ዓለም-አቀፍ እውቅና በተቀዳጀንበት ልዩ መስተንግዶ እየተንከባከብን ካሰቡበት እናደርስዎታለን። ኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ጉዞዎን ያቅኑ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከኢትዮጵያ አየር ሃይል ወደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ለስልጠና የተመደቡት የመጀመሪያዎቹ አራት አብራሪዎች። በምስሉ ላይ ከግራ ወደ ቀኝ ግርማ በዳኔ፣ አሰፋ አየለ፣ አለማየሁ አበበ እና ጋዲሳ ጉማ።
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አዳዲስ እና ዘመናዊ አሰራር መለያው የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀልጣፋውን የኦን ላይን ቼክ ኢን አገልግሎት ከዲጂታል ሻንጣ ማስረከቢያ አገልግሎት ጋር ማጣመሩን በደስታ ያበስራል፡፡
ካሉበት ሆነው የሞባይል መተግበሪያችንን በመጠቀም ቼክ-ኢን በማድረግ እና ማንኛውንም የተጨማሪ ኪሎ ክፍያዎች በቀላሉ በእጅ ስልክዎ በመፈፀም ኤርፖርት ሲደርሱ ያለምንም ወረፋ ሻንጣዎን በተዘጋጀለት ስፍራ አኑረው ቀጥታ ወደ ኢሚግሬሽን በመሄድ ጉዞዎን ያቅልሉ!
ይዘምኑ- ጉዞዎንም ያዘምኑ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ካሉበት ሆነው የሞባይል መተግበሪያችንን በመጠቀም ቼክ-ኢን በማድረግ እና ማንኛውንም የተጨማሪ ኪሎ ክፍያዎች በቀላሉ በእጅ ስልክዎ በመፈፀም ኤርፖርት ሲደርሱ ያለምንም ወረፋ ሻንጣዎን በተዘጋጀለት ስፍራ አኑረው ቀጥታ ወደ ኢሚግሬሽን በመሄድ ጉዞዎን ያቅልሉ!
ይዘምኑ- ጉዞዎንም ያዘምኑ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