Exit Exam‼️🔴❗️
በዚህ መሰረት ለዝግታችሁን እንዲረዳችሁ በጥያቄያችሁ መሠረት ወደ ተግባር የተቀየረ ነው።
በዚህ መሰረት ለዝግታችሁን እንዲረዳችሁ በጥያቄያችሁ መሠረት ወደ ተግባር የተቀየረ ነው።
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
በዚህ መሰረት ለዝግታችሁን እንዲረዳችሁ በጥያቄያችሁ መሠረት ወደ ተግባር የተቀየረ ነው።
በዚህ መሰረት ለዝግታችሁን እንዲረዳችሁ በጥያቄያችሁ መሠረት ወደ ተግባር የተቀየረ ነው።
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Attorney I x2 at Nyala Insurance Share Company (NISCO)
Company: Nyala Insurance Share Company (NISCO)
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal
Job Description
Position: Attorney I
– Post available: 2 (Two)
– Duty Station: Addis Ababa
– Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
– Age: Not more than 35
Qualifications/Skills
Qualification and Experience:
• LLB Degree
• Minimum of 1 year experience as an attorney, preferably in financial industry
Method of Application
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Closing Date: August 2, 2021
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Company: Nyala Insurance Share Company (NISCO)
Location: Ethiopia
State: Addis Ababa Jobs
Job type: Full-Time
Job category: Legal
Job Description
Position: Attorney I
– Post available: 2 (Two)
– Duty Station: Addis Ababa
– Remuneration: Nyala Insurance offers a competitive and attractive remuneration package
– Age: Not more than 35
Qualifications/Skills
Qualification and Experience:
• LLB Degree
• Minimum of 1 year experience as an attorney, preferably in financial industry
Method of Application
Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application with a non-returnable copy of CV and credentials to the under-mentioned postal address or in person at our HO (Protection House) 3rd floor, Room No. 307 located around 22 Mazorial Mickey Leland Road.
NYALA INSURANCE S.C. (NISCO)
Protection House
P.O.Box: 12753
Addis Ababa
Closing Date: August 2, 2021
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የግልግል ዳኝነት አሠራር ሥርዓት በኢትዮጵያ ከአዋጅ ቁጥር 1237/2013 አኳያ (ክፍል አንድ)
----------------------------------------------
• የግልግል ዳኝነት ምንነት
በአዋጁ ቁጥር 1237/12 ስር ለግልግል ዳኝነት ግልጽ የሆነ ትርጉም ተሰጥቶት አይገኝም፡፡ ይሁንና የብላክስ ሎ (arbitration)ግልግል ተብሎ በአማርኛ ለሚጠራው ቃል የሰጠው ትርጉም ስንመለከት ግልግል ማለት አንድ እና ከዛ በላይ በሆኑ ገለልተኛ እና የሚሰጡት ውሳኔ የአስገዳጅነት ውጤት በሚኖረው ዳኞች አማካኝነት ግጭት ውስጥ የገቡ ሰዎች ጉዳያቸውን በስምምነት የሚፈቱበት ሂደት እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡ ይህ የግጭት መፍቻ መንገድ ከመደበኛው የፍርድ ቤት ስርአት ጋር የተቀራረበ ሲሆን ገለልተኛ የሆነ ሶስተኛ ወገን በዳኝነት ተሰይሞ አለመግባባቱንም ለመፍታት በሙሉ ስልጣን እና ሀላፊነት የሚሰራበት ስርአት ነው፡፡ ዳኛው የሁለቱንም ወገን መከራከሪያ ነጥብ እና ማስረጃ ሰምቶ በመመዘን አስገዳጅ ውሳኔ የመስጠት ሀላፊነት አለበት፡፡ ከመደበኛው ፍርድ ቤት የሚለየው ገላጋይ ዳኛው በተከራካሪዎች ነጻ ፍቃድ የሚመረጥ መሆኑ እና በሚወሰነው ውሳኔ ላይ ይግባኝ የማይጠየቅበት መሆኑ ነው፡፡በግልግል ዳኝነት ዉስጥ ያሉ ተከራካሪ ወገኖች ዳኞችን፣ የክርክር ቦታዉን፣ በክርክሩ ተፈፃሚነት ያለዉን ህግ የመምረጥ ነፃነቶች አሉዋቸዉ፡፡ በመሆኑም ይህ ሂደት ከፍርድ ቤት በተለየ ሁኔታ ተከራካሪ ወገኖች በጉዳያቸው የተሻለ ተሳትፎ ለማድረግ የሚስችላቸው ፣ ጉልበት፤ጊዜ እና ወጪ ቆጣቢ የግጭት አፈታት ስርአት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
አዋጁ ለግልግል ዳኝነት ትርጉም ያልሰጠ ቢሆንም "የግልግል ዳኝነት ስምምነት" ማለት ከውል ወይም ከውል ውጭ ባለ ሕጋዊ ግንኙነት ሊፈጠር የሚችልን ወይም የተፈጠረን አለመግባባት በሙሉ ወይም በከፊል በግልግል ዳኝነት ለመፍታት የሚፈፀም ስምምነት እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡ እንዲሁም "የግልግል ዳኝነት ውሳኔ” ማለት አለመግባባቶችን ለመፍታት በቋሚነት በተደራጀ የግልግል ተቋም(arbitration insitution ) ወይም በተዋዋይ ወገኖች ስምምነት በጊዜያዊነት በሚቋቋም የግልግል አካል( ad hoc arbitral body) የሚሰጥ ውሳኔ እንደሆነ ሲያስቀምጥ “የግልግል ዳኛ” ማለት በተዋዋይ ወገኖች ወይም በሦስተኛ ወገን የሚሰየም ገለልተኛ የሆነ የተፈጥሮ ሰው እንደሆነ ይደነግጋል፡፡
በሌላ በኩል ፍርድ ቤቶች በአዋጁ ተለይቶ ከተሰጣቸው ሥልጣን ለምሳሌ የግልግል ዳኝነት ውሳኔን ማስፀም፣ ጊዜያዊ የመጠባበቂያ እርምጃ ትዕዛዝ መስጠትን የመሳሰሉትን ከማድረግ በስተቀር ፣ በግልግል ዳኝነት በሚታዩ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ እንደማይገቡ አዋጁ ይደነግጋል፡፡
• የግልግል ዳኝነትና የእርቅ አስፈላጊነት
የግልግል ዳኝነትና የዕርቅ አሠራር ሥርዓት መዘርጋት የአለመግባባት መፍቻ አማራጮችን በማስፋት ፍትሕ የማግኘት መብትን ለማሟላት አጋዥ በመሆኑና በተለይም የኢንቨስትመንትና ንግድ ነክ አለመግባባቶችን ለመፍታት እና በዘርፉ እድገት አስተዋፅኦ ያለው መሆኑ ፣የተዋዋይ ወገኖችን ወጪ በመቀነስ፣ ምስጢርን በመጠበቅና ልዩ ሙያ ያላቸው ባለሙያዎች በዳኝነት እንዲሳተፉ በማድረግ እንዲሁም ቀላልና ለተዋዋይ ወገኖች ነፃነት ያለው ሥነ ሥርዓት ለመጠቀም በመፍቀድ የተቀላጠፈ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል መሆኑ የግልግል ዳኝነትና የዕርቅ አስፈላጊነትን የሚያመለክቱ መሆናቸውን ከግልግል ዳኝነትና የዕርቅ አሰራር ስርዓት አዋጅ መግቢያ መገንዘብ ይቻላል፡፡
በህገ መንግስቱ ፍትህ የማግኘት መብት በተመለከተ አንቀጽ 37 ስር እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም በሌላ ህግ የዳኝነት ስልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት እንዳለው ያመለክታል፡፡ በዚሁ መሰረት አዋጁ ከህገ መንግስቱ ድንጋጌ ጋር የሚጣጣም እና ባለጉዳዮች ጉዳያቸውን በአማራጭ የሙግት መፍቻ መንገድ እንዲፈቱ የሚያስችላቸው ነው፡፡
በመሆኑም የሀገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ ታሳቢ በማድረግ በግልግል ዳኝነት የሚታዩ ጉዳዮችን ለመለየት ፣ሂደቱ የሚመራበትን እና ውሳኔ የሚፈጸምበትን አጠቃላይ ማዕቀፍ ለመደንገግ እና ከግልግል ዳኝነትና ከዕርቅ ጋር በተያያዘ የዳበሩ ዓለም አቀፍ አሠራሮችንና መርሆችን ታሳቢ በማድረግ በሥራ ላይ ያለ ሕጎችን ማሻሻል ይህ አዋጅ በስራ ላይ ውሏል፡፡
• የግልግል ዳኝነት አይነቶች
የግልግል ዳኝነትን ከሚገዛበት ህግ (governing law) እና ከሚያስተዳድራቸው አካላት ማለት ተከራካሪ ወገኖች (parties to dispute) የንግድ ስፍራ ወይም ዜግነት አንፃር በመመልከት በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
1. ብሄራዊ የግልግል ዳኝነት(domestic arbitration)
በግልግል ዳኝነት ሂደት የሚሳተፉ ተከራካሪ ወገኖች የሀገር ውስጥ ብቻ ከሆኑ ማለትም የውጪ ሀገር ዜግነት ያለው ሰው ወይም ድርጅት በጉዳዩ ላይ ከሌለበት እና ለግልግሉ መፍቻ በአገልግሎት ላይ የሚውለው የሀገር ውስጥ ህግ((domestic or national law) ከሆነ የግልግል ዳኝነቱ ብሄራዊ የግልግል ዳኝነት ሊባል ይችላል፡፡
2. አለምአቀፍ የግልግል ዳኝነት(international arbitration)
የግልግል ዳኝነቱ አለም አቀፍ የሚሆነው ተዋዋይ ወገኞች የግልግል ስምምነት በሚፈጽሙበት ወቅት ዋነኛ የቢዝነስ ቦታቸው በሁለት በተለያየ ሀገራት የነበረ ሲሆን፣ በግልግል ዳኝነት ስምምነቱ የተመረጠ የግልግል ዳኝነቱ ሕጋዊ መቀመጫ ወይም፣ በንግድ ወይም በውል ግንኙነቱ ውስጥ ያለ ዋነኛ ግዴታዎች የሚፈፀሙባቸው ወይም አለመግባባቱ የተከሰተበትና የተያያዘበት የተዋዋይ ወገኞች ዋነኛ የቢዝነስ ቦታ ውጭ ሀገር ሲገኝ እና ተዋዋይ ወገኞች የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ ጉዳይ ከአንድ በላይ በሆኑ ሀገሮች ጋር የተያያዘ መሆኑን በግልፅ ሲስማሙ ነው፡፡
• የግልግል ዳኝነት ስምምነት (arbitration agreement)
የግልግል ዳኝነት ስምምነት ህጋዊ ግንኙነት ያላቸው አካላት የተፈጠረን ወይም ወደፊት የሚፈጠር ያለመግባባት ፍርድ ቤት ሳይሄዱ በግልግል ለመፍታት የሚስማሙበት የስምምነት ሰነድ እንደመሆኑ መጠን የህግ ስርዓትን ወይም ፎርምን መከተል እንዳለበት አዋጁ ያስቀምጣል፡፡ይሀውም፡- በዋናነት የግልግል ዳኝነት ስምምነት በጽሁፍ መሆን ያለበት ሆኖ የግልግል ዳኝነት በጽሁፍ እንደተደረገ የሚቆጠረው በቃል፣ በድርጊት ወይም በሌላ አኳኋን የተደረገ ቢሆንም ይዘቱ ተመዝግቦ የሰፈረ፣ በሁሉም ተዋዋይ ወገኖች እና ሁለት ምስክሮች ሲፈረምበት፡ በኤሌክትሮኒክ መገናኛ ዘዴ የተደረገ ከሆነ መረጃውን በተፈለገ ጊዜ ጥቅም ላይ ለማዋል ተደራሽ ሆኖ የሚገኝ ሲሆን የጽሁፍ ፎርም እንዳሟላ ይቆጠራል፡፡
ተከራካሪዎች የግልግል ዳኝነት ስምምነት ማድረጋቸው የሚኖረው ህጋዊ ውጤትን ስንመለከት ከተከራካሪዎች አንዱ ይህን ስምምነት ባለማክበር ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ቢወስደው ሌላኛው ወገን በመጀመረያ ደረጃ መቃወሚያነት በማንሳት ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ እንዳያይ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ፍርድ ቤቱም ይህንን ተቃውሞ በመመርመር ጉዳዩን ከማየት ተቆጥቦ ተከራካሪዎች አለመግባባታቸውን በግልግል እንዲፈቱ ሊያሰናብታቸው ይችላል፡፡ይሁንና የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ የማይፀና ወይም ተፈፃሚ የማይሆን በሆነ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት ይችላል፡፡ በሌላ በኩል የግልግል ዳኝነት ስምምነቱን መኖር በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አለማንሳት የግልግል ዳኝነት ስምምነቱን ቀሪ እንደሆነ ያስቆጥረዋል፡፡
----------------------------------------------
• የግልግል ዳኝነት ምንነት
በአዋጁ ቁጥር 1237/12 ስር ለግልግል ዳኝነት ግልጽ የሆነ ትርጉም ተሰጥቶት አይገኝም፡፡ ይሁንና የብላክስ ሎ (arbitration)ግልግል ተብሎ በአማርኛ ለሚጠራው ቃል የሰጠው ትርጉም ስንመለከት ግልግል ማለት አንድ እና ከዛ በላይ በሆኑ ገለልተኛ እና የሚሰጡት ውሳኔ የአስገዳጅነት ውጤት በሚኖረው ዳኞች አማካኝነት ግጭት ውስጥ የገቡ ሰዎች ጉዳያቸውን በስምምነት የሚፈቱበት ሂደት እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡ ይህ የግጭት መፍቻ መንገድ ከመደበኛው የፍርድ ቤት ስርአት ጋር የተቀራረበ ሲሆን ገለልተኛ የሆነ ሶስተኛ ወገን በዳኝነት ተሰይሞ አለመግባባቱንም ለመፍታት በሙሉ ስልጣን እና ሀላፊነት የሚሰራበት ስርአት ነው፡፡ ዳኛው የሁለቱንም ወገን መከራከሪያ ነጥብ እና ማስረጃ ሰምቶ በመመዘን አስገዳጅ ውሳኔ የመስጠት ሀላፊነት አለበት፡፡ ከመደበኛው ፍርድ ቤት የሚለየው ገላጋይ ዳኛው በተከራካሪዎች ነጻ ፍቃድ የሚመረጥ መሆኑ እና በሚወሰነው ውሳኔ ላይ ይግባኝ የማይጠየቅበት መሆኑ ነው፡፡በግልግል ዳኝነት ዉስጥ ያሉ ተከራካሪ ወገኖች ዳኞችን፣ የክርክር ቦታዉን፣ በክርክሩ ተፈፃሚነት ያለዉን ህግ የመምረጥ ነፃነቶች አሉዋቸዉ፡፡ በመሆኑም ይህ ሂደት ከፍርድ ቤት በተለየ ሁኔታ ተከራካሪ ወገኖች በጉዳያቸው የተሻለ ተሳትፎ ለማድረግ የሚስችላቸው ፣ ጉልበት፤ጊዜ እና ወጪ ቆጣቢ የግጭት አፈታት ስርአት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
አዋጁ ለግልግል ዳኝነት ትርጉም ያልሰጠ ቢሆንም "የግልግል ዳኝነት ስምምነት" ማለት ከውል ወይም ከውል ውጭ ባለ ሕጋዊ ግንኙነት ሊፈጠር የሚችልን ወይም የተፈጠረን አለመግባባት በሙሉ ወይም በከፊል በግልግል ዳኝነት ለመፍታት የሚፈፀም ስምምነት እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡ እንዲሁም "የግልግል ዳኝነት ውሳኔ” ማለት አለመግባባቶችን ለመፍታት በቋሚነት በተደራጀ የግልግል ተቋም(arbitration insitution ) ወይም በተዋዋይ ወገኖች ስምምነት በጊዜያዊነት በሚቋቋም የግልግል አካል( ad hoc arbitral body) የሚሰጥ ውሳኔ እንደሆነ ሲያስቀምጥ “የግልግል ዳኛ” ማለት በተዋዋይ ወገኖች ወይም በሦስተኛ ወገን የሚሰየም ገለልተኛ የሆነ የተፈጥሮ ሰው እንደሆነ ይደነግጋል፡፡
በሌላ በኩል ፍርድ ቤቶች በአዋጁ ተለይቶ ከተሰጣቸው ሥልጣን ለምሳሌ የግልግል ዳኝነት ውሳኔን ማስፀም፣ ጊዜያዊ የመጠባበቂያ እርምጃ ትዕዛዝ መስጠትን የመሳሰሉትን ከማድረግ በስተቀር ፣ በግልግል ዳኝነት በሚታዩ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ እንደማይገቡ አዋጁ ይደነግጋል፡፡
• የግልግል ዳኝነትና የእርቅ አስፈላጊነት
የግልግል ዳኝነትና የዕርቅ አሠራር ሥርዓት መዘርጋት የአለመግባባት መፍቻ አማራጮችን በማስፋት ፍትሕ የማግኘት መብትን ለማሟላት አጋዥ በመሆኑና በተለይም የኢንቨስትመንትና ንግድ ነክ አለመግባባቶችን ለመፍታት እና በዘርፉ እድገት አስተዋፅኦ ያለው መሆኑ ፣የተዋዋይ ወገኖችን ወጪ በመቀነስ፣ ምስጢርን በመጠበቅና ልዩ ሙያ ያላቸው ባለሙያዎች በዳኝነት እንዲሳተፉ በማድረግ እንዲሁም ቀላልና ለተዋዋይ ወገኖች ነፃነት ያለው ሥነ ሥርዓት ለመጠቀም በመፍቀድ የተቀላጠፈ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል መሆኑ የግልግል ዳኝነትና የዕርቅ አስፈላጊነትን የሚያመለክቱ መሆናቸውን ከግልግል ዳኝነትና የዕርቅ አሰራር ስርዓት አዋጅ መግቢያ መገንዘብ ይቻላል፡፡
በህገ መንግስቱ ፍትህ የማግኘት መብት በተመለከተ አንቀጽ 37 ስር እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም በሌላ ህግ የዳኝነት ስልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት እንዳለው ያመለክታል፡፡ በዚሁ መሰረት አዋጁ ከህገ መንግስቱ ድንጋጌ ጋር የሚጣጣም እና ባለጉዳዮች ጉዳያቸውን በአማራጭ የሙግት መፍቻ መንገድ እንዲፈቱ የሚያስችላቸው ነው፡፡
በመሆኑም የሀገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ ታሳቢ በማድረግ በግልግል ዳኝነት የሚታዩ ጉዳዮችን ለመለየት ፣ሂደቱ የሚመራበትን እና ውሳኔ የሚፈጸምበትን አጠቃላይ ማዕቀፍ ለመደንገግ እና ከግልግል ዳኝነትና ከዕርቅ ጋር በተያያዘ የዳበሩ ዓለም አቀፍ አሠራሮችንና መርሆችን ታሳቢ በማድረግ በሥራ ላይ ያለ ሕጎችን ማሻሻል ይህ አዋጅ በስራ ላይ ውሏል፡፡
• የግልግል ዳኝነት አይነቶች
የግልግል ዳኝነትን ከሚገዛበት ህግ (governing law) እና ከሚያስተዳድራቸው አካላት ማለት ተከራካሪ ወገኖች (parties to dispute) የንግድ ስፍራ ወይም ዜግነት አንፃር በመመልከት በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል፡፡
1. ብሄራዊ የግልግል ዳኝነት(domestic arbitration)
በግልግል ዳኝነት ሂደት የሚሳተፉ ተከራካሪ ወገኖች የሀገር ውስጥ ብቻ ከሆኑ ማለትም የውጪ ሀገር ዜግነት ያለው ሰው ወይም ድርጅት በጉዳዩ ላይ ከሌለበት እና ለግልግሉ መፍቻ በአገልግሎት ላይ የሚውለው የሀገር ውስጥ ህግ((domestic or national law) ከሆነ የግልግል ዳኝነቱ ብሄራዊ የግልግል ዳኝነት ሊባል ይችላል፡፡
2. አለምአቀፍ የግልግል ዳኝነት(international arbitration)
የግልግል ዳኝነቱ አለም አቀፍ የሚሆነው ተዋዋይ ወገኞች የግልግል ስምምነት በሚፈጽሙበት ወቅት ዋነኛ የቢዝነስ ቦታቸው በሁለት በተለያየ ሀገራት የነበረ ሲሆን፣ በግልግል ዳኝነት ስምምነቱ የተመረጠ የግልግል ዳኝነቱ ሕጋዊ መቀመጫ ወይም፣ በንግድ ወይም በውል ግንኙነቱ ውስጥ ያለ ዋነኛ ግዴታዎች የሚፈፀሙባቸው ወይም አለመግባባቱ የተከሰተበትና የተያያዘበት የተዋዋይ ወገኞች ዋነኛ የቢዝነስ ቦታ ውጭ ሀገር ሲገኝ እና ተዋዋይ ወገኞች የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ ጉዳይ ከአንድ በላይ በሆኑ ሀገሮች ጋር የተያያዘ መሆኑን በግልፅ ሲስማሙ ነው፡፡
• የግልግል ዳኝነት ስምምነት (arbitration agreement)
የግልግል ዳኝነት ስምምነት ህጋዊ ግንኙነት ያላቸው አካላት የተፈጠረን ወይም ወደፊት የሚፈጠር ያለመግባባት ፍርድ ቤት ሳይሄዱ በግልግል ለመፍታት የሚስማሙበት የስምምነት ሰነድ እንደመሆኑ መጠን የህግ ስርዓትን ወይም ፎርምን መከተል እንዳለበት አዋጁ ያስቀምጣል፡፡ይሀውም፡- በዋናነት የግልግል ዳኝነት ስምምነት በጽሁፍ መሆን ያለበት ሆኖ የግልግል ዳኝነት በጽሁፍ እንደተደረገ የሚቆጠረው በቃል፣ በድርጊት ወይም በሌላ አኳኋን የተደረገ ቢሆንም ይዘቱ ተመዝግቦ የሰፈረ፣ በሁሉም ተዋዋይ ወገኖች እና ሁለት ምስክሮች ሲፈረምበት፡ በኤሌክትሮኒክ መገናኛ ዘዴ የተደረገ ከሆነ መረጃውን በተፈለገ ጊዜ ጥቅም ላይ ለማዋል ተደራሽ ሆኖ የሚገኝ ሲሆን የጽሁፍ ፎርም እንዳሟላ ይቆጠራል፡፡
ተከራካሪዎች የግልግል ዳኝነት ስምምነት ማድረጋቸው የሚኖረው ህጋዊ ውጤትን ስንመለከት ከተከራካሪዎች አንዱ ይህን ስምምነት ባለማክበር ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ቢወስደው ሌላኛው ወገን በመጀመረያ ደረጃ መቃወሚያነት በማንሳት ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ እንዳያይ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ፍርድ ቤቱም ይህንን ተቃውሞ በመመርመር ጉዳዩን ከማየት ተቆጥቦ ተከራካሪዎች አለመግባባታቸውን በግልግል እንዲፈቱ ሊያሰናብታቸው ይችላል፡፡ይሁንና የግልግል ዳኝነት ስምምነቱ የማይፀና ወይም ተፈፃሚ የማይሆን በሆነ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት ይችላል፡፡ በሌላ በኩል የግልግል ዳኝነት ስምምነቱን መኖር በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አለማንሳት የግልግል ዳኝነት ስምምነቱን ቀሪ እንደሆነ ያስቆጥረዋል፡፡
• ለግልግል ዳኝነት የማይቀርቡ ጉዳዮች
ተከራካሪዎች ጉዳያቸውን በግልግል ለመፍታት ሙሉ ነፃነት ያላቸው ቢሆንም በግልግል ዳኝነት መፈታት የማይችሉ ጉዳዮች በአዋጁ ተዘርዝረው ይገኛሉ፡፡እነዚህም፡-
• የፍች፣ የጉዲፈቻ፣ የአሳዳሪነት፣ የሞግዚትነት እና የውርስ ጉዳዮች፣
• የወንጀል ጉዳዮች፣
• የግብር ጉዳዮች፣
• መክሰር ላይ የሚሰጥ ውሳኔ፣
• የንግድ ማሕበራት መፍረስ ላይ የሚሰጥ ውሳኔ፣
• የሊዝ ጉዳይን ጨምሮ አጠቃላይ የመሬት ጉዳዮች፣
• አስተዳደራዊ ውሎች በልዩ ሁኔታ በሕግ ካልተፈቀደ በስተቀር፣
• የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ፤
• በሕግ ለሚመለከታቸው አስተዳደራዊ አካላት በተሰጠ ሥልጣን ሥር የሚሸፈኑ አስተዳደራዊ አለመግባባቶች፤ እና በግልግል እንዳይታዩ በሕግ የተከለከሉ ሌሎች ጉዳዮች ናቸው፡፡
ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች ተከራካሪዎች ገዳያቸውን መፍታት የሚችሉት በፍርድ ቤት ሂደት ብቻ ይሆናል ማለት ነው፡፡
• በግልግል ዳኝነት ስምምነት ላይ ተፈፃሚ ስለሚሆኑ ሕጎች
የግልግል ዳኝነትን ከፍርድ ቤት ስርዓት ከሚለየው ስርዓት የግልግል ዳኝነቱ የሚገዛበትን ህግ የመምረጥ ነፃነት አንዱ መሆኑን ተመልክተናል፡፡በመሆኑም በመጀመሪያ ደረጃ ተፈፃሚነት የሚኖረው ህግ ተዋዋይ ወገኖች የመረጡት የግልግል ዳኝነት ህግ ይሆናል ማለት ነው፡፡ይህ ሳይሆን ቀርቶ መቀመጫውን በኢትዮጵያ ባደረገ የግልግል ዳኝነት ስምምነት ላይ ተዋዋይ ወገኖች ህግ ያልመረጡ እንደሆነ የግልግል ዳኝነትና ዕርቅ አሰራር ሥነ ስርዓት ቁጥር 1237/12 ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ይሁንና ስምምነቱን በራሱ ለመፈጸም የማይቻል ሆኖ ሲገኝ ወይም የአዋጁ አስገዳጅ ድንጋጌዎችን የሚጻረር ሲሆን የተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ በዚህ መሠረት ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል የተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ሲያጋጥም ተዋዋይ ወገኖች በሚመርጡት ሌላ የግልግል ሕግ ወይም በአዋጁ ድንጋጌዎች መሠረት ግልግሉ ይታያል፡፡
ዓለም አቀፍ በሆኑ የግልግል ዳኝነት ጉዳዮች ላይ ተዋዋይ ወገኖች ተፈፃሚ እንዲሆን የመረጡትን መሠረታዊ ሕግ ጉባዔው(የግልግል ዳኞች) የመጠቀም ግዴታ አለበት፡፡ ግልጽ የሆነ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በስተቀር በተዋዋይ ወገኖች የሚደረግ የትኛውም የሕግ ምርጫ ስምምነት ከጉዳዩ ጋር የተገናኘውን የሌላ ሀገር መሠረታዊ ሕግ የሚመለከት እንጂ የግጭት ሕግ እንዳልሆነ ይገመታል፡፡
በተዋዋይ ወገኖች በስምምነት የተመረጠ ሕግ ከሌለ ጉባዔው ከጉዳዩ ጋር ቅርበትና አግባብነት ያላቸውን ሕጎች በመምረጥ ተፈፃሚ ያደርጋል፡፡ ጉዳዩ ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት ይዘት የሌለው ከሆነ ጉባዔው የኢትዮጵያን ሕግ ብቻ ተፈፃሚ የሚያደርግ ሆኖ በርትዕ ወይም የታወቁ የንግድ ልምዶችን መሠረት በማድረግ ውሳኔ መስጠት የሚቻለው ተዋዋይ ወገኖች ለጉባዔው ይህንን ዓይነት ሥልጣን በግልጽ ከሰጡ ወይም ተፈፃሚው ሕግ ይህን ለማድረግ ሥልጣን የሚሰጠው ከሆነ ብቻ ነው፡፡
• ስለ ግልግል ዳኞች ብዛት እና አሰያየም
ተዋዋይ ወገኖች የግልግል ዳኞቹን ብዛት በስምምነት መወሰን ይችላሉ፤ይሁንና የዳኞቹ ብዛት ጎዶሎ ቁጥር መሆን አለበት፡፡
የዳኞችን ብዛት በስምምነት መወሰን ያልቻለ እንደሆነ የግልግል ዳኞች ብዛት ሦስት እንደሚሆን በአዋጁ እንቀፅ 11 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡ በአዋጁ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር ተዋዋይ ወገኖች የግልግል ዳኞች አሰያየም ሥነ-ሥርዓትን በስምምነት ሊወስኑ፣ የግልግል ዳኝነት ተቋማት ወይም ሶስተኛ ወገን የግልግል ዳኞችን እንዲሰይሙላቸው ሊስማሙ ይችላሉ፡፡ በዚህ መሰረት ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ ካልረሱ በአዋጁ አንቀፅ 12 የተደነገጉ ዝርዝር ሁኔታዎች እንደየአግባብነቱ ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡
• የግልግል ዳኞች መብትና ግዴታ
ማንኛውም ሰው ዳኛ እንዲሆን ጥያቄ ሲቀርብለት የጥቅም ግጭት፣ ገለልተኛነቱን እና ነፃነቱን ሊያውክ የሚችል ወይም ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሊያሳድር በሚችል ደረጃ የቤተሰብ፣ የብድር፣ የንግድ ወይም የንብረት ባለቤትነት ግንኙነት ከተዋዋይ ወገኖች ጋር ካለው ወይም ካጋጠመው ወዲያውኑ ማሳወቅ አለበት፡፡
የግልግል ዳኛ ለሥራው መሰየሙን የተቀበለ እንደሆነ መስማማቱን በጽሁፍ ማሳወቅ አለበት፡፡ የግልግል ዳኛ የአገልግሎት ክፍያ የማግኘት እና ለወጣው ወጪ የመካስ መብት አለው፡፡ የግልግል ዳኛ ሥራውን በቅልጥፍና መስራትና የግልግል ሂደቱ ያለአግባብ እንዳይራዘም ወቅቱን ጠብቆ እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡ ለግልግል በቀረበው ጉዳይ ላይ ጠበቃ፣ አማካሪ፣ አስማሚ ወይም በፍርድ ቤት ዳኛ በመሆን ከዚህ በፊት የተሳተፈ ሰው በዛው ጉዳይ ላይ የግልግል ዳኛ ሆኖ ማገልገል አይችልም፡፡ በግልግል ዳኝነት ሂደቱ አግባብ ሆኖ ካልተገኘ በስተቀር የግልግል ዳኛ ተዋዋይ ወገኖችን በተናጠል ማግኘት አይችልም፡፡ የግልግል ዳኞች ከተዋዋይ ወገኞች ማንኛውንም ዓይነት ስጦታ መቀበል አይችሉም፡፡
በሌላ በኩል የግልግል ዳኞችን መቃወም ስለሚቻልበት ሁኔት አዋጁ ያስቀመጠ ሲሆን ይህም የአንድን ዳኛ መመረጥ መቃወም የሚቻለው ገለልተኛነቱን እና ነፃነቱን ወይም በግልግል ስምምነቱ ላይ የተቀመጡ መስፈርቶችን የማያሟላ መሆኑን አሳማኝ ጥርጣሬ ውስጥ የሚከቱ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ብቻ ነው፡፡
በተጨማሪ አንድ ወገን ራሱ በመረጠው ዳኛ ወይም በምርጫው ሂደት በተሳተፈበት ዳኛ ላይ ተቃውሞ ማቅረብ የሚችለው ዳኛው ከተመረጠ በኋላ በሚያውቀው ምክንያት ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም የግልግል ዳኛው ስራውን ባግባቡ ማከናወን ካልቻለ ወይም ያለበቂ ምክንያት ካዘገየ በተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ከሀላፊነት ይነሳል፡፡በዚሁ መሰረት ዳኛው በራሱ ፍቃድ ካልተነሳ ወይም ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ ካልደረሱ ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ማመልከት የሚቻል ሲሆን የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ይግባኝ የሚቀርብበት አይደለም፡፡
(ክፍል ሁልት ይቀጥላል)
Source:- FDRE Attorney General
ተከራካሪዎች ጉዳያቸውን በግልግል ለመፍታት ሙሉ ነፃነት ያላቸው ቢሆንም በግልግል ዳኝነት መፈታት የማይችሉ ጉዳዮች በአዋጁ ተዘርዝረው ይገኛሉ፡፡እነዚህም፡-
• የፍች፣ የጉዲፈቻ፣ የአሳዳሪነት፣ የሞግዚትነት እና የውርስ ጉዳዮች፣
• የወንጀል ጉዳዮች፣
• የግብር ጉዳዮች፣
• መክሰር ላይ የሚሰጥ ውሳኔ፣
• የንግድ ማሕበራት መፍረስ ላይ የሚሰጥ ውሳኔ፣
• የሊዝ ጉዳይን ጨምሮ አጠቃላይ የመሬት ጉዳዮች፣
• አስተዳደራዊ ውሎች በልዩ ሁኔታ በሕግ ካልተፈቀደ በስተቀር፣
• የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ፤
• በሕግ ለሚመለከታቸው አስተዳደራዊ አካላት በተሰጠ ሥልጣን ሥር የሚሸፈኑ አስተዳደራዊ አለመግባባቶች፤ እና በግልግል እንዳይታዩ በሕግ የተከለከሉ ሌሎች ጉዳዮች ናቸው፡፡
ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች ተከራካሪዎች ገዳያቸውን መፍታት የሚችሉት በፍርድ ቤት ሂደት ብቻ ይሆናል ማለት ነው፡፡
• በግልግል ዳኝነት ስምምነት ላይ ተፈፃሚ ስለሚሆኑ ሕጎች
የግልግል ዳኝነትን ከፍርድ ቤት ስርዓት ከሚለየው ስርዓት የግልግል ዳኝነቱ የሚገዛበትን ህግ የመምረጥ ነፃነት አንዱ መሆኑን ተመልክተናል፡፡በመሆኑም በመጀመሪያ ደረጃ ተፈፃሚነት የሚኖረው ህግ ተዋዋይ ወገኖች የመረጡት የግልግል ዳኝነት ህግ ይሆናል ማለት ነው፡፡ይህ ሳይሆን ቀርቶ መቀመጫውን በኢትዮጵያ ባደረገ የግልግል ዳኝነት ስምምነት ላይ ተዋዋይ ወገኖች ህግ ያልመረጡ እንደሆነ የግልግል ዳኝነትና ዕርቅ አሰራር ሥነ ስርዓት ቁጥር 1237/12 ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ይሁንና ስምምነቱን በራሱ ለመፈጸም የማይቻል ሆኖ ሲገኝ ወይም የአዋጁ አስገዳጅ ድንጋጌዎችን የሚጻረር ሲሆን የተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ በዚህ መሠረት ተፈጻሚ ሊሆን የማይችል የተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ሲያጋጥም ተዋዋይ ወገኖች በሚመርጡት ሌላ የግልግል ሕግ ወይም በአዋጁ ድንጋጌዎች መሠረት ግልግሉ ይታያል፡፡
ዓለም አቀፍ በሆኑ የግልግል ዳኝነት ጉዳዮች ላይ ተዋዋይ ወገኖች ተፈፃሚ እንዲሆን የመረጡትን መሠረታዊ ሕግ ጉባዔው(የግልግል ዳኞች) የመጠቀም ግዴታ አለበት፡፡ ግልጽ የሆነ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በስተቀር በተዋዋይ ወገኖች የሚደረግ የትኛውም የሕግ ምርጫ ስምምነት ከጉዳዩ ጋር የተገናኘውን የሌላ ሀገር መሠረታዊ ሕግ የሚመለከት እንጂ የግጭት ሕግ እንዳልሆነ ይገመታል፡፡
