Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.7K subscribers
3.86K photos
145 videos
2 files
415 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
አፍሪካን ከተቀረው ዓለም ጋር ለማገናኘት በትጋት እንሰራለን፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
አዲሱን ሳምንት ስንጀምር ከ127 በላይ ወደ ሆኑት የአለም መዳረሻዎቻችን በምቾት እንዲበሩ በመጋበዝ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሚስ ዩኒቨርስ ካናዳ ኖቫ ስቴቨንስ ከእኛ ጋር በመብረሯ እንዲሁም ከረጅም አመታት በኋላ ወደ ደቡብ ሱዳን የመሔድ ሕልሟን በማሳካቷ ደስታ ተሰምቶናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወደ አስመራ ተቋርጦ የነበረውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት ከሰኔ 16 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የምንቀጥል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሙሉ በሙሉ የኮቪድ-19 ክትባት በወሰዱ ሰራተኞች በረራ ማድረግ ጀመረ። ይህም መንገደኞችን ከወረርሽኙ ለመጠበቅ ትልቅ እገዛ ያደርጋል። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://bit.ly/3d6Om2E
የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ዳግላስ ዲሲ 3 ።
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
በእያንዳንዱ የቀን ጅማሬ አሰራራችንን ወደላቀ የጥራት ከፍታ ለማሳደግ እንተጋለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የበራራ ጉዞዎን ምቹ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ሁሌም ዝግጁ ነን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ጋር ካሰቡበት ቦታ እናደርስዎታለን። መልካም ሳምንት ይሁንልዎ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በዚህ ሳምንት #የመስኮትምልከታ @mahmoud_hotomos ሲጓዙ ያነሱትን ፎቶ ስላጋሩን እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በ2020 ከ500 ሺህ ቶን በላይ ጭነት በማጓጓዝ የ1ኝነት ደረጃን ተቀዳጀ። የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር /AFRAA/ አየር መንገዶችን በዓመታዊ የጭነት አገልግሎታቸው በሚሰጠው ደረጃ መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀዳሚ ሆኗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👏1
የአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በ2020 በመንገደኛ የአየር ትራንስፖርት ዕንቅስቃሴ የ1ኝነት ደረጃን ተቀዳጀ። የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር /AFRAA/ ይፋ እንዳደረገው በ2020 በአጠቃላይ 5ነጥብ5 ሚሊዮን መንገደኞች በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በኩል የተጓጓዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 5ነጥብ2 ሚሊዮን የሚሆኑትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አጓጉዟል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መልካም ቀን ይሁንላችሁ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
1
ወደ አንፀባራቂ የስኬት ከፍታ አብረውን ይብረሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለጉዞ እና ለፎቶግራፍ ያለ ፍላጎት ሲገጣጠም! ##የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምስሉን ስላጋሩን እናመሰግናለን @anastasioswst
ከምቹ የበረራ መስተንግዶ ጋር እንጠብቅዎታለን። የበረራ ምዝገባዎትን ከቤትዎ ሆነው በቀላሉ ይያዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa
ios: https://apple.co/33e3Yxt
Android: https://bit.ly/2P4mvUx
በዚህ ሳምንት #የመስኮትምልከታ @aviation_1610 በታንዛኒያ ከሚገኘው የኪሊማንጃሮ ተራራ በላይ ሲጓዙ ያነሱትን ፎቶ አጋርተውናል እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሁለት ዲሲ-6Bs አውሮፕላኖችን ግዢ ከዳግላስ አውሮፕላን ካምፓኒ ያዘዘው እ.ኤ.አ በ1956 ነበር። 71 መንገደኞችን ማሳፈር የሚችሉት ባለ4 ሞተር አውሮፕላኖች በወቅቱ የአየር መንገዱን የረጅም ርቀት መዳረሻዎች በመብረር አገልግሎት ይሰጡ ነበር። #ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