ፍልሰቱ ከላይ ጀምሮ ነዉ።
~~~
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
★ባህር ዳር ምድብ ችሎት ዳኞች የነበሩት፦
#አቶ አለሙ ዩሐንስ
#አቶ ዳውድ አሊ
የዳኝነት ሙያን ተሰናብተው የጥብቅና ሙያን ተቀላቅለዋል።
የሲያድርና ዋዩ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ እና የፍትሐብሄር የስራ ሂደት አስተባባሪ የነበረው #አቶ ግርማ ላቀው በ2015 ዓ.ም የዳኝነት ሙያን ለቀው ወደ ጥብቅናውን አለም ተቀላቅለዋል።
በባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ የነበረውና ረዥም ጊዜ በዳኝነት ያገለገለው ጠንካራዉ #ዳኛ አቶ መንግስቱ አዱኛ የዳኝነት ሙያቸውን ለቀው የጥብቅና ሙያን ተቀላቅለዋል።
~~~
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
★ባህር ዳር ምድብ ችሎት ዳኞች የነበሩት፦
#አቶ አለሙ ዩሐንስ
#አቶ ዳውድ አሊ
የዳኝነት ሙያን ተሰናብተው የጥብቅና ሙያን ተቀላቅለዋል።
የሲያድርና ዋዩ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ እና የፍትሐብሄር የስራ ሂደት አስተባባሪ የነበረው #አቶ ግርማ ላቀው በ2015 ዓ.ም የዳኝነት ሙያን ለቀው ወደ ጥብቅናውን አለም ተቀላቅለዋል።
በባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ የነበረውና ረዥም ጊዜ በዳኝነት ያገለገለው ጠንካራዉ #ዳኛ አቶ መንግስቱ አዱኛ የዳኝነት ሙያቸውን ለቀው የጥብቅና ሙያን ተቀላቅለዋል።