አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.55K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Local Mid-Level Evaluations Specialist
#social_impact_ethiopia
#legal_services
#political_science
#consultant
Addis Ababa
A minimum of Master’s degree in Peace & Security Studies, Conflict Resolution, Political Science, Law or relevant social science field; experience should have a solid understanding of project cycle management, evaluation techniques, survey coordination, and youth issues in Ethiopia
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: October 15, 2020
How To Apply: Follow the link https://etcareers.com/job/15688/local-mid-level-evaluations-specialist/
Assistant Administrator and Attorney
#zaf_pharmaceuticals
#legal_services
#law
#attorney
Addis Ababa
BA Degree in Law with proven related experience in drafting agreement, Contracts and administrative activities; good communication skill and basic computer skill, type writing skills are advantageous
Minimum Years Of Experience: #4_years
Deadline: October 3, 2020
How To Apply: Send your resume through: zafpharmaceuticals@gmail.com / abiye3002@gmail.com or in person to the following address: from Imperial Traffic light to Gerji behind NOC Tel: 0116299948

Logistics Officer
#catholic_relief_services_crs
#business
#business_management
#logistics_officer
Oromia, Shashemen
BA /BSc Degree in a relevant field; experience in a senior position and Knowledge of political dynamics along the chain, infrastructure, market knowledge, as well as related laws and regulations ; proficient in MS Office package (Excel, Word, PowerPoint, Visio). Experience with commodity tracking systems is a plus
Minimum Years Of Experience: #3_years
Deadline: October 7, 2020
How To Apply: Follow the link https://form.jotform.com/202663200429548

Supply Chain Officer
#senselet_food_processing
#business
#business_management
#supply_chain_officer
Addis Ababa
BA degree in Logistics and Supply, or related field with relevant practical work experience for a private organization in supply chain; good in Amharic and English (speaking and writing), analytically strong (problem solving), strong communications skills, good technical skills (know how on customs law, logistics and supply chain)
Minimum Years Of Experience: #2_years
Maximum Years Of Experience: #5_years
Deadline: October 4, 2020
How To Apply: Send your resume through: recruitment@malefiyajobs.com
Attorney
#abay_insurance_s_c
#legal_services
#law
#attorney
Addis Ababa
LLB degree in Law or related fields of studies with relevant work experience
Competence:-
- Special training; Competence in MS Office
- Very high customer Orientation
- Excellent interpersonal communication skill,
- High coordination skill & proactive personality
- Detail orientation & analytical skill
- Excellent English language skill
Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: July 27, 2021
How To Apply: Send your CV & relevant documents via: geneta@abayinsurancesharecompany.com or in person at Abay Insurance S.C Office, located from Urael Church on the way to Bole Atlas area, near to Atlas traffic light, to the Head office 4th floor, room no. 405 For further information contact Tel. 0116663332
#የሕግ #የስራ_ማስታወቂያ ⬇️
#dire_dawa_university
#legal_services
#law
#assistant_professor
Dire Dawa
LLB Degree in Law or related fields with CGPA 3.50 and above for male/ 3.35 and above for female
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
🕰Deadline: August 26, 2021
💥How To Apply: In person at Dire Dawa University Main Campus, to the front Resource Management Directorate office no. B-4 or in Addis Ababa, at Dire Dawa Liaison Office, located in front of Addis Ababa United States Embassy Education Materials Manufacturing and Distribution Office or mail through: P.O.Box.1362 Dire Dawa. For further information contact Tel. 0111260124 Addis Ababa/ 0251127975 Dire Dawa
Junior Attorney
#nile_insurance_sc
#legal_services
#law
#attorney
Addis Ababa

LLB Degree in Law or related field of study

Minimum Years Of Experience: #0_years

Deadline: September 11, 2021

How To Apply:
In person at Nile Insurance SC Head Office, located at Gotera area, around Nation and Nationalities square, to Human Resource Management Division 3rd floor. For additional information contact Tel. 0114426000
.......... Trainee Attorney.............
the_united_insurance_company
#legal_services
#law
#attorney
Addis Ababa

Bachelor's Degree in Law with GPA 2.5 and above

Competence:-
- Excellent communication skill and personality
- Written & Spoken English language proficiency
- Excellent computer skill

Minimum Years Of Experience: #0_years

Deadline: September 27, 2021

How To Apply:

Interested applicants who fulfill the above requirements are invited to submit a non-returnable application, CV and supporting documents in person at The United Insurance Company Office, located on Tewodros Square, at United Insurance Building 9th floor, to HR & Administration Office.

https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Lecturer or above
#dilla_university
#legal_services
#human_rights
#lecturer
Dilla
MA or above in Human Rights, Law and Child Rights with BA in Law, Civics and Ethical Education, having second degree CGPA of 3.50 with first degree CGPA of 3.00 & above for male applicants, for female applicants having second degree CGPA of 3.35 with first degree CGPA of 2.75 & above, applicants with disabilities and from pastorals regions having second degree CGPA of 3.15 with first degree CGPA of 2.50 & above and for applicants with affirmative actions(never been on probation) having second degree CGPA of 3.10 with first degree CGPA of 2.50 & above. Having thesis grade result Very Good(B+) & above
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: January 15, 2022
How To Apply: In person at Dilla University Main Campus, to the Human Resource Administration Directorate, office no. 26 or in Addis Ababa at the Liaison Office, located in front of Bole Rwanda Embassy. For additional information, contact Tel. 0463311564 / 0463314220
NB: Applicants should bring their credential; original & copies of non-returnable application letter, CV, educational transcripts, renewed ID & other supporting documents. Qualified and selected applicants are required to bring release paper from their current employers.
#hahujobs
ለ) የኣቀራረቡ ፎርም ሲታይ ደግሞ በቁ.130 (1) ወይም (2) መሰረት የሚቀርበው መቃወሚያም ሆነ ዓቃቤ ሕጉ ለመቃወሚያው የሚሰጠው መልስ ሁሉ በቃል መቅረብ እንዳለበት ከቁ.131 (1) መረዳት ይቻላል፡፡ ተደጋጋሚ ስልጠናዎች እየተሰጡ ኣሁን ኣሁን እየተሻሻለ የመጣ ቢሆንም በተግባር ሲሰራበት የነበረና ኣሁንም ሙሉ በሙሉ ተቀርፏል ብሎ በኣስተማማኝ መናገር የማይቻለው፤ መቃወሚያ ለማቅረብ ጊዜ መስጠት ፣ መቃወሚያው በፅሑፍ ማቅረብ ፣ ዓ/ሕግ የመቃወሚያው ግልባጭ እንዲደርሰው ማድረግ ፣ ዓ/ሕግ በሚሰጠው ቀነ ቀጠሮ መልሱ በፅሑፍ ያቀርባል ፣ ተከሳሹ በበኩሉ የመልስ መልስ በፅሑፍ ለማቅረብ ጊዜ ይሰጠዋል ፣ በመጨረሻ ፍ/ቤቱ የተከሳሽ መቃወሚያና የዓ/ሕግ መልስ ከሕጉ ጋር ኣገናዝቦ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይሰጣል፤ ምናልባት ምርመራው ያላለቀ ከሆነ ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠት እንደተጠበቀ ሆኖ ፍ/ቤቱ ብይን ይሰጣል፡፡ ይህ የተንዛዛ ኣካሄድ ሕጉ ከሚያዘው ውጭ መሆኑን ግንዛቤ ሊወሰድበት ይገባል፡፡

ሐ) ከመቃወሚያ ጋር ተያይዞ ሌላ መታየት ያለበት ነጥብ በመቃወሚያነት መቅረብ ያለበት በወ/መ/ሕ/ስ/ስ/ቁ.130 ላይ ከተዘተዘሩት ምክንያቶች ሲገኝ ብቻ ነው ወይስ ከዚያ ውጭ የሆኑ ምክንያቶች ሲገኙም ማቅረብ ይፈቀደል የሚለው ነው፡፡ በዚህ ዙርያ ሁለት ኣስተሳሰቦች ይራመዳሉ፡፡ በአንድ በኩል በወ/መ/ሕ/ስ/ስ/ቁ.130 ላይ ባይሸፈንም የክሱ መሰማት ሂደት እንዳይቀጥል የሚያደርጉ ሌሎቸ ምክንያቶች በተገኙ ጊዜም ተከሳሽ እንዲያነሳ ሊፈቀድለት ይገባል የሚሉ ኣሉ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ቁ.130 ሌላ የመቃወሚያ ነጥብ በማይጨምር ሁኔታ (exclusively) ዘርዝሮ ያስቀመጠ በመሆኑ ከዚያ ውጭ የሚቀር ተቃውሞ ተቀባይነት ሊያገኝ ኣይገባም የሚል ሓሳብ የሚያራምዱ አሉ ብቻ ሳይሆን ኣብዛኛው ጊዜ በተግባር የሚሰራበትም ይህ ኣቋም ነው ፡፡ እንደ የሞጁሉ ኣዘጋጅ እምነትም በወ/መ/ሕ/ስ/ስ/ቁ. 130 ስር የማይሸፈን የተቃውሞ ነጥብ በሚነሳበት ጊዜ ተቀባይነት ሊያገኝ ኣይገባውም፤ ምክንያቱም በዛ ስር ያልተጠቀሰ ነጥብ በማያካትት እና በተሟላ ሁኔታ (exclusively and exhaustively) የተቀረፀ ነው፡፡

