"ጠንካራ ፋይናንስ እና ዘርፈ ብዙ የቢዝነስ ስትራቴጂ ኮቪድ-19 ያስከተለውን ቀውስ እንድንቋቋም ረድቶናል።"
አቶ ተወልደ ገብረማርያም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ከ ቢቢሲ አለም አቀፍ ዜና አገልግሎት ጋር ያደረጉት ቆይታ።
https://www.executiveinterviews.com/delivery/v1/mini/defaultrwd.asp?CI=Y&order=AF09730a#
አቶ ተወልደ ገብረማርያም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ከ ቢቢሲ አለም አቀፍ ዜና አገልግሎት ጋር ያደረጉት ቆይታ።
https://www.executiveinterviews.com/delivery/v1/mini/defaultrwd.asp?CI=Y&order=AF09730a#
ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ! መልካም የእረፍት ቀን ተመኘን፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በዚህ ሳምንት #የመስኮትምልከታ Momen Mamdouh ሲጓዙ ያነሱትን ፎቶ አጋርተውናል እናመሰግናለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ዛሬ ከሰዓት በመጪው የቶኪዮ ኦሎምፒክ ላይ ለመሳተፍ ወደ ስፍራው የተጓዘው የደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያው ዙር የአትሌቲክስ ቡድን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ምርጫው በማድረጉ ኩራት ተሰምቶናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲጓዙ ምቾት እና ደህንነትዎን ከሚያስቀድሙ የበረራ መስተንግዶ ሰራተኞቻችን ደማቅ አቀባበል ይጠብቅዎታል፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
አለምአቀፍ የአየር ትራንስፓርት ማህበር (IATA) ባወጣው የአሀዝ መረጃ መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባጓጓዘው የመንገደኛ ብዛት ከምርጥ 200 አየር መንገዶች የ 20ኛ ደረጃን አግኝቷል።
https://www.iata.org/en/publications/store/world-air-transport-statistics/
https://www.iata.org/en/publications/store/world-air-transport-statistics/
ወደ ቶኪዮ ያቀኑት የናይጄሪያ፣አንጎላና ኮትዲቩዋር ኦሎምፒክ ቡድኖች በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመብረራቸው ኩራት ተሰምቶናል። መልካም እድል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ልዩ የሆነውን ኢትዮጵያዊ ቡና እያጣጣሙ ወደ 127 አለም አቀፍ መዳረሻዎቻችን አብረውን ይጓዙ ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ቀጣይ በረራዎን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በማቀድ ሳምንቱን ይጀምሩ። በድረገጻችን ወይም በሞባይል መተግበሪያችን ምዝገባዎን ያቀላጥፉ፤ የቅናሽ ዋጋ ተጠቃሚ ይሁኑ ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምዕል በ @fodhel10
ምዕል በ @fodhel10