አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በነዳጅ መጨመር ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች በሲሪላንካ ዋና ከተማ ኮሎምቦ የሚገኘውን የፕሬዚዳንት ጎታባያ ራጃፓክሳ መኖሪያ ቤት ጥሰው ገብተዋል።

ገብተውም በፕሬዜዳንቱ የመዋኛ ገንዳ ሲዋኙ፣ በመኖሪያ ቤቱ በመግባትም ሲበሉ ፣ ሲጠጡ ፣ አልጋቸው ላይ ሲተኙ፣ መሳቢያዎቸውን እየከፈቱ እቃዎቻቸውን ሲበታትኑ ውለዋል።

ፕሬዜዳንቱ ለጊዜው ደኅንነቱ ወደተጠበቀ ስፍራ መወሰዳቸውንና ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑን አንድ ከፍተኛ የጦር ሹም ለኤኤፍፒ ገልጸዋል።

ፖሊስ፣ ወታደር ሀገሪቱ አለኝ የምትለው የፀጥታ ኃይል የዛሬውን ህዝባዊ ተቃውሞ መቆጣጠርም ሆነ መቋቋም አልቻሉም።

ለወራት በዘለቀውና የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ችግር በአግባቡ ባለመቆጣጠር በተነሳ ነው ፕሬዚዳንቱ ህዝባዊ ተቃውሞ የገጠማቸው።

ከዚህ ከፍተኛ የህዝብ ተቃውሞ ጋር በተያያዘ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ራኒል ዊክሬሜሲንጌ ስልጣኔ ይቅርብኝ እውርዳለሁ ማለታቸውን ፅ/ቤታቸው አሳውቋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁሉንም ያሳተፈ መንግሥት እንዲመሰረት ለማድረግ ስልጣን ለመልቀቅ ፍቃደኛ እንደሆኑ ነው የገለፁት።

ሲሪላንካ በአሁኑ ወቅት ላይ ከፍተኛ የሆነ ምጣኔ ሀብታዊ ቀውስ ውስጥ ናት። ሀገሪቱ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት ያጋጠማት ሲሆን፤ መድኃኒት፣ ነዳጅ እና ምግብ ወደ አገር ውስጥ ማስገባት እንደተሳናት ቢቢሲ ፅፏል።

መረጃው ከሲሪላንካ ጠ/ሚ ፅ/ቤት፣ ከቢቢሲ፣ ኤኤፍፒ የተሰባሰበ ነው።

Video Credit : Anoyme Citoyen, SLTweet, Jamila Husain
via tikvahethiopia
#አለ_ህግ #Alehig

@lawsocieties @AleHig

https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
በአ.አ ከተማ አስተዳደር ከሥራ ባህሪያቸው አንፃር ከመንግሥት የሥራ ሰዓት ውጩ ገብተው እንዲሠሩ በሚያስፈልጉ የሥራ መደቦች ላይ የፐብሊክ ሰርቪስ የሰ/ኃ/ል/ቢሮ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ስሌት አጥንቷል። በአንድ ወር ውስጥ የሚሠራው የትርፍ ሰዓት ጠቅላላ ተደምሮ ከ80 ሰዓት መብለጥ እንደሌለበት ሰፍሯል።
Vacancy at Ministry of Education

🔰Number of Positions: , 42 - positions with EXP

Professions: accounting,management,purchasing , social-work, sociology, statistics anthropology, applied-biology, communication, curriculum-studies, development-economics, development-studies, economics, education, education-leadership-and-management, education-planning-management, english-teacher, environmental-engineering, gender,geogr aphy, law, public-relation ,social-anthropology

📌 Deadline: July 22, 2022

📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:-https://bit.ly/3RntFCk
Protection Officer Legal Job at DRC

Danish Refugee
Council (DRC)

Jijiga

Full–time

The DRC has published a job vacancy announcement on 9th July 2022 for qualified Ethiopians to fill in the vacant post of Protection Officer Legal to be based in Jijiga, Ethiopia. Recruiter Danish Refugee Council Position Protection Officer Legal Location Jijiga, Ethiopia Country Ethiopia Total Vacant Post N/A Qualification University Degree Experience Required Minimum Two years Application Deadline 20th July 2022 DRC Job Vacancy 2022 Overall Purpose Of The Role: The Legal officer under the supervision of Protection Team leader will undertake protection and legal activities within the project framework. The legal officer will be engaged in the provision of legal aid service including legal information dissemination, counselling, assistance, and facilitation of representation to the target population. In addition, the officer will take on any additional protection activity as required by the Protection Team Leader to meet the project objective.
Position in Organization: Title: Protection Officer- Legal
Location: Jigjiga, Dolo Ado and Dire Dawa Employment Category: H2 Reporting To: Protection Team leader Direct Reports: N/A Start of Contract & Duration: Six Months (6 Months) Application due: 7/20/2022 Workplace: Jigjiga , Dolo Ado and Dire Dawa Department/Country: Ethiopia Contract type: National contract Homepage: drc.ngo

Qualification: University degree in Law/ LL. B Experience: Minimum 2 years work experience in the legal sector, preferably in a humanitarian context; Prior Experience working with persons of concern including refugees, internally displaced and/ or returnees; Experience and familiarity with Ethiopia’s judicial system;

How to Apply DRC Protection Officer Legal Jobs 2022 Note: Before you apply, please download (link is given below) the full advertisement and read it carefully. Then to apply, go to https://candidate.hr-manager.net/ApplicationInit.aspx?cid=1036&ProjectId=165092&DepartmentId=19012&MediaId=5 The Closing Date: 20th July 2022. Only shortlisted candidates will be contacted for interviews
☀️Job Opportunity for law graduates☀️
The Armauer Hansen research Institute (AHRI) a Norwegian and Swedish based organization is searching for fresh graduate lawyers. So, if you have an LLB check out the requirements and submit your application.
👉🏾Click here to apply; https://bit.ly/3NSngvH
👉🏾Application deadline; July 19, 2022
#dereja #findyournextstep #youngafricaworks #lawgraduates #opportunities
The Law in Ethiopia: Where it is Now and Where it is Headed
Please, comment on it❗️
👇👇👇👇ዋስትና👇👇👇

የተጠርጣሪን የኋላ ታሪክ እስክናውቅ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይፈቀድልን
ተከሳሹ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ስለሆነ ዋስትና ሊፈቀድ አይገባም በሚል የምትከራከሩ ዐ/ህግ እና መርማሪ ፖሊሶች እንዲሁም ይህን በምክንየትነት የምትቀበሉ ዳኞች ተከታዩን ግንዛቤ እንድትወስዱ "የተጠቃለሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች ከቅፅ1-23" መፅሃፍ መሀል ይህን የሰበር መዝገብ እንደ ማሳያ እነሆ።

👇👇👇
የሰ/መ/ቁ.132055፡-በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ስር የተደነገገው የዋስትና መብት ገደብ በተከሳሹ ያለፈ የወንጀል ታሪክ ላይ የሚመሠረት አይደለም፡፡

ይልቁንም የድንጋጌው ዓላማ በእጅ ላይ ያለውን የክሱ ሂደት ሊያደናቅፍ ይችላል ተብሎ በሚገመትበት ጊዜ በዋስ የመለቀቅ መብቱን ለመገደብ ነው፡፡ የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ከንዑስ ቁጥር (ሀ) እና (ሐ) ጋር በአንድነት ሊነበብ ይገባል፡፡

ህጉ የተከሳሹን በዋስ የመለቀቅ መብት እየገደበ ያለው በዋስትና ወረቀት ላይ የሰፈሩትን ግዴታዎች አይፈጽምም ተብሎ ሲገመት ወይም ምስክሮችን ሊያባብል ወይም ሊያስፈራራ ይችላል ወይም ማስረጃዎችን ሊያጠፋ ይችላል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡

የቁጥር 67 (ለ) ድንጋጌም ከንዑስ ቁጥሮች (ሀ) እና (ለ) ጋር በጣምራ ሲነበብ “ሌላ ወንጀል ሊሠራ ይችላል ተብሎ ሲገመት” የሚለው ድንጋጌ ከተያዘው ክስና ከተጀመረው የፍርድ ሂደት ጋር በተያያዘ ጠባብ የህግ ትርጉም በተጣጣመ መልኩ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡

ፍ/ቤቶቹ የተከሳሽችን ያለፈ የቅጣት ውሳኔ አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄውን አለመቀበል አግባብ አይደለም፡፡

በተጨማሪም በሌላ በኩል የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 138 (1) ህጉ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር ተከሳሹ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ አይገለጽም ሲል ደንግጓል፡፡
ድንጋጌው የተከሳሽን ንጹህ ሆኖ የመገመት ህገ-መንግሥታዊ መብት የሚያመለክት ሲሆን በተጨማሪም ዳኞች የወንጀል ጉዳይ በሚመረምሩበት ጊዜ በተከሳሹ የጥፋተኝነት ሪከሪድ ጫና አድሮባቸው የተሳሳተ ውሳኔ እንዳይሰጡ ለማድረግ የሰፈረ ነው፡፡

በመሆኑም የተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ በጊዜ ቀጠሮ ጊዜ ሲቀርብ ፍ/ቤቶች ከላይ በተጠቀሰው የህግ ድንጋጌ መሠረት እንዳልቀረበ በመቁጠር ሊወሰን ይገባል እንጂ ህጉን በመጣስ በተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ ላይ በመመሥረት ማከራከር እና መወሰን መሠረታዊ የህግ ስህተት ነዉ፡፡

በአጠቃላይ የአንድ ተከሳሽ ያለፈ የቅጣት ውሳኔን አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄን አለመቀበል አግባብነት የለዉም፡፡እንዲሁም በህግ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር አንድ ተከሳሽ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ ሊገለጽ አይገባም፡፡ቅጽ/23

via #henoktaye law office

#አለ_ህግ #Alehig

@lawsocieties @AleHig

https://t.me/lawsocieties

https://t.me/AleHig
#ትግልና እራስን #ነፃ ማውጣት
መጀመሪያ ራስህን ከእሳት ስታወጣ ከአንተ በኋላ ያለውን ትዉልድ ነፃ ታወጣለህ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
አብሬ ልሙት ካልክ ግን አለምን ታጠፋታለህ።
👆👆👆👆👆👆
የአመለካከት፣የህይወት ክህሎትና የስኬት መንገድ መጀመሪያ ራስን ለማዳን ከተለመደው አሰራርና አስተሳሰብ ራስን ማዉጣት ነው።
እኛ ሰዎች የተፈጠርነው በአላማና በምክንያት እንጂ ባጋጣሚ አይደለምና።

ስለዚህ ራስህን ከመጥፎ ልማድ ፣ #ከመጥፎ #አመለካከት#ከመጥፎ አስተሳሰብ ፣ #ከመጥፎ የህይወት ዘይቤ ፣ ከከሳሽነት ፣ #ከአማራሪነት፣ ከተስፋ #መቁረጥ#ከሰበብ#ከምክንታት#ከስንፍና፣ ነፃ ውጣ......... . ሌሎችንም አዉጣ።
👍ዛሬውኑ እራስህን አሸንፍ👍
ያኔ ታሪክህ ይቀየራል ለብዙዎችም ትተርፋለህ።

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም።
የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig

@lawsocieties @AleHig

https://t.me/lawsocieties

https://t.me/AleHig
አቅም በላይ የሆነ ሁኔታ(force majeure)👇👇👇👇👇👇👇👇

1 • ከአቅም በላይ የሆነ ሊመልሱት የማይቻል ኃይል

2 • ባለእዳው በምንም መልኩ በቅድሚያ ሊያስበው ወይም ሊገምተው የማይችል ክስተት

ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ደርሷል የሚባለው ባለዕዳው ባላሰበው ነገር ድንገት ደራሽ ሆኖበት ግዴታውን እንዳይፈጽም ፍፁም መሰናክል በሆነ አይነት የሚያግደው ነገር ባጋጠመ ጊዜ ነው፡፡ በአእምሮ ግምት ባለዕዳው ቀደም ብሎ ሊያስብበት የሚችል መሆኑ የታወቀ አንድ ድንገተኛ ደራሽ ነገር ወይም ለውሉ አፈፃፀም ከባድ የሆነ ወጭ በባለዕዳው የሚደርስበት ቢሆን ከአቅም በላይ የሆነ ኃይል ነው ተብሎ አይገመትም፡፡ ስለሆነም ባለዕዳው ሁኔታው ሊፈጠር ወይም ሊከሰት እንደሚችል ቀድሞ ሊገመት ወይም ሊያስብና ጥንቃቄ ሊያደረግበት የሚችል ከሆነ ሁኔታው ድንገተኛ ደራሽ ነገር ቢሆን እንኳን ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ እንደተከሰተ አይቆጠርም፡፡

ሰ/መ/ቁ.14605 ቅጽ 1፣ ሰ/መ/ቁ. 26565 ቅጽ 5፣ ሰ/መ/ቁ. 85468 ቅጽ 15፣ ፍ/ብ/ህ/ቁ. 1791፣ 1792፣ 1793 (ሀ) እና (ለ)

የመኪና አሽከርካሪ በሚያሽከረክርበት ጊዜ በመንገዱ ላይ ድንገት ሰው ሊገባ ወይም ድንገተኛ አደጋ ሊያጋጥም ይችላል ብሎ ፈጽሞ አያስብም ተብሎ አይገመትም፡፡ በመሆኑም ድንገት ሰው ሮጦ ወደ በመንገዱ መግባቱ ብቻ ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ መኖሩን አያሳይም፡፡

/መ/ቁ. 14605 ቅጽ 1👇👇👇👇

የኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ከአቅም በላይ የሆነ ኃይል ተብሎ ሊወሰድ የሚችል አይደለም፡፡

ሰ/መ/ቁ. 85468 ቅጽ 15👇👇👇👇

በጉዞ ላይ ያለ ተሽከርካሪ የኤሌትሪክና የመካኒክ ሲስተሙ ድክመት ስለገጠመው በኤሌትሪክ መስመሩ ላይ ከፍተኛ ኃይል ያለው ኬብል ስራውን ስላቋረጠ ከብረት ጋር በመጋጨቱ ምክንያት በተነሳው እሳት ምክንያት ንብረት በቃጠሎ ቢወድም አደጋው አጓዡ ሊገምተውና ሊያስቀረው በማይችል ከአቅም በላይ በሆነ ሀይል ምክንያት የተፈጠረ ነው ሊባል አይችልም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 26565 ቅጽ 5
Ts Md
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig

@lawsocieties @AleHig

https://t.me/lawsocieties

https://t.me/AleHig
Vacancy at MERSA Media Institute(For Fresh Graduate)

📌Position: Project Associates

Experience: 0 year

Required number of candidate: 8

Qualification: Bachelor’s degree on Information technology, Economics, Law, Medicine, Social Studies or related field of study

📌 Application Deadline: July 23, 2022

📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3axwXSH
👇👇አዲሱ የስደተኞች ሕግ👇👇👇

ሕጉ በተለይ ጉዳያቸው በእንጥልል ለነበረ ኢትዮጵያውያንና አፍሪቃውያን እፎይታ የሚሰጥ መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ ለDW ተናግረዋል።
የጀርመን ጥምር መንግስት በአገሪቱ ላለፉት 5 ዓመታት የቆዩት ስደተኞች ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያገኙበትን ሕግ አጸደቀ።
ሕጉ በተለይ ጉዳያቸው በእንጥልል ለነበረ ኢትዮጵያውያንና አፍሪቃውያን እፎይታ የሚሰጥ መሆኑን አንድ የሕግ ባለሙያ ለDW ተናግረዋል።
Via DW Amharic
https://p.dw.com/p/4DsNU?maca=amh-Facebook-dw

👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
DRAFT Value Added Tax Proclamation 2022👇👇👇👇
https://chilot.me/wp-content/uploads/2022/07/DRAFT-Value-Added-Tax-Proclamation-2022.pdf
Abrham Yohannes
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ
#Alehig
@lawsocieties
@AleHig
Allied Chemicals PLC በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

Position:
01. Legal Officer

02. Liaison & Public Relations Executive

📚የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
Law Graduate with specialization in Labour and Business Laws from Addis Ababa University

🇪🇹 የስራ ቦታ:Addis Ababa

🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሀምሌ
15/2014 ዓ.ም

🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ

https://jobs.amazonethiopia.com/job/allied-chemicals-plc/