2. መቃወሚያውን ስለመመርመርና ስለመወሰን

በቁ. 13. (2) መሰረት የሚቀርበውን ማንኛውንም መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ በመዝገቡ ከፃፈ በላ ዓ/ሕጉ መልስ እንዳለው ይጠይቃል፡፡ የቀረበውን መቃወሚያ ሕግን በመጥቀስ ለመወሰን የሚቻል ከሆነ ወይም ዓ/ሕጉ መቃወሚያውን ካልተቃወመ ፍ/ቤቱ ወድያው ይወስናል (ቁ. 131 (1)) ፡፡ ፍ/ቤቱ ጉዳዩን ለማጣራት ማስረጃ መቅረቡ ኣስፈላጊ ሆኖ ካገኘውና ማስረጃ ሳይቀርብ ወድያው ውሳኔ (ብይን) መስጠት የማይቻል በሆነ ጊዜ ኣስፈላጊው ማስረጃ እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል (ቁ. 131 (3)) ፡፡ የተፈለገው ማስረጃ አስቀርቦ ከመረመረ በላ ፍ/ቤቱ ወዲያው ውሳኔ መስጠት እንዳለበት ቁጥር 131 (4) ይደነግጋል፡፡

ፍርድ ቤቱ በመቃወሚያው ላይ የሚሰጠው ውሳኔ /ብይን/ እንደየ መቃወሚያው ዓይነት ሊለያይ ይችላል፡፡ ይኸዉም፡-

ሀ) የቀረበው መቃወሚያ የሕግ ድጋፍ የሌለው ከሆነ ወይም በማስጃ ካልተደገፈ መቃወሚያውን ውድቅ ያደርጋል ፣
ለ) በቁ. 130/ 2/ለ/፣ /ሐ/፣ ወይም/ሰ/ መሰረት የቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት ካገኘ ክሱን ዘግቶ ተከሳሹን ያሰናብታል ፣
ሐ) በቁ.130/2/ሀ/ መሰረት የቀረበ መቃወሚያ ከሆነ ጉዳዩ በተጀመረበት ፍ/ቤት እንዲቀጥል በማዘዝ መዝገቡን ይዘጋል ፣
መ) በቁ. 130(2) (መ) መሰረት የቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት ካገኘ ክሱ ተነጥሎ እንዲታይ ያዝዛል ፣
ሠ) በቁ. 130 /2/ሠ/ የቀረበ መቃወሚያ ከሆነ ኣስፈላጊው ፈቃድ እስኪሰጥ መዝገቡን ለጊዜው ይዘጋዋል ፣
ረ) በቁ. 130/2/ረ/ የቀረበ ከሆነ ደግሞ ኣስቀድሞ መፈፀም ያለበት ስርዓት እስኪፈፀም መዝገቡን ለጊዜው ይዘጋዋል፡፡

ከዚህ በላይ በፊደል “ለ” የተጠቀሰውን እንዳለ ሆኖ ተከሳሹ ሙሉ በሙሉ ሃላፊ ባለመሆኑ ክሱ በተዘጋ ጊዜ የተከሳሹ ሁኔታ በፀጥታ ወይም በህዝብ ሰላማዊ ኑሮ ላይ ሁከት ወይም ኣደጋ የሚያደርስ መስሎ ከታየው ተከሳሹ ተገቢ በሆነ ስፍራ ወይም ሕክምና በሚያገኝበት ቦታ ተወስኖ እንዲቀመጥ ፍ/ቤቱ ያዝዛል ( የወ/መ/ሕ/ስ/ስ/ቁ. 208 እና የወ/ሕግ ዓንቀፅ 130 እስከ 132 ) ፡፡
via #Legal_Service
©Tsegaye Demeke
Assistant Professor
#bahir_dar_university
#legal_services
#law
#assistant_professor
Bahir Dar
Master's Degree in Human Rights, Law, Criminal Justices and Human Rights or related field of study
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience:
#0_years
Deadline: November 9, 2022
How To Apply: Submit your official release letter from the previous institution (if you have been employed) and necessary application documents to Bahir Dar University Human Resource Office For more information contact Tel. 0583206002


https://t.me/lawsocieties
ከሚፈጥሩት ነገሮች
የምስክሮች ባህሪ ማለትም ፆታ እናእድሜ
ምስክርነታቸውን የሚሰጡበት የጊዜ እርዝመት ወንጀሉ ከተፈፀመ በኋላ
ወንጀሉ ሲፈፀም የነበረው የብርሃንሁኔታ
የምስክሩየማየት ሁኔታ የተከለለነበርማለትም ተፈጥሮአዊበሆነሁኔታም ይሁንበሌላ ምክንያት
ወንጀልከሚፈፀምበት ስፍራ ምስክሩያለበትእርቀት
እነዚህና ሌሎችም ሁኔታዎች ተጨምረው የዓይን ምስክርን እውነታነት እንደወንጀል አፈፃፀሙ ሁኔታ ተአማኒነቱንየለያየዋል
5.#ገላጭ ማስረጃ/Demonstrative Evidence/
ገላጭ ማስረጃከስሙ እንደምንረዳው የተፈፀመውን ድርጊት የሚገልፅወይም የሚያብራራና የማስረጃ ዓይነት ነው፡፡ይህም ማስረጃ ተቀባይነት የሚኖረው የሚፈለጉትን ተገቢነት አሟልቶ በሚገኝበት ጊዜ ሲሆን በዚህ ማስረጃነት የሚታወቁት ምሳሌ እንደ ካርታ፣ የወንጀልስፍራንድፍ ፣አንሜሽን፣ ፎቶግረፍ፣ የቪዲዮ ፊልሞችና ወዘተ ናቸው፡፡
6.#የሰነድ ማስረጃ/Documentary Evidence/
የሰነድ ማስረጃከተጨባጭ ማስረጃዎች አይነቶች አንዱ ሲሆንይህም ማስረጃው በፅሁፍ መልክለፍረድ ቤቱየሚቀርብነው፡፡ይኸውም የሁለት ተዋዋይወገኖች የውል ስምምነት፣ በመንግስትመስሪያቤት ወይም በግልድርጅት ተፅፈው የሚገኙ ለጉዳዩአግባብነትያላቸው ፅሁፎች፣ ልዩ ልዩ ጋዜጣዎች፣ መፅሔቶች፣ መፅሐፍቶች፣ ላንግድ ስራ የተዘጋጁ ልዩልዩ ፅሁፎች ወዘተ የመሳሰሉት ሲሆኑ እነዚህን ማስረጃዎች ፍርድ ቤቱ እራሱ በማንበብ የሚረዳቸው የማስረጃ አይነቶች ናቸው፡፡
7.#ኤግዚቪት ትርጉም (Exhibit)
አግዚቪት ማለት ከአንድ የወንጀል ድርጊት ጋር ግንኙነት ያላቸው ልዩልዩንብረቶች ጥሬ ገንዘብ፣ወንጀል የተፈጸመባቸው መሳሪያዎች፣በህገወጥ መንገድ በተጠርጣሪው እጅ የተገኙ ልዩልዩዕቃዎች፣ወንጀል ከተፈፀመበት ቦታ የተሰበሰቡናከወንጀል ድርጊት ጋርግንኑነት ያላቸው ለፍርድ ቤት በማስረጃነት የሚቀርቡ የሚታዩ፣ የሚዳሰሱ የሚሸተቱና የሚቀመስ ለወንጀልመፈፀሚ ወይንም ማስፈፀሚ ያየዋሉ ወይም የወንጀል ውጤት የሆኑ ቁሳዊ ነገሮች ናቸው፡፡
#Legal_Service
©Tsegaye Demeke -Lawyer
Public #Access To #Legal #Information In Ethiopia
🎙Key Note Speaker: Mikias Melak
Public access to legal information in Ethiopia encompasses the availability and accessibility of legal resources like laws, cases, policies, and institutions for the general populace. It plays a crucial role in advancing the rule of law, human rights, democracy, and good governance in the country.

Despite Ethiopia's ratification of various international and regional human rights instruments affirming citizens' right to access justice and information, barriers exist. These hurdles include poverty, illiteracy, language disparities, geographical distance, corruption, discrimination, and lack of awareness.
ለቤቱ_መሰራት_የገንዘብ_ወይም_የጉልበት_አስተዋፅዖ_ማድረግ_ብቻውን_የጋራ_ባለሀብት_የማያደርግ_ስለመሆኑ.pdf
1.3 MB
የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ

በሌላ ሰው ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ቤትን የጋራ ለማድረግ የተደረገ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ለቤቱ መሰራት የገንዘብ ወይም የጉልበት አስተዋፅዖ ማድረግ ብቻውን የጋራ ባለሀብት የማያደርግ ነው ተብሎ ተወስኗል።
+251920666595

አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵

👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group

👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/

New official website
https://www.alehig.com