አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Position: Legal Aid (V. No: – 0663/22)

Qualification & Experience: Diploma in Law plus 2 years of experience as a Legal Aid.
The Job holder is responsible for representing the Bank before quasi-judicial tribunals and administrative bodies, assists attorneys in foreclosure process and conducts auction, follows up implementation of court decisions and orders, follows up criminal cases, searches for collateralized vehicles and searches for attachable.
Place of Work- Addis Ababa
Skills Requirement– Knowledge of computer operation is mandatory
Salary & Benefits -As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package
Term of Employment – Permanent
Salary & Benefits – As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package
 
How to Apply:
Interested applicants, who fulfill the above requirement, are invited to apply only via Online Job Application System; https://jobs.awasbank.com. within 7 consecutive days from the first date of this announcement.
For further information, please visit our website https://www.awashbank.com/vacancy/
N.B- Incomplete applications will not be considered
Awash Bank Deputy Chief – Human Capital Management Officer Office
216938.pdf
816.8 KB
ስንብቱ ህገ ወጥ ነዉ በሚል የሠራተኛዉ ወደ ስራ መመለስ ዉሳኔ ከፀና ከአንድ ዓመት ያልበለጠ ዉዝፍ ደሞዝ ሊወስን እንደሚገባ ሰበር ከአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 43(5) መሰረት ውሳኔ ሰጠ።
እንደሚታወቀዉ አንድ ሠራተኛ በህገ ወጥ መልኩ ከስራ ተሰናብቶ ጉዳዩን በተለያዩ የዉሳኔ ሰጪ አካላት ፊት በማቅረብ ሲከራከር የተወሰኑ ጊዜያትን ማሳለፉ አይቀርም፡፡ የክርክሩ ዉጤትም የአሠሪዉ ሕገ ወጥ ድርጊት መረጋገጥና ሠራተኛዉም ወደ ስራዉ እንዲመለስ የሚታዘዝበት ከሆነ ጉዳዩ ለወሰደበት ወራት ስራ ሳይሰራ በመቆየቱ ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ወጪዎችንም በማዉጣት ጉዳት ሊደርስበት እንደሚችል አያጠያይቅም፡፡ ስለዚህ የዉዝፍ ደመወዝ እንዲህ ዓይነት ጉዳት ለመካስ የሚያገለግል ሲሆን አጠቃላይ ዓላማዉም አሠሪዉ ሠራተኛዉን በህገ ወጥ መልኩ ከስራዉ አሰናብቶት በመቆየቱና ስራ ባለመስራቱ ምክንያት የሚያጣዉን ደመወዝ ለመተካት እንደሆነ ይታመናል፡፡
https://t.me/lawsocieties
ሰ-መ-ቁ 214222.pdf
235.5 KB
አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት ተከራይ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ የተደረገ ቢሆንም ውሉን በማንኛውም ጊዜ ሊያቋርጥ የሚችል መሆኑ፤ ነገር ግን በዚህ አግባብ ውሉን ሲያቋርጥ ለደረሰው ኪሳራ እና በውሉ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መልሶ ለማካራየት የሚያስፈልገውን ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ለዚህ ጊዜ ኪራይ ሊከፍል ይገባል።
216938.pdf
816.8 KB
ውዝፍ ደመወዝ በይግባኝ ሲጸና
ፍርድ ቤቶች በአስተዳደር ክፍል የተሰጠ የቤት ካርታ የተሠጠበትን ወይም የተሻረበትን ስነ
ስርዓት  እና አስተዳደራዊ ውሳኔ ህግ እና መመሪያን ያገናዘበ መሆን አለመሆኑን በማጣራት ውሳኔ የመስጠት ስልጣን አላቸው ።
የሰ/መ/ቁ,99071  ቅፅ   18
ዘወልድ ምክረ ህግ
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
#ጥንቃቄ❗️

በመዲናዋ ስልክ እየደወሉ እና የተለያዩ የማጭበርበር ዘዴዎችን በመጠቀም  ወንጀሎችን የሚፈፅሙ ግለሰቦች  በመኖራቸው ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ፖሊስ አሳስቧል።

ግለሰቦቹ በተለያየ ስልክ በመደወል እንኳን ደስ አላችሁ ሎተሪ ደርሷችኋል ሲስተም እያስተካከልን ነው፣ የሞባይሎትን አቅም ከ4G ወደ 5G እየቀየርን ነው ፣ከሌሎች ባንኮች ጋር ኦንላይን ሲስተም እየጀመርን  ነው በሚሉ እና በሌሎች ማደናገሪያዎች በመጠቀም የተለያዩ የማጭበርበር ወንጀል እንደሚፈጽሙ ታውቋል።

አንዳንዶቹ የማጭበርበሪያ ስልቶች  ግለሰቦች እንዲያምኑ በኤቲም ገንዘብ ያወጡበት ትክክለኛ ቀን ተነግሯቸው የወንጀሉ ሰለባ እየሆኑ የሚገኙ ሲሆን የግለሰቦች የባንክ ሚስጥር የሚወጣበትን ሁኔታ ለማረጋገጥ ምርመራው ተጠናክሮ ቀጥሏል ተብሏል።

ወንጀሉ በልዩ ልዩ የአፈፃፀም ስልቶች እየተፈፀመ ከመሆኑም ባሻገር ስልክ በመንጠቅና ቴክኒካል የሆኑ ዘዴዎችን በመጠቀም የግለሰቦችን የባንክ አካውንት ወደ ቴሌ ብር በማስተላለፍ ወንጀሉ እየተፈፀመ ይገኛል፡፡

ህብረተሰቡ የማያውቋቸው የስልክ ጥሪዎች እና የጹሁፍ መልዕክቶች ሲደርሷቸው ተገቢውን ማጣራት ማድረግ እንደሚገባቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
#tikvahethmagazine
https://t.me/lawsocieties
ቤቶች ኮርፖሬሽን የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጭማሪ ሊያደርግ ነው‼️👇👇👇👇

የመንግሥት ኃላፊዎችና ተቋማት የሚጠቀሙባቸውን ቤቶች ኪራይ እንዲከፍሉ ተጠይቀስ

አቶ ኃዴስ በርህን ዜማ የቤቶች ኮርፖረሽን ምክትል ሥራ አስፈጻሚ በተያዘው በጀት ዓመት የነባር መኖሪያ ቤቶች የኪራይ ዋጋ ክለሳ በማድረግ፣ ጭማሪ ሊያደርግ መሆኑን የፌደራል ኮርፖሬሽን አስታውቀ

ቤቶች

የኪራይ ቤቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ለማድረግ ጥናት ማድረጉን የገለጹት የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኃይለ ብርሃን ዜና፣ ባለፉት ዓመታት በአገሪቱ ውስጥ በተከስቱ _ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ችግሮች ምክንያት ዕቅዱ መቆየቱን ተናግረዋል::

ኮርፖሬሽኑ ከጥቂት ዓመታት በፊት በንግድ ቤቶች ላይ ጭማሪ ባደረገበት ወቅት፣ ከተከራዮች በገጠመው ተቃውሞ ሳቢያ የፓርላማው ዕገዛ ትልቅ እንደነበር ያወሱት ምክትል ዋና አስፈጻሚው በተያዘው ዓመት ዕቅዱን ለማሳካት የምክር ቤቱን ዕገዛ እንደሚፈልግ ተናግረዋል::

ከ1967 ዓ.ም. ጀምሮ በመኖሪያ ቤት ኪራይ ላይ የማስተካከያ ጭማሪ ባለመደረጉ፣ በቀጣይ በሚካሄደው ጥናት ላይ ገልጸዋል:: ከቤት ባለቤቶችና ከሚመለከታው አካላት ጋር ውይይት ተደርጎበት በኮርፖሬሽኑ ሥራ አመራር ቦርድ ፀድቆ እንደሚተገበር ተነግሯል::............ይቀጥላል።👆👆👆https://t.me/lawsocieties
Forwarded from Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ
#እንድታውቁት

" ነገ እና እሁድ ከጥዋት እስከ ምሽት መታወቂያ ማሳደስ ትችላላችሁ "

#መታወቂያ_ለማሳደስ እየተጠባበቁ ያሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ነገ #ቅዳሜ እና #እሁድ ከጥዋት እስከ ምሽት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል።

የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት ነገ ቅዳሜ እና እሁድ ማለትም ህዳር 3 እና 4 ቀን 2015 ዓ/ም ከጠዋት እስከ ምሽት ድረስ በየአካባቢው ባሉ የወረዳ ወሳኝ ኩነት ምዝገባና መረጃ  ፅ/ቤቶች ይሰጣል።

ነዋሪዎች በተጠቀሱት ቀናት በየአቅራቢያቸው ባሉ ፅ/ቤቶች ተገኝተው መስተናገድ እንደሚችሉ የአዲስ አበባ ከተማ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ አሳውቋል።
#tikvahethiopia
95338.pdf
123.4 KB
ሰ-መ-ቁ 95338 (ያልታተመ)
የባልና ሚስት ንብረት ፍቺ ተከትሎ ተጣርቶ ውሳኔ ካላረፈበት አንደኛው ተፋቺ የጋራ ንብረት በሽያጭ ለሶስተኛ ወገን ካስተላለፈ ውሉ እንዲፈርስ ክስ ማቅረቢያው የይርጋ ጊዜ 10 /አስር ዓመት/ ነው።
እሁድ 2:30 ቀጥታ ስርጭት 👈

የመወያያ እርዕስ፣
በፍትህ ስርዓቱ ላይ የተደቀነው አደጋ👇
የዳኞችና የአቃቤ ህጎች ፍልሰትና  ውጤቱ፨

ከዳኛ ወደ 🔜ጠበቃ
ከአቃቤ ህግ ወደ🔜 ጠበቃ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Topic of the discussion
.
https://t.me/lawsocieties
እሁድ 👇👇👇👇👇👇
በዚህ ቴሌግራም ይጠብቁ

ሼር በማደረግ ሰዎቸን ይጋብዙ👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
Live 🔘 Live on Telegram 👈👈
#አለ_ህግ #Ale_Hig

የእለቱ እንግዳ
"አቶ ወንድወሰን ዮሐንስ
በሀዋሳ ዪንቨርሲቲ የህግ መምህር
የህግ አማካሪና ጠበቃ
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ ጠ/ፍ/ቤት ዳኛ እና በህግ ሙያ ከ15 አመት በላይ ልምድ ያላቸው
.......🙏

Live🔴on Telegram                   

🔵 Ale_Hig / አለ ህግ


Starting Time: 8:30PM -
[Sunday evening]

Join us: https://t.me/lawsocieties

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን        
  👉 https://t.me/lawsocieties

Subscribe our YouTube👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
በፍትህ ስርዓቱ ላይ የተደቀነው አደጋ ነው🔜
የወራሽነት ማረጋገጫ፣ መቃወሚያ እና ልጅነት፡- ክፍተተ ወሕግ ወአሰራር እና መፍትሔዎቻቸው

በዚህ ጽሑፍ ወራሽ ለመሆን ወይም ልጅ መሆንን ለማረጋገጥ ስለሚሰጡ ማረጋገጫዎች እንዲሁም እነዚህን ማረጋገጫዎች ስለመቃወም የሚቀርቡ ጉዳዮችን ይዳስሳል። ጸሐፊው በጽሑፍ በወራሽነት ማረጋገጫ፥ ልጅነት እና መቃወሚያ ያሉ የሕግ እና የአሠራር ክፍተቶችን በማሳያት የመፍትሔ ሐሳቦችን ይሰነዝራል።
ፈቃዱ ዳመነ - ጠበቃ
መልካም ንባብ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.abyssinialaw.com/blog/2022-11-11-16-44-28
በፍትህ ስርዓቱ ላይ የተደቀነው አደጋ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Join us for more‼️🙏
https://t.me/lawsocieties
የመወያያ ርዕስ

በፍትህ ስርዓቱ ላይ የተደቀነው አደጋየዳኞችና የአቃቤ ህጎች ፍልሰትና  ውጤቱ‼️


እሁድ 2:30 ቀጥታ ስርጭት
Live 🔘 Live on Telegram 👈👈
በዚህ ቴሌግራም ይጠብቁ
ሼር በማደረግ ሰዎቸን ይጋብዙ👆👆👆

የእለቱ እንግዳችን
"አቶ ወንድወሰን ዮሐንስ
በሀዋሳ ዪንቨርሲቲ የህግ መምህር
የህግ አማካሪና ጠበቃ
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ ጠ/ፍ/ቤት ዳኛ እና በህግ ሙያ ከ15 አመት በላይ ልምድ ያላቸው
.......🙏

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን        
  👉 https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ፍልሰቱ ከላይ ጀምሮ ነዉ።
~~~
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
★ባህር ዳር ምድብ ችሎት ዳኞች የነበሩት፦
#አቶ አለሙ ዩሐንስ
#አቶ ዳውድ አሊ
የዳኝነት ሙያን ተሰናብተው የጥብቅና ሙያን ተቀላቅለዋል።

የሲያድርና ዋዩ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ እና የፍትሐብሄር የስራ ሂደት አስተባባሪ የነበረው #አቶ ግርማ ላቀው በ2015 ዓ.ም የዳኝነት ሙያን ለቀው ወደ ጥብቅናውን አለም ተቀላቅለዋል።

በባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ የነበረውና ረዥም ጊዜ በዳኝነት ያገለገለው ጠንካራዉ #ዳኛ አቶ መንግስቱ አዱኛ የዳኝነት ሙያቸውን ለቀው የጥብቅና ሙያን ተቀላቅለዋል።
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
የመወያያ ርዕስ

በፍትህ ስርዓቱ ላይ የተደቀነው አደጋየዳኞችና የአቃቤ ህጎች ፍልሰትና  ውጤቱ‼️


እሁድ 2:30 ቀጥታ ስርጭት
Live 🔘 Live on Telegram 👈👈
በዚህ ቴሌግራም ይጠብቁ
ሼር በማደረግ ሰዎቸን ይጋብዙ👆👆👆

የእለቱ እንግዳችን
"አቶ ወንድወሰን ዮሐንስ
በሀዋሳ ዪንቨርሲቲ የህግ መምህር
የህግ አማካሪና ጠበቃ
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ ጠ/ፍ/ቤት ዳኛ እና በህግ ሙያ ከ15 አመት በላይ ልምድ ያላቸው
.......🙏

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን        
  👉 https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig
በሴት ዳኛ ላይ ድብደባ እና እስር፣
ፍትህ ለዳኛ ወ/ት መሰረት አርጋቸው
https://t.me/lawsocieties