አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.88K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ECA Fellowship Advert - 2025_Eng (1).pdf
118.5 KB
🌍 Calling all young African professionals!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
July 31, 2024
FSCCD-Vol1-25-AregayG.pdf
10.7 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
July 31, 2024
ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ እንዲጸድቅ የሚጠይቅ ሪፖርት
ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብት ምክርቤት ቀረበ!

ይህ ሪፖርት በኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ አካል ጉዳተኞች ማህበር እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ አይነስውራን ማህበር በጋራ ተዘጋጅቶ ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብቶች ምክርቤት የቀረበ ሲሆን፤ የማህበራቱ የጋራ ሪፖርት በየግዜው እየጨመረ  የመጣውን በአካል ጉዳተኞች ላይ የሚፈጸመውን የመብት ጥሰት በተጨባጭ ማስረጃዎች አስደግፎ በመተንተን፣ በአጥፊዎች ላይ  አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ  ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይጠይቃል።  የጋራ ሪፖርቱ  የኢትዮጵያ መንግስት፣ በእኩልነት መብት እና ከአድልዎ በመጠበቅ መብት፤ በትምህርት፣ በጤና እና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች መብቶች፤ በሥራ እና በቅጥር መብት፤ እንዲሁም  ተደራሽነትን በተመለከተ የህግ ማሻሻያዎች እንዲያደርግ ይጠይቃል። ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግስት  የተባበሩት መንግስታት የአካል ጉዳተኞች ስምምነት ተጨማሪ ፕሮቶኮልን እንዲቀበል፤ የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞችን ፕሮቶኮል እንዲቀበል እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅን የአካል ጉዳተኞችን ማህበራት ጉልህ ተሳትፎ ባረጋገጠ ሁኔታ እንዲወጣ ምክረሀሳብ ያቀርባል።
በጋራ ሪፖርቱ ውስጥ የተመላከቱ ቁልፍ ምክረሀሳቦች በአራተኛው ሑሉን አቀፍ ወቅታዊ ግምገማ (UPR) መድረክ በተ.መ.ድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት እንደምክረሀሳብ ሖነው በምክር ቤቱ ሀገራት እንዲነሱ ለማስቻል ኢንባሲያቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ሀገራት ሪፖርቱን ተደራሽ የማድረግ ስራ እና በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እና ግንዛቤ እንዲያገኙ ጠንካራ  ተግባራጥ በትኩረት በመከናወን ላይ ይገኛሉ።
ከ Ethiopian center for disability and development (ECDD)
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 1, 2024
እውነት እና እውነትን ብቻ መመስከር
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

ፍትሕ እንዳትዛባና ሕግ እንዲከበር የሚፈልግ ዜጋ በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር የክስ ሂደት ላይ የሚያውቀውን ነገር በእውነት መመስከር አለበት።


በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡

በማንኛውም የሙግት ሂደት ላይ እውነቱ የሚነጥረው ስለ አከራካሪው ጉዳይ በቀጥታም ሆነ በሌላ መልኩ የሚያውቁ ሰዎች በሚሰጡት ማስረጃ ነው፡፡

ከነዚህ የማስረጃ ዓይነቶች ውስጥ አንዱ የሕብረተሰቡ አባላት ስለጉዳዩ ያዩትን፣ የሰሙትን ወይም በተለያየ መንገድ ያወቁትን ነገር በተመለከተ የሚሰጡት የነባሪነት፣ የእማኝነት ወይም የምስክርነት ቃል ነው፡፡

ማንኛችንም ነባሪ በነበርንበት የፍትሐ-ብሔር ጉዳይ ላይ ለፍትሕ ስንል ነገሩን በእማኝነት ማረጋገጥ ብሎም ወንጀል ከተፈፀመ ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ ሕጋዊ ግዴታችንን መወጣቱና የሕግ አካል ሲጠይቀን የምናውቀውን በትክክል መግለፅ ማህበረሰቡ ውስጥ ወንጀል እንዳይስፋፋ፤የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥና ጥፋተኞች ለሕግ እንዲቀርቡ የምናደርገው ማህበራዊና ሕሊናዊ ግዴታችንም ጭምር ነው፡፡

በተለይ አንዳንድ ወንጀሎችን ዓይቶ እንዳላየ ማለፍ በራሱ ብቻውን በሕግ ያስጠይቃል፡፡ ሆኖም ግን ማንኛውም ሰው በማስረጃነት ቀርቦበት ሊያስወነጅለው በሚችል ጉዳይ ላይ ግን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 (5) መሰረት የወንጀል ጥቆማ እንዲያቀርብ ወይም ምስክርነት እንዲሰጥ አይገደድም፡፡....... ይቀጥላል👇👇
August 1, 2024
................👇👇👇👇👇
👉በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች ላይ ለምስክርነት ስንጠራም እነኚህን ጉዳዮች ልብ ማለት እና ሕግ የጣለብንን ግዴታ መወጣት ይጠበቅብናል።

1.መጥሪያን መቀበል

የሚላክልን መጥሪያ ለምን ጉዳይ፣ መቼ እና የት እንደተጠራን ይገልፅልናል። ስለ ጉዳዩ እንኳን ባናውቅ የተላከልንን መጥሪያ አልቀበልም ማለት አይገባም፡፡

ፍርድ ቤቱ መጥሪያ አልቀበልም ማለታችንን ካረጋገጠ ታስረን በግድ እንድንቀርብ ትዕዛዝ ሊያስትላልፍብን ይችላል። ስለዚህ ግልፅ ያልሆነልን ወይም መጥሪያው አይመለከተኝም የምንል ከሆነ መጥሪያውን ተቀብለን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት ቀርበን ማስረዳት ወይም ማጣራቱ ተገቢ ነው።

2.ቀጠሮ ማክበር

ማንኛውም መጥሪያ ከደረሰን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት በፍርድ ቤቱ መገኘት አለብን። በፍርድ ቤቱ ስንጠራም በአካል መቅረብ እና መቅረባችንን ማሳወቅ አለብን። ፍርድ ቤቱ ሳያሰናብተንም ችሎቱን ለቅቀን መሄድ አንችልም፡፡

ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- 👇👇👇👇👇👇👇
https://www.ebc.et/newsdetails.aspx?newsid=7390

በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 1, 2024
August 1, 2024
August 2, 2024
August 2, 2024
የአዲስ አበባ የኑሮ ውድነት እና የዶላር $ ምንዛሬ በእኛ ተጠቃሚዎች ላይ የፈጠረው ምስል። #አለሕግ https://t.me/lawsocieties
August 2, 2024
ሩዋንዳ ከ4 ሺህ በላይ ቤተክርስቲያናትና መስጂዶች ዘጋች

የድምጽ ብክለት ማስከተልና የደህንነት ደንቦችን መጣስ ለመዘጋታቸው ምክንያት ሆኖ ቀርቧል።

https://bit.ly/3AanM7d
August 3, 2024
August 3, 2024
በአዲስ አበባ ከተማ በ2016 በጀት ዓመት 38 ሺህ 239 ጋብቻ እና 8 ሺህ 949 ፊቺ መመዝገቡ ተገልጿል።

በዚሁ በጀት ዓመት 765 ሺህ 272 የነዋሪነት መታወቂያ የተሰጠ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 715 ሺህ 138ቱ የዲጂታል መታወቂያ መሆኑም ነው የተገለጸው።

ከልደት ጋር ተያይዞም ከዚህ ቀደም በ40 የጤና ተቋማት ላይ ብቻ ይሰጥ የነበረው ምዝገባ አሁን ላይ በ73 ጤና ተቋማት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል ተብሏል፡፡ (AMN) #tikvahethmagazine
#AddisAbaba
August 3, 2024
በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራ መቅረት ውጤቱ የስራ ስንብት ሳይሆን ጊዜያዊ እግድ ነው። ሰ/መ/ቁ. 229108
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
August 4, 2024
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.

Position:Human Rights Officer

SALARY RANGE : ETB 22,989.00 - ETB 27,380.00 plus ETB 7,200.00 Housing allowance and ETB 2,200.00 Transport allowance.

How to Apply                   
  👇👇👇                     
https://shegerjobs.com/2024/08/02/ethiopian-human-rights-commission-ehrc-vacancy-announcement/
Deadline: Aug 15, 2024
August 5, 2024
#AddisAbaba

የአዲስ አበባ ፖሊስ " የከንቲባዋ ታናሽ ወንድም እና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ነኝ " በማለት ከ4 ግለሰቦች ላይ ከ970 ሺ ብር ያታለለን ተጠርጣሪ መያዙን አሳወቀ።

እንደ ፖሊስ መረጃ ተጠርጣሪው ግለሰብ ታደለ ጌታነህ ይባላል፡፡

በስሙ ግን " ታደለ አቤቤ " እንደሚባል ሐሰተኛ መታወቂያ አዘጋጅቷል።

ይኸው ግለሰብ የግል ተበዳይ አቶ ልዑል ኪሮስን የከንቲባዋ ወንድም እንደሆነ እና መንግስት ለቤት መስሪያ 140 ካሬ ሜትር ቦታ ስለሰጠው ለሊዝ የሚክፍለው 800 ሺ ብር እንዲያበድሩት ይጠይቃል።

የግል ተበዳይም የተባሉትን በማመን 600 ሺ ብሩን አስናቀ ጌታነህ ቀሪውን 200 ሺ ብር ደግሞ በላይ ጣሰው በተባሉት ግብራበሮቹ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ እንዲያደርጉ በነገራቸው መሰረት ብሩን ገቢ ያደርጋሉ፡፡

በተመሳሳይ የማታለያ ዘዴ አቶ ፈለቀ ሃይሉ የተባሉ ግለሰብን በመቅረብ ቤት ለመገንባት 4 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልገውና 500ሺ ብር ብድር እንዲሰጡት ጠይቆ 105 ሺ ብር መቀበሉን በማስረጃ ማረጋገጡን ፖሊስ ገልጿል።

በተመሳሳይ አዳማ ላይ የተዋወቀቃቸውን አቶ ለገሰ ሲሳይ የተባሉ ግለሰብን ደግሞ " የከንቲባዋ ወንድም ስለሆነኩ በቀላሉ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሬት አሰጥሃለሁኝ " ብሎ 10 ሺ ብር ወስዷል።

እንዲሁም ለቤተሰባቸው ' #ፓስፖርት ' ለማውጣት ኢሚግሬሽን ላይ ያገኛቸውን አቶ ፈለቀ ዝናቡ የተባሉ ግለሰብን " የከንቲባዋ ወንድም ነኝ በተጨማሪም እኔም ዳኛ ነኝ ምናልባት ያለ አግባብ የሚያጉላሉህ ካሉ አሳውቀኝ ሰብስቤ አሳስራቸዋለሁኝ " የሚል የማታለያ ቃል በመናገር ጉዳያቸው በፍጥነት እንዲያልቅል 80 ሺህ ብር እንዲሰጠው ጠይቆ 10 ሺህ ብር አታሎ ወስዷል።

ፖሊስ ግለሰቡ ከከንቲባ አዳነች ጋር ምንም አይነት ዝምድና የሌለውና በድለላ ስራ የተሰማራ መሆኑን ገልጿል።

ግለሰቡን ጨምሮ በዚህ ወንጀል ተሳትፎ ያላቸው ሦስት ተጠርጣዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራውን መቀጠሉን አዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

#AddisAbabaPolice

@tikvahethiopia
August 5, 2024
People in Need would like to invite qualified and competent applicants for the following vacant post.

