★ ዳሽን ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦Deadline: May 5, 2024
Dashen Bank invites qualified applicants for following job positions.
✔ Position 1: Attorney, Litigation
✔ Position 2: Attorney, Sheriah & Legal Research and Advisory
✔ Position 10: Principal Attorney, Legal Research & Advisory I
✔ Position 12: Senior Attorney, Legal Research & Advisory
❇️ Qualification: Information Technology, Computer Science, Computer Information System, Software Engineering, Law preferable, Risk Management, Economics, Accounting, Finance, or Banking, Marketing Management, Management, Business Administration, Human Resource Management , or any other equivalent fields
🔻Salary: Based on Salary Scale and benefits.
🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/04/26/dashen-bank-new-vacancy-21/
♦Deadline: May 5, 2024
Dashen Bank invites qualified applicants for following job positions.
✔ Position 1: Attorney, Litigation
✔ Position 2: Attorney, Sheriah & Legal Research and Advisory
✔ Position 10: Principal Attorney, Legal Research & Advisory I
✔ Position 12: Senior Attorney, Legal Research & Advisory
❇️ Qualification: Information Technology, Computer Science, Computer Information System, Software Engineering, Law preferable, Risk Management, Economics, Accounting, Finance, or Banking, Marketing Management, Management, Business Administration, Human Resource Management , or any other equivalent fields
🔻Salary: Based on Salary Scale and benefits.
🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/04/26/dashen-bank-new-vacancy-21/
EFAA BYLAW FINAL PDF.pdf
480.3 KB
ረቂቅ የመተዳደሪያ ደንብ
*******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::
በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
*******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::
በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል ጥናት አተገባበር ላይ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ
በፌደራል ጠበቆችና በጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል የህግ እና የአተገባበር ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ በሶስቱ ባለድርሻ አካላት በተከናወነው ጥናት አተገባበር ላይ ሰፊ ውይይት ተደረገ::
በውይይቱ የፍትህ ሚ/ር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ "በጠበቆች የታክስ አስተዳደር ላይ የተከናወነው ጥናት ተጨባጭ ችግሮችን የለየ በመሆኑ ጥናቱ ባመላከታቸው መጠቁሞች መሰረት ወደ መሬት እንዲወርድ እና ጉዳዩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኝ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ" አሳስበዋል::
የፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው "ጥናቱ የተደራጀ እና ከህግ ዘርፍ አልፎ ለሀገራችን የታክስ ስርዓት መዳበር እንድ አንድ ግብአት ሊወሰድ የሚችል መሆኑን እና በጥናቱ በተቀመጠው አግባብ ከረጅም ግዜ መፍትሄ አንፃር ክፍተቶችን ሊመልስ የሚችል ልዩ መመሪያ መዘጋጀት እንዳለበት ጠቅሰው"፤
"ባለፉት ሁለት አመታት በግብር ወቅት ከተፈጠሩ ችግሮች አንፃር የዚህ አመት የግብር ዘመን ሳይደርስ የመፍትሄ አቅጣጫዎች ቀድመው እንዲቀመጡ የማህበሩ ፍላጎት መሆኑን አስገንዝበዋል"::
በፌደራል ጠበቆችና በጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል የህግ እና የአተገባበር ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ በሶስቱ ባለድርሻ አካላት በተከናወነው ጥናት አተገባበር ላይ ሰፊ ውይይት ተደረገ::
በውይይቱ የፍትህ ሚ/ር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ "በጠበቆች የታክስ አስተዳደር ላይ የተከናወነው ጥናት ተጨባጭ ችግሮችን የለየ በመሆኑ ጥናቱ ባመላከታቸው መጠቁሞች መሰረት ወደ መሬት እንዲወርድ እና ጉዳዩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኝ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ" አሳስበዋል::
የፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው "ጥናቱ የተደራጀ እና ከህግ ዘርፍ አልፎ ለሀገራችን የታክስ ስርዓት መዳበር እንድ አንድ ግብአት ሊወሰድ የሚችል መሆኑን እና በጥናቱ በተቀመጠው አግባብ ከረጅም ግዜ መፍትሄ አንፃር ክፍተቶችን ሊመልስ የሚችል ልዩ መመሪያ መዘጋጀት እንዳለበት ጠቅሰው"፤
"ባለፉት ሁለት አመታት በግብር ወቅት ከተፈጠሩ ችግሮች አንፃር የዚህ አመት የግብር ዘመን ሳይደርስ የመፍትሄ አቅጣጫዎች ቀድመው እንዲቀመጡ የማህበሩ ፍላጎት መሆኑን አስገንዝበዋል"::
አደገኛ ወንጀል ነው!
