የአማራ ክልል ዳኞች በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በማንኛውም ማህበራዊ ሚዲያ ላይ “ሃሳብ እንዳይሰጡ” የሚከለክል ደንብ ወጣ
በአማራ ክልል የሚገኙ ዳኞች፤ በፖለቲካ፣ በሃይማኖት ወይም “አወዛጋቢ በሆኑ ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ “በየትኛውም” ማህበራዊ ሚዲያ “ሃሳብ እንዳይሰጡ” የሚከለክል ደንብ ጸደቀ። ደንቡ በክልሉ የሚገኙ ዳኞች “ሀሰተኛ” ማህበራዊ ሚዲያዎችን “እንዳይጠቀሙ”፣ “እንዳይከተሉ” እና “አባል እንዳይሆኑ” ይከለክላል።
የዳኞች እና የጉባኤ ተሿሚዎችን የስነ-ምግባር እና የዲሲፕሊን የሚመለከተው ይህ ደንብ የጸደቀው ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ ግንቦት 5፤ 2017 ነው። ደንቡን ያጸደቀው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኞች አስተዳደር አብይ ጉባኤ፤ ደንቡ ከዚሁ ዕለት ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን ውሳኔ አስተላልፏል።
የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች አስተዳደር ጉባኤን ለማሻሻል በ2014 የወጣው አዋጅ፤ ለዳኞች እና ለጉባኤ ተሿሚዎች የስነ ምግባር እና የዲሲፒሊን ደንብ የማውጣት ስልጣን የሰጠው በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ላለው አብይ ጉባኤ ነው። እስካሁን በስራ ላይ የቆየው የስነ ምግባር እና የዲሲፒሊን ደንብ የወጣው በ2007 ዓ.ም ነበር።
ይህ ደንብ “በርካታ ጉዳዮችን ያካተተ ቢሆንም ግልጽነት የጎደላቸው ጉዳዮችን ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ” በአዲስ መልክ እንዲዘጋጅ መደረጉን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በትላንትናው ዕለት ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል። አዲሱ ደንብ እንዲዘጋጅ ከተደረገባቸው ምክንያቶች አንዱ፤ በቀድሞው ደንብ ያልነበረ “የዳኞች ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን” ማካተት በማስፈለጉ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ገልጿል።
🔴ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15924/
በአማራ ክልል የሚገኙ ዳኞች፤ በፖለቲካ፣ በሃይማኖት ወይም “አወዛጋቢ በሆኑ ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ “በየትኛውም” ማህበራዊ ሚዲያ “ሃሳብ እንዳይሰጡ” የሚከለክል ደንብ ጸደቀ። ደንቡ በክልሉ የሚገኙ ዳኞች “ሀሰተኛ” ማህበራዊ ሚዲያዎችን “እንዳይጠቀሙ”፣ “እንዳይከተሉ” እና “አባል እንዳይሆኑ” ይከለክላል።
የዳኞች እና የጉባኤ ተሿሚዎችን የስነ-ምግባር እና የዲሲፕሊን የሚመለከተው ይህ ደንብ የጸደቀው ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ ግንቦት 5፤ 2017 ነው። ደንቡን ያጸደቀው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኞች አስተዳደር አብይ ጉባኤ፤ ደንቡ ከዚሁ ዕለት ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን ውሳኔ አስተላልፏል።
የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የዳኞች አስተዳደር ጉባኤን ለማሻሻል በ2014 የወጣው አዋጅ፤ ለዳኞች እና ለጉባኤ ተሿሚዎች የስነ ምግባር እና የዲሲፒሊን ደንብ የማውጣት ስልጣን የሰጠው በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ላለው አብይ ጉባኤ ነው። እስካሁን በስራ ላይ የቆየው የስነ ምግባር እና የዲሲፒሊን ደንብ የወጣው በ2007 ዓ.ም ነበር።
ይህ ደንብ “በርካታ ጉዳዮችን ያካተተ ቢሆንም ግልጽነት የጎደላቸው ጉዳዮችን ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ” በአዲስ መልክ እንዲዘጋጅ መደረጉን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በትላንትናው ዕለት ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል። አዲሱ ደንብ እንዲዘጋጅ ከተደረገባቸው ምክንያቶች አንዱ፤ በቀድሞው ደንብ ያልነበረ “የዳኞች ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን” ማካተት በማስፈለጉ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ገልጿል።
🔴ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15924/
Ethiopia Insider
የአማራ ክልል ዳኞች በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በማንኛውም ማህበራዊ ሚዲያ ላይ “ሃሳብ እንዳይሰጡ” የሚከለክል ደንብ ወጣ
በቤርሳቤህ ገብረ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#Tigray
ዛሬ በመቐለ ማእከላይ ፍርድ ቤት ምንድን ነው የተከሰተው ?
እንስት ዘውዱ ሃፍቱ ከሁለት ዓመት በፊት በግፍ ከተገደሉት ሴቶች አንድዋ ናት።
የሟችዋ ጉዳይ በፓሊስ ተጣርቶ መዝገቡ ወደ ፍርድ ደርሶ ለሁለት ዓመት ያህል ውሳኔ ሳያገኝ በይዋል ይደር ረጅም ጊዜ መውሰዱ የተበዳይዋ ቤተሰብና የፍትህ ፈላጊዎች ሁሉ መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል።
ይህ በእንዲህ አንዳለ የመቐለ ማእከላይ ፍርድ ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ/ም ከሰዓት በፊት የመጨረሻው ውሳኔ ለመስጠት ችሎት ይቀመጣል።
ፍርድ ቤቱ በግድያ ወንጀሉ በተጠረጠሩት ላይ የመጨረሻ ያለውን የጥፋተኝነት የቅጣት ውሳኔ ይሰጣል።
ይህንን ተከትሎ ችሎቱ በሚከናወንበት አዳራሽ የነበሩት ብዛት ያላቸው የተጠርጣሪ ወገኖች ጠረጴዛ በመደብደብና የተለያዩ ድምፆች በማሰማት ረብሻ ይጀምራሉ።
ከረብሻ በዘለለ ዳኞቹን " እናንተም እንደመስሳቹሃለን ፤ ቀናችሁን ጠብቁ " የሚሉ የስድብ ናዳና ዛቻ ያወርዳሉ።
በችሎት አዳራሹ በቂ የሆነ ስርዓት አስከባሪ ባለመኖሩና ዳኞቹ ሁኔታው ከአቅማቸው በላይ እና አስፈሪ በመሆኑ ምክንያት ውሳኔውን ሳይቋጩ ለግንቦት 18/2017 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ስጥተዋል።
የችሎት መድፈር ተግባሩ የማህበራዊ የትስስር ገፅ ሰፊ መነጋገሪ ሆኖዋል።
ጠበቃ ሚኪኤለ ፍስሃ የተባሉ የሟች ጠበቃ " በፍርሃት ስራዬን አላቋርጥም፤ የተበዳይን እንባ ለማበስ ነገም ዛሬም እሰራለሁ " ሲሉ በማህበራዊ ሚድያ የትሰስር ገጻቸው ላይ ሀሳባቸውን አስፍረዋል።
በርካቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የህግ ልዕልና እንዲከበር አገልግሎት በሚሰጠው ፍርድ ቤትና ዳኞች ላይ የተፈፀመ ድፍረት በምሬትና በቁጣ ሲያወግዙት ተስተውለዋል።
የመቐለ ማእከላይ ፍ/ቤት በያዝነው ሳምንት ብቻ የእንስት ዘውዱን ጨምሮ 4 በግፍ የተበደሉ ሴቶችን ጉዳይ መመልከቱን የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ከቦታው መረጃውን አድርሷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ዛሬ በመቐለ ማእከላይ ፍርድ ቤት ምንድን ነው የተከሰተው ?
