ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለረመዳን ፆም በሰላም አደረሳችሁ። ረመዳን ከሪም!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ‘የኢትዮጵያ ተቋማት የስኬት ሽልማት’ን ተቀዳጀ። ብሔራዊ አየር መንገዱ ሽልማቱን ከክቡር የኢፊዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እጅ ተቀብሏል። አየር መንገዳችን በአህጉር አቀፍ ደረጃ ላሳየው አመርቂ እድገት በተለይም በኮሮና ወረርሽኝ ጊዜ ላበረከተው ዓለም-አቀፍ አስተዋጽኦ ሽልማቱ ተበርክቶለታል። ሽልማቱን አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ ተቀብለዋል። ዋና ስራ አስፈጻሚው ሽልማቱ ‘የመላው የአየር መንገዱ ሰራተኛ የትጋት ውጤት' መሆኑን ተናግረዋል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን shalom.shewamoltot ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምቾትዎን ጠብቀን ልናስተናግድዎ ሁሌም ዝግጁ ነን። መልካም ሳምንት ይሁንልዎ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @danielaregay ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአንድነትና የመተሳሰብ ምልክት የሆነውን የታላቁን የሮመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ በስካይላይት ሆቴል የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሔደ። በመርሐ-ግብሩ ሚኒስትሮች፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አመራሮችና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም አምባሳደሮች እና የክብር እንግዶች ታድመዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ዓለም-አቀፍ እውቅና በተቀዳጀንበት ልዩ መስተንግዶ እየተንከባከብን ካሰቡበት እናደርስዎታለን። ኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ጉዞዎን ያቅኑ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከኢትዮጵያ አየር ሃይል ወደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ለስልጠና የተመደቡት የመጀመሪያዎቹ አራት አብራሪዎች። በምስሉ ላይ ከግራ ወደ ቀኝ ግርማ በዳኔ፣ አሰፋ አየለ፣ አለማየሁ አበበ እና ጋዲሳ ጉማ።
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አዳዲስ እና ዘመናዊ አሰራር መለያው የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀልጣፋውን የኦን ላይን ቼክ ኢን አገልግሎት ከዲጂታል ሻንጣ ማስረከቢያ አገልግሎት ጋር ማጣመሩን በደስታ ያበስራል፡፡
ካሉበት ሆነው የሞባይል መተግበሪያችንን በመጠቀም ቼክ-ኢን በማድረግ እና ማንኛውንም የተጨማሪ ኪሎ ክፍያዎች በቀላሉ በእጅ ስልክዎ በመፈፀም ኤርፖርት ሲደርሱ ያለምንም ወረፋ ሻንጣዎን በተዘጋጀለት ስፍራ አኑረው ቀጥታ ወደ ኢሚግሬሽን በመሄድ ጉዞዎን ያቅልሉ!
ይዘምኑ- ጉዞዎንም ያዘምኑ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ካሉበት ሆነው የሞባይል መተግበሪያችንን በመጠቀም ቼክ-ኢን በማድረግ እና ማንኛውንም የተጨማሪ ኪሎ ክፍያዎች በቀላሉ በእጅ ስልክዎ በመፈፀም ኤርፖርት ሲደርሱ ያለምንም ወረፋ ሻንጣዎን በተዘጋጀለት ስፍራ አኑረው ቀጥታ ወደ ኢሚግሬሽን በመሄድ ጉዞዎን ያቅልሉ!
ይዘምኑ- ጉዞዎንም ያዘምኑ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