በተዋዋይ ወገኖች በስምምነት የተመረጠ ሕግ ከሌለ ጉባዔው ከጉዳዩ ጋር ቅርበትና አግባብነት ያላቸውን ሕጎች በመምረጥ ተፈፃሚ ያደርጋል፡፡ ጉዳዩ ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት ይዘት የሌለው ከሆነ ጉባዔው የኢትዮጵያን ሕግ ብቻ ተፈፃሚ የሚያደርግ ሆኖ በርትዕ ወይም የታወቁ የንግድ ልምዶችን መሠረት በማድረግ ውሳኔ መስጠት የሚቻለው ተዋዋይ ወገኖች ለጉባዔው ይህንን ዓይነት ሥልጣን በግልጽ ከሰጡ ወይም ተፈፃሚው ሕግ ይህን ለማድረግ ሥልጣን የሚሰጠው ከሆነ ብቻ ነው፡፡
• ስለ ግልግል ዳኞች ብዛት እና አሰያየም
ተዋዋይ ወገኖች የግልግል ዳኞቹን ብዛት በስምምነት መወሰን ይችላሉ፤ይሁንና የዳኞቹ ብዛት ጎዶሎ ቁጥር መሆን አለበት፡፡
የዳኞችን ብዛት በስምምነት መወሰን ያልቻለ እንደሆነ የግልግል ዳኞች ብዛት ሦስት እንደሚሆን በአዋጁ እንቀፅ 11 ስር ተደንግጎ ይገኛል፡፡ በአዋጁ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር ተዋዋይ ወገኖች የግልግል ዳኞች አሰያየም ሥነ-ሥርዓትን በስምምነት ሊወስኑ፣ የግልግል ዳኝነት ተቋማት ወይም ሶስተኛ ወገን የግልግል ዳኞችን እንዲሰይሙላቸው ሊስማሙ ይችላሉ፡፡ በዚህ መሰረት ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ ካልረሱ በአዋጁ አንቀፅ 12 የተደነገጉ ዝርዝር ሁኔታዎች እንደየአግባብነቱ ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡
• የግልግል ዳኞች መብትና ግዴታ
ማንኛውም ሰው ዳኛ እንዲሆን ጥያቄ ሲቀርብለት የጥቅም ግጭት፣ ገለልተኛነቱን እና ነፃነቱን ሊያውክ የሚችል ወይም ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሊያሳድር በሚችል ደረጃ የቤተሰብ፣ የብድር፣ የንግድ ወይም የንብረት ባለቤትነት ግንኙነት ከተዋዋይ ወገኖች ጋር ካለው ወይም ካጋጠመው ወዲያውኑ ማሳወቅ አለበት፡፡
የግልግል ዳኛ ለሥራው መሰየሙን የተቀበለ እንደሆነ መስማማቱን በጽሁፍ ማሳወቅ አለበት፡፡ የግልግል ዳኛ የአገልግሎት ክፍያ የማግኘት እና ለወጣው ወጪ የመካስ መብት አለው፡፡ የግልግል ዳኛ ሥራውን በቅልጥፍና መስራትና የግልግል ሂደቱ ያለአግባብ እንዳይራዘም ወቅቱን ጠብቆ እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡ ለግልግል በቀረበው ጉዳይ ላይ ጠበቃ፣ አማካሪ፣ አስማሚ ወይም በፍርድ ቤት ዳኛ በመሆን ከዚህ በፊት የተሳተፈ ሰው በዛው ጉዳይ ላይ የግልግል ዳኛ ሆኖ ማገልገል አይችልም፡፡ በግልግል ዳኝነት ሂደቱ አግባብ ሆኖ ካልተገኘ በስተቀር የግልግል ዳኛ ተዋዋይ ወገኖችን በተናጠል ማግኘት አይችልም፡፡ የግልግል ዳኞች ከተዋዋይ ወገኞች ማንኛውንም ዓይነት ስጦታ መቀበል አይችሉም፡፡
በሌላ በኩል የግልግል ዳኞችን መቃወም ስለሚቻልበት ሁኔት አዋጁ ያስቀመጠ ሲሆን ይህም የአንድን ዳኛ መመረጥ መቃወም የሚቻለው ገለልተኛነቱን እና ነፃነቱን ወይም በግልግል ስምምነቱ ላይ የተቀመጡ መስፈርቶችን የማያሟላ መሆኑን አሳማኝ ጥርጣሬ ውስጥ የሚከቱ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ብቻ ነው፡፡
በተጨማሪ አንድ ወገን ራሱ በመረጠው ዳኛ ወይም በምርጫው ሂደት በተሳተፈበት ዳኛ ላይ ተቃውሞ ማቅረብ የሚችለው ዳኛው ከተመረጠ በኋላ በሚያውቀው ምክንያት ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም የግልግል ዳኛው ስራውን ባግባቡ ማከናወን ካልቻለ ወይም ያለበቂ ምክንያት ካዘገየ በተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ከሀላፊነት ይነሳል፡፡በዚሁ መሰረት ዳኛው በራሱ ፍቃድ ካልተነሳ ወይም ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ ካልደረሱ ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ማመልከት የሚቻል ሲሆን የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ይግባኝ የሚቀርብበት አይደለም፡፡
(ክፍል ሁልት ይቀጥላል)
Source:- FDRE Attorney General
Lawyer II ....Jimma University
Position: Lawyer II
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Jimma, Ethiopia
Salary: 6,193.00
Application Deadline: Aug, 12/2021 (14 days left)
Jimma University is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XI
Requirement
Bachelor's Degree in Law.
Experience
2 years of work experience
Salary 6,193.00
Required number 02
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all the necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Around Bole ABH building the University's case management office,
or Jimma University Human Resource Management and Development Directorate office number 107
or PO Box 378
Female applicants are highly encouraged
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Position: Lawyer II
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Jimma, Ethiopia
Salary: 6,193.00
Application Deadline: Aug, 12/2021 (14 days left)
Jimma University is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XI
Requirement
Bachelor's Degree in Law.
Experience
2 years of work experience
Salary 6,193.00
Required number 02
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all the necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Around Bole ABH building the University's case management office,
or Jimma University Human Resource Management and Development Directorate office number 107
or PO Box 378
Female applicants are highly encouraged
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Attorney I – Bahir Dar at Hibret Bank S.C
Company: Hibret Bank S.C
Location: Ethiopia
State: Bahir Dar
Job type: Full-Time
Job category: Legal
Job Description
Job Title: Attorney I
– Place of Work: For North West District Office Based in Bahir Dar
– Salary: As per the Bank’s Salary Scale
Qualifications/Skills
• Educational Qualification: LLB Degree in Law
• Work Experience: 2 years as Junior Attorney or equivalent experience in the Banking Industry OR 2 years as Attorney I or equivalent experience.
Method of Application
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until July 30, 2021 to:
Hibret Bank S.C.
Human Capital Business Partnering Department
P.O.Box 19963
Hiber Tower, 14 floor, Head Office Building around Senga Tera area
Addis Ababa
Closing Date : July 30, 2021
encouraged
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Company: Hibret Bank S.C
Location: Ethiopia
State: Bahir Dar
Job type: Full-Time
Job category: Legal
Job Description
Job Title: Attorney I
– Place of Work: For North West District Office Based in Bahir Dar
– Salary: As per the Bank’s Salary Scale
Qualifications/Skills
• Educational Qualification: LLB Degree in Law
• Work Experience: 2 years as Junior Attorney or equivalent experience in the Banking Industry OR 2 years as Attorney I or equivalent experience.
Method of Application
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until July 30, 2021 to:
Hibret Bank S.C.
Human Capital Business Partnering Department
P.O.Box 19963
Hiber Tower, 14 floor, Head Office Building around Senga Tera area
Addis Ababa
Closing Date : July 30, 2021
encouraged
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
‹‹በጎ ፍቃድ ማለት ለሌሎች ሲባል እራስን አሳልፎ መስጠት ነው››
*******************************************************************
በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ዙሪያ ለኤጀንሲው ማኔጅመንት አባላት እና ለተወሰኑ ቡድን መሪዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጂማ ዲልቦ እንደተናገሩት ተቋሙ በ1113/2011 ከተሰጠው ስልጣን መካከል በኅብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎትና በጎ ፍቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር ማድረግ ሲሆን የዛሬው ስልጠናም በዚህ ልክ በመረዳት ስራዎችን ማከናወን እንዲቻል መሆኑን አብራርተዋል፡፡
‹‹በጎ ፍቃድ ማለት ለሌሎች ሲባል እራስን አሳልፎ መስጠት ነው›› የሚሉት ዋና ዳይሬክተሩ መልካም የሚያደርግ ሰው ክፋት የማድረግ እድሉ ያነሰ ነው በመሆኑም በማህበረሰቡ ዘንድ የበጎ ፍቃድ ስራ እንዲጎለብት ከማድረግ አንጻር ተግባሩን እንድንመራ በመደረጉ እድለኛ ያደርገናል ብለዋል፡፡
ይህንን ተግባር ውጤታማ ለማድረግ የህግ ማዕቀፍ አንዲኖረው ማስቻል እና ተቋማዊ ማድረግ በመሰረታዊነት ትኩረት አድርገን የምንሰራባቸው ተግባራት ናቸው በማለት ስራዎችን ስንሰራ ሃገራችንን እያሰብን እንዲሁም ሃላፊነቱ እንዳለበት ሰው ትኩረት ሰጥተን መስራት አለብን ሲሉ ለሰልጣኞቹ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመጨረሻም ይህ ስልጠና የተሳካ እንዲሆን እና የሁል ግዜ ተባባሪያችን ለሆኑት CSSP2 ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡
ስልጠናውን የሰጡልን በኤጀንሲው የበጎ ፍቃድ ከፍተኛ አማካሪ አቶ እስቲበል ምትኩ ሲሆኑ በገለጻቸው በጎ ፍቃድ ማለት የሰዓት፣የገንዘብ ወይም የሌሎች ጉዳይ ሳይሆን ልብን የመስጠት ጉዳይ መሆኑን አብራተው ሃገራችን በርካታ የበጎ አድራጎት ባህል ልምምዶች ያላት ቢሆንም አገልግሎቱን የሚሰጡ ባለሙያ እና ተቋማት ቁጥር ያለመታወቅ እንዲሁም በኢኮኖሚው እና በማህበራዊ ዘርፉ ያደረገው አስተዋጽኦ መረጃ ያለመኖሩ በዘርፉ የሚታዩ ችግሮች በመሆናቸው ሊሰራበት ይገባል ብለዋል፡፡
በጎ ፍቃድ በዘልማድ የሚመራ ሳይሆን ዓለማቀፍ ደረጃ /standard/ ያለው በመሆኑ በዛ መሰረት መመራት ይገባዋል በማለት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስንሰራ ብዙሃነትን እና የሃገሪቱን ህግ ማክበር፣የማህበረሰቡን ጥቅም ማስቀደም፣ቀጣይነት ያለው አገልግሎት ማረጋገጥ፣ግልጽነትና ተጠያቂነት ማስፈን እና ባለቤትነትን ማዳበር የሚሉ የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም መርሆችን ማወቅና ተግባራዊ ማድረግ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡
የበጎ ፍቃድ ምንነት በጎ ፍቃደኛ ማን ነው፣በጎ ፍቃድ አግልግሎት በኢትዮጵያ፣የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም፣የበጎ ፍቃድ አይነቶችና ትኩረት የሚሹ ጉዳዬች እንዲሁም መሰል ርዕሰ ጉዳዬች ላይ ማብራርያ ሰጥተዋል፡፡
ከላይ ከተገለጸው ርዕስ በተጨማሪ የስነ ምግባር መመሪያ እና የቡድን ግንባታ /team building/ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል፡፡
via Agency for civil society organization (ACSO)
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
*******************************************************************
በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ዙሪያ ለኤጀንሲው ማኔጅመንት አባላት እና ለተወሰኑ ቡድን መሪዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡
በስልጠናው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጂማ ዲልቦ እንደተናገሩት ተቋሙ በ1113/2011 ከተሰጠው ስልጣን መካከል በኅብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎትና በጎ ፍቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር ማድረግ ሲሆን የዛሬው ስልጠናም በዚህ ልክ በመረዳት ስራዎችን ማከናወን እንዲቻል መሆኑን አብራርተዋል፡፡
‹‹በጎ ፍቃድ ማለት ለሌሎች ሲባል እራስን አሳልፎ መስጠት ነው›› የሚሉት ዋና ዳይሬክተሩ መልካም የሚያደርግ ሰው ክፋት የማድረግ እድሉ ያነሰ ነው በመሆኑም በማህበረሰቡ ዘንድ የበጎ ፍቃድ ስራ እንዲጎለብት ከማድረግ አንጻር ተግባሩን እንድንመራ በመደረጉ እድለኛ ያደርገናል ብለዋል፡፡
ይህንን ተግባር ውጤታማ ለማድረግ የህግ ማዕቀፍ አንዲኖረው ማስቻል እና ተቋማዊ ማድረግ በመሰረታዊነት ትኩረት አድርገን የምንሰራባቸው ተግባራት ናቸው በማለት ስራዎችን ስንሰራ ሃገራችንን እያሰብን እንዲሁም ሃላፊነቱ እንዳለበት ሰው ትኩረት ሰጥተን መስራት አለብን ሲሉ ለሰልጣኞቹ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመጨረሻም ይህ ስልጠና የተሳካ እንዲሆን እና የሁል ግዜ ተባባሪያችን ለሆኑት CSSP2 ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡
ስልጠናውን የሰጡልን በኤጀንሲው የበጎ ፍቃድ ከፍተኛ አማካሪ አቶ እስቲበል ምትኩ ሲሆኑ በገለጻቸው በጎ ፍቃድ ማለት የሰዓት፣የገንዘብ ወይም የሌሎች ጉዳይ ሳይሆን ልብን የመስጠት ጉዳይ መሆኑን አብራተው ሃገራችን በርካታ የበጎ አድራጎት ባህል ልምምዶች ያላት ቢሆንም አገልግሎቱን የሚሰጡ ባለሙያ እና ተቋማት ቁጥር ያለመታወቅ እንዲሁም በኢኮኖሚው እና በማህበራዊ ዘርፉ ያደረገው አስተዋጽኦ መረጃ ያለመኖሩ በዘርፉ የሚታዩ ችግሮች በመሆናቸው ሊሰራበት ይገባል ብለዋል፡፡
በጎ ፍቃድ በዘልማድ የሚመራ ሳይሆን ዓለማቀፍ ደረጃ /standard/ ያለው በመሆኑ በዛ መሰረት መመራት ይገባዋል በማለት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስንሰራ ብዙሃነትን እና የሃገሪቱን ህግ ማክበር፣የማህበረሰቡን ጥቅም ማስቀደም፣ቀጣይነት ያለው አገልግሎት ማረጋገጥ፣ግልጽነትና ተጠያቂነት ማስፈን እና ባለቤትነትን ማዳበር የሚሉ የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም መርሆችን ማወቅና ተግባራዊ ማድረግ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡
የበጎ ፍቃድ ምንነት በጎ ፍቃደኛ ማን ነው፣በጎ ፍቃድ አግልግሎት በኢትዮጵያ፣የበጎ ፍቃድ ፕሮግራም፣የበጎ ፍቃድ አይነቶችና ትኩረት የሚሹ ጉዳዬች እንዲሁም መሰል ርዕሰ ጉዳዬች ላይ ማብራርያ ሰጥተዋል፡፡
ከላይ ከተገለጸው ርዕስ በተጨማሪ የስነ ምግባር መመሪያ እና የቡድን ግንባታ /team building/ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል፡፡
via Agency for civil society organization (ACSO)
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ‼️
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመድበው መስራት ለሚፈልጉ የህግ ባለሙያዎች ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የፈተናውን ቀን እየተጠባበቃችሁ ለምትገኙ እና ለፈተና እንድትቀርቡ ለተመረጣችሁ ሁሉ የተላለፈ የፈተና ጊዜ ማስታወቂያ
Follow us....
https://www.facebook.com/lawsocieties/