Position:1. Field Officer

Salary: 19,130ETB

Position:2. Field Coordinator

Salary: 30,140ETB

How to Apply             
   👇👇👇                    
https://shegerjobs.com/2024/08/05/people-in-need-vacancy-announcement/

Deadline:Aug 08 , 2024
August 5, 2024
🌍 Calling All Ethiopian Youth! 🌍
Are you passionate about climate action and ready to represent Ethiopian youth at the global level? We are recruiting youth delegates to participate in COP29 as part of the Ethiopian delegation! 
Who can apply?
•  Ethiopian youth aged 18-24 with a strong interest in climate advocacy
•  Eager to lead, communicate, and make a difference
What's involved?
•  Training with the Government of Ethiopia and UNICEF
•  Representing Ethiopian youth at COP29, advocating for climate issues
•  Leading awareness and policy influence efforts beyond COP29
📋How to apply:
1. Read the instructions: https://uni.cf/4cgcDiB
2. Share your ideas and commitment in a 3-minute maximum video
3. Fill out the application form and submit
Deadline: 25 Aug. 2024
Be a voice for change! 🌱

here is the link to apply....

https://www.unicef.org/ethiopia/documents/empowering-youth-climate-action?fbclid=IwY2xjawEevFtleHRuA2FlbQIxMAABHZqFtBuTxFvO-EdV80jAkhBqAOvC3eswwR9VA-COBZz416aVIWKJZsjh6waemaV1l9I-zWJqYMjJ1yjQVug
August 6, 2024
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፸፪/፪ሺ፤
PROCLAMATION No.1072/2018

የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ለመደንገግ የወጣ አዋጅ
A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR ELECTRONIC SIGNATURE


በሀገሪቱ ኤሌክትሮኒክ ንግድን እና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የታገዙ የመንግስት አገልግሎቶችን ለማበረታታት ምቹ የሕግ ማዕቀፍ መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤

የኤሌክትሮኒክ መልዕክት ልውውጥን በተመለከተ ሕጋዊ እውቅና መስጠትና የተሳታፊዎችን መብትና ግዴታ በግልጽ መደንገግ በማስፈለጉ፤

በኤሌክትሮኒክ መልዕክት ልውውጥ ወቅት የተሳታፊዎችን ማንነት፣ የመልዕክቶችን ትክክለኛነት እና አለመካካድን በማረጋገጥ መተማመን AGMC የሚያስችሉ የኤሌክትሮኒክ ፊርማዎችን ሕጋዊ እውቅና መስጠት በማስፈለጉ፤

በጠበቃና የሕግ አማካሪ #ሚኪያስመላክ #አለሕግ #Attorney #MikiasMelak #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 6, 2024
ከነገ ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት 5 ሺህ ብር ፈጣን ደግሞ 25 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል " - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ በሚደረገው የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት 5 ሺህ ብር የሚጠይቅ ሲሆን፣ ፈጣን ፓስፖርት ለማግኘት ደግሞ 25 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል ብሏል።

የተቋሙ አገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅ መደረጉን ተከትሎ ከነገ ከነሐሴ 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩ ተሰምቷል።

አገልግሎት ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ በሚያደርገው ማሻሻያ ለአዲስ ፓስፖርትና ለእድሳት 5 ሺህ ብር፣ አስቸኳይ በ 2 ቀን የሚደርስ 25 ሺህ  እንዲሁም በ 5 ቀን ደግሞ 20 ሺህ ብር መሆኑ ተገልጿል።

የጠፋ ፖስፖርት ለማግኘት ተገልጋዮች 13 ሺህ መክፈል ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።

ሙሉ ደንቡን ከድረ ገፃችን ማግኘት ይችላሉ።
አማርኛ🇪🇹: http://ics.gov.et/download/328/?tmstv=1722940201

በጠበቃና የሕግ አማካሪ #ሚኪያስመላክ #አለሕግ #Attorney #MikiasMelak #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 6, 2024
August 6, 2024
Forwarded from Qualitymovbot
ጠቃሚ የሕግ የቴሌግራም ቻናሎች ናቸው::
                  👇👇👇
👉👇 የመረጡትን ይክፈቱ እና ይቀላቀሉ👈👇
August 6, 2024
#በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 ዓ.ም

