አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የቀረበባትን ክስ አሸነፈች
*********************************
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት “ ICL ((Israel Chemical Limited)” በተባለ የፖታሽ ማዕድን አውጪ ኩባንያ የተመሰረትባትን ክስ ማሸነፏን የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

የማዕድን አውጭ ኩባንያው ኢትዮጵያን የ300 ሚሊዮን ዶላር ክስ የመሰረተ ቢሆንም በትናንትናው ዕለት ኢትዮጵያ በአሸናፊነት ተወጥታለች ተብሏል።

ፍርዱን የሰጠው በሄግ ኔዘርላንድ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት ፍርድ ቤት (Permanent Court of Arbitration) ሲሆን ይግባኝ የማይባልበትን ፍርድ መሆኑ ተነግሯል፡፡

በክርክሩ ሂደት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ተሳታፊ ለነበሩ ሁሉ የማዕድን እና ነዳጅ ሚንስቴር ምስጋናውን አቅርቧል፡፡

ምንጭ : EBC
Job Title: Attorney Job
Location: Addis Ababa
Vacancy Code: EVA-Leg-HQ-03-2021
Employment Type: Permanent Required Education Level: BA Degree in Law (L.L.B) or Level V in Law with COC certification Required Field of Study: Law Vacancy Opening Date: 06-Jul-2021 Vacancy End Date: 15-Jul-2021 General Mission • Under general direction of Corporate legal issues manager, tasks part in the overall activates of legal issues relating to corporate matters; • Provides expert advice to management on any legal affairs • Represents the company before the judicial and other tribunals. • Contributes to cross functional actions to enhance the performance of the company. Key Responsibilities • Conducts research on minor corporate legal issues that require engagement of the management; • Under the supervision of legal specialist or the manager, reviews/evaluates the potential legal issues in policy decisions, procedures and manuals of the company and processes measures that may help in filling the gaps observed in the documents. • Under the supervision of legal specialist or the manager, studies problem and bottlenecks faced by the company in statutory regulations and law, internal regulation or policies. • Prepares legal advice and opinion on subjects that are relatively less complex. • Represents the company before the judicial and other tribunals. • Represents the company in out of court settlement negotiations. • Under the supervision of legal specialist or the manager, conducts researches on subjects that may help to improve the safeguarding of the company’s legal interests and its compliance to its policies as well as national laws. • Perform other related tasks as Instructed by corporate legal issues manager. Does: • Reports to the Corporate legal issues manager for the case management and telecom issues in general case management and other decision making. • Brings to the Corporate legal issue section required information/study/survey for decision making. Application Tips Applicants must have the required educational qualification and experience. Female applicants are strongly encouraged to apply. Only short-listed applicants will be contacted
How to apply?

Read the vacancy announcement carefully.

Check the vacancy details with eligibility.

Prepare your CV or Application Details all document must with transcript grade 8th to collage.

Finally, apply as instructed by the authority.  

Interested applicants should submit their CVs as prescribed in the employment notification. Along with supporting documents (educational) in-person via https://www.ethiotelecom.et/jobs/job-title-court-liaison

Application Tips

Applicants must have the required educational qualification and experience.

Female applicants are strongly encouraged to apply.

Only short-listed applicants will be contacted.

Opening date: 06-JUL-2021

Closing date: – 15-JUL-2021
የ6ኛው አጠቃላይ ምርጫ ውጤት‼️
የ6ኛው አጠቃላይ ምርጫ ውጤት‼️
Legal Service Officer


Gomeju Oil Ethiopia


Position: Legal Service Officer

Job Time: Full-Time

Job Type: Permanent

Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Posted date: 21 hours ago

Application Deadline: Jul, 20/2021 (8 days left)

Gomeju Oil Ethiopia is a privately owned company established in 2016 GC in Ethiopia. The company joined the Oil industry to contribute its part to the ever-increasing demand for energy in the country with a well-organized team of professionals and excellent work experience in the industry, therefore, the company invites competent and qualified candidates for the following vacant position.

Minimum Qualification:

BA Degree in LLB

Work Experience:

Minimum of 4 years experience out of which 2 years as a legal officer in a trading company

Salary: As per the company salary scale and fringe benefits

Work Place: Addis Ababa

Term of Employment: Permanent

How to apply

Qualified applicants are requested to submit their current CV and copies of testimonials within 10 (Ten) working days from this advertisement.

