆንም ስህተት የተፈጸመበት ታማሚ ጉዳት እንደደረሰበት እስካላረጋገጠ ድረስ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ይዞ ለመሔድ አይችልም፡፡ ምክንያቱም ፍርድ ቤቱ የሚሰጠው መፍትሄ በአንድ አጥፊ ምክንያት ጉዳት መድረሱን ማረጋገጥና የደረሰውን ጉዳት የሚክስ ውሳኔ የመስጠት ተግባር በመሆኑ ነው፡፡ ሆኖም በአስተዳደራዊ ጥፋት ረገድ በዲስፕሊን የህክምና ባለሙያውን ሊጠይቅ ይችላል፡፡
ምን ዓይነት ስህተቶች ናቸው የሕክምና ስህተት የሚባሉት ለሚለዉ ስህተቶች የሕክምና ስህተት የሚባሉት በተለያዩ ዘርፍ ውስጥ ሊወድቁ ይችላሉ፡፡
ከእነዚህም መካከል፡-•
በምርምራ ወቅት ታማሚውን በተገቢዉ ሁኔታ አለመመርመር ወይም የታማሚውን ሁኔታ ለመመርመር መዘግየት፣
የምርመራ ውጤቶችን በተሳሳተ መንገድ መረዳት ለምሳሌ የኤክስሬይ ዉጤቶችን አሳስቶ ማንበብ ወይም መረዳት፣
መድኃኒት ከመስጠት ጋር በተያያዘ ለምሳሌ ትክክል ያልሆነ፣ የተሳሳተ ወይም የሚጋጭ የመድኃኒት ትዕዛዝ መስጠት፣
አንድ የሕክምና ሥነ ሥርዓት ያለውን ጉዳት ወይም ሥጋት ለታማሚው አለመንገር፣ አለማስረዳት ወይም አለማስጠንቀቅ፣
---------------------------
1. የሕክምና የሙያ ስህተት / Medical Malprctice /
የህክምና የሙያ ስህተት የሚለዉ ፅንሰ ሀሳብ ወጥ የሆነ የሕግ ትርጉም አልተሰጠዉም፡፡ ነገር ግን በጥቅሉ የህክምና ስህተት ማለት አንድን የህክምና ባለሙያ ባለዉ አቅምና ችሎታ የህክምና ሥራዉን በሚያከናዉንበት ጊዜ ለሚሰራዉ ሥራ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ወይም ጥንቃቄ መዉሰድ ሲገባዉ ሊመጣ የሚችለዉን ጉዳት እያወቀ ወይም ማወቅ ሲኖርበት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ማድረስ ነዉ፡፡ ታካሚዉና የህክምና ጤና ተቋሙ የህክምና ዉል በመፈጸም ግዴታ ሲያቋቁሙ ታካሚዎች በሚታከሙበት ጊዜ በታካሚዉ ላይ ሊመጣ የሚችለዉ ጉዳትና አዳጋ በመገንዘብ አካሚዉ ጥንቃቄ በጎደለዉ መልኩ ከተከናወነ ለሚደርሰዉ ጉዳት እንደዉሉ ያልተፈፀመ በመሆኑ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ1962 የወጣዉ የፍትሐብሔር ሕግ የጤና ባለሙያዉ የማዳን ዋስትና የለዉም እንደሚል በመጥቀስም የጤና ባለሙያ ለማዳን ዋስትና እንዲሰጥ እንደማይገደድ ተደንግጓል፡፡ ለዚህም ነዉ አንድ ታካሚ የሚጠበቀዉን የሕክምና ዉጤት አላገኘሁም በማለት የሕክምና ባለሙያን ለመክሰስ የማይችለዉ፡፡ የሕክምና ስህተት ሕግ ሀኪሞች ወይም ሌላ የሕክምና አገልግሎት ሰጪ አካላት የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታማሚው ላይ በቸልተኝነት ለሚያደርሱት ጉዳት ያለባቸውን ተጠያቂነት የሚገዛ ሕግ ነው፡፡ ቸልተኝነት ከደረጃዉ ዉጪ ሕክምና መስጠት ወይም የታወቀ የሕክምና ሥነ-ሥርዓትን በጤና ባለሙያዎች የተለመደ አሰራር መሰረት አለመከተል ነዉ፡፡ አንድ የሕክምና ባለሙያ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ በተመሳሳይ ጉዳይ ሌሎች የሕክማና ባለሙያዎች ሊያከብሯቸው ወይም ሊፈጽሟቸው የሚገባውን መደበኛ ጥንቃቄ (“standard of care”) ሊያከናውን ወይም ሊከተል ባለመቻሉ ምክንያት በታማሚው ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ የሕክምና ባለሙያው ለጥፋቱ ተጠያቂ የሚሆንበት አሠራር የሕክምና ስህተት ሕግ ይባላል፡፡
1.1 የህክምና ስህተት ተፈጽሟል የሚባለዉ ምን ምን ሲሟላ ነዉ?
1. ሐኪሙ ለታካሚዉ ሕክምና የመስጠት ግዴታ አለመወጣቱ፤
አንድ የህክምና ባለሙያ ለአንድ ታካሚ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ግዴታ ያለበት መሆኑን ወይም ሕክምናዉን የሰጠዉ እርሱ መሆኑን በማረጋገጥ የህክምና ስህተት ተፈጥሯል የሚለዉን ጉዳይ ለመወሰን ከሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች አንዱ ነዉ፡፡ ይህ የሚሆነዉ የአካሚና ታካሚ ሕጋዊ ግንኙነት መኖሩ ሲረጋገጥ ነዉ፡፡
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት እስከተሰማራና የህክምና ተግባራትን የሚያከናውን እስከሆነ ድረስ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እና በዘርፉ ያሉትን የህክምና አሰራሮች ላይ እውቀትና ክህሎቱን በየጊዜው መገንባት አለበት፡፡ ለዚህም ነው ከሐኪም ቀዳሚ ግዴታዎች መካከል ዋነኛዉ በሚያከናዉነዉ ተግባር ብቁ ባለሙያ ሆኖ መገኘት ነዉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለተገልጋይ የሚሰጠዉ አገልግሎትና እንክብካቤ የዘር፣ የጾታ፣ የሃይማኖት ወዘተ… መድልኦ የሌለበትና ተመሳሳይነት ሊኖረዉ ይገባል፡፡
አንድ ሐኪም ተገቢዉን የሙያ ትጋትና ጥረት በማድረግ ጥንቃቄ የተሞላበት የህክምና አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አለበት፡፡ በዚህ መሰረት ሐኪሙ በህክምና ሙያዉ ጥበብ ወይም አሰራር መሰረት ማድረግ የሚጠበቅበትን እንዲሁም ከታካሚዉ ጋር በገባዉ የዉል ስምምነት ወይም በሕግ መሰረት የተጣለበትን ግዴታ ሳይወጣ ቀርቶ በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ እና ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉ የሕክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት ይቻላል፡፡ አንድ ሐኪም ከህክምና ሙያዉ አሰራርና ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት መስጠት አለመስጠቱ የሚረጋገጠዉ በተመሳሳይ ሙያ ላይ በተሰማሩ የሕክምና ባለሙያዎች ነዉ፡፡ ስለሆነም አንድ ሐኪም ግዴታዉን አልተወጣም ሊባል የሚችለዉ ከሕክምናዉ አሰራር ጥበብ ዉጭ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በታካሚዉ ላይ ጉዳት ካደረሰ ነዉ፡፡
2. የመንስኤ (ምክንያት) እና የዉጤት ግንኙነት፤
አንድ የህክምና ባለሙያ የህክምና ስህተት ፈጽሟል ለማለት እና በህግ ተጠያቂ ለማድረግ በታካሚዉ ላይ የደረሰዉ የአካል ወይም የህይወት አደጋ የተፈጠረዉ በሐኪሙ ስህተት መሆን ይኖርበታል፡፡ በምክንያቱና በወጤቱ መካከል ግንኙነት አለ የሚባለዉ በነገሮች የታወቀ ወይም የተለመደ ሂደት የሀኪሙ ድርጊት ወጤቱን ለማስገኘት የሚችል ሆኖ ሲገኝ ነዉ፡፡ ይህ አይነቱ መርህ ወንጀልን ለማቋቋም እንደ አንድ መስፈርት የተቀመጠ ሲሆን በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 24 ንዑስ አንቀጽ 1 ስር በግልጽ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ የህግ ስርአት የቅርብ ምክንያትን እንጂ የሩቅ ምክንያትን አይቀበልም፡፡ በሌላ በኩል ጉዳት ባይደርስም ነገር ግን የህክምና ባለሙያው መከተል ያለበትን የተለመደ ሥርዓት ባለመከተል የፈፀመው ተግባር ካለ የህክምና ስህተት የለም ማለት አለመሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡
3. ጉዳት መድረስ፤
ጉዳት ደረሰ የሚባለዉ የህክምና ባለሙያዉ በቸልተኝነት ጉዳቱን ያደረሰ ስለመሆኑ ሲረጋገጥ ሲሆን አንድ ሀኪም ለታካሚዉ የሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት ወይም ከዚያ በኋላ በታካሚዉ ላይ ጉዳት አድርሶ እንደሆነ ነዉ፡፡ ጉዳት ማለት ከቀላል የአካል ጉዳት እስከ ሞት ሊያደርስ የሚችል እና በሀኪሙ ስህተት ምክንያት የተፈፀመ ማለት ነዉ፡፡ ለምሳሌ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት አንድ ሐኪም ከህክምናዉ አሰራር ዉጭ ሕክምና በማድረግ በታካሚዉ ላይ የሚያደርሰዉን ጉዳት መጥቀስ ይቻላል፡፡
4. በታካሚው ላይ የደረሰው ጉዳት ወደ ሚታወቅ ሌላ ጉዳት ያጋለጠው መሆንን ማረጋገጥ፣
ምንም እንኳን የሕክምና ባለሙያው የሕክምና ስህተት ቢፈጽምም ወይም የፈጸመው ድርጊት በተመሳሳይ የሕክምና ባለሙያ መስፈርት ከደረጃ በታች ቢሆንም ስህተት የተፈጸመበት ታማሚ ጉዳት እንደደረሰበት እስካላረጋገጠ ድረስ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ይዞ ለመሔድ አይችልም፡፡ ምክንያቱም ፍርድ ቤቱ የሚሰጠው መፍትሄ በአንድ አጥፊ ምክንያት ጉዳት መድረሱን ማረጋገጥና የደረሰውን ጉዳት የሚክስ ውሳኔ የመስጠት ተግባር በመሆኑ ነው፡፡ ሆኖም በአስተዳደራዊ ጥፋት ረገድ በዲስፕሊን የህክምና ባለሙያውን ሊጠይቅ ይችላል፡፡
ምን ዓይነት ስህተቶች ናቸው የሕክምና ስህተት የሚባሉት ለሚለዉ ስህተቶች የሕክምና ስህተት የሚባሉት በተለያዩ ዘርፍ ውስጥ ሊወድቁ ይችላሉ፡፡
ከእነዚህም መካከል፡-•
በምርምራ ወቅት ታማሚውን በተገቢዉ ሁኔታ አለመመርመር ወይም የታማሚውን ሁኔታ ለመመርመር መዘግየት፣
የምርመራ ውጤቶችን በተሳሳተ መንገድ መረዳት ለምሳሌ የኤክስሬይ ዉጤቶችን አሳስቶ ማንበብ ወይም መረዳት፣
መድኃኒት ከመስጠት ጋር በተያያዘ ለምሳሌ ትክክል ያልሆነ፣ የተሳሳተ ወይም የሚጋጭ የመድኃኒት ትዕዛዝ መስጠት፣
አንድ የሕክምና ሥነ ሥርዓት ያለውን ጉዳት ወይም ሥጋት ለታማሚው አለመንገር፣ አለማስረዳት ወይም አለማስጠንቀቅ፣
ታማሚው ወይም የቅርብ ቤተሰቡ በግልጽ ፈቃዱን ሳይሰጥ በታማሚው ላይ ልዩ ልዩ አገልግሎቶችን መፈጸም፣
የህክምና ስነ-ስርዓት ወቅት ስህተት መፈፀም ለምሳሌ በቀዶ ጥገና ወቅት ወይም ልጅ በማዋለድ ጊዜ ስህተት መፈፀም እና ሌሎችን ያካትታል፡፡
2. ሕክምና ተቋማት እና የጤና ባለሙያዎች የአስተዳደርና የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
2.1 አስተዳደራዊ እርምጃዎች፤
አስተዳደራዊ እርምጃ ማለት አንድ ሠራተኛ በሚሰራዉ ጥፋት መሰረት በዲስፕሊን የሚጠየቅበት ሥርዓት ማለት ነዉ፡፡ የአስተዳደራዊ እርምጃ ዓላማ ሠራተኛዉ ከፈጸመዉ ጥፋት እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ እንዲሆን ለማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ከስራዉ በማሰናበት የሚወሰድ የመፍትሔ እርምጃ ነዉ፡፡ የዲሰፕሊን ጉድለት የፈፀመ ሠራተኛ እንደጥፋቱ ክብደት የቃል ማስጠንቀቂያ፣ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ከስራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ እንዲሁም ከስራ ማሰናበትን ሊያጠቃልል ይችላል፡፡ የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታ ስንመለከት መንግስት ደረጃዉን ባልጠበቀ የጤና አገልግሎት እንዲሁም ብቃትና የሙያ ሥነ-ምግባር በጎደለዉ የጤና ባለሙያ ምክንያት በዜጎች ላይ ሊደርስ የሚችለዉን የጤና ችግር ለመከላከል ይቻል ዘንድ የጤና አገልግሎቱን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የተለያዩ ሕጎችን በማዉጣትና በተግባር ላይ በማዋል የቁጥጥር ሥርዓት ዘርግቷል፡፡ አዋጅ ቁጥር 1112/2011 በአንቀጽ 48 አግባብ ባለዉ አካል የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወይም የህክምና ሙያ ሥራ ፈቃድ የተሰጠዉ ማንኛዉንም ሰዉ ጤናን በተመለከተ አዋጆችን፣ ደንቦችን ወይም መመሪያዎችን በመተላለፍ ሲሰራ የተገኘ እንደሆነ የተሰጠዉ የህክምና ምስክር ወረቀት ወይም ፈቃድ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ እንደሚችል በአዋጁ አንቀጽ 41 እና 90 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
አንድ የጤና ባለሙያ የጤና አገልግሎት ለመስጠት አስቀድሞ በሙያው እውቅና ካለው ተቋም የሰለጠነ መሆኑ ተረጋግጦ እና ቃለ መሀላ እንዲፈፅም ይደረጋል፡፡ ይህን ተላልፎ የአሰራር ስርዓቱን ወይም የሥነ-ምግባር መመሪያዎችን ሲጥስ እርምጃ የሚወሰደዉ የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ ለኢትዮጵያ የምግብና የመድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በሚያቀርበዉ የዉሰኔ ሀሳብ አማካኝነት ነዉ፡፡
የምግብ የመድሀኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 299/2006 አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ የሚቋቋመዉ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አማካኝነት ሲሆን የስራ ድርሻዉም የሚቀርቡለትን ጉዳዮች አጣርቶ ጥፋት በፈፀሙ የጤና ባለሙያዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ለባለስልጣኑ መስሪያ ቤት የዉሰኔ ሀሳብ የሚያቀርብ ነዉ፡፡
የጤና ሙያ ሰነ-ምግባር ኮሚቴ አንድ የጤና ባለሙያ ከሕክምና ስነ-ምግባር ዉጪ በመስራት በተገልጋዩ ላይ ጉዳት ያደረሰ ከሆነ ወይም ጉዳት ባያደርስም የስነ ምግባር መርሆችን ተላልፎ ከተገኘ ጉዳዩን አስመልክቶ ተገቢዉን ማጣራት በማድረግ በባለሙያዉ ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡ ከእነዚህ ዉስጥም የሙያ ፈቃድ ማገድ ወይም እንደ ጥፈቱ ክብደት የሙያ ፈቃድ መሰረዝ፣ የገንዘብ ቅጣት መጣል፣ ከደረጃ ዝቅ ማድረግ፣ የቃል ወይም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት፣ የደመወዝ ቅጣት መጣል እንዲሁም ሌሎች እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል፡፡
2.2 የጤና ባለሙያዎች የፍትሐብሔር ኃላፊነት፣
ማንኛዉም የጤና ባለሙያ ከምንም ነገር በላይ ለታካሚዉ ጤንነት ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባዋል፡፡ የጤና ባለሙያዉ በሚሰጠዉ አገልግሎትም ሆነ በሚወስነዉ ወሳኔ ምክንያት ለሚከሰት ስህተት ወይም ጉዳት በሕግ አግባብ ተጠያቂነት አለበት፡፡ አንድ የጤና ባለሙያ የህክምና ሙያዉ በሚፈቅደዉ መልኩ ታካሚዉን ማገልገል ይጠበቅበታል፡፡
የፍትሐብሔር ኃላፊነት ሲባል አንድ የጤና ባለሙያ ከተገልጋዩ ወይም ከታካሚው ጋር በሚያደርገዉ የዉል ስምምነት የሚፈጠር ወይም ከዉል ዉጪ በሆነ እና በሕግ በተደነገገ ጊዜ የሚመነጪ ኃላፊነት ነዉ፡፡ ይህ ዓይነት ኃላፊነት አጥፊዉ በገንዘብ ወይም ዋጋ ባለዉ ዕቃ ወይም ንብረት የሚቀጣበት ሥርዓት ነዉ፡፡ አንድ ሐኪም የሕክምናዉ ጥበብ ከሚፈቅደዉ ዉጪ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በተገልጋይ ላይ ጉዳት ካደረሰ እንደነገሩ ሁኔታ ማለትም ከዉል ዉጪ ወይም ከዉል በሚመነጭ ኃላፊነት ጉዳት የደረሰበትን ተገልጋይ የመካስ ነዉ፡፡
3.3 የሕክምና ተቋማት የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
የሕክምና ተቋማት ባለሙያዎቻቸዉ ለታካሚዎች የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታከሚዉ ላይ አካላዊ ብሎም ለሞት የሚዳርግ ጉዳት ሊያደርሱ ይቻላሉ፡፡ በዚህ ወቅት የሕክምና ተቋማት ለሚደርሰዉ ጉዳት ከህክምና በለሙያው ጋር በአንድነት በፍትሐብሔር ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ከላይ እንዳየነዉ የፍትሐብሔር ኃላፊነት ስንል አንድ ሰዉ በዉል ወይም ከዉል ዉጪ ከሚመነጭ የሚኖርበት ኃላፊነትን የሚመለከት ሲሆን የሕክምና ተቋማትም ከታካሚዎቻቸዉ ጋር በሚያደርጉት የዉል ስምምነት ወይም ከዉል ዉጪ በሚያደርሱት ጉዳት የፍትሐብሔር ኃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡
3.3.1 የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ኃላፊነት፣
የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ሠራተኞቻቸዉ በተቋሙ ዉስጥ የሕክምና አገልግሎት በሚያገኙ ታካሚዎች ላይ ለሚያደርሱት ጉዳት ከዉል ወጪ ኃላፊነት አለባቸዉ፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126 መሰረት የመንግስት ሹም ወይም ሠራተኛ በራሱ ጥፋት በሌላ ሰዉ ላይ ጉዳት የደረሰ እንደሆነ በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ኪሳራዉን ለመክፈል ይገደዳል፡፡ ነገር ግን የተደረገዉ ጥፋት የመንግስቱን ስራ ሲሰራ የደረሰ የስራ ጥፋት የሆነ እንደሆነ የተጎዳዉ ሰዉ ኪሳራ ከመንግስት ላይ ለመጠየቅ ይችላል፡፡ ሠራተኛዉ ያደረገዉ ጥፋት የግል ጥፋቱ የሆነ እንደሆነ ግን መንግስት ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2127 የሥራ ጥፋት ምን ማለት እንደሆነ ያስቀመጠ ሲሆን ጥፋቱ እንደ ሥራ ጥፋት ሆኖ የሚቆጠረዉ ጥፋት አድራጊዉ በዚሁ ጥፋት ላይ የወደቀዉ በቅን ልቦና በስልጣኑና በሥራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ በቅን ልቦና ያልተሰራ ለመሆኑ ተቃራኒ ማስረጃ ያልቀረበ እንደሆነ የሹሙ ወይም የሰራዉ አሰራር በቅን ልቦና እንደተሰራ ይገመታል በማለት አስቀምጧል፡፡ በአንድ የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋም ተቀጥሮ የሚሰራ የሕክምና ባለሙያ በተቋሙ ዉስጥ ሆኖ ታካሚዎችን በሚያክምበት ወቅት ጥፋት ከፈፀመ ኃላፊ ሊሆን የሚገባዉ የህክምና ተቋሙ ነዉ፡፡
ይኸዉም ጥፋቱ የተፈፀመዉ ከላይ በተገለፀዉ መሰረት በቅን ልቦና በስልጣኑና ለስራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የተፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ የሕክምና ጥፋት ተፈጽሟል አልተፈጸመም የሚለዉን ጉዳይ አጣርቶ ትክክለኛ መረጃ ለፍርድ ቤት ወይም አግባብ ላለዉ አካል ሊሰጥ የሚችለዉ በሙያዉ በቂ ዕዉቀት፣ልምድ እና ክህሎት ያለዉ ባለሙያ መሆን ይገባዋል፡፡ በሌላ በኩል ግን ጥፋቱ የሐኪሙ ወይም የሰራተኛዉ ከሆነ የጤና የሕክምና ተቋሙ ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ ታካሚዉ ከተቋሙ የጉዳት ካሳ ተቀብሎ ከከሆነም መንግስት ጥፋት ከፈፀመዉ ሐኪም ወይም ሠራተኛ ላይ ለመጠየቅ መብት ይኖረዋል (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126(2)፡፡የመንግስት የሕክምና ተቋማት ስለ ሠራተኞቻቸዉ ያለባቸዉ ኃላፊነት የሚመሰረተዉ ተቋሙ ከሠራተኛዉ ጋር የሥራ ቅጥር ዉል ስምምነት ፈጽሞ ከሆነብቻ መሆኑን
የህክምና ስነ-ስርዓት ወቅት ስህተት መፈፀም ለምሳሌ በቀዶ ጥገና ወቅት ወይም ልጅ በማዋለድ ጊዜ ስህተት መፈፀም እና ሌሎችን ያካትታል፡፡
2. ሕክምና ተቋማት እና የጤና ባለሙያዎች የአስተዳደርና የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
2.1 አስተዳደራዊ እርምጃዎች፤
አስተዳደራዊ እርምጃ ማለት አንድ ሠራተኛ በሚሰራዉ ጥፋት መሰረት በዲስፕሊን የሚጠየቅበት ሥርዓት ማለት ነዉ፡፡ የአስተዳደራዊ እርምጃ ዓላማ ሠራተኛዉ ከፈጸመዉ ጥፋት እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ እንዲሆን ለማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ ከስራዉ በማሰናበት የሚወሰድ የመፍትሔ እርምጃ ነዉ፡፡ የዲሰፕሊን ጉድለት የፈፀመ ሠራተኛ እንደጥፋቱ ክብደት የቃል ማስጠንቀቂያ፣ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ከስራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ እንዲሁም ከስራ ማሰናበትን ሊያጠቃልል ይችላል፡፡ የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታ ስንመለከት መንግስት ደረጃዉን ባልጠበቀ የጤና አገልግሎት እንዲሁም ብቃትና የሙያ ሥነ-ምግባር በጎደለዉ የጤና ባለሙያ ምክንያት በዜጎች ላይ ሊደርስ የሚችለዉን የጤና ችግር ለመከላከል ይቻል ዘንድ የጤና አገልግሎቱን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የተለያዩ ሕጎችን በማዉጣትና በተግባር ላይ በማዋል የቁጥጥር ሥርዓት ዘርግቷል፡፡ አዋጅ ቁጥር 1112/2011 በአንቀጽ 48 አግባብ ባለዉ አካል የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወይም የህክምና ሙያ ሥራ ፈቃድ የተሰጠዉ ማንኛዉንም ሰዉ ጤናን በተመለከተ አዋጆችን፣ ደንቦችን ወይም መመሪያዎችን በመተላለፍ ሲሰራ የተገኘ እንደሆነ የተሰጠዉ የህክምና ምስክር ወረቀት ወይም ፈቃድ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ እንደሚችል በአዋጁ አንቀጽ 41 እና 90 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
አንድ የጤና ባለሙያ የጤና አገልግሎት ለመስጠት አስቀድሞ በሙያው እውቅና ካለው ተቋም የሰለጠነ መሆኑ ተረጋግጦ እና ቃለ መሀላ እንዲፈፅም ይደረጋል፡፡ ይህን ተላልፎ የአሰራር ስርዓቱን ወይም የሥነ-ምግባር መመሪያዎችን ሲጥስ እርምጃ የሚወሰደዉ የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ ለኢትዮጵያ የምግብና የመድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በሚያቀርበዉ የዉሰኔ ሀሳብ አማካኝነት ነዉ፡፡
የምግብ የመድሀኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 299/2006 አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት የጤና ስነ-ምግባር ኮሚቴ የሚቋቋመዉ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አማካኝነት ሲሆን የስራ ድርሻዉም የሚቀርቡለትን ጉዳዮች አጣርቶ ጥፋት በፈፀሙ የጤና ባለሙያዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ለባለስልጣኑ መስሪያ ቤት የዉሰኔ ሀሳብ የሚያቀርብ ነዉ፡፡
የጤና ሙያ ሰነ-ምግባር ኮሚቴ አንድ የጤና ባለሙያ ከሕክምና ስነ-ምግባር ዉጪ በመስራት በተገልጋዩ ላይ ጉዳት ያደረሰ ከሆነ ወይም ጉዳት ባያደርስም የስነ ምግባር መርሆችን ተላልፎ ከተገኘ ጉዳዩን አስመልክቶ ተገቢዉን ማጣራት በማድረግ በባለሙያዉ ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡ ከእነዚህ ዉስጥም የሙያ ፈቃድ ማገድ ወይም እንደ ጥፈቱ ክብደት የሙያ ፈቃድ መሰረዝ፣ የገንዘብ ቅጣት መጣል፣ ከደረጃ ዝቅ ማድረግ፣ የቃል ወይም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት፣ የደመወዝ ቅጣት መጣል እንዲሁም ሌሎች እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል፡፡
2.2 የጤና ባለሙያዎች የፍትሐብሔር ኃላፊነት፣
ማንኛዉም የጤና ባለሙያ ከምንም ነገር በላይ ለታካሚዉ ጤንነት ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባዋል፡፡ የጤና ባለሙያዉ በሚሰጠዉ አገልግሎትም ሆነ በሚወስነዉ ወሳኔ ምክንያት ለሚከሰት ስህተት ወይም ጉዳት በሕግ አግባብ ተጠያቂነት አለበት፡፡ አንድ የጤና ባለሙያ የህክምና ሙያዉ በሚፈቅደዉ መልኩ ታካሚዉን ማገልገል ይጠበቅበታል፡፡
የፍትሐብሔር ኃላፊነት ሲባል አንድ የጤና ባለሙያ ከተገልጋዩ ወይም ከታካሚው ጋር በሚያደርገዉ የዉል ስምምነት የሚፈጠር ወይም ከዉል ዉጪ በሆነ እና በሕግ በተደነገገ ጊዜ የሚመነጪ ኃላፊነት ነዉ፡፡ ይህ ዓይነት ኃላፊነት አጥፊዉ በገንዘብ ወይም ዋጋ ባለዉ ዕቃ ወይም ንብረት የሚቀጣበት ሥርዓት ነዉ፡፡ አንድ ሐኪም የሕክምናዉ ጥበብ ከሚፈቅደዉ ዉጪ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት በተገልጋይ ላይ ጉዳት ካደረሰ እንደነገሩ ሁኔታ ማለትም ከዉል ዉጪ ወይም ከዉል በሚመነጭ ኃላፊነት ጉዳት የደረሰበትን ተገልጋይ የመካስ ነዉ፡፡
3.3 የሕክምና ተቋማት የፍትሐብሔር ኃላፊነት፤
የሕክምና ተቋማት ባለሙያዎቻቸዉ ለታካሚዎች የሕክምና አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት በታከሚዉ ላይ አካላዊ ብሎም ለሞት የሚዳርግ ጉዳት ሊያደርሱ ይቻላሉ፡፡ በዚህ ወቅት የሕክምና ተቋማት ለሚደርሰዉ ጉዳት ከህክምና በለሙያው ጋር በአንድነት በፍትሐብሔር ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ከላይ እንዳየነዉ የፍትሐብሔር ኃላፊነት ስንል አንድ ሰዉ በዉል ወይም ከዉል ዉጪ ከሚመነጭ የሚኖርበት ኃላፊነትን የሚመለከት ሲሆን የሕክምና ተቋማትም ከታካሚዎቻቸዉ ጋር በሚያደርጉት የዉል ስምምነት ወይም ከዉል ዉጪ በሚያደርሱት ጉዳት የፍትሐብሔር ኃላፊነት ይኖርባቸዋል፡፡
3.3.1 የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ኃላፊነት፣
የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋማት ሠራተኞቻቸዉ በተቋሙ ዉስጥ የሕክምና አገልግሎት በሚያገኙ ታካሚዎች ላይ ለሚያደርሱት ጉዳት ከዉል ወጪ ኃላፊነት አለባቸዉ፡፡ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126 መሰረት የመንግስት ሹም ወይም ሠራተኛ በራሱ ጥፋት በሌላ ሰዉ ላይ ጉዳት የደረሰ እንደሆነ በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ኪሳራዉን ለመክፈል ይገደዳል፡፡ ነገር ግን የተደረገዉ ጥፋት የመንግስቱን ስራ ሲሰራ የደረሰ የስራ ጥፋት የሆነ እንደሆነ የተጎዳዉ ሰዉ ኪሳራ ከመንግስት ላይ ለመጠየቅ ይችላል፡፡ ሠራተኛዉ ያደረገዉ ጥፋት የግል ጥፋቱ የሆነ እንደሆነ ግን መንግስት ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2127 የሥራ ጥፋት ምን ማለት እንደሆነ ያስቀመጠ ሲሆን ጥፋቱ እንደ ሥራ ጥፋት ሆኖ የሚቆጠረዉ ጥፋት አድራጊዉ በዚሁ ጥፋት ላይ የወደቀዉ በቅን ልቦና በስልጣኑና በሥራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ በቅን ልቦና ያልተሰራ ለመሆኑ ተቃራኒ ማስረጃ ያልቀረበ እንደሆነ የሹሙ ወይም የሰራዉ አሰራር በቅን ልቦና እንደተሰራ ይገመታል በማለት አስቀምጧል፡፡ በአንድ የመንግስት የጤና የሕክምና ተቋም ተቀጥሮ የሚሰራ የሕክምና ባለሙያ በተቋሙ ዉስጥ ሆኖ ታካሚዎችን በሚያክምበት ወቅት ጥፋት ከፈፀመ ኃላፊ ሊሆን የሚገባዉ የህክምና ተቋሙ ነዉ፡፡
ይኸዉም ጥፋቱ የተፈፀመዉ ከላይ በተገለፀዉ መሰረት በቅን ልቦና በስልጣኑና ለስራዉ ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የተፈፀመ ሲሆን ነዉ፡፡ የሕክምና ጥፋት ተፈጽሟል አልተፈጸመም የሚለዉን ጉዳይ አጣርቶ ትክክለኛ መረጃ ለፍርድ ቤት ወይም አግባብ ላለዉ አካል ሊሰጥ የሚችለዉ በሙያዉ በቂ ዕዉቀት፣ልምድ እና ክህሎት ያለዉ ባለሙያ መሆን ይገባዋል፡፡ በሌላ በኩል ግን ጥፋቱ የሐኪሙ ወይም የሰራተኛዉ ከሆነ የጤና የሕክምና ተቋሙ ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ ታካሚዉ ከተቋሙ የጉዳት ካሳ ተቀብሎ ከከሆነም መንግስት ጥፋት ከፈፀመዉ ሐኪም ወይም ሠራተኛ ላይ ለመጠየቅ መብት ይኖረዋል (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2126(2)፡፡የመንግስት የሕክምና ተቋማት ስለ ሠራተኞቻቸዉ ያለባቸዉ ኃላፊነት የሚመሰረተዉ ተቋሙ ከሠራተኛዉ ጋር የሥራ ቅጥር ዉል ስምምነት ፈጽሞ ከሆነብቻ መሆኑን
ውል እንዲፈርስ ለመጠየቅ መብት ስላለው ሰው፣ ስለሚጠየቅበት ጊዜ እና ስለውል መፍረስ ውጤት
=========================
1. ውል እንዲፈርስ ለመጠየቅ መብት ስላለው ሰው እና ስለሚጠየቅበት ጊዜ
ለአንድ ውል ውጤት ማግኘት የሚያስፈልጉት ሁኔታዎች የተሟሉ እንደሆነ ይፈፀማሉ፡፡ የተጓደሉ እንደሆነ ግን ውሉ እንዲፈርስ ይደረጋል፡፡ ጥያቄውን ለማቅረብ የሚችለውም በፈቃዱ ጉድለት ወይም በችሎታው ማጣት ሰበብ በውሉ የተጎዳው ወገን ብቻ ነው፡፡ ሌላ ሰው ጥቅም ኖሮት ቢሆን እንኳ ለመጠየቅ አይፈቀድም፡፡ ውሉ ከህግ ውጪ ነው፣ ለህሊና ይቃረናል ወይም የተደነገገውን የአፃፃፍ ሥርዓት አልተከተለም በሚል ውሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ሥልጣን የተሰጠው ግን ለተዋዋዮችና በጉዳዩ ላይ ጥቅም አለኝ ለሚል ማንኛውም ሰው ነው፡፡ ይህ ልዩነት የኋለኞቹ ምክንያቶች ጉዳቱ ከተዋዋዮች ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ደህንነትም በላይ ጠቅላላውን ህዝብ የበለጠ የሚጎዱ ቀውስን የሚፈጥሩ ናቸው በሚል ትኩረት የተደረገባቸው መሆኑን የሚጠቁም ነው፡፡
ከዚህ በተረፈ ጥያቄዎቹ የሚቀርቡበት ሁኔታ በጊዜ የተገደበ ስለመሆኑ ከፍ.ብ.ህ.ቁ.1810 (2) መረዳት ይቻላል፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ጊዜ ጀምሮ በሁለት አመት ውስጥ ውል እንዲፈርስ መጠየቅ አለበት፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ማለቱ ውሉ የማይረጋበት ምክንያት የሚቀርባቸውን እንደችሎታ ማጣት፣ አቅመ-አዳም አለመድረስ ወይም መገደድ ያሉትን አጋጣሚዎች ለመግለጽ የታለመ ነው፡፡ ሌላው የጊዜ ገደብ የተቀመጠው በጉዳት ምክንያት unconscionable contracts የተደረጉ እና አካለ መጠን ያደረሰ ሰው ያደረጓቸውን ውሎች የሚመለከቱ ናቸው፡፡ ውሉ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር በሁለት ዓመት ውስጥ እንዲፈርሱ ካልተጠየቁ ይፀናሉ፡፡
2. የውል መፍረስ ውጤት
አንድ ውል የማይረጋ በመሆኑ ምክንያት እንዲፈርስ የተደረገ እንደሆነ በተቻለ መጠን ተዋዋዮች ወደነበሩበት ቦታ እንደመለሱ ማድረግ ይገባል፡፡ ውሉ የፀና ነው በሚል ዕምነት ውሉን በመፈፀም ረገድ የተደረጉ ስራዎች ካሉ ቀሪ ይሆናሉ፡፡ ውጤት ያሌላቸው ወይም የማያስገኙ ይሆናሉ፡፡ ይህ ማለት ስለውሉ አፈፃጸም የተደረጉትን አንዱ ለሌላው መመለስ ይኖርበታል ማለት ነው፡፡
ይህ የውል ማፍረስ ውጤት አንዱ ገጽታ ሲሆን ሌላው ደግሞ ተዋዋዮችን በተለያየ ምክንያት እነበሩበት ቦታ መመለስ የማይቻል፣ አስቸጋሪ ወይም ከፍ ያለ መሰናከል የሚያመጣ ሲሆን ህጉ የሚያስቀምጠው አማራጭ ነው፡፡ ስለውሉ አፈጻጸም የተሰሩ ሥራዎች ሁሉ እንደረጉ እንዲቀሩ ያዛል፡፡
ሁልጊዜም ማለት በሚቻል ደረጃ ውል ከፈረሰ በኋላ የመጀመሪያውን አማራጭ በመጠቀም ተዋዋዮች ወደነበሩበት እንዲመለሱ በማድረግ ውሳኔ የሚሰጥ ስለመሆኑ በርካታ የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን በማየት መረዳት ይቻላል፡፡ ፍርድ ቤቶች ሁለተኛውን አማራጭ ሲጠቀሙ አይታይም፡፡ መመላለስ የሚቻልበት ሁኔታ ሁልጊዜም ስላለ ነው ብሎ መደምደም ያስቸግራል፡፡ በቅርብ ጊዜያት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነ ወ/ሮ ጎርፌ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ተከትሎ በየፍርድ ቤቱ የሚቀርቡ ጉዳዮች መብዛት ይህንን ክፍተት ለመጠቀም ከመሻት የሚነሱ ናቸው ብሎ በድፍረት ለመናገር ብዙ የሚያሳቅቅ አይደለም፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
=========================
1. ውል እንዲፈርስ ለመጠየቅ መብት ስላለው ሰው እና ስለሚጠየቅበት ጊዜ
ለአንድ ውል ውጤት ማግኘት የሚያስፈልጉት ሁኔታዎች የተሟሉ እንደሆነ ይፈፀማሉ፡፡ የተጓደሉ እንደሆነ ግን ውሉ እንዲፈርስ ይደረጋል፡፡ ጥያቄውን ለማቅረብ የሚችለውም በፈቃዱ ጉድለት ወይም በችሎታው ማጣት ሰበብ በውሉ የተጎዳው ወገን ብቻ ነው፡፡ ሌላ ሰው ጥቅም ኖሮት ቢሆን እንኳ ለመጠየቅ አይፈቀድም፡፡ ውሉ ከህግ ውጪ ነው፣ ለህሊና ይቃረናል ወይም የተደነገገውን የአፃፃፍ ሥርዓት አልተከተለም በሚል ውሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ሥልጣን የተሰጠው ግን ለተዋዋዮችና በጉዳዩ ላይ ጥቅም አለኝ ለሚል ማንኛውም ሰው ነው፡፡ ይህ ልዩነት የኋለኞቹ ምክንያቶች ጉዳቱ ከተዋዋዮች ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ደህንነትም በላይ ጠቅላላውን ህዝብ የበለጠ የሚጎዱ ቀውስን የሚፈጥሩ ናቸው በሚል ትኩረት የተደረገባቸው መሆኑን የሚጠቁም ነው፡፡
ከዚህ በተረፈ ጥያቄዎቹ የሚቀርቡበት ሁኔታ በጊዜ የተገደበ ስለመሆኑ ከፍ.ብ.ህ.ቁ.1810 (2) መረዳት ይቻላል፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ጊዜ ጀምሮ በሁለት አመት ውስጥ ውል እንዲፈርስ መጠየቅ አለበት፡፡ ውል የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ማለቱ ውሉ የማይረጋበት ምክንያት የሚቀርባቸውን እንደችሎታ ማጣት፣ አቅመ-አዳም አለመድረስ ወይም መገደድ ያሉትን አጋጣሚዎች ለመግለጽ የታለመ ነው፡፡ ሌላው የጊዜ ገደብ የተቀመጠው በጉዳት ምክንያት unconscionable contracts የተደረጉ እና አካለ መጠን ያደረሰ ሰው ያደረጓቸውን ውሎች የሚመለከቱ ናቸው፡፡ ውሉ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር በሁለት ዓመት ውስጥ እንዲፈርሱ ካልተጠየቁ ይፀናሉ፡፡
2. የውል መፍረስ ውጤት
አንድ ውል የማይረጋ በመሆኑ ምክንያት እንዲፈርስ የተደረገ እንደሆነ በተቻለ መጠን ተዋዋዮች ወደነበሩበት ቦታ እንደመለሱ ማድረግ ይገባል፡፡ ውሉ የፀና ነው በሚል ዕምነት ውሉን በመፈፀም ረገድ የተደረጉ ስራዎች ካሉ ቀሪ ይሆናሉ፡፡ ውጤት ያሌላቸው ወይም የማያስገኙ ይሆናሉ፡፡ ይህ ማለት ስለውሉ አፈፃጸም የተደረጉትን አንዱ ለሌላው መመለስ ይኖርበታል ማለት ነው፡፡
ይህ የውል ማፍረስ ውጤት አንዱ ገጽታ ሲሆን ሌላው ደግሞ ተዋዋዮችን በተለያየ ምክንያት እነበሩበት ቦታ መመለስ የማይቻል፣ አስቸጋሪ ወይም ከፍ ያለ መሰናከል የሚያመጣ ሲሆን ህጉ የሚያስቀምጠው አማራጭ ነው፡፡ ስለውሉ አፈጻጸም የተሰሩ ሥራዎች ሁሉ እንደረጉ እንዲቀሩ ያዛል፡፡
ሁልጊዜም ማለት በሚቻል ደረጃ ውል ከፈረሰ በኋላ የመጀመሪያውን አማራጭ በመጠቀም ተዋዋዮች ወደነበሩበት እንዲመለሱ በማድረግ ውሳኔ የሚሰጥ ስለመሆኑ በርካታ የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን በማየት መረዳት ይቻላል፡፡ ፍርድ ቤቶች ሁለተኛውን አማራጭ ሲጠቀሙ አይታይም፡፡ መመላለስ የሚቻልበት ሁኔታ ሁልጊዜም ስላለ ነው ብሎ መደምደም ያስቸግራል፡፡ በቅርብ ጊዜያት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነ ወ/ሮ ጎርፌ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ተከትሎ በየፍርድ ቤቱ የሚቀርቡ ጉዳዮች መብዛት ይህንን ክፍተት ለመጠቀም ከመሻት የሚነሱ ናቸው ብሎ በድፍረት ለመናገር ብዙ የሚያሳቅቅ አይደለም፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የመሰየም ምንነትና ሕጋዊ ውጤቱ
====================
ቀድሞ ወንጀለኛ የነበረ ሰው ወደ ንፁህነት የሚመለስበት ወይም ስሙ እንደገና የሚታደስበት ሁኔታ መሰየም ተብሎ ይጠራል፡፡ አንድ ወንጀለኛ ቅጣቱን ከፈፀመና ወደ ሕበረተሰቡ ተመልሶ በሕጉ የተመለከተውን የፈተና ጊዜ በብቃት ካለፈ የወንጀል ሪኮርዱ ሊፋቅለት ይገባል እንጅ ወንጀሉ በሄደበት ቦታ ሁሉ እንደ ጥላ ሊከተለው አይገባም፡፡ ሕብረተሰቡ ውስጥ ገብቶ መልካም ኗሪነቱን በተግባር ያረጋገጠው የቀድሞ ወንጀለኛ እንደ ማንኛወም የሕብረተሰብ አባል መታየት የሚጀምርበት ሁኔታ መፈጠር አለበት፡፡ የፈፀመው ወንጀል አሉታዊ ውጤት እስከ ሕይወት ፍጻሜው እንዲከተለው መደረጉ ለሕብረተሰቡም ምንም ዓይነት ገንቢ አገልግሎት የለውም፡፡
