African Leadership Excellence Academy
2.33K subscribers
2.53K photos
96 videos
6 files
119 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
#ኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት #የኢኮኖሚ_እመርታ እንደምታስመዘግብ ተገለፀ።
(ዜና ፓርላማ) ጥቅምት 11ቀን ፣2017 ዓ.ም፤ ሱሉልታ፤ ኢትዮጵያ በመጪዎቹ አራት አስርተ አመታት ከፍተኛ የኢኮኖሚ እመርታ እንደምታስመዘግብ የፕላንና ልማት ሚንስትር ክብርት ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በሚሰጠው ስልጠና ላይ ገለፁ።
የትንበያ ጥናቱ ከሀገራችን የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ባሻገር የውጭ ሀገራት ባለሙያዎችም ያረጋገጡት ነው ብለዋል።
ክብርት ዶ/ር ፍፁም ይህን የተናገሩት "እመርታ ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ወደ ተሟላ ብልፅግና" በሚል ርዕስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽህፈት ቤቶች አመራሮች እየተሰጠ ባለው ሥልጠና ላይ ባቀረቡት ገለፃ ነው።
ሀገራት ባላቸው የነፍስ ወከፍ ገቢ፣ ከሚያመርቱት ምርትና ከሚጠቀሙት ቴክኖሎጂ አንፃር ከፍተኛ፣ መካከለኛ እና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ሀገራት ተብለው በሶስት እንደሚከፈሉ አብራርተዋል።
ክብርት ዶ/ር ፍፁም ሀገራችን አሁን ላይ በአፍሪካ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት ካስመዘገቡ ሀገራት በ5ኛ ደረጃ፣ ከሰሃራ በታች ካሉት ሀገራት በ3ኛ እና ከምስራቅ አፍሪካ ደግም ቀዳሚውን ደረጃ መያዟን አስገንዝበዋል።
በአለም ባንክ በተደረጉ ጥናቶች ኢትዮጵያ በ2021 እና በ2022 ዓ.ም. በአፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ዕድገት ከሚያስመዘግቡ ሀገራት 2ኛ ደረጃን እንደምትይዝ መጠቆሙን አብራርተዋል።
ክብርት ዶ/ር ፍፁም አሁን ላይ ኢትዮጵያ ካላት የተፈጥሮ ሀብት፣ የሰው ሀይል፣ ይሄንን ማስፈፀም የሚችል መንግስት አኳያ ህልሟን እውን የማታደርግበት አንዳች ምክንያት እንደማይኖርም ነው ያስረዱት።
ስልጠናው ዛሬም #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለ5ኛ ቀን ቀጥሏል።
👍10
🌍 AFLEX #Emerging_Leadership_Development_Program 🌍
@ the African Leadership Excellence Academy (AFLEX), we believe that the future of Ethiopia and Africa is in the hands of its youth.
The Emerging Leaders Program is our flagship initiative, dedicated to empowering and cultivating the next generation of visionary leaders. These future leaders, with their untapped potential and dynamic energy, hold the key to the continent's lasting prosperity and global influence.
👍16
The AFLEX Emerging Leaders Program is a comprehensive leadership development experience that nurtures young minds through transformative, real-world exposure. It is designed to equip aspiring leaders with the knowledge, skills, and mindset necessary to tackle complex challenges and lead with innovation, empathy, and integrity.
Our vision is centered around a future where Africa is led by courageous, ethical, and forward-thinking leaders. The younger generation, filled with boundless potential, will bring transformative change to their communities, countries, and the entire continent.
At AFLEX, we are committed to identifying and shaping these future trailblazers, who will one day lead Ethiopia and Africa to new heights of economic growth, social equity, and sustainable development.
The focus on the younger generation stems from the belief that youth are not only the future but the driving force behind present-day innovation and progress. Without investing in their development, Africa's vision of prosperity, unity, and progress may remain out of reach.
AFLEX is dedicated to ensuring that today’s youth are equipped with the right skills and values to lead the continent toward a brighter future. The leaders who will drive this transformation in politics, business, science, and social activism are being cultivated right here, at AFLEX.
@ AFLEX, we are not just training leaders for Ethiopia but for the entire African continent. This pan-African initiative brings together young talents from across the region, promoting cross-cultural exchange and collaboration. Through the Emerging Leaders Program, AFLEX aims to be the breeding ground for the next great African leaders, who will shape the future of not just one nation but the entire continent.
Are you ready to be part of Africa's leadership transformation? Join the AFLEX Emerging Leaders Program and finance it, partner with us and let us create the future leaders of Africa and Ethiopia.
#EmergingLeadersAFLEX #LeadershipExcellence #FutureOfAfrica #AfricanYouth #AFLEX #LeadershipDevelopment #NextGenLeaders #YouthEmpowerment #Ethiopia
👍13
The Impact of #AI on #leadershipskills
The development of #AI is drastically changing the nature of #leadership in companies, impacting both the talent needed and the dynamics of leadership itself.
👍11
The use of AI presents challenges to traditional leadership models, even though it also presents great opportunities for improved #DataDriven_decision_making, #Emotional_Intelligence (EQ) and #Human_Centric_Leadership, #Innovation_and_Creativity, #Risk_management, Collaborative Leadership and Crossdisciplinarity Expertise, Ethical Governance, Transparency, Strategic Vision and Foresight, etc.
Beyond mere technological know-how, artificial intelligence is completely changing how leadership is perceived.
To effectively traverse the AI-powered business world, future leaders will require a combination of traditional interpersonal abilities, a thorough understanding of technology, and a strong ethical foundation.
Leaders who combine data-driven insights with emotional intelligence, adapt to changing situations and ensure ethical AI applications are most successful in driving their companies forward.
By #Alemu_Gelan
👍19
#የኢኮኖሚ_ሪፎርሙ የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን የምክር ቤቱ ድጋፍ ከፍተኛ መሆን እንዳለበት ተገለፀ::
በኢትዮጵያ የተጀመረው የኢኮኖሚ ሪፎርም የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን የምክር ቤቱ ድጋፍ ከፍተኛ መሆን እንዳለበት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስትር ክቡር #ካሣሁን_ጎፌ (ዶ/ር) #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ውስጥ በሚሰጠው ስልጠና ላይ ገለጹ።
ክቡር #ካሣሁን (ዶ/ር) የኢኮኖሚ አምርታ ለማምጣት ሰፊ ሥራዎች በመንግሥት እየተሠሩ መሆኑን የገለፁ ሲሆን ይህንንም ከዳር እንዲደርስ ምክር ቤቱ በሕግ አወጣጥ፣ በክትትልና ቁጥጥር፣ ፖሊሲዎች እንዲወጡና ተፈፃሚ እንዲሆኑ ድጋፍ በማድረግ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን አመላክተዋል ።
👍10
ክቡር ዶ/ር ካሣሁን ጎፌ ይህን የገለፁት "እመርታ ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ወደ ተሟላ ብልፅግና" በሚል ርዕስ የፕላንና ልማት ሚንስትር በሆኑት በክብርት #ፍፁም_አሰፋ (ዶ/ር) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች የቀረበ ገለጻን አስመልክቶ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ ከተሳታፊዎች ለቀረቡት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት መድረክ ላይ ነው።
ክቡር ዶ/ር ካሣሁን ከኢኮኖሚ ዕድገቱ፣ ከዋጋ ግሽበትና ከኑሮ ውድነት እንዲሁም ከንግድ ሥርዓቱ ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ላይ ማብራሪያ ሲሰጡ ከለውጥ ወዲህ ባሉት ስድስት አመታት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት ማሳየቷ ጥርጥር የሌለው፣ የሚታይና የሚጨበጥ መሆኑን አስገንዝበዋል ።
ይህን የኢኮኖሚ ዕድገት የአለም ባንክና የገንዘብ ተቋማት ሁሉ የመሰከሩለት ነው ያሉት ክቡር ዶ/ር ካሣሁን፤ የዕድገቱ መነሻዎች የለውጡ መንግሥት ያሳየው ቁርጠኝነት እና የፖሊሲ ለውጦች መሆናቸውን በዋናነት ጠቅሰዋል።
አያይዘውም አሁን ላይ የተጀመሩ የኢኮኖሚ፣ የንግድ፣ የሀገር ውስጥ ምርት ዕድገት በተለይ በስንዴ፣ በሩዝና ሌሎች ምርቶች ከፍተኛ የማምረት አቅም፣ የመደበኛና ትይዩ ንግድ ላይ የነበረውን ሰፊ ልዩነት በማጥበብ እና የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያዎች በመንግሥት ማድረግ በመቻሉ በአጭር ጊዜ በሀገራችን ኢኮኖሚ ላይ እያሳዩት ያለው ውጤት እጅግ ከፍተኛ በመሆኑ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በ2025 ዓ.ም. ኢትዮጵያ በዓለም ኢኮኖሚያቸው በከፍተኛ ደረጃ ካደጉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ትገባለች፤ ከአፍሪካ ደግሞ በቀዳሚነት ተርታ ትሰለፋለች ሲሉ አብራርተዋል።
የኢኮኖሚ ዕድገቱ እንደተጠበቀ ሆኖ አሁንም ዜጎች የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት ተፅእኖ እንዳለባቸው ክቡር ዶ/ር ካሣሁን ጠቁመው፤ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ደሞዝ ተከፋይ ለሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች ያለውን ጫና በመረዳት የደመወዝ ጭማሪ በማድረግ እና በሌሎች ልዩ ልዩ ድጎማዎች እንዲሁም እንደአጠቃላይ የሕዝብን የኑሮ ጫና ለመቀነስ ምርትን በከፍተኛ ደረጃ በማምረት የገበያውን ሁኔታ በማስተካከል ኑሮን ለማቃለል መንግሥት እየሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።
በቀጣይም መንግሥት ከሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ዜጎች በየደረጃው ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ እየቀየሰ እንደሚሰራም ነው የገለፁት።
ከንግድ ሥርዓቱ ጋር በተያያዘ በርካታ ማነቆዎች መኖራቸውን ጠቁመው፤ እነዚህን ችግሮች ለመፍታት መንግሥት ነፃ የንግድ ቀጠናን ጨምሮ በርካታ ማሻሻያዎችን እያደረገ መሆኑንም ክቡር ዶ/ር ካሣሁን አመላክተዋል።
👍10
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎች እና ጫናዎችን በመረዳት #የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለጸ።
የዓለምን ነባራዊ ሁኔታዎችና ጫናዎችን በመረዳት #የኢትዮጵያን_የውጭ_ግንኙነት_እምርታ ማምጣት የግድ አንደሚል ተገለፀ።
የዓለምን እጅግ ውስብስብ ሁኔታና የሁኔታዎችን በፍጥነት መለዋወጥ በመረዳት ሀገሪቷ የውጭ ግንኙነት ሥራዎቿን ማጠናከር እንዳለባት በአፅንዖት ተገልጿል።
ይህ የተገለፀው "የውጭ ግንኙነት እምርታ፤ ከገፅታ ግንባታ ወደ ተፅእኖ ፈጣሪነት" በሚል ርዕስ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራርና አባላት እንዲሁም #ለሕዝብ_ተወካዮች እና #ለፌዴሬሽን_ምክር_ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች ለ6ኛ ቀን እየተሰጠ ባለው ሥልጠና በክቡር #ፕሬዝዳንት_አምባሳደር_ታዬ_አጽቀ_ሥላሴ እና #በቀድሞ_ጠቅላይ_ሚንስትር ክቡር አቶ #ኃይለማሪያም_ደሳለኝ በቀረበ ገለፃ ነው።
👍11
አሁን ላይ በዓለም በተፈጠረው ዘርፈ ብዙ የእርስ በርስ ትስስር፣ የተፈጥሮ ሀብትን በከፍተኛ ደረጃ መጠቀም እና ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ዕድገትና ጥቅም ላይ መዋል ዓለም በፉክክርና እና በውጥረት ላይ እንድትጠመድ ማድረጉም ተመላክቷል።
በቅርቡ #በራሺያና #በዩክሬን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ታዳጊ ሀገራት የምግብ ግብአቶችን እና ማዳበሪያን ወደ ሀገራቸው እንዳያስገቡ በማድረጉ የኢኮኖሚ ጫና መፍጠሩ ተገልጿል።
#ኢትዮጵያም በተፈጠሩ ዓለም አቀፍ ጫናዎች ውስጣዊ አቅሟን በማጠናከር በተለይ ስንዴንና ሌሎች የሀገር ውስጥ ምርቶችን በከፍተኛ ደረጃ በማምረት መቋቋም የተቻለ ቢሆንም በቀጣይም በቀጠናው በተለይ በቀይ ባህር አካባቢ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተገቢው መንገድ በመረዳት ከጊዜው ጋር የሚመጥን የራሷን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንደሚኖርባትም ነው #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የተብራራው።
አሁን ላይ በኢኮኖሚው እና በውጭ ግንኙነት ረገድ የተሻለ ደረጃ ላይ የሚገኙት እንደ #ቻይና#ሕንድ#ቱርክና ሌሎች ቀደምት ሥልጣኔ ያላቸው ሀገራት መሆኑ ተጠቁሟል።
ከዚህ አኳያ #ኢትዮጵያም_ቀደምት_የስልጣኔ_ሀገር ከመሆኗም ባሻገር #በቅኝ_ያልተገዛች#በኢኮኖሚ_እያደገች የመጣችና #የብሪክስ_ሀገራት አባል መሆን የቻለች፣ #ከአፍሪካ ትልቅ ሕዝብና የመልማት አቅም ያላት፣ በቀጠናው ተቀባይነት ያላትና ተፅእኖ ፈጣሪ የሆነች እንዲሁም ከፍተኛና ጥብቅ ማህበራዊ ትስስር ያላት ሕዝብ ባለቤት እንዲሁም #በአፍሪካ_አንድነት_ጉልህ_ድርሻ ያላት በመሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሀገር የመሆን ዕድሏ ሰፊ መሆኑ ተብራርቷል።
ስለሆነም #ኢትዮጵያ በውስጥ ያሉባትን ትንንሽ አለመግባባቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ በውይይት በመፍታት #ገጽታዋን_መገንባት እና #የውጭ_ግንኙነት_እመርታዋን_ማረጋገጥ እንደሚኖርባት #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ እየቀረበ ካለው ገለፃ ለመረዳት ተችሏል ።
(በኃይለሚካኤል አረጋኸኝ)
👍13
#A_Collaboration_Discussion: #AFLEX Meets #Sinke_Bank
In a crucial meeting to #enhance_leadership_development, Dr. Eshete Abebe, Acting Vice Chief of the Program Department at the #African_Leadership_Excellence_Academy, met with #Sinke_Bank_Share_Company representatives to explore #collaborative_opportunities that bridge civil society, academia, and the private and public sectors across #Africa.
He articulated a vision for cultivating a new generation of #African_leaders, positioning the continent as a global hub where academic rigor meets practical application.
👍12
He emphasized the academy's mission to #unlock_Ethiopia's_potential and leverage its strategic geographical position for growth and innovation.
The discussion also centered around #Idea_Production, seen as a vital link between Africa's rich ancient civilization and its contemporary challenges.
Dr. Eshete outlined the academy's diverse offerings, which include Specialized_Leadership_Development_Program, #full_time_academic_programs, initiatives for emerging leaders, youth, and women, research fellowships, and a Leadership Award Program.
He proposed four key areas for collaboration with Sinke Bank: the #AFLEX_Leadership_Excellence_Award_Program, #Training_Initiatives, #Research_Areas, and additional collaborative opportunities.
#Sinke_Bank delegation expressed enthusiasm for these proposals and indicated that further discussions among senior officials would be necessary to assess their feasibility.
👍12
The Role of #Leadership_Development_Programs_for_Africa

#By_Sisay_Zerihun_AFLEX

#Leadership_Development_Programs (LDPs) in #Africa are pivotal in nurturing the next generation of leaders who can address the continent’s complex challenges and seize its vast opportunities.


#Africa_with_its_diverse_cultures_economies_and_political_systems, needs leaders equipped with modern leadership skills, ethical values, and a global perspective.

Here’s how LDPs contribute to leadership development across #Africa:
👍13
#Enhancing_Governance_and_Leadership_Competence:

#LDPs aim to build leaders with a deep understanding of #governance_principles, ethics, and #accountability.

This is essential for improving the quality of leadership across both #public and #private sectors, enhancing #decision-making_and_promoting_responsible_governance.

#Economic_Transformation:

• Leaders developed through #LDPs play critical roles in driving #economic_reforms, attracting #foreign_investments, and #promoting_entrepreneurship. These leaders help in crafting policies that support industrialization, technological innovation, and sustainable development, which are vital for Africa's economic progress.

#Social_Development_and_Inclusivity:

• Leadership programs in #Africa focus on developing leaders who prioritize #inclusive_growth, addressing issues like #gender_inequality, #poverty_reduction, and #education. Effective leaders are key to creating policies and systems that #uplift_marginalized_communities and foster social equity.
#Conflict_Resolution_and_Peace_building:

• Many African countries experience political instability and conflict. #LDPs help build leaders with the skills to #mediate_conflicts, #foster_peace, and #ensure_national_unity.

These leaders play pivotal roles in conflict resolution and #post_conflict_reconstruction, contributing to #long_term_stability.

#Youth_and_Leadership:

• With Africa’s youthful population, there is a strong focus on youth leadership development. #LDPs help prepare the youth to become #future_leaders who are #innovative, #capable_of_adapting_to_global_trends, and committed to #sustainable_development.

#Climate_Change_and_Environmental_Sustainability:

• Africa is highly vulnerable to climate change. #LDPs focus on training leaders to address environmental challenges, promote sustainable agriculture, and create policies that mitigate climate impacts while #promoting_green_growth.

The Role of #Leadership_Development_Programs_for_Ethiopian_Leaders

In #Ethiopian context, leadership development takes on a particularly vital role due to the country’s unique socio-political and economic landscape. #Ethiopia is one of #Africa’s most populous countries with a complex history of #ethnic_diversity, #rapid_economic_development, and #recent_political_reforms.

Leadership Development Programs can significantly impact #Ethiopian leaders in the following areas:

#Political_Reform_and_Governance:

• Ethiopia has undergone substantial political transformations in recent years. #LDPs prepare Ethiopian leaders to #manage_political_reforms, #promote_democracy, and #strengthen_institutions.

Leadership programs can also help leaders address the ethnic diversity within the country, balancing federalism and national unity.

#Economic_Growth_and_Transformation:

• Ethiopia’s economy has seen impressive growth in the past decade, yet challenges such as poverty, infrastructure needs, and unemployment remain. #LDPs equip Ethiopian leaders with the knowledge to pursue #economic_modernization, #foster_sustainable_development, and #address_structural_issues such as the agricultural sector’s modernization and urbanization challenges.

#Promoting_Social_Cohesion:

• Ethiopia’s ethnic and religious diversity requires leaders who can maintain social harmony and national unity. #LDPs focus on building leaders with conflict-resolution skills and the ability to #promote_inclusiveness_and_shared_national_identity. Leaders are trained to handle internal ethnic tensions and foster peaceful coexistence.
#Managing_Ethnic_Federalism:
• Ethiopia operates under a unique syste
👍17