Email: Hrcv@gomejuoil.com

Address:

Gomeju Oil Ethiopia, Head Quarter around Bole Medhanialem Church

Behind Bole Comprehensive High School

Office Tel: +251 116 50 10 10/ +251 116 39 30 35/ +251 116 39 32 58
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Attorney

 Ethio Telecom - Ethiopia

 Addis Ababa, Ethiopia

 ETB 5,000 - ETB 10,000 yearly

Full–time Legal Jobs in Ethiopia Telecommunications Jobs in Ethiopia

Job Description

Job Title: Attorney

Job Location: Addis Ababa

Vacancy Code: EVA-Leg-HQ-03-2021

Employment Type: Permanent

Required Education Level: BA Degree in Law (L.L.B) or Level V in Law with COC certification

Required Field of Study: Law

Vacancy Opening Date: 06-Jul-2021

Vacancy End Date: 15-Jul-2021

General Mission

Under general direction of Corporate legal issues manager, tasks part in the overall activates of legal issues relating to corporate matters;

Provides expert advice to management on any legal affairs

Represents the company before the judicial and other tribunals.

Contributes to cross functional actions to enhance the performance of the company.

Key Responsibilities

Conducts research on minor corporate legal issues that require engagement of the management;

Under the supervision of legal specialist or the manager, reviews/evaluates the potential legal issues in policy decisions, procedures and manuals of the company and processes measures that may help in filling the gaps observed in the documents.

Under the supervision of legal specialist or the manager, studies problem and bottlenecks faced by the company in statutory regulations and law, internal regulation or policies. 

Prepares legal advice and opinion on subjects that are relatively less complex.

Represents the company before the judicial and other tribunals.

Represents the company in out of court settlement negotiations.

Under the supervision of legal specialist or the manager, conducts researches on subjects that may help to improve the safeguarding of the company’s legal interests and its compliance to its policies as well as national laws.

Perform other related tasks as Instructed by corporate legal issues manager. 

Does:

Reports to the Corporate legal issues manager for the case management and telecom issues in general case management and other decision making.

Brings to the Corporate legal issue section required information/study/survey for decision making.

Application Tips

Applicants must have the required educational qualification and experience. 

Female applicants are strongly encouraged to apply.

Only short-listed applicants will be contacted.   
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Equality before the law⁉️
The case of Jacob-Zuma‼️

Supporters of the former president of the Republic of South Africa are demonstrating against the decision of the court. Do they understand that they are protesting to the rule of law? Contempt of court is a crime. Zuma was jailed under court decision, not a political one. If you reject the court, you are rejecting law. People should demonstrate when the law is violated, not when respected. Everyone is equal before the law. If you believe that your leader is above the law, then you are against the rule of law. Everyone is equal before the law. That must be the core principle Africans should stand for.
Kassahun Yibeltal‼️‼️
Senior Lawyer
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ሰላም ለናንተ ይሁን
============
.
.
ለ2013 መውጫ ፈተናን ወሳጆች በሙሉ፡-

ባለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በኮንሰርቲየሙ የህግ ት/ትቤቶች ማ/ርን ለመመስረት ተገናኝቶ ነገር ግን የመውጫ፡ፈተናን በተመለከተ ሰፊ ውይይት እንዳደረገና በራሱ በኩል ከነሃሴ11-14 እንድሰጥ ለፈተና ኤጄንሲ ውሳኔውን ማቅረቡና የኤጄንሲውን ውሳኔ እስከዛሬ ድረስ ስንጠብቅ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ኤጄንሲው በላከው መግለጫ ከነሃሴ 10 ጀምሮ የጤና ተማሪዎች ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ ለቁጥጥርና ሌሎች ስራዎች ምቹ ሁኔታ አይፈጥርም ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተናም ይቀጥላል እንድህ ከሆነ፡ደግሞ የህግ ተ/መውጫ ፈተና ወደ መስከረም መራዘሙ ግድ ሊል ሆነ፡፡ይሄ ደግሞ ወጥ የሆነ የዩንቨርስቲዎችን የማስመረቅና ሌሎች አሰራሮች ስለሚረብሽ የመውጫ ፈተናው ቀድሞ በተወሰነለት(ከሃምሌ 27-30 ድረስ) የሚሰጥ መሆኑን አሳውቋል፡፡በህብረቱ በኩል የቀረቡት ጥያቄዎች ተቀባይነት አግኝተው ኮንሰርቲየሙ እንድራዘም የራሱን ውሳኔ ቢያሳልፍም በኤጄንሲው በኩል ግን ተቀባይነትን አጥቶ ፈተናው መራዘሙ ቀርቶ በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
.
.
በተቻለ መጠን ጊዜያችንን በአግባቡ እንጠቀም በህግት/ት ቤቶች በኩል አስፈላጊው ሽፋንና ሌሎች የቲቶሪያል እገዛዎች በቶሎ እንዲጀመሩ በየግቢው ያላችሁ የህግ ተ/ማ/ርና ህብረቶች ሁኔታዎችን አመቻቹ፡፡
.
.
መረጃው የኮንሰርቲየሙ ፀሃፊ ነው፡
.
.