አንቀጽ 38 ንዑስ አንቀይ 2 ላይ በግልጽ

Q

እንደተመለከተው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በየዓመቱ ከነሐሴ 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ድረስ ዝግ ይሆናሉ። #በርካቶቻችን ግን የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዝግ ይሆናሉ ሲባል ክርችም ተደርጎ እንደሚዘጋ ተቋም አድርገን በስህተት እንረዳለን፤ ለዛም ነው ትላንት በችሎት ገጠመኝ በርካታ ባለጉዳዮች ፍርድ ቤት ሊዘጋ ነውና ኧረ በፍጥነት ዕግድ ስጡን! ፋይል ክፈቱልን! የውሳኔ ግልባጭ ካልተሰጠን... እያሉ ሲጋፉ የተስተዋለው። በዚህ የዕረፍት ወቅት የሚሰሩ ሥራዎች፦

#የዋስትና

#የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች

#አካል ነፃ የማውጣት ክሶች

#በመንግሥትና በሕዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት

ሊያደርሱ የሚችሉ ጉዳዮች #የቀለብ ጉዳዮች እና ሌሎች በበቂ ምክንያት በአስቸኳይ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በመደበኛነት ይስተናገዳሉ።

ሌሎች ጉዳዮችስ?

#ትልቁ አለመረዳት እዚህ ጋር ነው፤ የፌዴራል

ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ በሚሆኑባቸው ወቅቶች ፋይል መክፈትንና ዕግድ መጠየቅን ሚከለክል ድንጋጌ አልተቀመጠም። #ያለዎት ጉዳይ ቀጣይ ዓመት ጥቅምት ወር ፋይል ቢከፈት ሚፈጠርብዎት የመብት
August 7, 2024
Forwarded from ስለፍትሕ (Talk To Lawyer)
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በየዓመቱ ከነሐሴ 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ድረስ ዝግ ይሆናሉ።

#በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 ዓ.ም አንቀጽ 38 ንዑስ አንቀይ 2 ላይ በግልጽ ተቀምጧል::

#በርካቶቻችን ግን የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዝግ ይሆናሉ ሲባል ክርችም ተደርጎ እንደሚዘጋ ተቋም አድርገን በስህተት እንረዳለን፤ ለዛም ነው ትላንት በችሎት ገጠመኝ በርካታ ባለጉዳዮች ፍርድ ቤት ሊዘጋ ነውና ኧረ በፍጥነት ዕግድ ስጡን! ፋይል ክፈቱልን! የውሳኔ ግልባጭ ካልተሰጠን... እያሉ ሲጋፉ የተስተዋለው። በዚህ የዕረፍት ወቅት የሚሰሩ ሥራዎች፦

#የዋስትና

#የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች

#አካል ነፃ የማውጣት ክሶች

#በመንግሥትና በሕዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት

ሊያደርሱ የሚችሉ ጉዳዮች #የቀለብ ጉዳዮች እና ሌሎች በበቂ ምክንያት በአስቸኳይ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በመደበኛነት ይስተናገዳሉ።

ሌሎች ጉዳዮችስ?

#ትልቁ አለመረዳት እዚህ ጋር ነው፤ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ በሚሆኑባቸው ወቅቶች ፋይል መክፈትንና ዕግድ መጠየቅን ሚከለክል ድንጋጌ አልተቀመጠም።

#ያለዎት ጉዳይ ቀጣይ ዓመት ጥቅምት ወር ፋይል ቢከፈት ሚፈጠርብዎት የመብት ጥሰት ከሌለ ፋይል ሳይከፍቱ መቆየት ይችላሉ፤ ነገር ግን የለም ፋይል ከፍቼ ቀጠሮው ለቀጣይ ዓመት ይሻገርልኝ ካሉም መብትዎ ነውና የተሳሳተውን አረዳድ ያርሙ።

ልብ ይበሉ👇

በአዲስ አበባ ደረጃ የከተማው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች እና ማኅበራዊ ፍርድ ቤቶች መደበኛ ሥራቸውን እንደሚያከናውኑ አይርሱ።
ይግባኝ መብት ነው!!!
ጠበቃ ቴዎድሮስ አብዲሳ
በማንኛውም ፌዴራል ፍርድ ቤት ጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AboutJustices
August 7, 2024
Forwarded from Qualitymovbot
ጠቃሚ የሕግ የቴሌግራም ቻናሎች ናቸው::
                  👇👇👇
👉👇 የመረጡትን ይክፈቱ እና ይቀላቀሉ👈👇
August 7, 2024
የጥብቅና ሥራ ከፍተኛ ደረጃ ካላቸው ሙያዎች ዘርፍ የሚመደብ ነው፡፡

የጥብቅና ሙያ ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ  እና ልምድ የሚጠይቅ ነው፡፡

ሙያው ከሠው ህይወት፣ ነጻነት እና ንብረት ጋር ቀጥታ ግንኙነት አለው፡፡


የጥብቅና አገልግሎት ምንም እንኳ ቀጥተኛ የሆነ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት የሚሠራ ቢሆንም፣ እንደ አስፈላጊነቱ አገልግሎቱ በነጻ ሊሠጥም ይችላል፡፡

በጥብቅና ሙያ የተሠማሩ የህግ ባለሙያዎች እንደ አግባብነቱ አንዳንድ ሠዎችን ወይም ማህበረሠብን በነጻ የማገልገል ግዴታ በህግ ተጥሎባቸዋል፡፡

ሙያው ከሠው ህይወት፣ ነጻነት እና ንብረት ጋር የሚያያዝ በመሆኑ፣ ስራው በክፍያ ብቻ ሣይሆን በነጻ (probono) የሚሠራም ስለሆነ እና ከፍተኛ የትምህርት ዝግጅት እና ልምድ የሚጠይቅ በመሆኑ አገልግሎቱ የንግድ ወይም የኢንቨትመንት ዘርፍ ውስጥ  አይመደብም፡፡

በአጭሩ ጠበቆች ነጋዴዎች አይደሉም፡፡

https://wp.me/pfoz3m-6v
August 10, 2024
ቀነኔሳ አንበሳ፤እናከብርሀለን ፤እናመሰግናለን 💪
#AlexGirmaArts #KenenisaBekele #Alehig #አለሕግ @Lawsocieties
August 10, 2024
እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን። #Congratulations #ታምራትቶላ #Ethiopia #Alehig #አለሕግ @Lawsocieties
August 10, 2024
መልካም እሁድ‼️🙏🙏🙏🙏

https://t.me/lawsocieties
August 11, 2024
በይርጋ የማይታገዱ የፍትሃብሄር ጉዳዬች

የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚቀርብ የመፋለም ክስ

ሰ/መ/ቁ 43800 ቅጽ 10
ወራሽነት በህጉ በተቀመጠዉ ጊዜ ዉስጥ ተረጋግጦ የዉርስ ሃብት ክፍፍል ዳኝነት መጠየቅ( ሰ/መ/ቁ 38533 ቅጽ 10)
በአደራ የተሰጠ ንብረትን ከአደራ ተቀባዩ ለማስመለስ የሚቀርብ ክስ

(ሰ/መ/ቁ 48048 ቅጽ 10)

ህገወጥ መመሪያን በፍርድ ቤት ለማሻር የሚቀርብ አቤቱታ

( አዋጅ ቁጥር 1183/2012 አንቀጽ 53/2/ )
ህገወጥ ዉልን አስመልክቶ የሚነሳ ክርክር

( የሰ/መ/ቁ 43226 ቅጽ 12 )

በህገወጥ መንገድ የአንድን ግለሰብ መሬት የያዘ ሰዉ እንዲለቅ በፍርድ ቤት ክስ ሲቀርብበት ይርጋን መቃወሚያ አድርጎ ማቅረብ አይችልም
( አዋጅ ቁጥር 252/09 አንቀጽ 55 ን መሰረት በማድረግ ሰ/መ/ቁ 179827 ቅጽ 24) ቀድም ሲል በቅጽ 13 በሰ/መ/ቁ 69302 እና በቅጽ 22 በሰ/መ/ቁ 140538 በ10 ዓመት ይርጋ የታገዳል የተባለዉ መሬቱ በህገወጥ መንገድ የተያዘ ከሆነ በይርጋ አይታገድም በሚል ተለዉጧል፡፡

የመንግሰትን መሬት ግለሰቦች በህገወጥ መንገድ በያዙ ጊዜ ለማስለቀቅ መንግስት የሚያቀርበዉ የመፋለም ክስ በይርጋ አይታገድም
( የሰ/መ/ቁ 93013 እና 96203 ያልታተሙ)
በይርጋ የማይታገዱ የወንጀል ጉዳዬች
የሰዉ ዘር ማጥፋት / Genocide/

ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ መዉሰድ/ summary execution/
ሰዉን አስገድዶ መሰወር/ Forced disapprearance/

ኢሰብአዊ ድብደባ /Torture / በኢፊድሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 28/1/ መሰረት
ምንጭ:-
𝗠𝘂𝘀𝗮 𝗛𝗮𝘀𝗵𝗶𝗺:𝐒𝐞𝐞𝐫𝐫𝐢 𝐌𝐚𝐚𝐥 𝐉𝐞𝐝𝐡𝐚? ተገኘ
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #ሚኪያስመላክ #አለሕግ #Attorney #MikiasMelak #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 11, 2024
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse. civil code article 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
ፈቃድ ካለው ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ የሕግ ምክርና መረጃ፣ ለተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ እና ማብራሪያዎች እንዲሁም ጠበቃ ያገኙበታል
Legal Information🔵
📞+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 13, 2024
አለ ሰበር መረጃ 👇👇👇
~ ሕጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ተጠይቋል

~ በቀረበው ሰነድ ዶክተር አሸብርን ጨምሮ የስራ አስፈጻሚው ቦርድ አባላት የፈጸሟቸውን በደሎች በዝርዝር ተመልክቷል

~ አቤቱታው ከፍተኛ የሆነ የፋይናንስ ጥሰትና ምዝበራ መካሄዱን ይገልጻል

~ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ያለ እሱ ፍቃድና እውቅና እየተቃወመ በግድ ምክትል እንዳደረጉት ተጠቅሷል።

~ ረ/ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ያለ ምርጫ ለቦርዱ አመራርነት እንድታልፍ መደረጉም ተያይዟል።

በኢትዮጵያ ተመዝግበው ያሉ ሕጋዊ የስፖርት ፌዴሬሽኖች በሕጋዊ ወኪል ጠበቆቻቸው አማካኝነት፤ በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት እና ስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት ላይ አስዳደራዊ እርምጃ እንዲወስድ የሚጠይቅ ሰነድ በዛሬው ዕለት ለኢፌዴሪ ባህልና ስፖርት ሚንስቴር አስገብተዋል።

አቤቱታ አቅራቢ ፌዴሬሽኖቹ በሰነዳቸው ላይ ካቀረቧቸው ምክንያቶች መሐል፦

~ ግንቦት 16 ቀን 2016 ዓ/ም ኮሚቴው ከፌዴሬሽኖቹ እውቅና ውጪ በድብቅ ጥሪ ተደርጎ በድብቅ የተፈጸመ ስብሰባ ማካሄዱን ይገልጻል።

~ አቤቱታ አቅራቢ ፌዴሬሽኖች ባልተጠሩበት፤ ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓ/ም በተደረገ ሕገወጥ የኦሎምፒክ ኮሚቴ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት ምርጫ፤ ኮሚቴ ለሚፈልጋቸው ጥቂት አባላት ብቻ ጥሪ በማድረግ፤ መተዳደሪያ ደንቡ የማይፈቅድላቸውን በድምጽም ሆና ያለ ድምጽ የጠቅላላ ጉባኤው አባል ያልሆኑ ግለሰቦችን የምርጫ አስፈጻሚ ኮሚቴ አድርገዋቸዋል።

~ ከዶክተር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ጋር የጥቅም ግንኙነት አላቸው ያሏቸውን የኢትዮጵያ ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ጥበቡ ቸኮልን ኮሚቴው አስመራጭ በማድረግ ሕግ ተላልፏል ሲል በአቤቱታው ላይ ያስነብባል።

~ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ እውቅና እና ፍቃድ ድርጊቱን እየተቃወመ በሕገ ወጥ ምርጫው ላይ ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሆን ተደርርጓል። የሚል አቤቱታም ይገኝበታል።

~ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት በጠቅላላ ጉባኤው ምርጫ እና አብላጫ ድምጽ እንደሚመረጡ መተዳደሪያ ደንቡ የሚደነግግ ቢሆንም ረ/ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ያለ ምርጫ እንድታልፍ መደረጉን በሰንዱ ተብራርቷል።

~ ለኮሚቴው ከረጂ ተቋማት የተሰበሰበ ከ300,000,000.00 (ከሦስት መቶ ሚልየን ብር) በላይ ምን ላይ እንደዋለ በኦዲት ሪፖርት እንደማያውቁት አቤቱታ አቅራቢዎቹ በሰነዱ ላይ ገልጸው በተጨማሪም ከስፖንሰር አድራጊዎች የተገኙ በውጭ ምንዛሪ ገቢ የተደረጉ ገንዘቦች ምን ላይ እንደዋሉ የሙያሳይ ግልጽ የኦዲት ሪፖርት አለመደረጉን አቤቱታ አቅራቢዎቹ ጨምረው ዘርዝረዋል።

~ ሰነዱ የአትሌት ገዘኸኝ አበራንም ጉዳይም አያይዞታል።

~ በአትሌቶች አመራረጥ ላይ ተደርጓል ስለተባለው አድሏዊ አሰራርም ተካቷል።

~ ለአገር ክብር ምልክት ከሆኑ አትሌቶች ይልቅ የአመራሮቹ ዘመድ አዝማዶች አገር ወክለው እንዲሄዱ መደረጉም ተነስቷል።

~ ሰነዱ የስራ አስፈጻሚው ቦርድ አባላት የቅርብ ዘመዶች በኮሚቴው ያለ አግባብ ቅጥር እንዲፈጸምላቸው በማድረግ ምንም አይነት ስራ ሳይፈጽሙ ገንዘብ በመመዝበር በርካታ የፋይናንስ ጥሰት መደረጉን ጨምሮ ይገልጻል።

እነዚህን እና ሌሎችንም አቤቱታዎች ያቀረቡት ፌዴሬሽኖች

~ኮሚቴው አሻሻልኩት ያለው መተዳደሪያ ደንብ እንዲታገድ፤

~ሰኔ 4 ተደረገ የተባለው ሕገ ወጥ ምርጫ እንዳልተደረገ ተደርጎ ቀሪ እንዲደረግላቸው፤

~ የተፈጸሙት ተግባራት ከባድ የሆነ የዲሲፕሊን ጥፋት ውጤት በመኾናቸው ቦርዱ ከኃላፊነት ታግዶ እንዲቆይ

~ በገለልተኛ ኦዲተር ምርመራ እንዲደረግ፤ በመጠየቅ

ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድላቸው ቀቤቱታ አቅራቢዎቹ ጠይቀዋል።

ሙሉ ሰነዱን ከታች ያለውን ይመልከቱ!
#Yared Shumete
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 14, 2024
Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
የታክስ ሕግ ተገዥነት

የታክስ ሕግ ተገዥነት ማለት መንግስታት የታክስ ገቢን ለመሰብሰብ ያወጡትን የታክስ ህጎችን፣ ደንቦችን፣ መመሪያዎችን እና መርሆዎችን በፈቃደኝነት በማክበር የግብር እና ቀረጥ ግዴታዎችን በተገቢው ጊዜ እና መንገድ መወጣት ማለት ነው፡፡

እያንዳንዱ የታክስ አስተዳዳር ከግብር ከፋዮቹ የሚጠብቀው መሠረታዊ ግዴታዎች ያሉ ሲሆን እነዚህም፡-
1. በግብር ከፋይነት መመዝገብ፣
2. ግብርን በወቅቱ እና በትክክል ማሳወቅ፣
3. በትክክል ሪፖርት ማድረግ ወይም ትክክለኛ ደጋፊ ማስረጃዎች ማቅረብ እና
4. ግብርን መክፈል ናቸው፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/hab00x

ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 15, 2024