እንስት ዘውዱ ሃፍቱ ከሁለት ዓመት በፊት በግፍ ከተገደሉት ሴቶች አንድዋ ናት።
የሟችዋ ጉዳይ በፓሊስ ተጣርቶ መዝገቡ ወደ ፍርድ ደርሶ ለሁለት ዓመት ያህል ውሳኔ ሳያገኝ በይዋል ይደር ረጅም ጊዜ መውሰዱ የተበዳይዋ ቤተሰብና የፍትህ ፈላጊዎች ሁሉ መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል።
ይህ በእንዲህ አንዳለ የመቐለ ማእከላይ ፍርድ ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ/ም ከሰዓት በፊት የመጨረሻው ውሳኔ ለመስጠት ችሎት ይቀመጣል።
ፍርድ ቤቱ በግድያ ወንጀሉ በተጠረጠሩት ላይ የመጨረሻ ያለውን የጥፋተኝነት የቅጣት ውሳኔ ይሰጣል።
ይህንን ተከትሎ ችሎቱ በሚከናወንበት አዳራሽ የነበሩት ብዛት ያላቸው የተጠርጣሪ ወገኖች ጠረጴዛ በመደብደብና የተለያዩ ድምፆች በማሰማት ረብሻ ይጀምራሉ።
ከረብሻ በዘለለ ዳኞቹን " እናንተም እንደመስሳቹሃለን ፤ ቀናችሁን ጠብቁ " የሚሉ የስድብ ናዳና ዛቻ ያወርዳሉ።
በችሎት አዳራሹ በቂ የሆነ ስርዓት አስከባሪ ባለመኖሩና ዳኞቹ ሁኔታው ከአቅማቸው በላይ እና አስፈሪ በመሆኑ ምክንያት ውሳኔውን ሳይቋጩ ለግንቦት 18/2017 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ስጥተዋል።
የችሎት መድፈር ተግባሩ የማህበራዊ የትስስር ገፅ ሰፊ መነጋገሪ ሆኖዋል።
ጠበቃ ሚኪኤለ ፍስሃ የተባሉ የሟች ጠበቃ " በፍርሃት ስራዬን አላቋርጥም፤ የተበዳይን እንባ ለማበስ ነገም ዛሬም እሰራለሁ " ሲሉ በማህበራዊ ሚድያ የትሰስር ገጻቸው ላይ ሀሳባቸውን አስፍረዋል።
በርካቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የህግ ልዕልና እንዲከበር አገልግሎት በሚሰጠው ፍርድ ቤትና ዳኞች ላይ የተፈፀመ ድፍረት በምሬትና በቁጣ ሲያወግዙት ተስተውለዋል።
የመቐለ ማእከላይ ፍ/ቤት በያዝነው ሳምንት ብቻ የእንስት ዘውዱን ጨምሮ 4 በግፍ የተበደሉ ሴቶችን ጉዳይ መመልከቱን የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ከቦታው መረጃውን አድርሷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
ከ21 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ትንባሆ ሲሸጡ እና ሲጠቀሙ ከተገኙ እርምጃ እወስዳለሁ ሲል ባለስጣኑ አስታወቀ‼️
***
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን አዲስ አበባን ከትምባሆ ጭስ ነፃ ለማድረግ በተቀረፀው በመደበኛ ቁጥጥር በጤና ተቋማት፣ የህዝብ መሰብሰቢያ ስፍራዎች እና የተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ከትምባሆ ጭስ ነፃ የማድረግ ስራ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ባለስልጣኑ በአዋጅ 1112/2011መሰረት ከ21 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች በተለያዩ የሱቅ መደብሮች እና በየመንገዱ ትንባሆ ሲሸጡ እና ሲጠቀሙ ከተገኙ እርምጃ እንደሚወስድ በባለስልጣኑ የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
ትንባሆ ማጨስ የሚያስከትላቸው ከባድ አደጋዎች እንዳሉ በህክምና ባለሙያዎች የሚገለፅ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ካንሰር፣ የልብ ህመም፣ ስትሮክ፣ የሳንባ እና የስኳር በሽታ እንዲሁም የቆዳ እርጅና ማፋጠን ዋንኛዎቹ ናቸው።
በትምባሆ እና በኒኮቲን ምርቶች ላይ የትምባሆ ኢንዱስትሪ ስልቶች ማጋለጥ'' በሚል መሪ ቃል ሜይ 31 የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በማስመልከት ከተማ አቀፍ የፀረ-ትምባሆ ንቅናቄ ከሚያዚያ 25 እስከ ግንቦት 23/2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገልፆል፡፡
***
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን አዲስ አበባን ከትምባሆ ጭስ ነፃ ለማድረግ በተቀረፀው በመደበኛ ቁጥጥር በጤና ተቋማት፣ የህዝብ መሰብሰቢያ ስፍራዎች እና የተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ከትምባሆ ጭስ ነፃ የማድረግ ስራ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ባለስልጣኑ በአዋጅ 1112/2011መሰረት ከ21 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች በተለያዩ የሱቅ መደብሮች እና በየመንገዱ ትንባሆ ሲሸጡ እና ሲጠቀሙ ከተገኙ እርምጃ እንደሚወስድ በባለስልጣኑ የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
ትንባሆ ማጨስ የሚያስከትላቸው ከባድ አደጋዎች እንዳሉ በህክምና ባለሙያዎች የሚገለፅ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ካንሰር፣ የልብ ህመም፣ ስትሮክ፣ የሳንባ እና የስኳር በሽታ እንዲሁም የቆዳ እርጅና ማፋጠን ዋንኛዎቹ ናቸው።
በትምባሆ እና በኒኮቲን ምርቶች ላይ የትምባሆ ኢንዱስትሪ ስልቶች ማጋለጥ'' በሚል መሪ ቃል ሜይ 31 የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በማስመልከት ከተማ አቀፍ የፀረ-ትምባሆ ንቅናቄ ከሚያዚያ 25 እስከ ግንቦት 23/2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገልፆል፡፡
👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ህግ ትምህርት ቤት ከፌደራል ፍትህ እና ህግ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአርብ ግንቦት 8 ቀን 2017 ጀምሮ እስከ ዛሬ እሁድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ሲካሄድ የቆየው 9ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የህግ ትም/ት ቤቶች የምስለ ችሎት ውድድር ፍጻሜውን አግኝቶል ።
በውድድሩ ላይ 12 ዪኒቨርሲቲይዎች የተሳተፉ ሲሆን።የውድድሩ የመጨረሻ ውጤትም የሚከተለው ነው።
👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል
1.ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ
2.ዮናስ ሙጨ ዳኘ
3.እዮብ ይመች
👉Best Runner Up Team (2ኛ ደረጃን) የያዙት ሰላሌ ዩኒቨረሲቲ ናቸው
1.ሄርሜላ መስፍን
2 ሀዴሳ መረከቡ
3.አብዲ ረታ
👉Second runner up team(3ኛ ደረጃን የያዙት) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ሰሆን
1.ፋሲል ዘለቀ ዘውደ
2.ወርቁ ማስሬ አበበ
3. ፈቲያ ኑረድን መሃመድ
👉Best Memorial Applicant
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best Memorial Respondet winner
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the preliminary round competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best Femal orator of the preliminary round Competition
ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the final round competition competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
via:- Law Students Union
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#የዳኞችስነምግባር #አለሕግ #ህግ
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ህግ ትምህርት ቤት ከፌደራል ፍትህ እና ህግ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአርብ ግንቦት 8 ቀን 2017 ጀምሮ እስከ ዛሬ እሁድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ሲካሄድ የቆየው 9ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የህግ ትም/ት ቤቶች የምስለ ችሎት ውድድር ፍጻሜውን አግኝቶል ።
በውድድሩ ላይ 12 ዪኒቨርሲቲይዎች የተሳተፉ ሲሆን።የውድድሩ የመጨረሻ ውጤትም የሚከተለው ነው።
👉National champion Team/የውድድሩ አሸናፊ ቡድን ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁኖል
1.ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ
2.ዮናስ ሙጨ ዳኘ
3.እዮብ ይመች
👉Best Runner Up Team (2ኛ ደረጃን) የያዙት ሰላሌ ዩኒቨረሲቲ ናቸው
1.ሄርሜላ መስፍን
2 ሀዴሳ መረከቡ
3.አብዲ ረታ
👉Second runner up team(3ኛ ደረጃን የያዙት) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ሰሆን
1.ፋሲል ዘለቀ ዘውደ
2.ወርቁ ማስሬ አበበ
3. ፈቲያ ኑረድን መሃመድ
👉Best Memorial Applicant
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best Memorial Respondet winner
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the preliminary round competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best Femal orator of the preliminary round Competition
ቤተልሔም ገበየሁ ጸጋነህ ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
👉Best orator of the final round competition competition
እዮብ ይመች ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
via:- Law Students Union
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_መረጃ https://t.me/AleHig
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#የዳኞችስነምግባር #አለሕግ #ህግ
The recent disqualification of Dire Dawa University’s all-women moot court team from the 9th Ethiopian Law Schools National Moot Court Competition is deeply disappointing and raises serious concerns about fairness and accountability. Despite a formal request for reconsideration, the Organizing Committee ignored the appeal and threatened future exclusion for challenging their decision. As the coach of last year's undefeated team, I can attest to the current team's dedication and skill, making their dismissal particularly disheartening.
Dire Dawa University has always championed women's empowerment in line with our constitutional values, and this decision undermines those principles. The committee's failure to apply rules with a moral compass reflects a troubling disregard for gender equity and educational integrity, risking further deterring women from pursuing legal careers.
In light of these events, we must reconsider our participation in competitions that do not uphold fairness and justice. I urge stakeholders in Ethiopian legal education to reflect on the purpose of such competitions and commit to fostering an environment of growth and equity for all students.
Via Alemseged Dejenie
Lecturer at DDUSOL
As a member of the Dire Dawa University (DDU) Moot Court Team, I want to share a story of dedication, discrimination, and the fight for fairness.
The Preparation: Unshakable Confidence
Our coach molded us into an unstoppable team, sharpening our skills and knowledge until we stood as some of the best orators. We went to Mizan Tepi University with unshakable confidence—not because we hoped to win, but because we knew we had given everything.
The Shock: Disqualified for Being Women
After dominating the preliminary rounds, we waited for results—not to see if we passed, but to see by how much we had won. Then came the blow: disqualification. Not for lack of skill, not for weak arguments, but because we were an all-female team. 180 points deducted. For a moment, I thought it was a mistake. Then came the justification: "Gender composition."
The Reality: A Rule Designed to Exclude
This wasn’t about procedure—it was about bias.
1. "I might be biased if a female orator stands before me," one judge admitted. Should women be penalized because of someone else’s prejudice? Would a case be dismissed because the lawyer is a woman?
2. "Gender composition" was twisted to mean exclusion, not inclusion. In a world where men dominate opportunities, how does barring women promote equality?
3. They knew. The committee saw our team at registration, during memorial submissions (where we ranked top out of 30+ universities), and even issued us tickets for the oral rounds—yet stayed silent until the last moment.
The Fight Isn’t Just for Us—It’s for Every Sister Who Comes Next
I can’t undo what happened to my team. But I can ensure no other woman faces this injustice. If this decision stands, it sets a dangerous precedent: that women must conform to arbitrary rules rather than compete on merit.
A Call for Justice
We don’t seek pity—we demand fairness. The law should empower, not exclude. If "gender composition" is meant to ensure diversity, then why punish women for succeeding?
This is bigger than one competition. It’s about whether our sisters will face the same barriers tomorrow.
I stand for change. Who will stand with me?
#MootCourt #GenderEquality #JusticeForDDU #WomenInLaw #EqualOpportunity
Dire Dawa University has always championed women's empowerment in line with our constitutional values, and this decision undermines those principles. The committee's failure to apply rules with a moral compass reflects a troubling disregard for gender equity and educational integrity, risking further deterring women from pursuing legal careers.
In light of these events, we must reconsider our participation in competitions that do not uphold fairness and justice. I urge stakeholders in Ethiopian legal education to reflect on the purpose of such competitions and commit to fostering an environment of growth and equity for all students.
Via Alemseged Dejenie
Lecturer at DDUSOL
As a member of the Dire Dawa University (DDU) Moot Court Team, I want to share a story of dedication, discrimination, and the fight for fairness.
The Preparation: Unshakable Confidence
Our coach molded us into an unstoppable team, sharpening our skills and knowledge until we stood as some of the best orators. We went to Mizan Tepi University with unshakable confidence—not because we hoped to win, but because we knew we had given everything.
The Shock: Disqualified for Being Women
After dominating the preliminary rounds, we waited for results—not to see if we passed, but to see by how much we had won. Then came the blow: disqualification. Not for lack of skill, not for weak arguments, but because we were an all-female team. 180 points deducted. For a moment, I thought it was a mistake. Then came the justification: "Gender composition."
The Reality: A Rule Designed to Exclude
This wasn’t about procedure—it was about bias.
1. "I might be biased if a female orator stands before me," one judge admitted. Should women be penalized because of someone else’s prejudice? Would a case be dismissed because the lawyer is a woman?
2. "Gender composition" was twisted to mean exclusion, not inclusion. In a world where men dominate opportunities, how does barring women promote equality?
3. They knew. The committee saw our team at registration, during memorial submissions (where we ranked top out of 30+ universities), and even issued us tickets for the oral rounds—yet stayed silent until the last moment.
The Fight Isn’t Just for Us—It’s for Every Sister Who Comes Next
I can’t undo what happened to my team. But I can ensure no other woman faces this injustice. If this decision stands, it sets a dangerous precedent: that women must conform to arbitrary rules rather than compete on merit.
A Call for Justice
We don’t seek pity—we demand fairness. The law should empower, not exclude. If "gender composition" is meant to ensure diversity, then why punish women for succeeding?
This is bigger than one competition. It’s about whether our sisters will face the same barriers tomorrow.
I stand for change. Who will stand with me?
#MootCourt #GenderEquality #JusticeForDDU #WomenInLaw #EqualOpportunity
🐪የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጸደቀ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።
ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎው የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል።
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ፣መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር) አዋጁን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፥ አዋጁ የከተማ መሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባን በዘመናዊ መረጃ አያያዝ ሥርአት ማስደገፍን ያካተተ ነው።
የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ሥርዓቱን ወጥ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ ማድረግ ከግቦቹ መካከል መሆኑንም ነው ምክትል ሰብሳቢው የጠቆሙት።
አዋጁ ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን በመከላከል፣ ብልሹ አሰራርና ኢ-ፍትሃዊነትን በማስቀረት በኩል ትልቅ ሚና ያለው መሆኑን የገለጹት እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር)፤ ዜጎች ለሚያፈሩት ቋሚ ንብረት የተጎናጸፉት የባለቤትነት እና በመሬት የመጠቀም ሕገ-መንግሥታዊ መብታቸውን ተግባራዊ ለማድረግ አዎንታዊ ሚና አለው ብለዋል።