መልካም ጊዜ
መልካም ፈተና!!!!!!!!!!!!

አህመድ.M(ከአርባ ምንጭ)
የኢ/ህግ/ተ/ህ/ ስራ አስፈፃሚ
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Forwarded from ሕግ ቤት
#የከተማ #መሬት #የሊዝ ህግ በኢትዮጵያ
የሊዝ ምንነት

የመሬት ሊዝ ማለት የመሬቱ ባለቤት የሆነ አካል በተጻፈ ውል መሰረት የተወሰነ ብር በማስከፈል ለተወሰነ ጊዜ መሬቱን ሌላ ሰው እንዲጠቀምበት ማከራየት ነው በማለት በመዝገበ ቃላት ተተርጉሟል፡፡ በሀገራችንም አዋጅ ቁጥር 721/2004 በአንቀፅ 2(1) ላይ ሊዝ ማለት በጊዜ በተገደበ ውል መሰረት የከተማ ቦታ የመጠቀም መብት በውል የሚተላለፍበት ወይም የሚያዝበት የመሬት ይዞታ ስሪት ነው በማለት ደንግጓል፡፡ መሬቱን የተከራየው ሰው የመሬቱ ባለይዞታ ስለሆነ በውሉ ላይ በተቀመጠው ስምምነት መሰረት የኪራይ ጊዜው እስከሚያልቅ ድረስ ሙሉ መብት አለው፡፡ ማንኛውም የሊዝ ስምምነት መገኛ ምንጭ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መሬትን በነጻ ከያዘው አካል ሲሆን ይህ አካል የመሬቱ ባለቤትና ወሰን ለሌለው ጊዜ በመሬቱ ላይ መብት ያለው ነው፡፡ የከተማ መሬትን በሊዝ መያዝ አሁን አሁን በብዛት እየተተገበረ ያለ የመሬት አያያዝ መንገድ ነው፡፡

የከተማ መሬትን በሊዝ የመያዝ አላማ/አስፈላጊነት

የከተማ መሬትን በሚመለከት የሚዘረጋ የሊዝ ስርአት የሚከተሉት ጠቀሜታዎች ይኖሩታል
 መሬትን በአግባቡ ለመጠቀም፡- የመሬትን ልማት ለማቀድና ለመቆጣጠር መሬትን ሙሉ ለሙሉ በግለሰቦች ቁጥጥር ስር ከማድረግ ይልቅ በህግ አግባብ በሊዝ እንዲተዳደር ማድረግ ይመከራል፡፡ የከተማ መሬት በግለሰቦች ባለቤትነት ስር በሆነበት ሀገር መሬቱ እንዲለማ ለማድረግ የሁሉንም ስምምነት ለማግኘት ብዙ ጊዜንና ገንዘብን ይጠይቃል፡፡

 ኢንቨስትመንትንና ኢንቨስተሮችን ያበረታታል፡- ሌላው ጠቀሜታው ለኢንቨስትመንት ሲሆን ይኸውም የመሬቱ ዋጋ በሊዝ የሚከፈል በሆነ ጊዜ የመነሻ የመዋእለ ነዋይ ፍሰቱ አነስተኛ የሚሆን ሲሆን ይህም ለኢንቬስተሩ ተጨማሪ ካፒታል ለሌሎች ስራወች እንዲኖረው ያደርገዋል፡፡ በአንጻሩ ግን መሬቱን ለመግዛት የሚገደድ ከሆነ ሁሉንም ዋጋ መክፈል የሚኖርበት በመሆኑ ለዋናው ስራ የሚቀረው ገንዘብ አነስተኛ ወይም ምንም ሊሆን ይችላል፡፡ ይህም የሚገባውን ያህል ኢንቨስት እንዳያደርግ እንቅፋት ይሆንበታል፡፡

 መልሶ የመጠየቅ እድል፡- መሬት ለሌላ አላማ በሚፈለግበት ጊዜ መሬቱ በነጻ ከያዘው ሰው ይልቅ በሊዝ መሬትን ከያዘ ሰው መልሶ መጠየቅ የተሻለ እድል አለው፡፡ በሊዝ ስርአት የተያዘን መሬት እንደገና ለመውሰድ የሚጠይቀው ዋጋ አነስተኛ ነው፡፡

የከተማ መሬት የሊዝ ህግ

1. የኢፌዴሪ ህገመንግስት
ብዙ ሀገራት ዘንድ የመሬት ባለቤትነት ህገመንግስታዊ ጉዳይ አይደለም፤ ነገር ግን በኢትዮጵያ መሬት ባለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ምክንያት የመሬት ባለቤትነት የፖሊሲ ጉዳይ ከመሆን በላይ በህገመንግስቱ ውስጥ ተካቶ ዘላቂ ውሳኔን ያገኘ ጉዳይ ሆኗል።
በህገመንግስቱ አንቀፅ 40 መሰረት ሁሉም የከተማና የገጠር መሬት ባለቤትነት የኢትዮጵያ ህዝቦችና የመንግስት እንደሆነ ተደንግጓል። በመሆኑም ግለሰብ መሬትን መሸጥ መለወጥ አይችልም ማለት ነው። መንግስት ይህን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ንብረት የሆነን መሬት በይዞታው ስር አድርጐ በሚያስተዳድርበትና ለልማት በዋና መሳሪታነት በሚገለገልበት ጊዜ ዜጐች በከተማ ቦታ ላይ የሚያፈሯቸዉ ንብረቶች ላይ የሚኖራቸዉ ንብረቶችን በተመለከተ ህገ-መንግስታዊ ዋስትና የተሰጠዉ ሲሆን በዚሁ አንቀፅ ላይ “ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በጉልበቱ ወይም በገንዘቡ በመሬት ላይ ለሚገነባው ቋሚ ንብረት ወይም ለሚያደርገው ቋሚ መሻሻል ሙሉ መብት አለው” በማለት ደንግጓል፡፡ ይህ መብት የመሸጥ የመለወጥ፣ የማውረስ፣ የመሬት ተጠቃሚነት ሲቋረጥ ንብረቱን የማንሳት ባለቤቱን የማዛወር ወይም የካሳ ክፍያ የመጠየቅ መብትን ያካትታል፡፡
2. የሊዝ አዋጅ
የከተማ መሬትን በሊዝ የመያዝ ስርአት በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ ላይ የዋለው አዋጅ ቁጥር 80/1986 ከወጣ በኋላ ነው፡፡ ይህ አዋጅም በ1994 ዓ.ም በወጣው አዋጅ ቁጥር 272/94 የተሻረ ሲሆን እንደገና ይህ አዋጅ ደግሞ በአዋጅ ቁጥር 721/2004 ተሸሯል፡፡ ስለዚህ አሁን ሰአት ማንኛውም የከተማ ሊዝ ስርአት የሚስተናገደው በዚህ አዋጅ መሰረት ነው፡፡

በአዋጁ አንቀጽ 5 መሰረት የከተማ መሬትን በሊዝ የመያዝ ስርአት ከመዘርጋቱ በፊት ከተያዙ መሬቶች በስተቀር በኢትዮጵያ የከተማ መሬት መያዝ የሚቻለው በሊዝ ስርአት ብቻ ነው ከዚህ ውጭ በሌላ መንገድ መያዝ የተከለከለ ነው። ሆኖም ግን እንደልዩ ሁኔታ የተቀመጠው በክልሎች የሚገኙ የሊዝ ስርአትን ለመፈጸም የማይችሉ ትናንሽ ከተሞች አዋጁ ተፈጻሚ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ ከአምስት አመት ላልበለጠ ጊዜ የሊዝ ስርአቱ ተፈጻሚ እንዳይሆን ማድረግ ይችላሉ።