አለም አቀፉ የጉምሩክ ድርጅት /WCO/ ኮንትሮባንድን እንደሚከተለው ይተረጉመዋል፡፡ ኮንትሮባንድ ማለት ማንኛውም በህግ የተከለከለ አሰራር ሲሆን እነርሱም፡- ከማምረት /production/፣ ከማጓጓዝ /shipment/፣ ከመቀበል /receipt/፣ ባለቤት ከመሆን /possession/፣ ከማከፋፈል /distribution/፣ ከመግዛትና መሸጥ እንዲሁም ማንኛውም ለዚህ አሰራር ሁኔታዎችን ማመቻቸትን /facilitation/ ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ ጉምሩክ አዋጅ ኮንትሮባንድን <<ህጎችንና በህግ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን በመተላለፍ ወደ ጉምሩክ ክልል ዕቃዎችን ማስገባት፣ በህጋዊ መንገድ የወጡትን በህገ ወጥ መንገድ መልሶ ማስገባት፣ መያዝ፣ ማከማቸት፣ ማዘዋወር፣ ማስተላለፍ፣ እንዲገቡ ወይም እንዲወጡ ለማድረግ መሞከር፣ እንዲሁም እነዚህ ዕቃዎችን መግዛትን፣ መሸጥንና ለዚህ ድርጊት ተባባሪ መሆንን ያጠቃልላል፡፡; በማለት ተርጉሞታል።
1. የኮንትሮባንድ ወንጀል በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ብቻ ሳይሆን የህዝብን ጤንነት፣ የሀገርን ሰላምና ፀጥታ የሚያውኩ ዕቃዎችን በማስገባት አገራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል አደገኛ ወንጀል ነው፡፡
2. ከኢኮኖሚ አንፃር የኮንትሮባንድ ወንጀል ህጋዊ ነጋዴውንና አምራቹን አዳክሞ ከገበያ በማስወጣት ምርታመነትንና ህጋዊ ንግድን ያቀጭጫል፤ ህጋዊ የንግድ ውድድርን ያዳክማል፤ የመንግስትን የገቢ ምንጭ ያደርቃል፡፡
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
አለም አቀፉ የጉምሩክ ድርጅት /WCO/ ኮንትሮባንድን እንደሚከተለው ይተረጉመዋል፡፡ ኮንትሮባንድ ማለት ማንኛውም በህግ የተከለከለ አሰራር ሲሆን እነርሱም፡- ከማምረት /production/፣ ከማጓጓዝ /shipment/፣ ከመቀበል /receipt/፣ ባለቤት ከመሆን /possession/፣ ከማከፋፈል /distribution/፣ ከመግዛትና መሸጥ እንዲሁም ማንኛውም ለዚህ አሰራር ሁኔታዎችን ማመቻቸትን /facilitation/ ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ ጉምሩክ አዋጅ ኮንትሮባንድን <<ህጎችንና በህግ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን በመተላለፍ ወደ ጉምሩክ ክልል ዕቃዎችን ማስገባት፣ በህጋዊ መንገድ የወጡትን በህገ ወጥ መንገድ መልሶ ማስገባት፣ መያዝ፣ ማከማቸት፣ ማዘዋወር፣ ማስተላለፍ፣ እንዲገቡ ወይም እንዲወጡ ለማድረግ መሞከር፣ እንዲሁም እነዚህ ዕቃዎችን መግዛትን፣ መሸጥንና ለዚህ ድርጊት ተባባሪ መሆንን ያጠቃልላል፡፡; በማለት ተርጉሞታል።
1. የኮንትሮባንድ ወንጀል በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ብቻ ሳይሆን የህዝብን ጤንነት፣ የሀገርን ሰላምና ፀጥታ የሚያውኩ ዕቃዎችን በማስገባት አገራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል አደገኛ ወንጀል ነው፡፡
2. ከኢኮኖሚ አንፃር የኮንትሮባንድ ወንጀል ህጋዊ ነጋዴውንና አምራቹን አዳክሞ ከገበያ በማስወጣት ምርታመነትንና ህጋዊ ንግድን ያቀጭጫል፤ ህጋዊ የንግድ ውድድርን ያዳክማል፤ የመንግስትን የገቢ ምንጭ ያደርቃል፡፡
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig