ችሎቱ ሞልቷል ። የባልና ሚስት ክርክር ። ባልና ሚስቱ ሰነድ አልባ ቤት ላይ እየተከራከሩ ነው።
ዳኛው ጠየቁ = ቤቱ ሕጋዊ ነው?
ሚስት = መለሰች አዎ በ88 ፣97 እና 2003 የአየር ካርታ ላይ ፀድቆ ይታያል።
ዳኛ = ቤቱን በጋራ ነው ያፈራችሁት?
ሚስት = ኧረ በፍፁም። እኔ ነኝ ጠላ ጠምቄ እንጀራ ጋግሬ የሰራሁት።
ዳኛ = ባለቤትዎትስ?
ሚስት = እርሱማ ምን ስራ አለው? ሰፈር ቁጭ ብሎ ሲያወራ ነው የሚውለው። ቁጭ ከማለቱ የተነሳ እርሱም ከቤቱ እኩል በ 88 ፣ 97 እና 2003 አየር ካርታዎች ላይ ይታያል።
ዳኛ = ባል ምን ትላለህ?
ባል = ሶስቱም አየር ካርታዎች ላይ ከመታየት በላይ ህጋዊ ባለቤት የሚያደርግ ምን ማስረጃ አለ ክቡር ፍርድ ቤት?
ዳኛው ጠየቁ = ቤቱ ሕጋዊ ነው?
ሚስት = መለሰች አዎ በ88 ፣97 እና 2003 የአየር ካርታ ላይ ፀድቆ ይታያል።
ዳኛ = ቤቱን በጋራ ነው ያፈራችሁት?
ሚስት = ኧረ በፍፁም። እኔ ነኝ ጠላ ጠምቄ እንጀራ ጋግሬ የሰራሁት።
ዳኛ = ባለቤትዎትስ?
ሚስት = እርሱማ ምን ስራ አለው? ሰፈር ቁጭ ብሎ ሲያወራ ነው የሚውለው። ቁጭ ከማለቱ የተነሳ እርሱም ከቤቱ እኩል በ 88 ፣ 97 እና 2003 አየር ካርታዎች ላይ ይታያል።
ዳኛ = ባል ምን ትላለህ?
ባል = ሶስቱም አየር ካርታዎች ላይ ከመታየት በላይ ህጋዊ ባለቤት የሚያደርግ ምን ማስረጃ አለ ክቡር ፍርድ ቤት?
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
ኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር EWLA
የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር በፌደራል ደረጃ በ1987 ዓ.ም በሴት የህግ ባለሙያዎች የተቋቋመ ፤ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገበ ሃገር በቀል የሲቪክ ማህበር ሲሆን ላለፉት ከ25 ዓመታት በላይ የሴቶችን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ መብቶች እንዲታወቁ በማድረግ ሴቶች በሕገ-መንግስቱ እና በሌሎች ሕጎች በተመላከቱ መብቶቻቸዉ እንዲጠቀሙ የሚያግዙ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የማህበሩ ግብ ሴቶች በሁለንተናዊ ዘርፍ እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ እንዲሆኑ አስተዋፅኦ ማድረግ ሲሆን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶችን መከላከልና ለሴቶች ከጥቃት የፀዳ አከባቢን መፍጠር አላማዉ አድርጎ በሶስት ፕሮግራሞቹ ማለትም የህግ ምርምር እና ጥናት፣ የህዝብ ማስተማርና አቅም ግንባታ እንዲሁም ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በመስጠት ይሰራል፡፡ 👍👍👍👇👇👇👇👇👇👇
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር በፌደራል ደረጃ በ1987 ዓ.ም በሴት የህግ ባለሙያዎች የተቋቋመ ፤ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገበ ሃገር በቀል የሲቪክ ማህበር ሲሆን ላለፉት ከ25 ዓመታት በላይ የሴቶችን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ መብቶች እንዲታወቁ በማድረግ ሴቶች በሕገ-መንግስቱ እና በሌሎች ሕጎች በተመላከቱ መብቶቻቸዉ እንዲጠቀሙ የሚያግዙ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የማህበሩ ግብ ሴቶች በሁለንተናዊ ዘርፍ እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ እንዲሆኑ አስተዋፅኦ ማድረግ ሲሆን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶችን መከላከልና ለሴቶች ከጥቃት የፀዳ አከባቢን መፍጠር አላማዉ አድርጎ በሶስት ፕሮግራሞቹ ማለትም የህግ ምርምር እና ጥናት፣ የህዝብ ማስተማርና አቅም ግንባታ እንዲሁም ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በመስጠት ይሰራል፡፡ 👍👍👍👇👇👇👇👇👇👇
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Trainee
Commercial Bank of Ethiopia
Addis Ababa
Full–time
Required Education, Qualification and Experience:................................................LLB Degree in Law with zero year of work experience Salary : ...................................................... As per the Bank’s salary scale Term of Employment: ............................. Permanent Place of Work: .......................................... All Districts Year of Graduation:...................................Only 2020/21 Graduates CGPA:......................................................... 3.0 and above Application Date:.......................................March 21, 2022 – March 31, 2022 Age: ............................................................ 35 and Below Note: Interested and qualified applicants should apply through CBE career website https://vacancy.cbe.com.et, and required to attach Degree document, curriculum vitae, work experience, 8th grade certificate document and other necessary credentials within ten consecutive working days from the date of this announcement. However, the bank has full right to cancel or take any other alternative in this regard.
• Only shortlisted applicants will be communicated for exam and interview.
• All documents should be scanned in pdf or docx formats only and the size of the documents should be less than 2MB. You can use the following link to learn how to apply on CBE’s Career Website
Report this listing
Commercial Bank of Ethiopia
Commercial Bank of Ethiopia
Addis Ababa
Full–time
Required Education, Qualification and Experience:................................................LLB Degree in Law with zero year of work experience Salary : ...................................................... As per the Bank’s salary scale Term of Employment: ............................. Permanent Place of Work: .......................................... All Districts Year of Graduation:...................................Only 2020/21 Graduates CGPA:......................................................... 3.0 and above Application Date:.......................................March 21, 2022 – March 31, 2022 Age: ............................................................ 35 and Below Note: Interested and qualified applicants should apply through CBE career website https://vacancy.cbe.com.et, and required to attach Degree document, curriculum vitae, work experience, 8th grade certificate document and other necessary credentials within ten consecutive working days from the date of this announcement. However, the bank has full right to cancel or take any other alternative in this regard.
• Only shortlisted applicants will be communicated for exam and interview.
• All documents should be scanned in pdf or docx formats only and the size of the documents should be less than 2MB. You can use the following link to learn how to apply on CBE’s Career Website
Report this listing
Commercial Bank of Ethiopia
#በነፃ የስልክ ጥሪ ማዕከል #7711 በመደወል በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን ይጠቁሙ ፤ ድምፅዎት እንዲሰማ ያድርጉ
#Let your voices be heard and report incidences of violence against women in the election by calling toll free#7711
#Yeroo filaannoo dhiibbaa dubartoota irra gahuu karaa lakkooffsaa bilbilaa tolaa #7711 irratti bilbiluudhan odeeffaannoo nuu biraan gahaa sagaleen isaani akka dhaga’aamuu ga’ee keessaan ba’aa
#Dooroh uddur sayyot yakkeh Yan bood currik yan telephone nebroh fateena, #7711 ah haak ascossa aba. Isinni xongolo kah tantaabbime innah aba
#Let your voices be heard and report incidences of violence against women in the election by calling toll free#7711
#Yeroo filaannoo dhiibbaa dubartoota irra gahuu karaa lakkooffsaa bilbilaa tolaa #7711 irratti bilbiluudhan odeeffaannoo nuu biraan gahaa sagaleen isaani akka dhaga’aamuu ga’ee keessaan ba’aa
#Dooroh uddur sayyot yakkeh Yan bood currik yan telephone nebroh fateena, #7711 ah haak ascossa aba. Isinni xongolo kah tantaabbime innah aba
Forwarded from Transparency International Ethiopia (TIE)
Corruption is a human rights issue, which ought to be recognized as such by States, the business community and civil society. Those who peacefully work for the rights of others against corruption should be recognized, celebrated and protected as human rights defenders.
https://t.me/TransparencyEthiopia
https://t.me/TransparencyEthiopia
Telegram
Transparency International Ethiopia (TIE)
Ethical and corruption free society that upholds integrity and accountability
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
ethiopiatransparency@gmail.com
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
ethiopiatransparency@gmail.com
በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ መሰረታዊ ነጥቦች
ይህ አጭር ጽሁፍ ስለ ሀገራዊ ምክክር ምንነት፣ ጥቅሞችና ዓላማዎች፣ መርሆች እና ምክክሩን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ የሚያትት ሲሆን የሀገራዊ ምክክር ጽንሰ ሃሳብን ከአዋጅ ቁጥር 1265/2014 አንፃርም አጭር ትንተና ያቀርባል፡፡
መልካም ንባብ
1. ስለ አገራዊ ምክክር
ሀገራዊ ምክክር ስር የሰደዱ ሀገራዊ አለመግባባቶችን፣ ግጭቶችን ለመፍታት ጥቅም ላይ የሚውል አንድ አይነት የግጭት መፍቻ ዘዴ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ድርድር (negotiation) የተለያየ ጥቅምና ፍላጎት የሚወክሉ አካላት በሰጥቶ መቀበል መርህ ልዩነቶቻቸውን የሚፈቱበት ዘዴ ነው፡፡ ሌላው ዘዴ እርቅ (reconciliation) ሲሆን የደረሰ በደል ላይ ጥልቅ ውይይት ማድረግና በመተማመን ይቅር በመባባል ስምምነትን ማስፈኛ ዘዴ ነው፡፡ በመጨረሻም የማስማማት (mediation) የግጭት መፍቻ ዘዴ በሶስተኛ ወገን አማካኝነት ልዩነትን ለማስወገድ ጥቅም ላይ የሚውል ነው፡፡
2. የሀገራዊ ምክክር ከአዋጅ ቁጥር 1265/2014 አንፃር
ከግጭት መፍቻ ዘዴዎች መካከል አንዱ የሆነውን አገራዊ ምክክር (national dialogue) ለማድረግ እንዲቻል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 አውጥቷል፡፡ የአዋጁን አላማ እና ይዘት እንደሚከተለው ለማብራራት ተሞክሯል፡፡
የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋያ አዋጅ ተግባራዊ ያደረገው ዘዴ አካታች አገራዊ ምክክርን ነው፡፡ አገራዊ ምክክር በአገራችን ወቅታዊና ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር ተመራጭ ግጭት መፍቻ ዘዴ ነው፡፡ አገራዊ ምክክር አንድ ወጥ ሀሳብ እና አንድ ወገን ብቻውን የሚመክርበት ሳይሆን በየአጀንዳው የተለያዩ ሀሳቦች፣ ጥቅሞች፣ ፍላጎቶችና መብቶች የሚወከሉበትና ምክክር የሚደረግበት፣ እነዚህን ሀሳቦች የሚወክሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚወከሉበት ብዝሀነት ያለው መድረክ ነው፡፡ በዚህም በሀገራችን የሚስተዋሉ መሰረታዊ ችግሮችን እና ልዩነቶችን ወደ ጠረጴዛ በማምጣት፣ የተለያዩ ጥቅሞችና የህብረተሰብ ክፍሎች በሚሳተፉበት ምክክር የጋራ መፍትሄ ለማምጣት የተመረጠና ጥቅም ላይ የሚውል ዘዴ ነው፡፡
2.1. የአገራዊ ምክክር ጥቅሞችና ዓላማዎች
የአገራዊ ምክክር ጥቅም በዋናነት ግጭትን ለማስወገድ (peace building)፣ የፖለቲካና ዴሞክራሲ ሽግግርን ለማሳለጥ የሚጠቅም ነው፡፡ በተለይም ግጭቶችን ለመከላከል፣ ለማስተዳደር (conflict management) እና ለመፍታት አይነተኛ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃም በበርካታ ሀገራት በተለየዩ ጊዜያት በተለያየ መነሻ ምክንያቶች ሀገራዊ ምክክሮችን አካሂደዋል፡፡ የተወሰኑት የተሳካለቸው ሲሆን በተወሰኑት የሚፈለገውን ግብ ሳያሳካ ቀርቷል፡፡
የሀገራዊ ምክክር አላማዎች መሰረታዊ የሆኑ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ያሉ ልዩነቶችን በማጥበብ መግባባትን ለመፍጠር፣ በተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች መካከልና ከመንግስት ጋር ያለን ግንኙነት ለማሻሻል፣ መተማመንን ለማጎልበት፣ የመነጋገር የፖለቲካ ባህልን ለማጎልበት፣ ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት፣ ጠንካራና ቅቡልነት ያለው አገረ መንግስት በጋራ ለመገንባት፣ ልዩነቶችን በሰላማዊና ህጋዊ መንገድ ለመፍታት፣ የዴሞክራሲና የፖለቲካ ሽግግር (transformation) ለማስቻል፣ ልማትን ለማፋጠን የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
በተጨማሪም የሀገራዊ ምክክር አላማ መሰረታዊ አለመግባባቶች፣ ልዩነቶችና ግጭቶች ምን እንደሆኑ መለየት፣ መሰረታዊ ምክንያታቸውን (root cause) መለየት እና በእነዚህ ላይ ልዩነቶችን በምክንያታዊ፣ በሰለጠነ፣ በመቻቻል መንገድ የጋራ መግባባቶች ላይ ለመድረስ እና የግጭቶቹ መንስኤ የሆኑ ልዩነቶችን ለማጥበብ ካልሆነም በልዩነቶች ላይ በመስማማት በሀሳብ ለመለያየት ብሎም ይህን የሀሳብ ልዩነት በዴሞክራሲያዊ፣ ሰላማዊና ህጋዊ መንገድ መፍታት የሚቻልበትን ዘዴ በጋራ በመቀየስ ተግባራዊ ለማድረግ ለመግባባት የጋራ ጥረት የሚደረግበት መድረክ ነው፡፡
2.2. የአገራዊ ምክክር መርሆች
አገራዊ ምክክር ዓላማን ለማሳካት ምክክሩ ሊከተላቸው የሚገቡ መርሆች ውስጥ አካታችነት፣ ግልፅነት፣ ተአማኒነት፣ መቻቻልና እና መከባበር፣ ምክንያታዊነት፣ የምክረ ሀሳቦች ተግባራዊነት እና አውድ ተኮርነት፣ ገለልተኛ አመቻች፣ የአጀንዳ ጥልቀትና አግባብነት፣ ዴሞክሲያዊነት፣ የህግ የበላይነት በአዋጁ የተጠቀሱ ናቸው፡፡ ከነዚህ በተጨማሪነት ኮሚሽኑ አስፈላጊ የሚላቸውን መርሆች ሊያካትት እንደሚችል ተመልክቷል፡፡ ከዚህ አንፃር ኮሚሽኑ ተሳታፊዎች በቅን ልቦና እንዲሳተፉ እና ፍትሀዊነት መርሆችን ሊያካትት ይችላል፡፡
እነዚህን መርሆች በዝርዝር ስንመለከት በመጀመሪያ የምናገኘው አካታችነትን ይሆናል፡፡ አካታችነት ከህጉ ዝግጅት እና ኮሚሽነሮች ምርጫ ጀምሮ በተቻለ መጠን ሰፊ ተሳትፎን ለማረጋገጥ ጥረት የተደረገበት ነው፡፡ በምክክር ሂደትም መሰረታዊ አገራዊ ጉዳዮችን በሙሉ እንደሚያካትት፣ እነዚህ ሀሳቦችና ጥቅሞችን የሚወክሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በየደረጃው እንዲሳተፉበት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ ስራዎቹንም በግልፅነት ለህብረተሰቡ የደረሰበትን ደረጃ በማሳወቅ እንደሚከውን ይጠበቃል፡፡ ኮሚሽኑ ስራዎቹን በተአማኒነት ለአገር፣ ለህዝብ፣ ለህግ፣ ለመርህ እና ለስነምግባር ተገዢ ሆኖ እንደሚፈፅሙ ይጠበቃል፡፡ ተወያዮችም በመቻቻልና በመከባበር መንፈስ በሰከነና በሰለጠነ መንገድ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፡፡ ሌላው መርህ ምክንያታዊነት ሲሆን ይህም በማስረጃ እና በእውነት ላይ የተመሰረት የሀሳብ መግለፅ እንደሚኖር እና ሀሳቦችን በምክንያታዊነት የመቀበልና የመቃወም አካሄድ እንደሚኖር ህጉ ይጠብቃል፡፡ ከሂደቱ ውጤት ስምምነት የሚደረስባቸው የትግበራ አቅጣጫዎችን መንግስት እና የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ ይተገብራሉ ተብሎም እምነት ተይዟል፡፡ በተለይም ልዩነቶች የሚፈቱበት ህጋዊ አካሄድ አቅጣጫ በሚቀመጥበት ወቅት ተግባራዊ እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡
2.3. የሀገራዊ ምክክር ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት
አገራዊ ምክክር ከሚያልፍባቸው ሂደቶች ውስጥ መነሻ (initiation)፣ ዝግጅት፣ ምክክር እና ትግበራ (implementation) ናቸው፡፡ አሁን ባለንበት የዝግጅት ምእራፍ ሲሆን ከዚህ አንፃር አዋጁ ያካተተው ጉዳይ የኮሚሽኑን ተግባርና ሀላፊነት በሚመለከት ኮሚሽኑ በአላማ የተመለከተውን ጉዳይ ለማሳካት በገለልተኛነት እና በነፃነት መስራት እንደሚጠበቅበት ያስቀምጣል፡፡ በዝርዝርም የምክክር አጀንዳዎችን፣ አወያዮች አመራረጥን፣ የምክክር ስነ ስርአትን፣ የተወያዮች አመራረጥን እና ሌሎች መሰል ጉዳዮችን በነፃነትና በገለልተኝነት በራሱ እንደሚወስን ይጠበቃል፡፡ ምክክር የሚደረግባቸው ደረጃዎች፣ ሂደቶች፣ አካባቢዎችን መወሰን እና ምክክሩንም በአመቻችነት መምራት ይጠበቃል፡፡ ለዚህ አላማ ኮሚሽኑ በአጠቃላይ አስራ አንድ ኮሚሽነሮች ያሉት ሲሆን ከነዚህ ውስጥም አንድ ዋና ኮሚሽነር እና ምክትል ዋና ኮሚሽነር አለው፡፡ ኮሚሽኑ ፅሀፈት ቤት፣ አስፈላጊ ኮሚቴዎች እና አስፈላጊ ሰራተኞች እንደሚኖሩት አዋጁ ይገልፃል፡፡ ይህን የማደራጀት ተግባሩም የሚጠበቅ ነው፡፡ ይህን ለመፈፀም የሚያስችለው የፋይናንስ ነፃነቱንም ለማስጠበቅ በጀት ከመንግስት እና ከሌሎች ህጋዊ ምንጮች ማግኘት እንደሚችል ወጪዎቹንም የመንግስት ፋይናንስ መርሆች መሰረት በኮሚሽኑ በሚፀድቅ ውስጠ ደንብ መሰረት የመፈፀም ሙሉ ነፃነት
ይህ አጭር ጽሁፍ ስለ ሀገራዊ ምክክር ምንነት፣ ጥቅሞችና ዓላማዎች፣ መርሆች እና ምክክሩን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ የሚያትት ሲሆን የሀገራዊ ምክክር ጽንሰ ሃሳብን ከአዋጅ ቁጥር 1265/2014 አንፃርም አጭር ትንተና ያቀርባል፡፡
መልካም ንባብ
1. ስለ አገራዊ ምክክር
ሀገራዊ ምክክር ስር የሰደዱ ሀገራዊ አለመግባባቶችን፣ ግጭቶችን ለመፍታት ጥቅም ላይ የሚውል አንድ አይነት የግጭት መፍቻ ዘዴ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ድርድር (negotiation) የተለያየ ጥቅምና ፍላጎት የሚወክሉ አካላት በሰጥቶ መቀበል መርህ ልዩነቶቻቸውን የሚፈቱበት ዘዴ ነው፡፡ ሌላው ዘዴ እርቅ (reconciliation) ሲሆን የደረሰ በደል ላይ ጥልቅ ውይይት ማድረግና በመተማመን ይቅር በመባባል ስምምነትን ማስፈኛ ዘዴ ነው፡፡ በመጨረሻም የማስማማት (mediation) የግጭት መፍቻ ዘዴ በሶስተኛ ወገን አማካኝነት ልዩነትን ለማስወገድ ጥቅም ላይ የሚውል ነው፡፡
2. የሀገራዊ ምክክር ከአዋጅ ቁጥር 1265/2014 አንፃር
ከግጭት መፍቻ ዘዴዎች መካከል አንዱ የሆነውን አገራዊ ምክክር (national dialogue) ለማድረግ እንዲቻል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 አውጥቷል፡፡ የአዋጁን አላማ እና ይዘት እንደሚከተለው ለማብራራት ተሞክሯል፡፡
የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋያ አዋጅ ተግባራዊ ያደረገው ዘዴ አካታች አገራዊ ምክክርን ነው፡፡ አገራዊ ምክክር በአገራችን ወቅታዊና ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር ተመራጭ ግጭት መፍቻ ዘዴ ነው፡፡ አገራዊ ምክክር አንድ ወጥ ሀሳብ እና አንድ ወገን ብቻውን የሚመክርበት ሳይሆን በየአጀንዳው የተለያዩ ሀሳቦች፣ ጥቅሞች፣ ፍላጎቶችና መብቶች የሚወከሉበትና ምክክር የሚደረግበት፣ እነዚህን ሀሳቦች የሚወክሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚወከሉበት ብዝሀነት ያለው መድረክ ነው፡፡ በዚህም በሀገራችን የሚስተዋሉ መሰረታዊ ችግሮችን እና ልዩነቶችን ወደ ጠረጴዛ በማምጣት፣ የተለያዩ ጥቅሞችና የህብረተሰብ ክፍሎች በሚሳተፉበት ምክክር የጋራ መፍትሄ ለማምጣት የተመረጠና ጥቅም ላይ የሚውል ዘዴ ነው፡፡
2.1. የአገራዊ ምክክር ጥቅሞችና ዓላማዎች
የአገራዊ ምክክር ጥቅም በዋናነት ግጭትን ለማስወገድ (peace building)፣ የፖለቲካና ዴሞክራሲ ሽግግርን ለማሳለጥ የሚጠቅም ነው፡፡ በተለይም ግጭቶችን ለመከላከል፣ ለማስተዳደር (conflict management) እና ለመፍታት አይነተኛ መሳሪያ ሆኖ ያገለግላል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃም በበርካታ ሀገራት በተለየዩ ጊዜያት በተለያየ መነሻ ምክንያቶች ሀገራዊ ምክክሮችን አካሂደዋል፡፡ የተወሰኑት የተሳካለቸው ሲሆን በተወሰኑት የሚፈለገውን ግብ ሳያሳካ ቀርቷል፡፡
የሀገራዊ ምክክር አላማዎች መሰረታዊ የሆኑ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ያሉ ልዩነቶችን በማጥበብ መግባባትን ለመፍጠር፣ በተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች መካከልና ከመንግስት ጋር ያለን ግንኙነት ለማሻሻል፣ መተማመንን ለማጎልበት፣ የመነጋገር የፖለቲካ ባህልን ለማጎልበት፣ ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት፣ ጠንካራና ቅቡልነት ያለው አገረ መንግስት በጋራ ለመገንባት፣ ልዩነቶችን በሰላማዊና ህጋዊ መንገድ ለመፍታት፣ የዴሞክራሲና የፖለቲካ ሽግግር (transformation) ለማስቻል፣ ልማትን ለማፋጠን የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
በተጨማሪም የሀገራዊ ምክክር አላማ መሰረታዊ አለመግባባቶች፣ ልዩነቶችና ግጭቶች ምን እንደሆኑ መለየት፣ መሰረታዊ ምክንያታቸውን (root cause) መለየት እና በእነዚህ ላይ ልዩነቶችን በምክንያታዊ፣ በሰለጠነ፣ በመቻቻል መንገድ የጋራ መግባባቶች ላይ ለመድረስ እና የግጭቶቹ መንስኤ የሆኑ ልዩነቶችን ለማጥበብ ካልሆነም በልዩነቶች ላይ በመስማማት በሀሳብ ለመለያየት ብሎም ይህን የሀሳብ ልዩነት በዴሞክራሲያዊ፣ ሰላማዊና ህጋዊ መንገድ መፍታት የሚቻልበትን ዘዴ በጋራ በመቀየስ ተግባራዊ ለማድረግ ለመግባባት የጋራ ጥረት የሚደረግበት መድረክ ነው፡፡
2.2. የአገራዊ ምክክር መርሆች
አገራዊ ምክክር ዓላማን ለማሳካት ምክክሩ ሊከተላቸው የሚገቡ መርሆች ውስጥ አካታችነት፣ ግልፅነት፣ ተአማኒነት፣ መቻቻልና እና መከባበር፣ ምክንያታዊነት፣ የምክረ ሀሳቦች ተግባራዊነት እና አውድ ተኮርነት፣ ገለልተኛ አመቻች፣ የአጀንዳ ጥልቀትና አግባብነት፣ ዴሞክሲያዊነት፣ የህግ የበላይነት በአዋጁ የተጠቀሱ ናቸው፡፡ ከነዚህ በተጨማሪነት ኮሚሽኑ አስፈላጊ የሚላቸውን መርሆች ሊያካትት እንደሚችል ተመልክቷል፡፡ ከዚህ አንፃር ኮሚሽኑ ተሳታፊዎች በቅን ልቦና እንዲሳተፉ እና ፍትሀዊነት መርሆችን ሊያካትት ይችላል፡፡
እነዚህን መርሆች በዝርዝር ስንመለከት በመጀመሪያ የምናገኘው አካታችነትን ይሆናል፡፡ አካታችነት ከህጉ ዝግጅት እና ኮሚሽነሮች ምርጫ ጀምሮ በተቻለ መጠን ሰፊ ተሳትፎን ለማረጋገጥ ጥረት የተደረገበት ነው፡፡ በምክክር ሂደትም መሰረታዊ አገራዊ ጉዳዮችን በሙሉ እንደሚያካትት፣ እነዚህ ሀሳቦችና ጥቅሞችን የሚወክሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በየደረጃው እንዲሳተፉበት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ ስራዎቹንም በግልፅነት ለህብረተሰቡ የደረሰበትን ደረጃ በማሳወቅ እንደሚከውን ይጠበቃል፡፡ ኮሚሽኑ ስራዎቹን በተአማኒነት ለአገር፣ ለህዝብ፣ ለህግ፣ ለመርህ እና ለስነምግባር ተገዢ ሆኖ እንደሚፈፅሙ ይጠበቃል፡፡ ተወያዮችም በመቻቻልና በመከባበር መንፈስ በሰከነና በሰለጠነ መንገድ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፡፡ ሌላው መርህ ምክንያታዊነት ሲሆን ይህም በማስረጃ እና በእውነት ላይ የተመሰረት የሀሳብ መግለፅ እንደሚኖር እና ሀሳቦችን በምክንያታዊነት የመቀበልና የመቃወም አካሄድ እንደሚኖር ህጉ ይጠብቃል፡፡ ከሂደቱ ውጤት ስምምነት የሚደረስባቸው የትግበራ አቅጣጫዎችን መንግስት እና የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ ይተገብራሉ ተብሎም እምነት ተይዟል፡፡ በተለይም ልዩነቶች የሚፈቱበት ህጋዊ አካሄድ አቅጣጫ በሚቀመጥበት ወቅት ተግባራዊ እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡
2.3. የሀገራዊ ምክክር ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት
አገራዊ ምክክር ከሚያልፍባቸው ሂደቶች ውስጥ መነሻ (initiation)፣ ዝግጅት፣ ምክክር እና ትግበራ (implementation) ናቸው፡፡ አሁን ባለንበት የዝግጅት ምእራፍ ሲሆን ከዚህ አንፃር አዋጁ ያካተተው ጉዳይ የኮሚሽኑን ተግባርና ሀላፊነት በሚመለከት ኮሚሽኑ በአላማ የተመለከተውን ጉዳይ ለማሳካት በገለልተኛነት እና በነፃነት መስራት እንደሚጠበቅበት ያስቀምጣል፡፡ በዝርዝርም የምክክር አጀንዳዎችን፣ አወያዮች አመራረጥን፣ የምክክር ስነ ስርአትን፣ የተወያዮች አመራረጥን እና ሌሎች መሰል ጉዳዮችን በነፃነትና በገለልተኝነት በራሱ እንደሚወስን ይጠበቃል፡፡ ምክክር የሚደረግባቸው ደረጃዎች፣ ሂደቶች፣ አካባቢዎችን መወሰን እና ምክክሩንም በአመቻችነት መምራት ይጠበቃል፡፡ ለዚህ አላማ ኮሚሽኑ በአጠቃላይ አስራ አንድ ኮሚሽነሮች ያሉት ሲሆን ከነዚህ ውስጥም አንድ ዋና ኮሚሽነር እና ምክትል ዋና ኮሚሽነር አለው፡፡ ኮሚሽኑ ፅሀፈት ቤት፣ አስፈላጊ ኮሚቴዎች እና አስፈላጊ ሰራተኞች እንደሚኖሩት አዋጁ ይገልፃል፡፡ ይህን የማደራጀት ተግባሩም የሚጠበቅ ነው፡፡ ይህን ለመፈፀም የሚያስችለው የፋይናንስ ነፃነቱንም ለማስጠበቅ በጀት ከመንግስት እና ከሌሎች ህጋዊ ምንጮች ማግኘት እንደሚችል ወጪዎቹንም የመንግስት ፋይናንስ መርሆች መሰረት በኮሚሽኑ በሚፀድቅ ውስጠ ደንብ መሰረት የመፈፀም ሙሉ ነፃነት
እንዳለው ተመልክቷል፡፡
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክርን ተግባራዊ ለመድረግ እና አላማዎቹን ስኬታማ ለማድረግ የመንግስት አካላት፣ የተለያዩ ማህበራዊ እና የግል አደረጃጀቶች፣ ህዝቡ፣ ግለሰቦች፣ አለምአቀፍ ተቋማት ትልቅ ሀላፊነትና ድርሻ አላቸው፡፡ ህጉም ኮሚሽኑ ለሚያቀርባቸው ህጋዊ ጥያቄዎች መተባበር ግዴታ እንደሆነ ይደነግጋል፡፡ ከዚህ አንፃር ሂደቱ ካለው ፋይዳ አንፃር ሁሉም የበኩሉን ድጋፍ፣ ትብብር፣ ተሳትፎ እንዲያደርግ ይጠበቃል፡፡
በንቃተ ሕግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክርን ተግባራዊ ለመድረግ እና አላማዎቹን ስኬታማ ለማድረግ የመንግስት አካላት፣ የተለያዩ ማህበራዊ እና የግል አደረጃጀቶች፣ ህዝቡ፣ ግለሰቦች፣ አለምአቀፍ ተቋማት ትልቅ ሀላፊነትና ድርሻ አላቸው፡፡ ህጉም ኮሚሽኑ ለሚያቀርባቸው ህጋዊ ጥያቄዎች መተባበር ግዴታ እንደሆነ ይደነግጋል፡፡ ከዚህ አንፃር ሂደቱ ካለው ፋይዳ አንፃር ሁሉም የበኩሉን ድጋፍ፣ ትብብር፣ ተሳትፎ እንዲያደርግ ይጠበቃል፡፡
በንቃተ ሕግ፣ ትምህርት እና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
በሴቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ሁለተኛዉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተከፈተ
ዛሬ መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም
የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት በሴቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ሁለተኛዉን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዛሬ መክፈቱን አስታወቀ፡፡
መስሪያ ቤቱ ከዚህ በፊት አገልግሎት ይሰጥበት የነበረውን እና መገናኛ ደራርቱ ቱሉ ህንጻ ላይ የሚገኘውን ቅርንጫፍ ሶስት በመባል የሚታወቀውን ጽ/ቤት በሴት ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረጉን ለማወቅ ተችሏል፡፡
አቶ ሙሉቀን አማረ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሴቶች በተመደቡበት የስራ ኃላፊነት እና ቦታ በታማኝነት እና በጥንቃቄ የሚሰሩ በመሆናቸው ያላቸውን የማገልገል አቅም እና ችሎታ አጠናክረው እንዲቀጥሉበት ለማድረግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ተከፍቷል ብለዋል፡፡
የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ አሰፋሽ ወ/ገብርኤል በበኩላቸው “ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መከፈት ከ68 በመቶ በላይ ለሆኑት ሴት ሰራተኞቻችን እውቅና መስጠት በመሆኑ የእንኳን ደስ አላችሁ” በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመርሃ-ግብሩ ላይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተስፋፋ የመጣውን የሀሰተኛ ሰነድ መበራከት እና የሙስና አመለካከት ለመዋጋት የሁሉም ሰራተኛ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ የተገለጸ ሲሆን ይህንን በተመለከተ በዋና ዳይሬክተሩ አጠር ያለ ማብራሪያ/አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በሴቶች ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ የተደረገው በአገራችን ለአርባ ስድስተኛ ጊዜ “እኔም የእህቴ ጠባቂ ነኝ!” በሚል መሪቃል የሚከበረውን አለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ነው፡፡
ከአንድ አመት በፊት የመጀመሪያ የሆነው በሴቶች ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ የተደረገው እና ካዛንቺስ አካባቢ የሚገኘው ቅርንጫፍ ስምንት ጽ/ቤት በአገልግሎት አሰጣጥ ጥሩ አፈጻጸም እንዳለው ተገልጿል፡፡
ዛሬ መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም
የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት በሴቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ሁለተኛዉን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዛሬ መክፈቱን አስታወቀ፡፡
መስሪያ ቤቱ ከዚህ በፊት አገልግሎት ይሰጥበት የነበረውን እና መገናኛ ደራርቱ ቱሉ ህንጻ ላይ የሚገኘውን ቅርንጫፍ ሶስት በመባል የሚታወቀውን ጽ/ቤት በሴት ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረጉን ለማወቅ ተችሏል፡፡
አቶ ሙሉቀን አማረ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሴቶች በተመደቡበት የስራ ኃላፊነት እና ቦታ በታማኝነት እና በጥንቃቄ የሚሰሩ በመሆናቸው ያላቸውን የማገልገል አቅም እና ችሎታ አጠናክረው እንዲቀጥሉበት ለማድረግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ተከፍቷል ብለዋል፡፡
የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ አሰፋሽ ወ/ገብርኤል በበኩላቸው “ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መከፈት ከ68 በመቶ በላይ ለሆኑት ሴት ሰራተኞቻችን እውቅና መስጠት በመሆኑ የእንኳን ደስ አላችሁ” በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በመርሃ-ግብሩ ላይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተስፋፋ የመጣውን የሀሰተኛ ሰነድ መበራከት እና የሙስና አመለካከት ለመዋጋት የሁሉም ሰራተኛ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ የተገለጸ ሲሆን ይህንን በተመለከተ በዋና ዳይሬክተሩ አጠር ያለ ማብራሪያ/አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በሴቶች ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ የተደረገው በአገራችን ለአርባ ስድስተኛ ጊዜ “እኔም የእህቴ ጠባቂ ነኝ!” በሚል መሪቃል የሚከበረውን አለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ነው፡፡
ከአንድ አመት በፊት የመጀመሪያ የሆነው በሴቶች ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ የተደረገው እና ካዛንቺስ አካባቢ የሚገኘው ቅርንጫፍ ስምንት ጽ/ቤት በአገልግሎት አሰጣጥ ጥሩ አፈጻጸም እንዳለው ተገልጿል፡፡