ነባር ይዞታወችን በተመለከተ ከተማው የሊዝ ስርአቱን ከመጀመሩ በፊት በህጋዊ መንገድ የተገኘ መሬት ወይም ነባሩ መሬት ተወስዶ በምትክ በካሳነት የተሰጠ መሬት በሊዝ ውል እስካልተሰጠ ድረስ ነባር ይዞታ ተብሎ ይወሰዳል። እንደመርህ ሁሉም የከተማ መሬት በዚህ አዋጅ በተደነገገው የሊዝ ስርአት መሰረት መተዳደር እንዳለባቸው አንቀጽ 5 ላይ የተደነገገ ቢሆንም ነባር ይዞታወችን በተመለከተ ወደ ሊዝ ስርአት ለመቀየር ህጉ ከሚከተሉት ሁኔታወች አንዱ እንዲሟላ ይጠይቃል፦
- በነባር ይዞታ ላይ ያለው ንብረት ከውርስ በስተቀር በሌላ ማናቸውም መንገድ ለሶስተኛ ወገን የተላለፈ እንደሆነ
- አግባብ ባልሆነ መንገድ ተይዘው የነበሩ ቦታወች አስተዳደሩ በሚያወጣው ደንብ መሰረት ወደ ሊዝ እንዲገቡ ሲደረግ
- ነባር ይዞታና በሊዝ የተያዘ ቦታ እንዲቀላቀል ተፈቅዶ ከሆነ ሁሉም ወደ ሊዝ ስርአት ይገባሉ
የተያዘ መሬት በማንኛዉም ምክንያት ወደ ሊዝ ስርአት ከተቀየረ ይዞታው የሊዝ መሬት የሚባል ሲሆን በአንቀጽ 16 መሰረት ባለይዞታው ከመንግስት ጋር የሊዝ ዘመኑንና የሊዝ ዋጋውን የሚያካትት የሊዝ ውል ይገባል። መሬትን በሊዝ እንዲይዝ የተፈቀደለት ሰው ስሙን፣ የመሬቱን ስፋት፣ አቅጣጫ፣ መሬቱ የሚውልበትን አላማ፣ የሊዝ ዋጋ፣ የሊዝ ዘመንና የመሳሰሉትን ያካተተ የሊዝ ይዞታ ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል።
በሊዝ እንዲይዝ የተፈቀደለት ሰው በእያንዳንዱ ከተማ በሚወሰን የሊዝ መነሻ ዋጋ በቦታው ስፋት መጠን ተባዝቶ ይከፍላል። የሊዝ መነሻ ዋጋ ሲሰላ የመሰረተ ልማት መዘርጊያ ወጭን፣ ነባር ግንባታወች ያሉበት ቦታ ከሆነ ለነዚህ ንብረቶች ማስነሻ የወጣውን ወጭ እና ከቦታው ተነሽ ለሆኑ ሰወች የሚከፈል ካሳን እንዲሁም ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ሁኔታወች ግምት ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት። የሊዝ ይዞታ የተሰጠው ሰው የሚከፍለው ቅድሚያ ክፍያ ከ10% ማነስ የሌለበት ሲሆን ቀሪውን በውሉ መሰረት በተቀመጠ ረጅም የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንዲከፍል ይደረጋል።
በሊዝ አዋጁ መሰረት የከተማ ቦታ የሚገኝባቸው ስልቶች
ቀደም ሲል የነበሩት የከተማ ቦታ ማስተላለፊያ መንገዶች ያልተገቡና ለሙስና መንገድ ከፋች በመሆናቸዉ አሁን ባለው አሰራር ህጉ እውቅና የሰጣቸው ሁለት መሰረታዊ የማስተላለፊያ መንገዶች ጨረታ እና ምደባ ብቻ መሆናቸውን በአንቀጽ 7(2) ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ እንደ መርህ ማንኛውም ለመኖሪያ፣ ለንግድም ሆነ ለሌላ ማንኛውም አላማ የሚፈለግ መሬት ከመንግስት የሚተላለፈው በጨረታ ነው፡፡ ተጫራቾች የሊዝ መነሻ ዋጋን መሰረት በማድረግ የራሳቸውን መግዣ ዋጋ የሚያቀርቡ ሲሆን በዚህ ዋጋና በቅድሚያ በሚከፍለው የገንዘብ መጠንን መሰረት በማድረግ አሸናፊው ይመረጣል፡፡ ..................
..............#ለግልጸኝነት እንዲረዳና ካልተገባ አሰራር ነጻ ለማድረግ አዋጁ ዝርዝር የሆነ የጨራታ አካሄድንም አካቶታል።
ጨረታ የከተማ መሬት ማስተላለፊያ ሆኖ በመርህ ቢቀመጥም እንደልዩ ሁኔታ ለህብረተሰቡ ከፍተኛ ጠቀሜታ ላላቸው አካላት መሬት በምደባ ሊተላለፍ ይችላል፡፡ ምደባ የሚለውን ሀሳብ አዋጁ ሲተረጉመው በጨረታ ሊስተናገዱ ለማይችሉ ተቋማት በመሬት ላይ የመጠቀም መብት በሊዝ የሚተላለፍበት ስልት ነው ይለዋል፡፡ መሬት በምደባ ሲተላለፍ የሊዝ መነሻ ዋጋ ይከፈል አይከፈል አዋጁ ላይ አልተገለጸም፡፡ ሆኖም ግን ስለሊዝ መነሻ ዋጋ በግልጽ የተቀመጠው በአንቀጽ 12(3) ላይ ከአዲስ አበባ ውጭ የሆኑ የቀበሌ ቤት ነዋሪ የነበሩ ተነሽ በሚሆኑበት ጊዜ ምትክ ቤት መስጠት ካልተቻለ ቤት የሚሰሩበት ቦታ በምደባ ተሰጥቷቸው የሊዝ መነሻ ዋጋ መክፈል እንዳለባቸው ነው፡፡

በምደባ የከተማ ቦታ የሚሰጣቸው አካላት አንቀጽ 12 ስር ተዘርዝረዋል፡፡ እነሱም፡- ለባለበጀት የመንግስት መስሪያ ቤት ለቢሮ አገልግሎት፣ በመንግስት ወይም በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ለሚካሄዱ ማህበራዊ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት፣ በመንግስት ለሚካሄዱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እና ለራስ አገዝ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታወች፣ ለእምነት ተቋማት አምልኮ መፈጸሚያ፣ ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪወች ልማት፣ ለኤምባሲወችና ለአለምአቀፍ ድርጅቶች አገልግሎት፣ በተለዩ ልዩ አገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶች የሚውሉ ቦታወች ናቸው፡፡

የሊዝ መብትን ስለማስተላለፍ
ልክ እንደሌሎች የንብረት መብቶች የሊዝ መብትንም ማስተላለፍ የሚቻል ሲሆን በኢትዮጵያ ህግ ግን የተወሰኑ ገደቦች ተቀምጠውበታል፡፡ በአዋጁ አንቀጽ 24(1) ላይ የከተማ ቦታ ላይ የሊዝ ባለይዞታ የሆነ ሰው የይዞታ መብቱን ማስተላለፍ ወይም በከፈለው የሊዝ ክፍያ መጠን ልክ በዋስትና ለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት መጠቀም እንደሚችል ተደንግጎ ይገኛል፡፡ እዚህ ላይ መረዳት የሚገባው በተከፈለው የሊዝ ክፍያ መጠን ልክ የሚለው የሚያገለግለው መብቱን በዋስትና ማስያዝ ወይም በካፒታልነት ለመጠቀም እንዲሁም በተወሰነ መልኩ ግንባታው ሳይጠናቀቅ ለሚሸጥ ግንባታ ነው፡፡

