አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
EFAA BYLAW FINAL PDF.pdf
480.3 KB
ረቂቅ የመተዳደሪያ ደንብ
*******

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆ
ች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::

በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::

በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::

መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::

መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::

ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO


የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አለሕግAleHig ️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል ጥናት አተገባበር ላይ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ
        በፌደራል ጠበቆችና በጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል የህግ እና የአተገባበር ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ በሶስቱ ባለድርሻ አካላት በተከናወነው ጥናት አተገባበር ላይ ሰፊ ውይይት ተደረገ::

       በውይይቱ የፍትህ ሚ/ር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ "በጠበቆች የታክስ አስተዳደር ላይ የተከናወነው ጥናት ተጨባጭ ችግሮችን የለየ በመሆኑ ጥናቱ ባመላከታቸው መጠቁሞች መሰረት ወደ መሬት እንዲወርድ እና ጉዳዩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኝ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ" አሳስበዋል::

      የፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው "ጥናቱ የተደራጀ እና ከህግ ዘርፍ አልፎ ለሀገራችን የታክስ ስርዓት መዳበር እንድ አንድ ግብአት ሊወሰድ የሚችል መሆኑን እና በጥናቱ በተቀመጠው አግባብ ከረጅም ግዜ መፍትሄ አንፃር ክፍተቶችን ሊመልስ የሚችል ልዩ መመሪያ መዘጋጀት እንዳለበት ጠቅሰው"፤

"ባለፉት ሁለት አመታት በግብር ወቅት ከተፈጠሩ ችግሮች አንፃር የዚህ አመት የግብር ዘመን ሳይደርስ የመፍትሄ አቅጣጫዎች ቀድመው እንዲቀመጡ የማህበሩ ፍላጎት መሆኑን አስገንዝበዋል"::

  
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አደገኛ ወንጀል ነው!

አለም አቀፉ የጉምሩክ ድርጅት /WCO/ ኮንትሮባንድን እንደሚከተለው ይተረጉመዋል፡፡ ኮንትሮባንድ ማለት ማንኛውም በህግ የተከለከለ አሰራር ሲሆን እነርሱም፡- ከማምረት /production/፣ ከማጓጓዝ /shipment/፣ ከመቀበል /receipt/፣ ባለቤት ከመሆን /possession/፣ ከማከፋፈል /distribution/፣ ከመግዛትና መሸጥ እንዲሁም ማንኛውም ለዚህ አሰራር ሁኔታዎችን ማመቻቸትን /facilitation/ ያካትታል፡፡

የኢትዮጵያ ጉምሩክ አዋጅ ኮንትሮባንድን <<ህጎችንና በህግ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን በመተላለፍ ወደ ጉምሩክ ክልል ዕቃዎችን ማስገባት፣ በህጋዊ መንገድ የወጡትን በህገ ወጥ መንገድ መልሶ ማስገባት፣ መያዝ፣ ማከማቸት፣ ማዘዋወር፣ ማስተላለፍ፣ እንዲገቡ ወይም እንዲወጡ ለማድረግ መሞከር፣ እንዲሁም እነዚህ ዕቃዎችን መግዛትን፣ መሸጥንና ለዚህ ድርጊት ተባባሪ መሆንን ያጠቃልላል፡፡; በማለት ተርጉሞታል።

1. የኮንትሮባንድ ወንጀል በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ብቻ ሳይሆን የህዝብን ጤንነት፣ የሀገርን ሰላምና ፀጥታ የሚያውኩ ዕቃዎችን በማስገባት አገራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል አደገኛ ወንጀል ነው፡፡
2. ከኢኮኖሚ አንፃር የኮንትሮባንድ ወንጀል ህጋዊ ነጋዴውንና አምራቹን አዳክሞ ከገበያ በማስወጣት ምርታመነትንና ህጋዊ ንግድን ያቀጭጫል፤ ህጋዊ የንግድ ውድድርን ያዳክማል፤ የመንግስትን የገቢ ምንጭ ያደርቃል፡፡
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሕግ.pdf
1.5 MB
የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሕግ.