የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ተጨማሪ ሶስት ሳምንታዊ በረራዎችን በማከል ወደ ከተማዋ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ አስር ከፍ እንደሚያደርግ ለመግለፅ ይወዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። መልካም በዓል! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የብሩንዲ ትልቋ እና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደሆነችው ቡጁምቡራ ከተማ የምናደርገው ሳምንታዊ መደበኛ በረራ ላይ ተጨማሪ 4 ሳምንታዊ በረራዎችን በማከል ከ ጥቅምት 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ከተማዋ የሚደረገውን የመንገደኞች በረራ ቁጥር 11 ማድረሳችንን ስንገልፅ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከህዳር 15 ቀን 2023 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ዋና ከተማ ባንጉይ ሶስት ሳምንታዊ የመንገደኞች በረራ አገልግሎት እንደሚጀምር ሲገልጽ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሲንጋፖር “ማሪና ቤይ ሳንድስ”በተዘጋጀው የ 2023 የኢስያ ቡና እና ሻይ ኤግዚቢሽን ላይ በመሳተፍ በአለም ተመራጭ እና ልዩ የሆነውን የኢትዮጵያን ቡና አስተዋወቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የአቪዬሽን የስልጠና ዘርፎች በትርፍ ሰዓታቸው የሚያስተምሩ ብቁ መምህራንን በጊዜያዊነት ማሰራት ይፈልጋል። በመሆኑም ፋላጎቱ እና ብቃቱ ያላችሁ ባለሙያዎች በዩኒቨርስቲው ድረገጽ እስከ መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ እንድታመለክቱ ይጋብዛል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ
(https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies).
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ
(https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies).
አስደናቂ እና ውብ መልከዓምድር ፤ የብዝሀሕይወት እና የዓለም ቅርሶች መገኛ ኢትዮጵያ!
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ኢትዮጵያን ይጎብኙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምድረቀደምት #ውብኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ኢትዮጵያን ይጎብኙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምድረቀደምት #ውብኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ለንደን ከተማ ከሚያደርገው 7 ሳምንታዊ በረራ በተጨማሪ ከሕዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ 3 ሳምንታዊ በረራዎችን ወደ ጋትዊክ ኤርፖርት በመጀመር ወደ ከተማዋ የሚያደርገውን የበረራ አድማስ ማስፋቱን ሲገልፅ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
አዲሱን ሳምንት ስንቀበል ወዳሰቡበት የጉዞ መዳረሻዎ ልናደርስዎ ዝግጁ ሆነን ነው፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጥቅምት 21 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ጅቡቲ ተጨማሪ ሶስት ሳምንታዊ የምሽት በረራዎችን በማከል ወደ ከተማዋ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ አስራ ሰባት ከፍ እንደሚያደርግ ለመግለፅ ይወዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