አፍሪካን ከተቀረው ዓለም ጋር ለማገናኘት በትጋት እንሰራለን፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
አዲሱን ሳምንት ስንጀምር ከ127 በላይ ወደ ሆኑት የአለም መዳረሻዎቻችን በምቾት እንዲበሩ በመጋበዝ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሚስ ዩኒቨርስ ካናዳ ኖቫ ስቴቨንስ ከእኛ ጋር በመብረሯ እንዲሁም ከረጅም አመታት በኋላ ወደ ደቡብ ሱዳን የመሔድ ሕልሟን በማሳካቷ ደስታ ተሰምቶናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወደ አስመራ ተቋርጦ የነበረውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት ከሰኔ 16 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የምንቀጥል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሙሉ በሙሉ የኮቪድ-19 ክትባት በወሰዱ ሰራተኞች በረራ ማድረግ ጀመረ። ይህም መንገደኞችን ከወረርሽኙ ለመጠበቅ ትልቅ እገዛ ያደርጋል። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://bit.ly/3d6Om2E
https://bit.ly/3d6Om2E
በእያንዳንዱ የቀን ጅማሬ አሰራራችንን ወደላቀ የጥራት ከፍታ ለማሳደግ እንተጋለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የበራራ ጉዞዎን ምቹ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ሁሌም ዝግጁ ነን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ጋር ካሰቡበት ቦታ እናደርስዎታለን። መልካም ሳምንት ይሁንልዎ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በ2020 ከ500 ሺህ ቶን በላይ ጭነት በማጓጓዝ የ1ኝነት ደረጃን ተቀዳጀ። የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር /AFRAA/ አየር መንገዶችን በዓመታዊ የጭነት አገልግሎታቸው በሚሰጠው ደረጃ መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀዳሚ ሆኗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👏1
የአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በ2020 በመንገደኛ የአየር ትራንስፖርት ዕንቅስቃሴ የ1ኝነት ደረጃን ተቀዳጀ። የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር /AFRAA/ ይፋ እንዳደረገው በ2020 በአጠቃላይ 5ነጥብ5 ሚሊዮን መንገደኞች በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በኩል የተጓጓዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 5ነጥብ2 ሚሊዮን የሚሆኑትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አጓጉዟል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከምቹ የበረራ መስተንግዶ ጋር እንጠብቅዎታለን። የበረራ ምዝገባዎትን ከቤትዎ ሆነው በቀላሉ ይያዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa
ios: https://apple.co/33e3Yxt
Android: https://bit.ly/2P4mvUx
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa
ios: https://apple.co/33e3Yxt
Android: https://bit.ly/2P4mvUx
በዚህ ሳምንት #የመስኮትምልከታ @aviation_1610 በታንዛኒያ ከሚገኘው የኪሊማንጃሮ ተራራ በላይ ሲጓዙ ያነሱትን ፎቶ አጋርተውናል እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሁለት ዲሲ-6Bs አውሮፕላኖችን ግዢ ከዳግላስ አውሮፕላን ካምፓኒ ያዘዘው እ.ኤ.አ በ1956 ነበር። 71 መንገደኞችን ማሳፈር የሚችሉት ባለ4 ሞተር አውሮፕላኖች በወቅቱ የአየር መንገዱን የረጅም ርቀት መዳረሻዎች በመብረር አገልግሎት ይሰጡ ነበር። #ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