ምክር ቤቱ በስብሰባው የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለ ይዞታ የሚሆኑበት ለመደንገግ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ዙሪያም ተወያይቷል።
ምክር ቤቱ አዋጁን በዋናነት ለከተማ፣መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤በተባባሪነት ደግሞ ለሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ዕይታ መርቷል።
#Ethiopia@lawethiopiacomment
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።
ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎው የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል።
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ፣መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር) አዋጁን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፥ አዋጁ የከተማ መሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባን በዘመናዊ መረጃ አያያዝ ሥርአት ማስደገፍን ያካተተ ነው።
የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ሥርዓቱን ወጥ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ ማድረግ ከግቦቹ መካከል መሆኑንም ነው ምክትል ሰብሳቢው የጠቆሙት።
አዋጁ ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን በመከላከል፣ ብልሹ አሰራርና ኢ-ፍትሃዊነትን በማስቀረት በኩል ትልቅ ሚና ያለው መሆኑን የገለጹት እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር)፤ ዜጎች ለሚያፈሩት ቋሚ ንብረት የተጎናጸፉት የባለቤትነት እና በመሬት የመጠቀም ሕገ-መንግሥታዊ መብታቸውን ተግባራዊ ለማድረግ አዎንታዊ ሚና አለው ብለዋል።
ምክር ቤቱ በስብሰባው የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለ ይዞታ የሚሆኑበት ለመደንገግ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ዙሪያም ተወያይቷል።
ምክር ቤቱ አዋጁን በዋናነት ለከተማ፣መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤በተባባሪነት ደግሞ ለሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ዕይታ መርቷል።
#Ethiopia@lawethiopiacomment
ፍትህ ለድሬድዋ ሴት የህግ ተማሪዎች
👇👇👇 #ፍትህ #justice #Alehig #ጾታ_እኩልነት #Ethiopia #አለሕግ
#AffirmativeAction #ladiesfirst
👇👇👇 #ፍትህ #justice #Alehig #ጾታ_እኩልነት #Ethiopia #አለሕግ
#AffirmativeAction #ladiesfirst
210987.pdf
819.7 KB
ኑዛዜ በውል አዋዋይ ፊት የተደረገ ቢሆንም ኑዛዜው ላይ " ኑዛዜው እንደተነበበ" ካልገለፀ ፈራሽ ነው
"ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰው ፊት ቢደረግም ስለ መነበቡ በኑዛዜው ላይ ካልተገለጸ ወይም ስለ መነበቡ አመላካች ቃል ወይም ሐረግ ከሌለ ህጋዊ ውጤት የለውም።
ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰዉ ሥራዉን በሚያካሄድበት ክፍል ዉስጥ መደረጉ ኑዛዜዉ በተናዛዡና በምስክሮች ፊት መነበብና ይህም ስለመፈጸሙ በኑዛዜዉ ላይ መገለጽ እንዳለበት በአስገዳጅነት የተደነገገዉን ሊሟላ እንደሚገባዉ እንጂ የኑዛዜዉ መነበብ ጉዳይ ቀሪ የሚያደርገዉ አይሆንም፡፡ሲል የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በሰ/መ/ቁ. 210987 መጋቢት 27 ቀን 2014 ዓ.ም የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ነው።
እንዲሁም በሰ/መ/ቁ. 70057 (ቅጽ 13) ላይ ባሳለፈዉ አስገዳጅ ዉሳኔ ኑዛዜዉ ላይ እንደተነበበ ካልገለጸ አልያም ኑዛዜዉ እንደተነበበ አመላካች ቃል ካልተቀመጠ ኑዛዜዉ ፈራሽ መሆኑን መወሰኑን ይታወሳል።
"ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰው ፊት ቢደረግም ስለ መነበቡ በኑዛዜው ላይ ካልተገለጸ ወይም ስለ መነበቡ አመላካች ቃል ወይም ሐረግ ከሌለ ህጋዊ ውጤት የለውም።
ኑዛዜ ውልን ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ ሰዉ ሥራዉን በሚያካሄድበት ክፍል ዉስጥ መደረጉ ኑዛዜዉ በተናዛዡና በምስክሮች ፊት መነበብና ይህም ስለመፈጸሙ በኑዛዜዉ ላይ መገለጽ እንዳለበት በአስገዳጅነት የተደነገገዉን ሊሟላ እንደሚገባዉ እንጂ የኑዛዜዉ መነበብ ጉዳይ ቀሪ የሚያደርገዉ አይሆንም፡፡ሲል የፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በሰ/መ/ቁ. 210987 መጋቢት 27 ቀን 2014 ዓ.ም የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ነው።
እንዲሁም በሰ/መ/ቁ. 70057 (ቅጽ 13) ላይ ባሳለፈዉ አስገዳጅ ዉሳኔ ኑዛዜዉ ላይ እንደተነበበ ካልገለጸ አልያም ኑዛዜዉ እንደተነበበ አመላካች ቃል ካልተቀመጠ ኑዛዜዉ ፈራሽ መሆኑን መወሰኑን ይታወሳል።