ለመሰየም በጥፋተኛው ላይ የተጣለው ቅጣት በተለያዩ ምክንያቶች ቀሪ ከሆኑ በኋላ የተወሰነ ጊዜ ማለፍ አለበት፡፡ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ምን ያህል ጊዜ ቆይቶ ነው የቀድሞው ወንጀለኛ ለመሰየም ጥያቄ ማቅረብ የሚችለው የሚለውን በተመለከተ ተወስኖበት በነበረው የቅጣት ዓይነት ይወሰናል፡፡ በወንጀለኛው ላይ ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ፅኑ እስራት፣ ከአገር እንዲወጣ ወይም ንብረቱ እንዲወረስ ከሆነ ቅጣቱ ቀሪ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ አምስት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አስር ዓመት ይል ነበር) ማለፍ ያለበት ሲሆን አጥፊው ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ከነዚህ ዝርዝሮች ውጭ ከሆነ ግን ሁለት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አምስት ዓመት ይል ነበር) ማለፍ አለበት፡፡ ይህ አጠቃላይ የጊዜ ወሰን በመርህ ደረጃ የተደነገገ ቢሆንም የመሰየም ጥያቄ የሚያቀርበው ተቀጪ በሕዝባዊ፣ በወታደራዊ ወይም በማህበራዊ አገልግሎት መስክ ተሰማርቶ በግልፅ የሚታይ የሚያስመሰግን ሥራ ለሕብረተሰቡ አበርክቶ ከተገኘ በሕግ የተወሰነው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ከመድረሱ በፊት መሰየሙ ሊፈቀድለት ይችላል(አንቀጽ 234(2))፡፡ እንዲሁም ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ ተፈፃሚነት የሚኖረው ስለደጋጋሚነት የተደነገገውን የጊዜ ገደብ እስካልነካ ድረስ ነው፡፡ ይህም ማለት አንድ ሰው ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ ሁለት ዓመት ካለፈ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሊሰየም የሚችል ቢሆንም ስለ ደጋጋሚነት በተቀመጠው መስፈረት መሰረት ደግሞ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ወንጀል ከፈፀመ በደጋጋሚ ወንጀለኛት ሊፈረጅ የሚችል በመሆኑ መሰየሙ እንደ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ከመቆጠር አያድነውም ማለት ነው፡፡ ይህ ልዩ ሁኔታ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ላይ ያልነበረ በወንጀል ሕጉ ውስጥ እንዲካተት የተደረገ አዲስ መመዘኛ ነው፡፡
ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ማለፉ ብቻ ወድያውኑ መሰየምን አያስከትልም፡፡ እንዲሁም በወንጀል ሕጉ ላይ በግልፅ እንደሰፈረው “መሰየም የሚገኘው በመልካም ሥራ ነው እንጂ በይገባኛል አይደለም” (አንቀጽ 232(1))፡፡ ለመሰየም ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ በሕግ የተወሰነው ጊዜ ማለፍ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ሌሎች ለመሰየም የሚያበቁ ቅድመ ሁኔታዎችም ተሟልተው መገኘት አለባቸው፡፡ እነርሱም፡-
1. ለመሰየም ብቁ እንዲሆን በሕግ በተወሰነው ከላይ በተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ወስጥ በመልካም ጠባይ ተመርቶ እንደሆነና በእስራት ቅጣት የሚያስቀጣ ወንጀል ፈጽሞ ጥፋተኛ ሳይሆን ቆይቶ ከሆነ፤ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ይህ ቅድመ ሁኔታ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ጥፋት ሳይከሰስ እንዲሁም አቤቱታ ሳይቀርብበት ቆይቶ እንደሆነ በሚል ነበር ተመልክቶ የነበረው (ቁጥር 243(ለ))፡፡
2. ከዋናው ቅጣት ጋር ተጨማሪ ቅጣት በአጥፊው ላይ ተወስኖ የነበረ ከሆነ ይኸው ቅጣት ተፈጽሞ እንደሆነ፤ በዚህም መሰረት አጥፊው ለምሳሌ የወንጀሉን ተጎጂ ይቅርታ እንዲጠይቅ ተጨማሪ ቅጣት ተወስኖበት የነበረ ከሆነ ይህንኑ መፈፀሙ ካልተረጋገጠ በቀር ለፍርድ ቤት ያቀረበው የመሰየም ጥያቄ ተቀባይነት ሊያገኝ አይችልም፡፡
3. የተለቀቀው ተቀጪ አቅሙ በፈቀደ መጠንና ራሱም ሊፈፅመው ይገባዋል ብሎ በሚገመትበት ሁኔታ በፍርድ የተወሰነበትን ካሳ፣ የዳኝነትና ማናቸውንም ሌላ ኪሣራ በሚገባ አጠናቅቆ ከፍሎ እንደሆነ፣
የሚሉት ናቸው፡፡
በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ቁጥር 247 መሠረት አንድ ጥፋተኛ በተሰየመ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ማናቸውም ዓይነት ነፃነትን የሚያሳጣ ወይም የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ አዲስ ወንጀል የፈፀመ እንደሆነ የመሰየም ውሳኔው ይሻራል፡፡ በዚህም መሰረት ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል ቀላል እስራትም ሆነ ፅኑ እስራት የሚያስቀጣው ቢሆን የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት ይኖረዋል፡፡ በአዲሱ የወንጀል ሕግ ላይ ግን በዚህ መመዘኛ ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ይኸውም ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል በፅኑ እስራት ወይም በሞት ቅጣት የሚያስቀጣ ካልሆነ በቀር የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት አይኖረውም፡፡ ስለሆነም በአዲሱ ሕግ መሰረት ተቀጪው እንዲሰየም ከረፈቀደለት በኋላ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ አዲስ ወንጀል ፈፅሞ በሞት ወይም በፅኑ እስራት ከተቀጣ (ፅኑ እስራት ከተወሰነበት) የተፈቀደለት መሰየም ይሰረዛል፣እንዲሁም ዳግመኛ እንዲሰየም ሊፈቀድለት አይችልም (አንቀጽ 237)፡፡
በቀድሞው ሕግ ላይ ጥፋተኛው በገደብ የተለቀቀ በሚሆንበት ጊዜ ስለሚሰየምበት ሁኔታ አልተመለከተም ነበር፡፡ ከዚህ በፊት ለመግለፅ እንደተሞከረው አንድ ወንጀል አድራጊ በፍርድ ቤት ተከስሶ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ በኋላ የሚጣልበት ቅጣት የተወሰነ ፈተና ጊዜ ተሰጥቶት ሳይፈፀምበት ሊቀር የሚችልበት ያለ ሲሆን በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ አጥፊው በገደብ በሚለቀቅበት ጊዜ ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ የሚሰላው ቅጣቱ ከታገደበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ በአዲሱ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 233(ሀ) ላይ በግልፅ ሰፍሯል፡፡
የመሰየም ውሳኔ ቀደም ሲል በተቀጪው ላይ ተወስኖ የነበረውን ፍርድ ሙሉ በሙሉ የሚሰርዘው በመሆኑ የመሰየም ውሳኔውን የሚያሽር ወንጀል ካልተፈፀመ በስተቀር ተቀጥቶ የነበረው ሰው ከቅጣቱ የተነሳ እንዳይጠቀምባቸው ተከልክሎ የነበሩትን መብቶች ሁሉ እንደገና ይዞ የመስራት ችሎታ ይኖረዋል፡፡ ፍርዱ የሚሰረዝለት በመሆኑ ከወንጀለኞች መዝገብ ላይ ተፍቆለት ወደፊት እንዳልተፈረበት ይቆጠራል፡፡
የሕጉ ዓላማ የወንጀለኛው ወደ መልካም ሰውነት መመለስ ይቃና ዘንድ ለዚህ ብቁ የሆነን የቀድሞ ወንጀለኛ ምንም ዓይነት የወንጀለኛንነት ምልክት እንዳይኖር ማድረግ ነው፡፡ በመሆኑም ጥፋተኛነቱና ቅጣቱ እንዳልነበሩ ሆነው ሊቆጠሩ ይገባል፡፡ በተግባር ቀደም ሲል መፈፀሙ በፍርድ ቤት ጭምር በማስረጃ ተረጋግጦ የነበረውን እውነታ (የወንጀል ድርጊት) ሕጉ ለግለሰቡና ለሕብረተሰቡ ጥቅም ሲል እንዳልነበረ (እንዳልተፈጠረ) የሚቆጥረው በመሆኑ ከመሰየሙ በፊት የነበረውን ጥፋት እያነሳ የተሰየመውን ሰው መውቀስ በስም ማጥፋት ወንጀል የሚያስጠይቅ አድርጎታል፡፡ ስለ ጥፋቱ የተነሳው ለመልካም ዓላማ እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ ከተጠያቂነት መዳንም አይቻልም፡፡ በዚህ መሰረትም የመሰየም ውሳኔው ተሰያሚውን ከቀድሞ የወንጀለኛነት ሪከርዱ ፍፁም ንፁህ ያደርገዋል ማለት ነው፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
====================
ቀድሞ ወንጀለኛ የነበረ ሰው ወደ ንፁህነት የሚመለስበት ወይም ስሙ እንደገና የሚታደስበት ሁኔታ መሰየም ተብሎ ይጠራል፡፡ አንድ ወንጀለኛ ቅጣቱን ከፈፀመና ወደ ሕበረተሰቡ ተመልሶ በሕጉ የተመለከተውን የፈተና ጊዜ በብቃት ካለፈ የወንጀል ሪኮርዱ ሊፋቅለት ይገባል እንጅ ወንጀሉ በሄደበት ቦታ ሁሉ እንደ ጥላ ሊከተለው አይገባም፡፡ ሕብረተሰቡ ውስጥ ገብቶ መልካም ኗሪነቱን በተግባር ያረጋገጠው የቀድሞ ወንጀለኛ እንደ ማንኛወም የሕብረተሰብ አባል መታየት የሚጀምርበት ሁኔታ መፈጠር አለበት፡፡ የፈፀመው ወንጀል አሉታዊ ውጤት እስከ ሕይወት ፍጻሜው እንዲከተለው መደረጉ ለሕብረተሰቡም ምንም ዓይነት ገንቢ አገልግሎት የለውም፡፡
ለመሰየም በጥፋተኛው ላይ የተጣለው ቅጣት በተለያዩ ምክንያቶች ቀሪ ከሆኑ በኋላ የተወሰነ ጊዜ ማለፍ አለበት፡፡ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ምን ያህል ጊዜ ቆይቶ ነው የቀድሞው ወንጀለኛ ለመሰየም ጥያቄ ማቅረብ የሚችለው የሚለውን በተመለከተ ተወስኖበት በነበረው የቅጣት ዓይነት ይወሰናል፡፡ በወንጀለኛው ላይ ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ፅኑ እስራት፣ ከአገር እንዲወጣ ወይም ንብረቱ እንዲወረስ ከሆነ ቅጣቱ ቀሪ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ አምስት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አስር ዓመት ይል ነበር) ማለፍ ያለበት ሲሆን አጥፊው ተወስኖበት የነበረው ቅጣት ከነዚህ ዝርዝሮች ውጭ ከሆነ ግን ሁለት ዓመት (የቀድሞው ሕግ አምስት ዓመት ይል ነበር) ማለፍ አለበት፡፡ ይህ አጠቃላይ የጊዜ ወሰን በመርህ ደረጃ የተደነገገ ቢሆንም የመሰየም ጥያቄ የሚያቀርበው ተቀጪ በሕዝባዊ፣ በወታደራዊ ወይም በማህበራዊ አገልግሎት መስክ ተሰማርቶ በግልፅ የሚታይ የሚያስመሰግን ሥራ ለሕብረተሰቡ አበርክቶ ከተገኘ በሕግ የተወሰነው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ከመድረሱ በፊት መሰየሙ ሊፈቀድለት ይችላል(አንቀጽ 234(2))፡፡ እንዲሁም ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ ተፈፃሚነት የሚኖረው ስለደጋጋሚነት የተደነገገውን የጊዜ ገደብ እስካልነካ ድረስ ነው፡፡ ይህም ማለት አንድ ሰው ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ ሁለት ዓመት ካለፈ በፍርድ ቤት ውሳኔ ሊሰየም የሚችል ቢሆንም ስለ ደጋጋሚነት በተቀመጠው መስፈረት መሰረት ደግሞ ቅጣቱ ቀሪ ከሆነለት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ወንጀል ከፈፀመ በደጋጋሚ ወንጀለኛት ሊፈረጅ የሚችል በመሆኑ መሰየሙ እንደ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ከመቆጠር አያድነውም ማለት ነው፡፡ ይህ ልዩ ሁኔታ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ላይ ያልነበረ በወንጀል ሕጉ ውስጥ እንዲካተት የተደረገ አዲስ መመዘኛ ነው፡፡
ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ማለፉ ብቻ ወድያውኑ መሰየምን አያስከትልም፡፡ እንዲሁም በወንጀል ሕጉ ላይ በግልፅ እንደሰፈረው “መሰየም የሚገኘው በመልካም ሥራ ነው እንጂ በይገባኛል አይደለም” (አንቀጽ 232(1))፡፡ ለመሰየም ቅጣቱ ቀሪ ከሆነ በኋላ በሕግ የተወሰነው ጊዜ ማለፍ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ሌሎች ለመሰየም የሚያበቁ ቅድመ ሁኔታዎችም ተሟልተው መገኘት አለባቸው፡፡ እነርሱም፡-
1. ለመሰየም ብቁ እንዲሆን በሕግ በተወሰነው ከላይ በተጠቀሰው አነስተኛ የጊዜ ገደብ ወስጥ በመልካም ጠባይ ተመርቶ እንደሆነና በእስራት ቅጣት የሚያስቀጣ ወንጀል ፈጽሞ ጥፋተኛ ሳይሆን ቆይቶ ከሆነ፤ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ይህ ቅድመ ሁኔታ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ጥፋት ሳይከሰስ እንዲሁም አቤቱታ ሳይቀርብበት ቆይቶ እንደሆነ በሚል ነበር ተመልክቶ የነበረው (ቁጥር 243(ለ))፡፡
2. ከዋናው ቅጣት ጋር ተጨማሪ ቅጣት በአጥፊው ላይ ተወስኖ የነበረ ከሆነ ይኸው ቅጣት ተፈጽሞ እንደሆነ፤ በዚህም መሰረት አጥፊው ለምሳሌ የወንጀሉን ተጎጂ ይቅርታ እንዲጠይቅ ተጨማሪ ቅጣት ተወስኖበት የነበረ ከሆነ ይህንኑ መፈፀሙ ካልተረጋገጠ በቀር ለፍርድ ቤት ያቀረበው የመሰየም ጥያቄ ተቀባይነት ሊያገኝ አይችልም፡፡
3. የተለቀቀው ተቀጪ አቅሙ በፈቀደ መጠንና ራሱም ሊፈፅመው ይገባዋል ብሎ በሚገመትበት ሁኔታ በፍርድ የተወሰነበትን ካሳ፣ የዳኝነትና ማናቸውንም ሌላ ኪሣራ በሚገባ አጠናቅቆ ከፍሎ እንደሆነ፣
የሚሉት ናቸው፡፡
በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ቁጥር 247 መሠረት አንድ ጥፋተኛ በተሰየመ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ማናቸውም ዓይነት ነፃነትን የሚያሳጣ ወይም የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ አዲስ ወንጀል የፈፀመ እንደሆነ የመሰየም ውሳኔው ይሻራል፡፡ በዚህም መሰረት ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል ቀላል እስራትም ሆነ ፅኑ እስራት የሚያስቀጣው ቢሆን የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት ይኖረዋል፡፡ በአዲሱ የወንጀል ሕግ ላይ ግን በዚህ መመዘኛ ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ይኸውም ተቀጪው የፈፀመው አዲስ ወንጀል በፅኑ እስራት ወይም በሞት ቅጣት የሚያስቀጣ ካልሆነ በቀር የመሰየም ውሳኔውን የማሻር ውጤት አይኖረውም፡፡ ስለሆነም በአዲሱ ሕግ መሰረት ተቀጪው እንዲሰየም ከረፈቀደለት በኋላ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ አዲስ ወንጀል ፈፅሞ በሞት ወይም በፅኑ እስራት ከተቀጣ (ፅኑ እስራት ከተወሰነበት) የተፈቀደለት መሰየም ይሰረዛል፣እንዲሁም ዳግመኛ እንዲሰየም ሊፈቀድለት አይችልም (አንቀጽ 237)፡፡
በቀድሞው ሕግ ላይ ጥፋተኛው በገደብ የተለቀቀ በሚሆንበት ጊዜ ስለሚሰየምበት ሁኔታ አልተመለከተም ነበር፡፡ ከዚህ በፊት ለመግለፅ እንደተሞከረው አንድ ወንጀል አድራጊ በፍርድ ቤት ተከስሶ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ በኋላ የሚጣልበት ቅጣት የተወሰነ ፈተና ጊዜ ተሰጥቶት ሳይፈፀምበት ሊቀር የሚችልበት ያለ ሲሆን በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ አጥፊው በገደብ በሚለቀቅበት ጊዜ ለመሠየም የሚያበቃው አነስተኛ ጊዜ የሚሰላው ቅጣቱ ከታገደበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ በአዲሱ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 233(ሀ) ላይ በግልፅ ሰፍሯል፡፡
የመሰየም ውሳኔ ቀደም ሲል በተቀጪው ላይ ተወስኖ የነበረውን ፍርድ ሙሉ በሙሉ የሚሰርዘው በመሆኑ የመሰየም ውሳኔውን የሚያሽር ወንጀል ካልተፈፀመ በስተቀር ተቀጥቶ የነበረው ሰው ከቅጣቱ የተነሳ እንዳይጠቀምባቸው ተከልክሎ የነበሩትን መብቶች ሁሉ እንደገና ይዞ የመስራት ችሎታ ይኖረዋል፡፡ ፍርዱ የሚሰረዝለት በመሆኑ ከወንጀለኞች መዝገብ ላይ ተፍቆለት ወደፊት እንዳልተፈረበት ይቆጠራል፡፡
የሕጉ ዓላማ የወንጀለኛው ወደ መልካም ሰውነት መመለስ ይቃና ዘንድ ለዚህ ብቁ የሆነን የቀድሞ ወንጀለኛ ምንም ዓይነት የወንጀለኛንነት ምልክት እንዳይኖር ማድረግ ነው፡፡ በመሆኑም ጥፋተኛነቱና ቅጣቱ እንዳልነበሩ ሆነው ሊቆጠሩ ይገባል፡፡ በተግባር ቀደም ሲል መፈፀሙ በፍርድ ቤት ጭምር በማስረጃ ተረጋግጦ የነበረውን እውነታ (የወንጀል ድርጊት) ሕጉ ለግለሰቡና ለሕብረተሰቡ ጥቅም ሲል እንዳልነበረ (እንዳልተፈጠረ) የሚቆጥረው በመሆኑ ከመሰየሙ በፊት የነበረውን ጥፋት እያነሳ የተሰየመውን ሰው መውቀስ በስም ማጥፋት ወንጀል የሚያስጠይቅ አድርጎታል፡፡ ስለ ጥፋቱ የተነሳው ለመልካም ዓላማ እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ ከተጠያቂነት መዳንም አይቻልም፡፡ በዚህ መሰረትም የመሰየም ውሳኔው ተሰያሚውን ከቀድሞ የወንጀለኛነት ሪከርዱ ፍፁም ንፁህ ያደርገዋል ማለት ነው፡፡
Via Legal consulting limited
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የወንጀል ምርመራ ትርጉምና ጠቀሜታ
====================
መንግሥት ወንጀል ምርመራና የወንጀል ክስ የማቅረብ ተግባር ሙሉ በሙሉ በውክልና ለግለሰብ ወይም የህግ ሰውነት ላለው ድርጅት አሳልፎ ለመስጠት የማይችልበትና በርካታ ምክንያቶች እንዳሉ ግልፅ በመሆኑ ምክንያቶቹን መዘርዘር አያስፈልግም፡፡
በመሆኑም መንግሥት በአንድ አካባቢ ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ አጠርጣሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ጉዳዩን የማጣራት ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ መረጃ ሲደርሰው መረጃና ማስረጃ የማሰባሰብና የወንጀል ምርመራ የማከናወን ግዴታና ሀላፊነት አለበት፡፡ ስለሆነም በአንድ አካባቢ ወንጀል ስለመፈፀሙ አጠራጣሪ ሁኔታ ወይም ወንጀል ስለመፈፀሙ መረጃ ሲደርሰው መረጃውን የሚቀበል እና የወንጀል ምርመራ ማከናወን የመጀመሪያው ተግባር ነው፡፡ ይኸም መንግሥት የሚያከናውነው የወንጀል ምርመራ የራሱ የሆነ ግብና ዓላማ አለው፡፡ ስለሆነም ስለ ወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብና ዓላማ ለመረዳት በመጀመሪያ የወንጀል ምርመራ ትርጓሜና ጠቀሜታ ምንድን ነው? የሚለውን ነጥብ አንስቶ መወያየቱ የጎላ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡
“የወንጀል ምርመራ” መሠረታዊ ትርጉም ስንመለከት የአማርኛ ቋንቋ መዝገበ ቃላቶች የወንጀል ምርመራ ለሚለው ፅንሰ ሃሣብ የተሟላ ትርጉም ሰጥተው እናገኝም፡፡ ይህንንም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናት ኢንስቲቲዩት በ1993 ዓ.ም ባሣተመው መዝገበ ቃላት ለመረዳት ይቻላል፡፡ መዝገበ ቃላቱ “የወንጀል ምርመራ ማለት ሕገ ወጥ የሆኑ ተግባራትን እንደ ሌብነት ግድያና የመሳሰለው ጥፋት በደልና ስህተቶችን የምርመራ ሥራ ማከናወን” ማለት ነው በሚል ቁንፅል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ በአንፃሩ በእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላቶች ውስጥ የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለውን ፅንሰ ሃሣብ መሠረታዊ ምንነት ልዩ ባህሪያትና ዓላማ የሚያቅፋቸውን ተግባራት ሁለንተናዊ በሆነ መንገድ የሚገልፅ ትርጓሜ ተሰጥቶት እናገኛለን፡፡
የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለው ፅንሰ ሃሣብ በእንግሊዝኛ የህግ ማዝገበ ቃላት የሰጠውን ትርጓሜ ስንመለከት “Criminal Investigation is a process of establishing that the crime is committed, identifying and apprehending the suspect, recovering the stoen property if any, and assisting in the prosecution of a person charged with crime’ የሚል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ ይህንን ትርጓሜ በትኩረት ስንመረምረው የሚከተሉትን መሠረታዊ ነጥቦች ያካተተ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
1. #የወንጀል ምርመራ በራሱ ግብ ሣይሆን የግብ ማሣካት ሂደት መሆኑ
የወንጀል ምርመራ ጎን በጎን የሚፈፀሙ የተለያዩ ተግባሮችን የያዘ የሥራ ሂደት /Process/ መሆኑ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ማከናወን በራሱ መሠረታዊ ግብ አይደለም፡፡ የወንጀል ምርመራ የተለያዩ ዓላማዎችን ለማሣካት የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ ለዚህም ነው የወ.መ.ሥ.ሥ.ሕ.ቁ 12 የወንጀል ምርመራ የሚጀመረው ወንጀል ስለመፈፀሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሲኖር መሆኑን የሚደነግገው በእኛ አገር የወንጀል ምርመራ መጀመር በራሱ እንደ አንድ ግብ የሚታይበትና በተለይም
የወንጀል ባህሪ በሌላቸው የፍታብሔር ጉዳዮች መነሻ በማድረግ ተጀምረው ጊዜና ጉልበት ከባከነባቸው በኋላ የሚመክኑ የምርመራ ሥራዎች መኖራቸው
ያለበቂ ምክንያት ሰውን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና አስሮ ለማቆየት ሲባል ዓርብ ተጀምረው ሰኞ የሚቋረጡ ምርመራዎች
ወንጀል ከተፈፀመ በኋላ ተጠርጣሪውን ፍርድ ቤት በዋስ እስኪለቀው ድረስ የተወሰነ ደረጃ ከተራመደ በኋላ ከዚያ በኋላ የሚዘነጉና ተቋርጠው የሚቀሩ ምርመራዎች መኖራቸው ሲታይ የወንጀል ምርመራ መጀመርን በራሱ መሠረታዊ ግብ አድርጎ የመውሰድ የተዛባ አመለካከት እንዳለ ለመገንዘብ እንችላለን፡፡
2. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው በመጀመሪያ ወንጀል የተፈፀመ መሆኑን ለማጣራት ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ከወንጀል ምርመራ የሚጠበቀው ወንጀል ለመፈፀሙ በተለያየ መንገድ መረጃ ሲደርስ በእርግጥ ወንጀሉ የተፈፀመ መሆኑ ወይም መረጃው በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ የተባለው ወንጀልም ያልተፈፀመ መሆኑን ማረጋገጥ ነው፡፡ በእኛ አገር ምርመራ የማከናወን ስልጣን ያለው አካል /ፖሊስ/ ወንጀል ሰለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው የምርመራ ሥራውን በእርግጥ የተባለው ወንጀል ተፈፅሟል ወይስ አልተፈፀመም የሚለውን ነጥብ በማጣራት አይጀምርም፡፡ ይልቁንም ወንጀሉ ስለመፈፀሙ እርግጠኛ ሣይሆንና ማስረጃ ሣያሰባስብ ወንጀሉን ፈፀሙ የተባሉትን ሰዎች በመያዝ ጥቆማ አቅራቢው ስለጉዳዩ ያውቃሉ ያላቸውን ምስክሮች ቃል በመቀበል ምርመራውን ጀምሮ የሚያጠናቅቅበት ሁኔታ ይስተዋላል፡፡
በዚህ ምክንያት ወንጀል ፈፅመዋል የተባሉት ሰዎች አላግባብ ተከስሰው ብዙ ጊዜ ከታሰሩ በኋላ ተፈፀመ የተባለው ወንጀል በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ መሆኑን የተረጋገጠበት ሁኔታ በአማራ ክልል በተለያዩ ደረጃ ያሉ ፍርድ ቤቶች ከሰጧቸው ውሣኔዎች ለመረዳት ይቻላል፡፡
በአጠቃላይ አንድ መረጃና ጥቆማ የደረሰው ፖሊስ የቀረበለትን መረጃ በደፈናው ማመን የለበትም፡፡ በመረጃው የተገለፀው ወንጀል ተፈፅሟል ከሚል መደምደሚያ ላይም ስለጉዳዩ ማስረጃ ከማሰባሰቡና ከማጣራቱ በፊት መድረስ የለበትም፡፡ ስለሆነም መርማሪው ነፃና ገለልተኛ ሆኖ በመጀመሪያ በእርግጥ ወንጀሉ በትክክል ተፈፅሟልን? የሚለውን ነጥብ ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ታዓማኒነት ያላቸውን መረጃዎች በማሰባሰብ ዕውነታውን መፈለግ ይገባዋል፡፡
3. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው ተጠርጣሪውን ለመለየትና በቁጥጥር ስር ለማዋል ነው፡፡ ስለሆነም የወንጀል ምርመራ የሚያከናውነው አካል ወንጀል መፈፀሙ ካረጋገጠ በኋላ ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ለመያዝ የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ የአንድ ምርመራ እና የወንጀል የፍትህ ሥርዓት ውጤታማነት ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ተጠርጣሪዎቹን በመያዝ አቅም ነው፡፡ በዚህ በኩልም ቀላል የማይባሉ ችግሮች መኖራቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች ስላሉ ትኩረት ሰጥተን ልንሠራ ይገባናል፡፡
4. #የወንጀል ምርመራ ሌላው ትኩረት በወንጅሉ የተወሰዱ ንብረቶች በአስቸኳይ ተከታትሎ መያዝና ማስመለስ ጭምር ነው፡፡ በመሆኑም ከላይ ከተገለፁት ተግባራት ጎን በጎን በወንጀሉ የተወሰደ ንብረት ለማስመለስ በትጋት መሥራትን ይጠይቃል፡፡ ይህንን በአግባቡ ማከናወን ሲቻል ብቻ ነው፡፡ “ማንም ሰው በወንጀል ሥራ ፍሬ ተጠቃሚ ሊሆን አይገባውም” የሚለውን መሠረታዊ መርህ ተግባራዊ ለማድረግ የሚቻለው፡፡
5. #የወንጀል ምርመራ አጥፊውን ለፍርድ ለማቅረብና የሚችል ማስረጃ ለማሰባሰብና በወንጀል ክስ፣ የሙግትና የፍርድ ሂደት አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ አንድ አንድ መርማሪዎች ምርመራው ከተጠናቀቀ ዐቃቤ ሕግ ክስ ካቀረበ በኋላ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብ እንደተሳካ አድርገው በተከሣሽ አቀራረብም ሆነ በምስክሮች አቀራረብ እኛን የሚመለከት አይደለም የሚል ክርክር ያቀርባሉ፡፡ አንድ ምርመራ ተከናውኖ ተከሣሹና ማስረጃዎች ፍርድ ቤት ቀርበው ተጠያቂ የማይሆን ከሆነ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግቡን አያሣካም፡፡ ሌሎች አገሮች ተከሣሽን በመክሰስና ጥፋተኛ ለማሰኘት የሚደረገው ዕገዛ የወንጀል ምርመራ አንደኛው ሂደት እንደሆነ “ Criminal Investigation is the process of assisting prosection of
====================
መንግሥት ወንጀል ምርመራና የወንጀል ክስ የማቅረብ ተግባር ሙሉ በሙሉ በውክልና ለግለሰብ ወይም የህግ ሰውነት ላለው ድርጅት አሳልፎ ለመስጠት የማይችልበትና በርካታ ምክንያቶች እንዳሉ ግልፅ በመሆኑ ምክንያቶቹን መዘርዘር አያስፈልግም፡፡
በመሆኑም መንግሥት በአንድ አካባቢ ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ አጠርጣሪ ሁኔታዎች ሲኖሩ ጉዳዩን የማጣራት ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ መረጃ ሲደርሰው መረጃና ማስረጃ የማሰባሰብና የወንጀል ምርመራ የማከናወን ግዴታና ሀላፊነት አለበት፡፡ ስለሆነም በአንድ አካባቢ ወንጀል ስለመፈፀሙ አጠራጣሪ ሁኔታ ወይም ወንጀል ስለመፈፀሙ መረጃ ሲደርሰው መረጃውን የሚቀበል እና የወንጀል ምርመራ ማከናወን የመጀመሪያው ተግባር ነው፡፡ ይኸም መንግሥት የሚያከናውነው የወንጀል ምርመራ የራሱ የሆነ ግብና ዓላማ አለው፡፡ ስለሆነም ስለ ወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብና ዓላማ ለመረዳት በመጀመሪያ የወንጀል ምርመራ ትርጓሜና ጠቀሜታ ምንድን ነው? የሚለውን ነጥብ አንስቶ መወያየቱ የጎላ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡
“የወንጀል ምርመራ” መሠረታዊ ትርጉም ስንመለከት የአማርኛ ቋንቋ መዝገበ ቃላቶች የወንጀል ምርመራ ለሚለው ፅንሰ ሃሣብ የተሟላ ትርጉም ሰጥተው እናገኝም፡፡ ይህንንም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናት ኢንስቲቲዩት በ1993 ዓ.ም ባሣተመው መዝገበ ቃላት ለመረዳት ይቻላል፡፡ መዝገበ ቃላቱ “የወንጀል ምርመራ ማለት ሕገ ወጥ የሆኑ ተግባራትን እንደ ሌብነት ግድያና የመሳሰለው ጥፋት በደልና ስህተቶችን የምርመራ ሥራ ማከናወን” ማለት ነው በሚል ቁንፅል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ በአንፃሩ በእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላቶች ውስጥ የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለውን ፅንሰ ሃሣብ መሠረታዊ ምንነት ልዩ ባህሪያትና ዓላማ የሚያቅፋቸውን ተግባራት ሁለንተናዊ በሆነ መንገድ የሚገልፅ ትርጓሜ ተሰጥቶት እናገኛለን፡፡
የወንጀል ምርመራ /Criminal Investigation/ የሚለው ፅንሰ ሃሣብ በእንግሊዝኛ የህግ ማዝገበ ቃላት የሰጠውን ትርጓሜ ስንመለከት “Criminal Investigation is a process of establishing that the crime is committed, identifying and apprehending the suspect, recovering the stoen property if any, and assisting in the prosecution of a person charged with crime’ የሚል ትርጓሜ ሰጥቶት እናገኛለን፡፡ ይህንን ትርጓሜ በትኩረት ስንመረምረው የሚከተሉትን መሠረታዊ ነጥቦች ያካተተ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
1. #የወንጀል ምርመራ በራሱ ግብ ሣይሆን የግብ ማሣካት ሂደት መሆኑ
የወንጀል ምርመራ ጎን በጎን የሚፈፀሙ የተለያዩ ተግባሮችን የያዘ የሥራ ሂደት /Process/ መሆኑ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ማከናወን በራሱ መሠረታዊ ግብ አይደለም፡፡ የወንጀል ምርመራ የተለያዩ ዓላማዎችን ለማሣካት የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ ለዚህም ነው የወ.መ.ሥ.ሥ.ሕ.ቁ 12 የወንጀል ምርመራ የሚጀመረው ወንጀል ስለመፈፀሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሲኖር መሆኑን የሚደነግገው በእኛ አገር የወንጀል ምርመራ መጀመር በራሱ እንደ አንድ ግብ የሚታይበትና በተለይም
የወንጀል ባህሪ በሌላቸው የፍታብሔር ጉዳዮች መነሻ በማድረግ ተጀምረው ጊዜና ጉልበት ከባከነባቸው በኋላ የሚመክኑ የምርመራ ሥራዎች መኖራቸው
ያለበቂ ምክንያት ሰውን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና አስሮ ለማቆየት ሲባል ዓርብ ተጀምረው ሰኞ የሚቋረጡ ምርመራዎች
ወንጀል ከተፈፀመ በኋላ ተጠርጣሪውን ፍርድ ቤት በዋስ እስኪለቀው ድረስ የተወሰነ ደረጃ ከተራመደ በኋላ ከዚያ በኋላ የሚዘነጉና ተቋርጠው የሚቀሩ ምርመራዎች መኖራቸው ሲታይ የወንጀል ምርመራ መጀመርን በራሱ መሠረታዊ ግብ አድርጎ የመውሰድ የተዛባ አመለካከት እንዳለ ለመገንዘብ እንችላለን፡፡
2. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው በመጀመሪያ ወንጀል የተፈፀመ መሆኑን ለማጣራት ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ከወንጀል ምርመራ የሚጠበቀው ወንጀል ለመፈፀሙ በተለያየ መንገድ መረጃ ሲደርስ በእርግጥ ወንጀሉ የተፈፀመ መሆኑ ወይም መረጃው በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ የተባለው ወንጀልም ያልተፈፀመ መሆኑን ማረጋገጥ ነው፡፡ በእኛ አገር ምርመራ የማከናወን ስልጣን ያለው አካል /ፖሊስ/ ወንጀል ሰለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው የምርመራ ሥራውን በእርግጥ የተባለው ወንጀል ተፈፅሟል ወይስ አልተፈፀመም የሚለውን ነጥብ በማጣራት አይጀምርም፡፡ ይልቁንም ወንጀሉ ስለመፈፀሙ እርግጠኛ ሣይሆንና ማስረጃ ሣያሰባስብ ወንጀሉን ፈፀሙ የተባሉትን ሰዎች በመያዝ ጥቆማ አቅራቢው ስለጉዳዩ ያውቃሉ ያላቸውን ምስክሮች ቃል በመቀበል ምርመራውን ጀምሮ የሚያጠናቅቅበት ሁኔታ ይስተዋላል፡፡
በዚህ ምክንያት ወንጀል ፈፅመዋል የተባሉት ሰዎች አላግባብ ተከስሰው ብዙ ጊዜ ከታሰሩ በኋላ ተፈፀመ የተባለው ወንጀል በሀሰት ተቀነባብሮ የቀረበ መሆኑን የተረጋገጠበት ሁኔታ በአማራ ክልል በተለያዩ ደረጃ ያሉ ፍርድ ቤቶች ከሰጧቸው ውሣኔዎች ለመረዳት ይቻላል፡፡
በአጠቃላይ አንድ መረጃና ጥቆማ የደረሰው ፖሊስ የቀረበለትን መረጃ በደፈናው ማመን የለበትም፡፡ በመረጃው የተገለፀው ወንጀል ተፈፅሟል ከሚል መደምደሚያ ላይም ስለጉዳዩ ማስረጃ ከማሰባሰቡና ከማጣራቱ በፊት መድረስ የለበትም፡፡ ስለሆነም መርማሪው ነፃና ገለልተኛ ሆኖ በመጀመሪያ በእርግጥ ወንጀሉ በትክክል ተፈፅሟልን? የሚለውን ነጥብ ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ታዓማኒነት ያላቸውን መረጃዎች በማሰባሰብ ዕውነታውን መፈለግ ይገባዋል፡፡
3. #የወንጀል ምርመራ የሚከናወነው ተጠርጣሪውን ለመለየትና በቁጥጥር ስር ለማዋል ነው፡፡ ስለሆነም የወንጀል ምርመራ የሚያከናውነው አካል ወንጀል መፈፀሙ ካረጋገጠ በኋላ ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ለመያዝ የሚከናወን የሥራ ሂደት ነው፡፡ የአንድ ምርመራ እና የወንጀል የፍትህ ሥርዓት ውጤታማነት ተጠርጣሪዎቹን ለመለየትና ተጠርጣሪዎቹን በመያዝ አቅም ነው፡፡ በዚህ በኩልም ቀላል የማይባሉ ችግሮች መኖራቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች ስላሉ ትኩረት ሰጥተን ልንሠራ ይገባናል፡፡
4. #የወንጀል ምርመራ ሌላው ትኩረት በወንጅሉ የተወሰዱ ንብረቶች በአስቸኳይ ተከታትሎ መያዝና ማስመለስ ጭምር ነው፡፡ በመሆኑም ከላይ ከተገለፁት ተግባራት ጎን በጎን በወንጀሉ የተወሰደ ንብረት ለማስመለስ በትጋት መሥራትን ይጠይቃል፡፡ ይህንን በአግባቡ ማከናወን ሲቻል ብቻ ነው፡፡ “ማንም ሰው በወንጀል ሥራ ፍሬ ተጠቃሚ ሊሆን አይገባውም” የሚለውን መሠረታዊ መርህ ተግባራዊ ለማድረግ የሚቻለው፡፡
5. #የወንጀል ምርመራ አጥፊውን ለፍርድ ለማቅረብና የሚችል ማስረጃ ለማሰባሰብና በወንጀል ክስ፣ የሙግትና የፍርድ ሂደት አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ አንድ አንድ መርማሪዎች ምርመራው ከተጠናቀቀ ዐቃቤ ሕግ ክስ ካቀረበ በኋላ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግብ እንደተሳካ አድርገው በተከሣሽ አቀራረብም ሆነ በምስክሮች አቀራረብ እኛን የሚመለከት አይደለም የሚል ክርክር ያቀርባሉ፡፡ አንድ ምርመራ ተከናውኖ ተከሣሹና ማስረጃዎች ፍርድ ቤት ቀርበው ተጠያቂ የማይሆን ከሆነ የወንጀል ምርመራ መሠረታዊ ግቡን አያሣካም፡፡ ሌሎች አገሮች ተከሣሽን በመክሰስና ጥፋተኛ ለማሰኘት የሚደረገው ዕገዛ የወንጀል ምርመራ አንደኛው ሂደት እንደሆነ “ Criminal Investigation is the process of assisting prosection of
the person charged with crime.” በማለት ይገልፃሉ፡፡ በመሆኑም የወንጀል ምርመራ የወንጀል የምርመራ መዝገቡን እስከ ማጠናቀቅ ድረስ ያለውን ሂደት ብቻ የሚመለከት አድርገው የሚያስቡና ተከሣሹንና በምርመራ ሂደት የተሰበሰቡትን ማስረጃዎች ለፍርድ ቤት በማቅረቡ ሂደት ምንም አይነት እገዛ ማድረግ እንደሌለባቸው የሚያስቡ መርማሪ ፖሊሶች “ የወንጀል ምርመራን እንደ መሠረታዊ ግብ ማሣኪያ ሂደት ሣይሆን ምርመራ ማጣራቱ በራሱ ግብ አድርገው የሚመለከቱ በመሆናቸው የአመለካከት ለውጥ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
6. #የወንጀል ምርመራ ልዩ ባህሪ ያላቸውና የወንጃል ሰለባ የሆኑ ሰዎች በመያዣነት የታገቱባቸው ወንጀሎች ተፈፅመው በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት ተግባራት በተጨማሪ የወንጀል ሰለባ የሆኑትን ሰዎች ከተጋረጠባቸው አደጋ ለመታደግና አስፈላጊውን እርዳታ እንዲያገኙ የሚከናወነውን ተግባር ያጠቃልላል፡፡ የተፈፀመው ወንጀል ሰውን አስገድዶ መሰወር፣ ጠልፉ፣ ንፁሐን ዜጎችን ማገትና መደራደሪያ ማድረግ የመሳሰሉት በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት በተጨማሪ የወንጀሉን ሰለባ ለማስለቀቅ የሚከናወኑ ተግባራትን ያጠቃልላል፡፡
ከፀጋዬ ደመቀ ገፅ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
6. #የወንጀል ምርመራ ልዩ ባህሪ ያላቸውና የወንጃል ሰለባ የሆኑ ሰዎች በመያዣነት የታገቱባቸው ወንጀሎች ተፈፅመው በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት ተግባራት በተጨማሪ የወንጀል ሰለባ የሆኑትን ሰዎች ከተጋረጠባቸው አደጋ ለመታደግና አስፈላጊውን እርዳታ እንዲያገኙ የሚከናወነውን ተግባር ያጠቃልላል፡፡ የተፈፀመው ወንጀል ሰውን አስገድዶ መሰወር፣ ጠልፉ፣ ንፁሐን ዜጎችን ማገትና መደራደሪያ ማድረግ የመሳሰሉት በሆነ ጊዜ ከላይ ከተገለፁት በተጨማሪ የወንጀሉን ሰለባ ለማስለቀቅ የሚከናወኑ ተግባራትን ያጠቃልላል፡፡
ከፀጋዬ ደመቀ ገፅ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Tips of the Day Wisdom
Be mindful. Be grateful. Be positive. Be true. Be kind. So Let us be grateful to the people who make us happy; they are the charming gardeners who make our souls blossom.
Note.
When a new day begins, dare to smile gratefully. When there is darkness, dare to be the first to shine a light. When there is injustice, dare to be the first to condemn it. When something seems difficult, dare to do it anyway. When life seems to beat you down, dare to fight back. When there seems to be no hope, dare to find some. When you’re feeling tired, dare to keep going. When times are tough, dare to be tougher. When love hurts you, dare to love again. When someone is hurting, dare to help them heal. When another is lost, dare to help them find the way. When a friend falls, dare to be the first to extend a hand. When you cross paths with another, dare to make them smile. Always Dare to Be. Good morning. Danrabi
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Be mindful. Be grateful. Be positive. Be true. Be kind. So Let us be grateful to the people who make us happy; they are the charming gardeners who make our souls blossom.
Note.
When a new day begins, dare to smile gratefully. When there is darkness, dare to be the first to shine a light. When there is injustice, dare to be the first to condemn it. When something seems difficult, dare to do it anyway. When life seems to beat you down, dare to fight back. When there seems to be no hope, dare to find some. When you’re feeling tired, dare to keep going. When times are tough, dare to be tougher. When love hurts you, dare to love again. When someone is hurting, dare to help them heal. When another is lost, dare to help them find the way. When a friend falls, dare to be the first to extend a hand. When you cross paths with another, dare to make them smile. Always Dare to Be. Good morning. Danrabi
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የዐቃቤ ሕግ ሚና‼️‼️🔴
=========================
ዐቃቤ ሕግ በሕግ ጠባቂነቱ መንግስት የሚያወጣቸውን የተወሰኑ ሕጐች መከበራቸውን የሚያረጋግጥ የመንግስት አካል ነው፡፡ ሕግን የተላለፉ ሰዎችን ለሕግ በማቅረብ ሕግና ስርዓት በሕብረተሰቡ ውስጥ እንዲሰፍን ማድረግ ዋነኛ የዐቃቤ ሕግ ተግባር ነው፡፡ ይህ የመንግስት አካል እንደሌሎች የመንግስት ተቋማት ሁሉ የእለት ተዕለት ስራውን ሲያከናውን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት የተረጋገጡ የዜጐች ሰብአዊ መብቶችና መሠረታዊ ነፃነቶች የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት አለበት፡፡
በመሆኑም በመንግስት ተቋምነቱ ከሌሎች የመንግስት አካላት ጋር ያለው ህገ መንግስቱን የማክበርና የማስከበር የወል ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ ዐቃቤ ሕግ በሕግ አስከባሪነቱ እና ጠባቂነቱ ለሕግ የበላይነት እና ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ ሚና መጫወት ይኖርበታል፡፡
የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ እኤአ ሴፕቴምበር 1990 ባወጣው የዐቃብያነ ሕግ ሚናን በሚመለከት መመሪያ(UN Guidelines on the Role of prosecutors) በወንጀል ፍትህ ሂደት ያላቸውን ከፍተኛ ሓላፊነት በተመለከተ በአንቀጽ 12 ስር አቃብያነ ህግ በህጉ መሰረት ግዴታቸውን ፍትሃዊ በሆነ ሁኔታ መወጣት እንዳለባቸው ከማስቀመጡ በተጨማሪ ሰብዓዊ ክብርን የመጠበቅ፣ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና እንከን የሌለው የወንጀል የፍትህ ስርአት እንዲኖር አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚኖርባቸው አስቀምጧል፡፡
ከተጠቀሰው የተባበሩት መንግስታት መመሪያ በሚቀራረብ ሁኔታ ዐቃቤ ሕግ ሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩ በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ የሚያደርገው አስተዋፅጾ ከምርመራ አንስቶ የተጠርጣሪው ጥፋተኝነት ተረጋግጦ ቅጣት እስኪጣልበት ወይም ንፁህ መሆኑ እስኪረጋገጥ ድረስ ሊዘልቅ እንደሚችል በብሄራዊ ህጎችም ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ይህንንም እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡
1. #ዐቃብያነ ሕግ ከፖሊስ ምርመራ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት
በሕብረተሰብ ውስጥ ሰላምን የሚያደፈርስ እንቅስቃሴ ወይም ሕገወጥ ተግባር ተፈጽሞ ሲገኝ አጥፊዎችን ለፍርድ ለማቅረብ የወንጀል ምርመራ ስራ በዋነኛነት በፖሊስ አካላት እንደሚካሄድ የታወቀ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት በባህሪው የዜጐችን መብት የመገደብ ወይም የመንካት ሁኔታ የሚያስከትል በመሆኑ ከዜጐች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ አንፃር በጥንቃቄ ሊከናወን የሚገባው ተግባር ነው፡፡
የወ/መ/ሕ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 8/2/ ዐቃቤ ሕግ ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ አስፈላጊ የሆነውን ትዕዛዝና መመሪያ ለፖሊስ የመስጠትና ፖሊስ በሕጉ መሠረት ግዴታውን መወጣቱን ማረጋገጥ እንዳለበት መደንገጉ ፖሊስ የምርመራ ስራውን ሲያከናውን የግለሰቦችን ሰብአዊ መብቶች ባከበረና በሕግ በተወሰኑ ስርዓቶች መሰረት ኃላፊነቱን መወጣቱን ዐቃቤ ሕግ እንዲቆጣጠር የታለመ እንደሆነ ይታመናል፡፡
በቅርብ አመታት ወጥተው በፌዴራል መንግስት ተፈፃሚ ከሆኑ ሕጐች መካከልም የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 እና የኢፌዲሪ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 471/98 ዐቃቤ ሕግ የፖሊስን ተግባር ሕጋዊነት የሚቆጣጠርበት ድንጋጌ አካተዋል፡፡ በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 አንቀፅ 7/9/ ፌዴራል ፖሊስ “የወንጀል ምርመራን በተመለከተ ከፌዴራል ዐቃቤ ሕግ የሚሰጠውን ትዕዛዝ” እንደሚፈፅም የተደነገገ ሲሆን በአዋጅ ቁጥር 471/98 አንቀፅ 23/3/ ስር ደግሞ ፍትህ ሚኒስቴር (ፌዴራል ዐቃቤ ሕግ)
“በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስልጣን ስር የሚወድቁ ወንጀል ተፈፅሟል ብሎ ሲያምን ምርመራ እንዲደረግ ያዛል፣ በቂ ምክንያት ሲኖር የተጀመረ ምርመራ እንዲቆም ወይም ተጨማሪ ምርመራ
እንዲከናወን ያደርጋል...”
በማለት ደንግጓል፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ከተለያዩ አካላት ወንጀል ስለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው፣ ፖሊስ አላግባብ ምርመራ አላጣራም አለኝ የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት ወዘተ ምርመራ እንዲጀመር ለፖሊስ ትዕዛዝ የሚሰጥ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከሕግ ውጪ ምርመራ እየተጣራብኝ ነው የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት እና በሌሎች ምክንያቶች አላግባብ በፖሊስ የተጀመሩ ምርመራዎች መኖራቸውን ካረጋገጠ የተጀመረ ምርመራ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ የክልል ዐቃቤ ሕግ ተቋማትም የክልል ፖሊሶች ከሚፈፅሙት የምርመራ ተግባር ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ ስልጣን እንዳላቸው ይታመናል፡፡
ከላይ ከቀረቡት ዝርዝር ድንጋጌዎች ዐቃቤ ህግ በራሱ ህግ አስፈጻሚ ብቻ ሳይሆን የፖሊስ አባላትም የዜጐችን ሰብአዊ መብቶች የሚመለከቱ ሕግጋት በትክክል ማክበራቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለበት እና በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ቁልፍ የሆነ ድርሻ እንዳለው ለመረዳት ይቻላል፡፡
2. #ዐቃብያነ ህግ ከክስ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት ዐቃቤ ሕግ በፖሊስ ተጣርቶ የቀረበለትን የምርመራ መዝገብ በማየት
የዜጐችን የተፋጠነ ፍትህ የማግኘት መብት ግምት ውስጥ ባስገባ ሁኔታ፡-
ተጨማሪ ደጋፊ ማስረጃ ሊገኝ ይችላል ብሎ ካመነ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 38/ሐ/ መሠረት ለፖሊስ ትዕዛዝ የማስተላለፍ፣
ተጠርጣሪን ጥፋተኛ ለማድረግ የሚያስችል በቂ ማስረጃ የለም ብሎ ካመነ ደግሞ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 42/1/ሀ/ መሠረት ክስ ያለማቅረብ ወይም
ክስ ለመመስረት እና ተከሳሽን ለማስቀጣት የሚያስችል በቂ ማስረጃ አለ ብሎ ካመነ ደግሞ ክስ በማዘጋጀት ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት በማቅረብ ተገቢውን ክርክር የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ላይ ክስ የሚያቀርበው ሕዝብን በመወከል ስለሆነ፣ የሕዝብ ጥቅም የሚጠበቀው ጥፋተኞች ሲቀጡ እና ንፁህ የሆኑ ሰዎች ከክስ ነፃ ሲሆኑ በመሆኑ በመጀመርያ ክስ ለመመስረት በቂ ማስረጃ መኖሩን የማረጋገጥ፣ በክሱ መሰማት ሂደት የተከሳሽን ንፁህ መሆን የሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ካገኘ ወይም ጥፋተኛ ሊያስደርጉ የሚችሉ ማስረጃዎች በሂደት የጠፉ ከሆነ ወዘተ ደግሞ ክሱን ማንሳት ይጠበቅበታል፡፡ፀጋዬ ደመቀ ሎየር ገፅ ተገኘ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
=========================
ዐቃቤ ሕግ በሕግ ጠባቂነቱ መንግስት የሚያወጣቸውን የተወሰኑ ሕጐች መከበራቸውን የሚያረጋግጥ የመንግስት አካል ነው፡፡ ሕግን የተላለፉ ሰዎችን ለሕግ በማቅረብ ሕግና ስርዓት በሕብረተሰቡ ውስጥ እንዲሰፍን ማድረግ ዋነኛ የዐቃቤ ሕግ ተግባር ነው፡፡ ይህ የመንግስት አካል እንደሌሎች የመንግስት ተቋማት ሁሉ የእለት ተዕለት ስራውን ሲያከናውን በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት የተረጋገጡ የዜጐች ሰብአዊ መብቶችና መሠረታዊ ነፃነቶች የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት አለበት፡፡
በመሆኑም በመንግስት ተቋምነቱ ከሌሎች የመንግስት አካላት ጋር ያለው ህገ መንግስቱን የማክበርና የማስከበር የወል ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ ዐቃቤ ሕግ በሕግ አስከባሪነቱ እና ጠባቂነቱ ለሕግ የበላይነት እና ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ ሚና መጫወት ይኖርበታል፡፡
የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ እኤአ ሴፕቴምበር 1990 ባወጣው የዐቃብያነ ሕግ ሚናን በሚመለከት መመሪያ(UN Guidelines on the Role of prosecutors) በወንጀል ፍትህ ሂደት ያላቸውን ከፍተኛ ሓላፊነት በተመለከተ በአንቀጽ 12 ስር አቃብያነ ህግ በህጉ መሰረት ግዴታቸውን ፍትሃዊ በሆነ ሁኔታ መወጣት እንዳለባቸው ከማስቀመጡ በተጨማሪ ሰብዓዊ ክብርን የመጠበቅ፣ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና እንከን የሌለው የወንጀል የፍትህ ስርአት እንዲኖር አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚኖርባቸው አስቀምጧል፡፡
ከተጠቀሰው የተባበሩት መንግስታት መመሪያ በሚቀራረብ ሁኔታ ዐቃቤ ሕግ ሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩ በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ የሚያደርገው አስተዋፅጾ ከምርመራ አንስቶ የተጠርጣሪው ጥፋተኝነት ተረጋግጦ ቅጣት እስኪጣልበት ወይም ንፁህ መሆኑ እስኪረጋገጥ ድረስ ሊዘልቅ እንደሚችል በብሄራዊ ህጎችም ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ይህንንም እንደሚከተለው በዝርዝር እናያለን፡፡
1. #ዐቃብያነ ሕግ ከፖሊስ ምርመራ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት
በሕብረተሰብ ውስጥ ሰላምን የሚያደፈርስ እንቅስቃሴ ወይም ሕገወጥ ተግባር ተፈጽሞ ሲገኝ አጥፊዎችን ለፍርድ ለማቅረብ የወንጀል ምርመራ ስራ በዋነኛነት በፖሊስ አካላት እንደሚካሄድ የታወቀ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ ስራ ሂደት በባህሪው የዜጐችን መብት የመገደብ ወይም የመንካት ሁኔታ የሚያስከትል በመሆኑ ከዜጐች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ አንፃር በጥንቃቄ ሊከናወን የሚገባው ተግባር ነው፡፡
የወ/መ/ሕ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 8/2/ ዐቃቤ ሕግ ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ አስፈላጊ የሆነውን ትዕዛዝና መመሪያ ለፖሊስ የመስጠትና ፖሊስ በሕጉ መሠረት ግዴታውን መወጣቱን ማረጋገጥ እንዳለበት መደንገጉ ፖሊስ የምርመራ ስራውን ሲያከናውን የግለሰቦችን ሰብአዊ መብቶች ባከበረና በሕግ በተወሰኑ ስርዓቶች መሰረት ኃላፊነቱን መወጣቱን ዐቃቤ ሕግ እንዲቆጣጠር የታለመ እንደሆነ ይታመናል፡፡
በቅርብ አመታት ወጥተው በፌዴራል መንግስት ተፈፃሚ ከሆኑ ሕጐች መካከልም የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 እና የኢፌዲሪ አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 471/98 ዐቃቤ ሕግ የፖሊስን ተግባር ሕጋዊነት የሚቆጣጠርበት ድንጋጌ አካተዋል፡፡ በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 313/95 አንቀፅ 7/9/ ፌዴራል ፖሊስ “የወንጀል ምርመራን በተመለከተ ከፌዴራል ዐቃቤ ሕግ የሚሰጠውን ትዕዛዝ” እንደሚፈፅም የተደነገገ ሲሆን በአዋጅ ቁጥር 471/98 አንቀፅ 23/3/ ስር ደግሞ ፍትህ ሚኒስቴር (ፌዴራል ዐቃቤ ሕግ)
“በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስልጣን ስር የሚወድቁ ወንጀል ተፈፅሟል ብሎ ሲያምን ምርመራ እንዲደረግ ያዛል፣ በቂ ምክንያት ሲኖር የተጀመረ ምርመራ እንዲቆም ወይም ተጨማሪ ምርመራ
እንዲከናወን ያደርጋል...”
በማለት ደንግጓል፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ከተለያዩ አካላት ወንጀል ስለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው፣ ፖሊስ አላግባብ ምርመራ አላጣራም አለኝ የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት ወዘተ ምርመራ እንዲጀመር ለፖሊስ ትዕዛዝ የሚሰጥ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከሕግ ውጪ ምርመራ እየተጣራብኝ ነው የሚል አቤቱታ ሲቀርብለት እና በሌሎች ምክንያቶች አላግባብ በፖሊስ የተጀመሩ ምርመራዎች መኖራቸውን ካረጋገጠ የተጀመረ ምርመራ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ የክልል ዐቃቤ ሕግ ተቋማትም የክልል ፖሊሶች ከሚፈፅሙት የምርመራ ተግባር ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ ስልጣን እንዳላቸው ይታመናል፡፡
ከላይ ከቀረቡት ዝርዝር ድንጋጌዎች ዐቃቤ ህግ በራሱ ህግ አስፈጻሚ ብቻ ሳይሆን የፖሊስ አባላትም የዜጐችን ሰብአዊ መብቶች የሚመለከቱ ሕግጋት በትክክል ማክበራቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለበት እና በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ቁልፍ የሆነ ድርሻ እንዳለው ለመረዳት ይቻላል፡፡
2. #ዐቃብያነ ህግ ከክስ ጋር በተያያዘ ስላለባቸው ኃላፊነት ዐቃቤ ሕግ በፖሊስ ተጣርቶ የቀረበለትን የምርመራ መዝገብ በማየት
የዜጐችን የተፋጠነ ፍትህ የማግኘት መብት ግምት ውስጥ ባስገባ ሁኔታ፡-
ተጨማሪ ደጋፊ ማስረጃ ሊገኝ ይችላል ብሎ ካመነ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 38/ሐ/ መሠረት ለፖሊስ ትዕዛዝ የማስተላለፍ፣
ተጠርጣሪን ጥፋተኛ ለማድረግ የሚያስችል በቂ ማስረጃ የለም ብሎ ካመነ ደግሞ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 42/1/ሀ/ መሠረት ክስ ያለማቅረብ ወይም
ክስ ለመመስረት እና ተከሳሽን ለማስቀጣት የሚያስችል በቂ ማስረጃ አለ ብሎ ካመነ ደግሞ ክስ በማዘጋጀት ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት በማቅረብ ተገቢውን ክርክር የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ላይ ክስ የሚያቀርበው ሕዝብን በመወከል ስለሆነ፣ የሕዝብ ጥቅም የሚጠበቀው ጥፋተኞች ሲቀጡ እና ንፁህ የሆኑ ሰዎች ከክስ ነፃ ሲሆኑ በመሆኑ በመጀመርያ ክስ ለመመስረት በቂ ማስረጃ መኖሩን የማረጋገጥ፣ በክሱ መሰማት ሂደት የተከሳሽን ንፁህ መሆን የሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ካገኘ ወይም ጥፋተኛ ሊያስደርጉ የሚችሉ ማስረጃዎች በሂደት የጠፉ ከሆነ ወዘተ ደግሞ ክሱን ማንሳት ይጠበቅበታል፡፡ፀጋዬ ደመቀ ሎየር ገፅ ተገኘ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Attorney I
Nyala Insurance S.C
Position: Attorney I
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Competitive and Attractive
Application Deadline: Aug, 2/2021 (7 days left)
Nyala Insurance Share Company (NISCO) wants to hire a qualified, competent and motivated candidate for the following position on a permanent basis.
Position: Attorney I
Qualification and Experience:
LLB Degree
Minimum of 1 year experience as an attorney, preferably in financial industry
Post available: 2 (Two)
Duty Station: Addis Ababa
Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
Age: Not more than 35
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Only shortlisted applicants will be contacted and invited for an interview
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Nyala Insurance S.C
Position: Attorney I
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Competitive and Attractive
Application Deadline: Aug, 2/2021 (7 days left)
Nyala Insurance Share Company (NISCO) wants to hire a qualified, competent and motivated candidate for the following position on a permanent basis.
Position: Attorney I
Qualification and Experience:
LLB Degree
Minimum of 1 year experience as an attorney, preferably in financial industry
Post available: 2 (Two)
Duty Station: Addis Ababa
Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
Age: Not more than 35
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Only shortlisted applicants will be contacted and invited for an interview
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Senior Attorney
Nyala Insurance S.C
Position: Senior Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Competitive and Attractive
Application Deadline: Aug, 2/2021 (7 days left)
Nyala Insurance Share Company (NISCO) wants to hire a qualified, competent and motivated candidate for the following position on a permanent basis.
Position: Senior Attorney
Qualification and Experience:
LLB Degree
4 years experience as an attorney, preferably in the financial industry
Post available: 1 (One)
Duty Station: Addis Ababa
Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
Age: Not more than 35
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Only shortlisted applicants will be contacted and invited for an interview
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Nyala Insurance S.C
Position: Senior Attorney
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: Competitive and Attractive
Application Deadline: Aug, 2/2021 (7 days left)
Nyala Insurance Share Company (NISCO) wants to hire a qualified, competent and motivated candidate for the following position on a permanent basis.
Position: Senior Attorney
Qualification and Experience:
LLB Degree
4 years experience as an attorney, preferably in the financial industry
Post available: 1 (One)
Duty Station: Addis Ababa
Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
Age: Not more than 35
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Only shortlisted applicants will be contacted and invited for an interview
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Explanatory_Note_for_the_Provisions_of_Federal_Administrative_Procedure.pdf
2 MB
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
በቅርቡ በወጣው የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ (አዋጅ ቁጥር 1183/2012) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ጉባዔ የማብራሪያ ሰነድ በአማርኛ እና እንግለዝኛ አዘጋጅቷል።
ለተረቀቁ ሕጎች የተሟላ የማብራሪያ ሰነድ እንዲኖር የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ጉባዔ የጀመረው እንቅስቃሴ የሚበረታታ ነው። ለአዘጋጆቹ ምስጋናችን ይደረሳቸው።
.........‼️እናመሰግናለን‼️
#lawsocieties............
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
በቅርቡ በወጣው የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ (አዋጅ ቁጥር 1183/2012) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ጉባዔ የማብራሪያ ሰነድ በአማርኛ እና እንግለዝኛ አዘጋጅቷል።
ለተረቀቁ ሕጎች የተሟላ የማብራሪያ ሰነድ እንዲኖር የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ጉባዔ የጀመረው እንቅስቃሴ የሚበረታታ ነው። ለአዘጋጆቹ ምስጋናችን ይደረሳቸው።
.........‼️እናመሰግናለን‼️
#lawsocieties............
Attorney I Job at Hibret Bank - Career Opportunity in Ethiopia New
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 31 July 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 26-07-2021
Start Publishing: 26-07-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 26-07-2065
Job Description
Vacancy title: Attorney I
Category: Legal
Jobs at: Hibret Bank
Deadline of this Job:
31 July 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Monday, July 26, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Hiber Tower, 14 floor, Head Office Building around Senga Tera area Bahir Dar, West
Category: Banking & Insurance - Legal
Job Overview
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Requirement
Educational Qualification: LLB Degree in Law
Work Experience: 2 years as Junior Attorney or equivalent experience in the Banking Industry OR 2 years as Attorney I or equivalent experience
Place of work: For North West District Office Based in Bahir Dar
Experience in Months: 24
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until July 30, 2021 to:
Hibret Bank S.C. Human Capital Business Partnering Department P.O.Box 19963 Hiber Tower, 14 floor, Head Office Building around Senga Tera area Addis Ababa
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 31 July 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 26-07-2021
Start Publishing: 26-07-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 26-07-2065
Job Description
Vacancy title: Attorney I
Category: Legal
Jobs at: Hibret Bank
Deadline of this Job:
31 July 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Monday, July 26, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Hiber Tower, 14 floor, Head Office Building around Senga Tera area Bahir Dar, West
Category: Banking & Insurance - Legal
Job Overview
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Requirement
Educational Qualification: LLB Degree in Law
Work Experience: 2 years as Junior Attorney or equivalent experience in the Banking Industry OR 2 years as Attorney I or equivalent experience
Place of work: For North West District Office Based in Bahir Dar
Experience in Months: 24
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until July 30, 2021 to:
Hibret Bank S.C. Human Capital Business Partnering Department P.O.Box 19963 Hiber Tower, 14 floor, Head Office Building around Senga Tera area Addis Ababa
#join #join #Share #Share #Share
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ መቁረጥ እና ሕጋዊነቱ
የመንግሥት ሠራተኛ ማነው ?
እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ፌደራሊዝም ሥርዓትን በሚከተሉ ሃገራት ሁለት መንግሥታት አሉ፡፡ እነዚህም የፌደራል እና የክልል መንግሥታት ይሰኛሉ፡፡ እንዲህ ባለው ሁኔታ የመንግሥት ሠራተኛ ስንል በእነዚህ መንግሥታት ሥር ተቀጥረው የሚሰሩትን የሚያካትት ነው፡፡ ፌደራል መንግሥቱም ሆነ ክልሎች ቀጥረው የሚያሰሯቸውን ሠራተኞች የሚያስተዳድሩባቸው አዋጆች አውጥተው ተግባራዊ አድርገዋል፡፡ ለዚህ ጽሑፍ አላማ ስንል የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 እናያለን፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በመንግሥት ባለቤትነት ሥር የሚተዳደሩ የልማት ድርጅቶች ሥር የሚሰሩ ሠራተኞች የሚተዳደሩበት ህግ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 ይሰኛል፡፡ እነዚህ ሠራተኞች በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ ከመንግሥት አስተዳደራዊ ቁጥጥር ውጪ ባለመሆናቸው እና ቀጣሪያቸው መንግሥት በመሆኑ ለዚህ ጽሑፍ አላማ ሲባል የመንግሥት ሠራተኛ ልንላቸው እንችላለን፡፡
የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ የሚቆረጠው በምን አግባብ ነው?
የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 በፌደራል መንግሥቱ ሥር ተቀጥረው የሚሰሩ ሠራተኞች የሚተዳደሩበት ህግ ነው፡፡ በዚህ ህግ ላይ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ በምን አኳኋን ሊቆረጥ እንደሚችል በግልፅ አስቀምጧል፡፡ የአዋጁ አንቀፅ 9 (2) የደመወዝ ክፍያ በሚለው ርዕስ እንዲህ ይነበባል፡፡
የማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ፣
ሀ) ሠራተኛው ስምምነቱን በጽሑፍ ሲገልጽ፣
ለ) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ፣
ሐ) በሕግ በተደነገገው መሠረት፣
ካልሆነ በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ አይችልም፡፡.....................................................ይቀጥላል
https://www.facebook.com/Negerefej/
የመንግሥት ሠራተኛ ማነው ?
እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ፌደራሊዝም ሥርዓትን በሚከተሉ ሃገራት ሁለት መንግሥታት አሉ፡፡ እነዚህም የፌደራል እና የክልል መንግሥታት ይሰኛሉ፡፡ እንዲህ ባለው ሁኔታ የመንግሥት ሠራተኛ ስንል በእነዚህ መንግሥታት ሥር ተቀጥረው የሚሰሩትን የሚያካትት ነው፡፡ ፌደራል መንግሥቱም ሆነ ክልሎች ቀጥረው የሚያሰሯቸውን ሠራተኞች የሚያስተዳድሩባቸው አዋጆች አውጥተው ተግባራዊ አድርገዋል፡፡ ለዚህ ጽሑፍ አላማ ስንል የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 እናያለን፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በመንግሥት ባለቤትነት ሥር የሚተዳደሩ የልማት ድርጅቶች ሥር የሚሰሩ ሠራተኞች የሚተዳደሩበት ህግ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 ይሰኛል፡፡ እነዚህ ሠራተኞች በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ ከመንግሥት አስተዳደራዊ ቁጥጥር ውጪ ባለመሆናቸው እና ቀጣሪያቸው መንግሥት በመሆኑ ለዚህ ጽሑፍ አላማ ሲባል የመንግሥት ሠራተኛ ልንላቸው እንችላለን፡፡
የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ የሚቆረጠው በምን አግባብ ነው?
የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 በፌደራል መንግሥቱ ሥር ተቀጥረው የሚሰሩ ሠራተኞች የሚተዳደሩበት ህግ ነው፡፡ በዚህ ህግ ላይ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ በምን አኳኋን ሊቆረጥ እንደሚችል በግልፅ አስቀምጧል፡፡ የአዋጁ አንቀፅ 9 (2) የደመወዝ ክፍያ በሚለው ርዕስ እንዲህ ይነበባል፡፡
የማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ፣
ሀ) ሠራተኛው ስምምነቱን በጽሑፍ ሲገልጽ፣
ለ) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ፣
ሐ) በሕግ በተደነገገው መሠረት፣
ካልሆነ በስተቀር ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ አይችልም፡፡.....................................................ይቀጥላል
https://www.facebook.com/Negerefej/