#የሊዝ ውል ምስረታና ይዘት
በአዋጁ መሰረት የከተማ መሬት በሊዝ እንዲይዝ የተፈቀደለት ማንኛውም ሰው አንቀጽ 16 እንደተመለከተው ከሚመለከተው አካል ጋር የሊዝ ውል ማድረግ አለበት፡፡ የሊዝ ውሉም ግንባታው የሚፈጸምበትን ጊዜ፣ የሚጠናቀቅበትን ጊዜ፣ የክፍያ አፈጻጸም ሁኔታ፣ የችሮታ ጊዜ፣ የውል ሰጭና ተቀባይ መብትና ግዴታ እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ ዝርዝር ሁኔታወችን ያካተተ መሆን አለበት፡፡ እንደውል ሁሉ በአዋጁ የተቀመጠ ልዩ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር በፍትሐ ብሔር ህጉ ላይ ያለው ጠቅላላ የውል ድንጋጌወች ለሊዝ ውልም ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ የሊዝ ውል አካል ከሆኑት መካከል አንዱና ዋናው የሊዝ ዘመን ነው፡፡ የሊዝ ዘመን እንደከተማው የእድገት ደረጃና የልማት ስራው ዘርፍ ወይም የአገልግሎቱ አይነት የሚለያይ ሆኖ ከ15 እስከ 99 አመት ሊደርስ እንደሚችል በአዋጁ ተደንግጓል፡፡

#የሊዝ ውል መቋረጥ
#በአዋጁ አንቀጽ 25 ላይ የሊዝ ውል የሚቋረጥባቸው ሶስት ሁኔታወች ተቀምጥል እነርሱም፡-
ባለይዞታዉ በሊዝ የተለከበዉን ቦታ በሊዝ ዉሉ ላይ በተገለጸው አግባብ አለመጠቀም(ውልን አለማክበር) ፣ ለህዝብ ጥቅም ሲባል እና የሊዝ ዘመን ሲያበቃና ሳይታደስ ሲቀር ናቸዉ፡፡

https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ጥቅምት 2002.pdf
1.5 MB
Tikimit 2002 CASSATION DECISIONS (#19) mostly unpublished
ህዳር 2002.pdf
432.7 KB
Hidar 2002 CASSATION DECISIONS (#11) mostly unpublished
ታህሳስ 2002.pdf
1.4 MB
Tahesas 2002 CASSATION DECISIONS (#29) mostly unpublished
ያለደረሰኝ ግብይት የማከናወን ወንጀል

በ:- ወንድዬ ብርሃኑ

የዚህ ጽሑፍ ዋና ዓላማ ያለደረሰኝ ግብይት የማከናወን ወንጀል ላይ መሠረታዊ የሆነ መረዳት እንዲኖር ማድረግ እና ያለደረሰኝ ግብይት ከማከናወን ወንጀል ጋር በተያያዘ እየቀረቡ ያሉ አንዳንድ ማብራሪያዎች (commentaries) ላይ የሚስተዋሉትን ግድፈቶች ማቃናት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነው፡፡

መልካመ ንባብ!

https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/1994-offences-relating-to-invoices
July 10, 2021 | Founding General Meeting of Ethiopian Law Schools Association (ELSA)
_________________
Feteh organized a one-day general meeting to establish an association of Law Schools in Ethiopia. As founding members, representatives from 36 universities gathered together to officially establish the Ethiopian Law Schools Association (ELSA) and approve the bylaws.

During the meeting executive committees and board members have been selected. Wolaita Sodo University, Debre Brahan University, and Bule Hora University as a three executive committee and the University of Gondar, Bahir Dar University, Haramaya University, Dire-Dawa University, Arba Minch University, Jimma University, and Ambo University as seven board members were elected by voting whereas the hierarchy was arranged by the highest number of votes.

Feteh supported the development of bylaws to establish the Ethiopian Law Schools Association (ELSA). The association is expected to foster cooperation between law schools and serve as an open and independent forum for experience sharing and discussion of diverse ideas about legal education and also enhance and strengthen the role of law in the development of the country through legal education.

#FetehActivityET #USAIDETHIOPIA #Feteh #Lawschools

share share
#share #Share
#Share #Share #Share #Share

https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Format of Criminal (3).doc
256.5 KB
የወንጀል ጉዳዮችን የሚመለከቱ ፎርሞች ከወ/ቅጽ-1 እስከ ወ/ቅጽ-48
የፎርሞች ዝርዝር መግለጫ
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties