።።።።።።። ይግባኝ ማስፈቀጃ ====
• በህጉ የተቀመጠው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድ የሚቀርብ አቤቱታ
አንድ ፍ/ቤት ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈበት ምክንያት በቂ መሆኑን ሲረዳ ይግባኙ እንዲቅርብ ሊፈቅድ እንደሚገባ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 326/1/ ስር ተመልክቷል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቱ የቀረበለት ምክንያት በቂ መሆን አለመሆኑን በአግባቡ ሊመረምረው ይገባል፡፡ በእርግጥ በቂ ምክንያት የሚባሉት ነገሮች ሕጉ ዘርዝሮ ያላስቀመጣቸው በመሆኑ ለመወሰን አስቸጋሪ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በመሆኑም የምክንያቱ በቂ መሆን አለመሆን በእያንዳንዱ ጉዳይ ከሚቀርቡ ፍሬ ነገሮች ጋር ተገናዝበው ሊመዘኑ ይገባል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 38145 ቅጽ 8፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 326/1/
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ መሠረት ለአንድ ፍርድ ቤት መዝገብ ሹም የተሰጠው ሥልጣን ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ማለፍ አለማለፉን በመመልከት ይግባኝ መዝገቡ እንዲከፈት ማድረግ ሲሆን ይግባኙ ጊዜውን ጠብቆ ያልቀረበ ከሆነ ማመልከቻውን መመለስ፣ ማመልከቻው የተመለሰበት ወገን የይግባኝ ጊዜው ያለፈበት ሕጋዊ ምክንያት ካለው ማስፈቀጃ አቤቱታውን በማቅረብ ይኸው ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድለት ራሱን የቻለ አቤቱታ አቅርቦና ይህ መዝገብ ተከፍቶ ጉዳዩ ለችሎት ቀርቦ ችሎቱ የይግባኝ ማስፈቀጃውን በመመርመር በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 መሠረት ተገቢ ነው ያለውን ትእዛዝ የሚሰጥበት ነው፡፡
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ ከፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 ድንጋጌዎች ጋር አንድ ላይ ሲነበቡ የመዝገብ ቤት ሹም ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለችሎት እንዲቀርብ የመፍቀድ ስልጣን የሌለው መሆኑን የሚያሳዩ ሲሆን ፋይሉ ተከፍቶ ቀርቦ ከሆነም ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ ይግባኙ የቀረበው ጊዜው ከአለፈ በኋላ ነው በማለት መዝገቡን ከመዝጋት የሚከለክለው አይደለም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 61843 ቅጽ 11፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 324-326
• በህጉ የተቀመጠው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድ የሚቀርብ አቤቱታ
አንድ ፍ/ቤት ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈበት ምክንያት በቂ መሆኑን ሲረዳ ይግባኙ እንዲቅርብ ሊፈቅድ እንደሚገባ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 326/1/ ስር ተመልክቷል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቱ የቀረበለት ምክንያት በቂ መሆን አለመሆኑን በአግባቡ ሊመረምረው ይገባል፡፡ በእርግጥ በቂ ምክንያት የሚባሉት ነገሮች ሕጉ ዘርዝሮ ያላስቀመጣቸው በመሆኑ ለመወሰን አስቸጋሪ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በመሆኑም የምክንያቱ በቂ መሆን አለመሆን በእያንዳንዱ ጉዳይ ከሚቀርቡ ፍሬ ነገሮች ጋር ተገናዝበው ሊመዘኑ ይገባል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 38145 ቅጽ 8፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 326/1/
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ መሠረት ለአንድ ፍርድ ቤት መዝገብ ሹም የተሰጠው ሥልጣን ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ማለፍ አለማለፉን በመመልከት ይግባኝ መዝገቡ እንዲከፈት ማድረግ ሲሆን ይግባኙ ጊዜውን ጠብቆ ያልቀረበ ከሆነ ማመልከቻውን መመለስ፣ ማመልከቻው የተመለሰበት ወገን የይግባኝ ጊዜው ያለፈበት ሕጋዊ ምክንያት ካለው ማስፈቀጃ አቤቱታውን በማቅረብ ይኸው ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለማቅረብ እንዲፈቀድለት ራሱን የቻለ አቤቱታ አቅርቦና ይህ መዝገብ ተከፍቶ ጉዳዩ ለችሎት ቀርቦ ችሎቱ የይግባኝ ማስፈቀጃውን በመመርመር በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 መሠረት ተገቢ ነው ያለውን ትእዛዝ የሚሰጥበት ነው፡፡
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 324/1/ ከፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ. 325 እና 326 ድንጋጌዎች ጋር አንድ ላይ ሲነበቡ የመዝገብ ቤት ሹም ጊዜው ያለፈበት ይግባኝ ለችሎት እንዲቀርብ የመፍቀድ ስልጣን የሌለው መሆኑን የሚያሳዩ ሲሆን ፋይሉ ተከፍቶ ቀርቦ ከሆነም ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ ይግባኙ የቀረበው ጊዜው ከአለፈ በኋላ ነው በማለት መዝገቡን ከመዝጋት የሚከለክለው አይደለም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 61843 ቅጽ 11፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 324-326
ማሳሰቢያ ከ አለ_ህግ #law #societies
ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን።
ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል።
1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ
2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
3. Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን።
ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል።
1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ
2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
3. Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Embassy of Canada#
▪️Position - Common Services Officer (Contracts and Procurement)
▪️Salary - 712,866 ETB per annum
▪️Location - Addis Ababa
▪️Education - Bachelor’s degree in a related field (i.e. business administration) from a recognized university with 3 years of experience
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3J0kHFr
▪️Deadline - Apr 08/2022
How to Apply
Applications will only be considered when received through our portal. Link for this job poster – https://staffing-les.international.gc.ca/en/careers/common-services-officer-contracts-and-procurement-addis-64049-en
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
▪️Position - Common Services Officer (Contracts and Procurement)
▪️Salary - 712,866 ETB per annum
▪️Location - Addis Ababa
▪️Education - Bachelor’s degree in a related field (i.e. business administration) from a recognized university with 3 years of experience
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3J0kHFr
▪️Deadline - Apr 08/2022
How to Apply
Applications will only be considered when received through our portal. Link for this job poster – https://staffing-les.international.gc.ca/en/careers/common-services-officer-contracts-and-procurement-addis-64049-en
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በፍርድ ቤቶች
*
በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በህብረተሰቡ ዘንድ የህግ ግንዛቤን ለማስጨበጥ በሁለት የተከፈለ ስራ ተሰርቷል፡፡ አንዱ በየትኛውም ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በፍርድ ቤት የሚሰጠውን የዳኝነት አገልግሎት መሰረት በማድረግ ሂደቱን እና ተያያዥ ጉዳዮችን የሚያስገነዝብ ሳምንታዊ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሲሆን ሁለተኛው ደግም በተማሪዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር፡፡ በተለይም የዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ የተግባር ልምምድ (internship program) እና በዳኞች ቅርብ ክትትል፣ ምክርና አቅጣጫ ጠቋሚነት የአመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት የማዳበር (Mentorship) ፐሮግራም ተቀርጾ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ የዚህ ፕሮግራም ፋይዳን የሚዳስስ አጭር ቪዲዮ እንዲህ ቀርቧል፡፡
https://m.youtube.com/watch?v=HD-jNaksHg4
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
*
በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በህብረተሰቡ ዘንድ የህግ ግንዛቤን ለማስጨበጥ በሁለት የተከፈለ ስራ ተሰርቷል፡፡ አንዱ በየትኛውም ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በፍርድ ቤት የሚሰጠውን የዳኝነት አገልግሎት መሰረት በማድረግ ሂደቱን እና ተያያዥ ጉዳዮችን የሚያስገነዝብ ሳምንታዊ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሲሆን ሁለተኛው ደግም በተማሪዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር፡፡ በተለይም የዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ የተግባር ልምምድ (internship program) እና በዳኞች ቅርብ ክትትል፣ ምክርና አቅጣጫ ጠቋሚነት የአመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት የማዳበር (Mentorship) ፐሮግራም ተቀርጾ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ የዚህ ፕሮግራም ፋይዳን የሚዳስስ አጭር ቪዲዮ እንዲህ ቀርቧል፡፡
https://m.youtube.com/watch?v=HD-jNaksHg4
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
YouTube
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሕግ ግንዛቤ ማስጨበጫ መርኃግብር #FSC Internship and Mentorship program
በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በህብረተሰቡ ዘንድ የህግ ግንዛቤን ለማስጨበጥ በሁለት የተከፈለ ስራ ተሰርቷል፡፡ አንዱ በየትኛውም ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በፍርድ ቤት የሚሰጠውን የዳኝነት አገልግሎት መሰረት በማድረግ ሂደቱን እና ተያያዥ ጉዳዮችን የሚያስገነዝብ ሳምንታዊ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሲሆን ሁለተኛው ደግም በተማሪዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር፡፡ በተለይም የዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በፍርድ ቤቶች…
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ 38 ቦታዎች በ0 አመት የስራ ልምድ በርካታ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
👩 position:- 38 ቦታዎች
በ 0 አመት
📚 ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ፡-
🔴law✅
🔴business-law,✅
🔴commercial-law, ✅
🔴environmental-and-land-law, ✅
peace-security,✅
tax-and-investment-law,✅agribusiness-management,animal-science,anthropology,communication,dairy-and-meat-technology,development-evaluation,doctor-of-veterinary-medicine,ecology, forest-science,forestry,journalism ,natural-resource-management,philosophy,psychology,social-anthropology,soil-and-water-conservation-engineering,special-need-education,
veterinary-pathology,veterinary-pharmacology
🇪🇹 የስራ ቦታ : Oromia- region
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 04 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/selale-university/
https://t.me/LawyerEthiopia
@LawyerEthiopia
👩 position:- 38 ቦታዎች
በ 0 አመት
📚 ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ፡-
🔴law✅
🔴business-law,✅
🔴commercial-law, ✅
🔴environmental-and-land-law, ✅
peace-security,✅
tax-and-investment-law,✅agribusiness-management,animal-science,anthropology,communication,dairy-and-meat-technology,development-evaluation,doctor-of-veterinary-medicine,ecology, forest-science,forestry,journalism ,natural-resource-management,philosophy,psychology,social-anthropology,soil-and-water-conservation-engineering,special-need-education,
veterinary-pathology,veterinary-pharmacology
🇪🇹 የስራ ቦታ : Oromia- region
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 04 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/selale-university/
https://t.me/LawyerEthiopia
@LawyerEthiopia
በአዋጁ ላይ አስገዳጅ አንቀጾች መካተታቸው ጠቀሜታው የጎላ ነው ሲል ቋሚ ኮሚቴው ገለጸ፣
(ዜና ፓርላማ) መጋቢት 26/2014 ዓ/ም፤ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን አዋጁ ላይ አስገዳጅ አንቀጾች መካተታቸው ጠቀሜታው የጎላ ነው ሲል ገልጿል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያለው በማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በተወያየበት ወቅት ነው፡፡
ቋሚ ኮሚቴው ከኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት፣ ከጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ከክልሎች ከተውጣጡ የስራ ሀላፊዎች ጋር ነው የተወያየው፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ በአዋጁ ላይ አስገዳጅ አንቀጾች መካተታቸው ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ተናግረው አገልግሎት አሰጣጡ ላይም የሚስተዋለው መንገላታት ሊቀረፍ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን አዋጅ ጽንሰ ሀሳብ፤ አዋጁ ያለፈበትን ሂደት፣ ትግበራው የደረሰበትን ደረጃ እና አዋጁ ባካተታቸው ዋና ዋና ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በማብራሪያቸውም አዋጁ 7 ክፍሎች እና 34 አንቀጾች እንዳሉት አስረድተው የጤና አገልግሎት የማግኘት ዋስትናን እንደሚያረጋግጥ፣ ለማህበረሰቡ ቀልጣፋ፣ ወጭ ቆጣቢና የተሻለ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት እንደሚያስገኝም ተናግረዋል፡፡
ሀገራዊ የማህበረሰብ ጤና መድህን አፈጻጸም ከጠቅላላው በሀገሪቱ ካሉ ወረዳዎች አኳያ ያለው አፈጻጸም 78 በመቶ እንደሆነ ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረው በ2014 ዓ/ም 867 ወረዳዎች እየተተገበረ እንደሚገኝም ነው ያሰረዱት፡፡
አክለውም የማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን ስርዓት በሙከራና ማስፋፊያ ትግበራ ወቅት አበረታች ውጤት ማሳየቱ ቀጣይነቱን ይበልጥ ለማረጋገጥ የህግ ማዕቀፍ ማውጣት አስፈላጊ እንደሆነ ተሞክሮ ተወስዷል ብለዋል፡፡
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰሃረላ አብዱላሂ አዋጁ ለአገልጋዩ አስገዳጅ መሆኑ ጤና ተቋማት ላይ አገልግሎት የሚሰጡ የስነ-ምግባር ችግር ያለባቸውን የጤና ባለሙያዎች ተጠያቂ ለማድረግና ተጠቃሚው ህብረተሰብ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ያካተተ ስለሆነ በየደረጃው ያለው የመንግስት አካል ተከታትሎ ማስፈጸም አለበት ብለዋል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው መጋቢት 28/2014 ዓ/ም በሚኖረው መድረክ ተጨማሪ ግብዓት እንደሚሰበሰብ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ጠቁመዋል፡፡
በ መስፍን አለሰው
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
(ዜና ፓርላማ) መጋቢት 26/2014 ዓ/ም፤ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን አዋጁ ላይ አስገዳጅ አንቀጾች መካተታቸው ጠቀሜታው የጎላ ነው ሲል ገልጿል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያለው በማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በተወያየበት ወቅት ነው፡፡
ቋሚ ኮሚቴው ከኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት፣ ከጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ከክልሎች ከተውጣጡ የስራ ሀላፊዎች ጋር ነው የተወያየው፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ በአዋጁ ላይ አስገዳጅ አንቀጾች መካተታቸው ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ተናግረው አገልግሎት አሰጣጡ ላይም የሚስተዋለው መንገላታት ሊቀረፍ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን አዋጅ ጽንሰ ሀሳብ፤ አዋጁ ያለፈበትን ሂደት፣ ትግበራው የደረሰበትን ደረጃ እና አዋጁ ባካተታቸው ዋና ዋና ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በማብራሪያቸውም አዋጁ 7 ክፍሎች እና 34 አንቀጾች እንዳሉት አስረድተው የጤና አገልግሎት የማግኘት ዋስትናን እንደሚያረጋግጥ፣ ለማህበረሰቡ ቀልጣፋ፣ ወጭ ቆጣቢና የተሻለ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት እንደሚያስገኝም ተናግረዋል፡፡
ሀገራዊ የማህበረሰብ ጤና መድህን አፈጻጸም ከጠቅላላው በሀገሪቱ ካሉ ወረዳዎች አኳያ ያለው አፈጻጸም 78 በመቶ እንደሆነ ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረው በ2014 ዓ/ም 867 ወረዳዎች እየተተገበረ እንደሚገኝም ነው ያሰረዱት፡፡
አክለውም የማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን ስርዓት በሙከራና ማስፋፊያ ትግበራ ወቅት አበረታች ውጤት ማሳየቱ ቀጣይነቱን ይበልጥ ለማረጋገጥ የህግ ማዕቀፍ ማውጣት አስፈላጊ እንደሆነ ተሞክሮ ተወስዷል ብለዋል፡፡
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰሃረላ አብዱላሂ አዋጁ ለአገልጋዩ አስገዳጅ መሆኑ ጤና ተቋማት ላይ አገልግሎት የሚሰጡ የስነ-ምግባር ችግር ያለባቸውን የጤና ባለሙያዎች ተጠያቂ ለማድረግና ተጠቃሚው ህብረተሰብ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ያካተተ ስለሆነ በየደረጃው ያለው የመንግስት አካል ተከታትሎ ማስፈጸም አለበት ብለዋል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው መጋቢት 28/2014 ዓ/ም በሚኖረው መድረክ ተጨማሪ ግብዓት እንደሚሰበሰብ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ጠቁመዋል፡፡
በ መስፍን አለሰው
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ወደ_ኢትዮጵያ_ሲመጡ_ከቀረጥ_ነጻ_የግል_መገልገያ.pdf
7.4 MB
ከቀረጥ ነጻ ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የተፈቀዱ የግል መገልገያ እቃዎች ዝርዝር
#customs #lawyersamuel #Ethiopia #ህግ #samuelgirma #LegalService #Lawyer
🇪🇹
.
#customs #lawyersamuel #Ethiopia #ህግ #samuelgirma #LegalService #Lawyer
🇪🇹
.
#ተግባር_ብቻ_የስኬት_ቁልፍ_ነው።
∬≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡∬
📌 ማንኛውንም ውጤት ማስመዝገብ የሚቻለው በተግባር ብቻ ነው። #አለ_ህግ #Ale_Lawsocieties #Ale_Hig
የፈለግነውን ያህል ማለም፣ እቅድ ማውጣት፣ እራሳችንን ማዘጋጀት፣ ሊከሰቱ የሚችሉ ስህተቶችን መተንተን እና እነሱን ለማስወገድ ዘዴዎችን ማዘጋጀት እንችላለን ነገር ግን እርምጃ ካልወሰድን ወይም ተግባራዊ ካላደረግን ምንም አናገኝም! ምንም አናሳካም !
በተቃራኒው፣ ሳንዘጋጅ ወደ ተግባር ብንጣደፍ እንኳን ስኬታማ የመሆን እድል ይኖረናል! ትንሽ ቢሆንም, ግን እድል ይኖራል!ወደ ተግባር ካልገባ ግን ምንም አታገኝም !
ነገሮችን በጥልቀት ማሠብ እና በጥንቃቄ ማቀድ እጅግ አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል ። ነገር ግን ሀሳብና ዕቅድ በተግባር ካልታጀበ ምንም ውጤት አይገኝም ።
🗝 ማንኛውም እቅዶች በውጤቱ ካልተተገበሩ ዋጋ ቢስ ናቸው !
🗝ተግባር ለሁሉም ድሎች ምክንያት ነው!
#መልካም_የተግባርና_የስኬት_ቀን_ይሁንላችሁ !
Via Bereket Bekele page
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
∬≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡∬
📌 ማንኛውንም ውጤት ማስመዝገብ የሚቻለው በተግባር ብቻ ነው። #አለ_ህግ #Ale_Lawsocieties #Ale_Hig
የፈለግነውን ያህል ማለም፣ እቅድ ማውጣት፣ እራሳችንን ማዘጋጀት፣ ሊከሰቱ የሚችሉ ስህተቶችን መተንተን እና እነሱን ለማስወገድ ዘዴዎችን ማዘጋጀት እንችላለን ነገር ግን እርምጃ ካልወሰድን ወይም ተግባራዊ ካላደረግን ምንም አናገኝም! ምንም አናሳካም !
በተቃራኒው፣ ሳንዘጋጅ ወደ ተግባር ብንጣደፍ እንኳን ስኬታማ የመሆን እድል ይኖረናል! ትንሽ ቢሆንም, ግን እድል ይኖራል!ወደ ተግባር ካልገባ ግን ምንም አታገኝም !
ነገሮችን በጥልቀት ማሠብ እና በጥንቃቄ ማቀድ እጅግ አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል ። ነገር ግን ሀሳብና ዕቅድ በተግባር ካልታጀበ ምንም ውጤት አይገኝም ።
🗝 ማንኛውም እቅዶች በውጤቱ ካልተተገበሩ ዋጋ ቢስ ናቸው !
🗝ተግባር ለሁሉም ድሎች ምክንያት ነው!
#መልካም_የተግባርና_የስኬት_ቀን_ይሁንላችሁ !
Via Bereket Bekele page
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
🟢🟡🔴 ክስን ስለማንሳት።።።።
ክስ ስለ ማንሳት ማለት ክስ ሂደት ላይ የነበረ ክስ በተለያዩ ምክንያቶች ክስ ሂደቱ እንዲቋረጥና መዝገቡ ለዘለቄታው ወይም ለጊዜው እንዲዘጋ የሚደረግበት ስርዓት ነው።
ክስ የሚነሳበት ምክንያት /ሁኔታ/ በወ/መ /ስ/ስ /ሕጋችን በአንቀፅ 122 ተደንግጎ ይገኛል።
የዚህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ (1) እንደሚጠቁመው በድሮው የወ/መ/ ሕግ ቁ.522 (በአሁኑ የወ/ሕግ አንቀፅ 539) ወይም በቀድሞው የወ/መ/ሕግ ቁ.637 (በአሁኑ የወ/ሕግ አንቀፅ 671) መሰረት ከቀረበው ክስ በስተቀር ዓ/ሕጉ በተከሳሹ ላይ ያቀረበውን ማንኛውም ክስ በፍርድ ቤቱ ፈቃድ ከፍርድ በፊት ክሱ በሚሰማበት በማንኛውም ጊዜ ክሱን ለማንሳት ይችላል ማለት ነው።
ይህ ማለት፣
ሀ) ከከባድ የሰው ግድያ እና ከከባድ የወንብድና ተግባር ክሶች ውጭ ሌሎች ክሶች ሊነሱ እንደሚችሉ ፣ ለ) አቃቢ ሕጉ ክሱን ማንሳት የሚችለው በፍ/ቤቱ ፈቃድ መሆኑን ፣ እና ሐ) ክሱን ማንሳት የሚቻለው ከፍርድ በፊት በማንኛም ጊዜ መሆኑን ነው።
የወ/መ/ስ/ስ/ ሕጋችን የሁለቱ ከባድ ወንጀሎች ክስን በተመለከተ ማንሳት የከለከለበት ምክንያት ሁለት ነገሮችን ታሳቢ በማድረግ ሊሆን ይችላል ፡ በአንድ በኩል እንደዚህ የመሳሰሉትን ከባድ ወንጀሎች በህዝብ ላይ ስጋት የሚፈጥሩና ሰላምን የሚነሱ በመሆናቸው በእነዚህ ወንጀሎች የተከሰሱ ሰዎች ወንጀሉን መፈፀማቸው የሚያስረዳ ማስረጃ እስከ ቀረበ ድረስ ጥፋተኛ ሆነው ሊቀጡ እንደሚገባና የዚህ ወንጀል ሰለባ የሆኑ ሰዎችም ሕግ ከለላ የሰጣቸው መሆኑን ለማረጋገጥ ሲሆን፤
በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ተከሳሾች በተከሰሱበት ጉዳይ ቁርጣቸውን ኣውቀው እንዳያርፉ፤ አንዴ ክስ ተነስቶ መዝገብ እየተዘጋ ሌላ ጊዜ እየተንቀሳቀሰ ሰላም እንዳይነሳ ነው።
ከፍርድ ቤት ክስ እና ክርክር የራቀ ሰላም ሂይወት ለሁላችሁ።
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
ክስ ስለ ማንሳት ማለት ክስ ሂደት ላይ የነበረ ክስ በተለያዩ ምክንያቶች ክስ ሂደቱ እንዲቋረጥና መዝገቡ ለዘለቄታው ወይም ለጊዜው እንዲዘጋ የሚደረግበት ስርዓት ነው።
ክስ የሚነሳበት ምክንያት /ሁኔታ/ በወ/መ /ስ/ስ /ሕጋችን በአንቀፅ 122 ተደንግጎ ይገኛል።
የዚህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ (1) እንደሚጠቁመው በድሮው የወ/መ/ ሕግ ቁ.522 (በአሁኑ የወ/ሕግ አንቀፅ 539) ወይም በቀድሞው የወ/መ/ሕግ ቁ.637 (በአሁኑ የወ/ሕግ አንቀፅ 671) መሰረት ከቀረበው ክስ በስተቀር ዓ/ሕጉ በተከሳሹ ላይ ያቀረበውን ማንኛውም ክስ በፍርድ ቤቱ ፈቃድ ከፍርድ በፊት ክሱ በሚሰማበት በማንኛውም ጊዜ ክሱን ለማንሳት ይችላል ማለት ነው።
ይህ ማለት፣
ሀ) ከከባድ የሰው ግድያ እና ከከባድ የወንብድና ተግባር ክሶች ውጭ ሌሎች ክሶች ሊነሱ እንደሚችሉ ፣ ለ) አቃቢ ሕጉ ክሱን ማንሳት የሚችለው በፍ/ቤቱ ፈቃድ መሆኑን ፣ እና ሐ) ክሱን ማንሳት የሚቻለው ከፍርድ በፊት በማንኛም ጊዜ መሆኑን ነው።
የወ/መ/ስ/ስ/ ሕጋችን የሁለቱ ከባድ ወንጀሎች ክስን በተመለከተ ማንሳት የከለከለበት ምክንያት ሁለት ነገሮችን ታሳቢ በማድረግ ሊሆን ይችላል ፡ በአንድ በኩል እንደዚህ የመሳሰሉትን ከባድ ወንጀሎች በህዝብ ላይ ስጋት የሚፈጥሩና ሰላምን የሚነሱ በመሆናቸው በእነዚህ ወንጀሎች የተከሰሱ ሰዎች ወንጀሉን መፈፀማቸው የሚያስረዳ ማስረጃ እስከ ቀረበ ድረስ ጥፋተኛ ሆነው ሊቀጡ እንደሚገባና የዚህ ወንጀል ሰለባ የሆኑ ሰዎችም ሕግ ከለላ የሰጣቸው መሆኑን ለማረጋገጥ ሲሆን፤
በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ተከሳሾች በተከሰሱበት ጉዳይ ቁርጣቸውን ኣውቀው እንዳያርፉ፤ አንዴ ክስ ተነስቶ መዝገብ እየተዘጋ ሌላ ጊዜ እየተንቀሳቀሰ ሰላም እንዳይነሳ ነው።
ከፍርድ ቤት ክስ እና ክርክር የራቀ ሰላም ሂይወት ለሁላችሁ።
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Abay Insurance S.C
▪️- legal liaison officer✅
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3uVoBun
▪️Deadline - April 12/2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና
#አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
▪️- legal liaison officer✅
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3uVoBun
▪️Deadline - April 12/2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና
#አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
ACTION AGAINST HUNGER ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:-Gender and Protection Program
Manager-Re-advertisement
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
University Master and or BA degree in social sciences, psychology, 🔴law✅, social work, international development, or other relevant field from a recognized institution.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ Wollega- Gimbi, Oromia
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 07 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/gender-and-protection-program-manager-re-advertisement/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Position:-Gender and Protection Program
Manager-Re-advertisement
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
University Master and or BA degree in social sciences, psychology, 🔴law✅, social work, international development, or other relevant field from a recognized institution.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ Wollega- Gimbi, Oromia
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 07 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/gender-and-protection-program-manager-re-advertisement/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
።።።።። አስፈላጊ አደራ ።።።
አንድ ሰው የራሱ ንብረት በሆኑት ዕቃዎች ላይ የማይታገድ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስባቸው በሆነ ጊዜ እነዚህን ዕቃዎች ከቀረበው አደጋ ለማሸሽ ሲል ሌላ ሰው በአደራ ተቀብሎ እንዲያስቀምጥለት የሰጠ እንደሆነ ይህ አድራጎት አስፈሊጊ አደራ የማስቀመጥ ድርጊት ይባላል።
አስፈላጊ የአደራ ማስቀመጥ ጉዳይ ከማናቸውም የአሠራር ሥርዓት ነፃ እንደሆነ የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 1 የሚደነግግ ሲሆን አንድ ሰው አስፈላጊ አደራ ለሌላ ሰው የሰጠ መሆኑን በማናቸውም አይነት መንገድ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚችል የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 2 ይደነግጋል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 64887 ቅጽ 14 ፤ ፍ/ህ/ቁ. 2800፤ 2802
ማስታወሻ
በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2800 አስፈላጊ አደራ አለ የሚባለው በንብረት ላይ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስ በሆነ ጊዜ እንጂ አስቀማጩ አደጋ ይደርሳል ብሎ ባሰበ ወይም በሰጋ ጊዜ አይደለም። የድንጋጌው ተፈጻሚነት አንድም አደጋው እየደረሰ እያለ ወይም መድረሱ የማይቀር ስለመሆኑ እርግጠኛ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት ብቻ ነው።
በሰ/መ/ቁ. 64887 አመልካች በመንገድ ስራ ምክንያት የተከፈለውን ካሳ ወደሚኖርበት ገጠራማ ቦታ ቢወስደው ደህንነቱን ጠብቆ ለማቆየት የማይችል በአንጻሩ ገንዘቡን ለመዝረፍ ሰዎች ሊገድሉት እንደሚችሉ በማስረዳት ሰባ ሺ ብር በአደራ እንዲያስቀምጥለት ለተጠሪ እንደሰጠ በፍሬ ነገር ደረጃ በምስክር እንደተረጋገጠ ተዘግቧል። ፍሬ ነገሩ የአመልካች ከፍ ያለ ስጋት እንጂ የደረሰ አደጋ ሆነ ሊደርስ ያለ እርግጠኛ አደጋ ስለመኖሩ አልተረጋገጠም። ከዚህ አንጻር የችሎቱ የህግ ትርጓሜ በተሳሳተ የፍሬ ነገር መነሻ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የተሳሳተ ነው።
አብርሃም ዮሐንስ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
አንድ ሰው የራሱ ንብረት በሆኑት ዕቃዎች ላይ የማይታገድ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስባቸው በሆነ ጊዜ እነዚህን ዕቃዎች ከቀረበው አደጋ ለማሸሽ ሲል ሌላ ሰው በአደራ ተቀብሎ እንዲያስቀምጥለት የሰጠ እንደሆነ ይህ አድራጎት አስፈሊጊ አደራ የማስቀመጥ ድርጊት ይባላል።
አስፈላጊ የአደራ ማስቀመጥ ጉዳይ ከማናቸውም የአሠራር ሥርዓት ነፃ እንደሆነ የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 1 የሚደነግግ ሲሆን አንድ ሰው አስፈላጊ አደራ ለሌላ ሰው የሰጠ መሆኑን በማናቸውም አይነት መንገድ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚችል የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 2 ይደነግጋል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 64887 ቅጽ 14 ፤ ፍ/ህ/ቁ. 2800፤ 2802
ማስታወሻ
በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2800 አስፈላጊ አደራ አለ የሚባለው በንብረት ላይ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስ በሆነ ጊዜ እንጂ አስቀማጩ አደጋ ይደርሳል ብሎ ባሰበ ወይም በሰጋ ጊዜ አይደለም። የድንጋጌው ተፈጻሚነት አንድም አደጋው እየደረሰ እያለ ወይም መድረሱ የማይቀር ስለመሆኑ እርግጠኛ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት ብቻ ነው።
በሰ/መ/ቁ. 64887 አመልካች በመንገድ ስራ ምክንያት የተከፈለውን ካሳ ወደሚኖርበት ገጠራማ ቦታ ቢወስደው ደህንነቱን ጠብቆ ለማቆየት የማይችል በአንጻሩ ገንዘቡን ለመዝረፍ ሰዎች ሊገድሉት እንደሚችሉ በማስረዳት ሰባ ሺ ብር በአደራ እንዲያስቀምጥለት ለተጠሪ እንደሰጠ በፍሬ ነገር ደረጃ በምስክር እንደተረጋገጠ ተዘግቧል። ፍሬ ነገሩ የአመልካች ከፍ ያለ ስጋት እንጂ የደረሰ አደጋ ሆነ ሊደርስ ያለ እርግጠኛ አደጋ ስለመኖሩ አልተረጋገጠም። ከዚህ አንጻር የችሎቱ የህግ ትርጓሜ በተሳሳተ የፍሬ ነገር መነሻ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የተሳሳተ ነው።
አብርሃም ዮሐንስ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/