የማስረዳት ግዴታ
=================
=====================
• ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡
የወንጀል ክስ ያቀረበ ከሳሽ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይም አልተወጣም? የሚለውን ጭብጥ ለመወሰን የመጀመሪያው የማነፃፀሪያና የመመዘኛ መስፈርት ራሱ ከሳሽ ያቀረበው የወንጀል ክስ ማመልከቻ ነው፡፡ አንድ ድርጊት የተፈፀመ መሆኑን በመግለጽ ክስ ያቀረበ ወገን በክሱ የገለፀውን ፍሬ ጉዲይ የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነት አለበት የሚለው የማስረጃ ሕግ መርህ ይህንኑ የሚያጠናክር ነው፡፡ ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡ በአጠቃላይ ከሳሽ ክሱን ለማስረዳት ያቀረባቸው ማስረጃዎች ለጉዳዩ ያላቸው አግባብነት (Relevancy of evidence) እና የከሳሽ ማስረጃ የአስረጅነት ዋጋ ያላቸውና ታዓማኒነት ያላቸው መሆኑ የሚመረመረው ከሳሽ በወንጀል ክስ ማመልከቻው የገለፃቸውን ፍሬ ጉዳዮች መሰረት በማድረግ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 51706 ቅጽ 10
L.C.L
ኢትዮ-ሕግ💎Ethio-Law
#henoktaye
https://t.me/LawyerEthiopia
https://t.me/LawyerEthiopia
=================
=====================
• ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡
የወንጀል ክስ ያቀረበ ከሳሽ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይም አልተወጣም? የሚለውን ጭብጥ ለመወሰን የመጀመሪያው የማነፃፀሪያና የመመዘኛ መስፈርት ራሱ ከሳሽ ያቀረበው የወንጀል ክስ ማመልከቻ ነው፡፡ አንድ ድርጊት የተፈፀመ መሆኑን በመግለጽ ክስ ያቀረበ ወገን በክሱ የገለፀውን ፍሬ ጉዲይ የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነት አለበት የሚለው የማስረጃ ሕግ መርህ ይህንኑ የሚያጠናክር ነው፡፡ ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡ በአጠቃላይ ከሳሽ ክሱን ለማስረዳት ያቀረባቸው ማስረጃዎች ለጉዳዩ ያላቸው አግባብነት (Relevancy of evidence) እና የከሳሽ ማስረጃ የአስረጅነት ዋጋ ያላቸውና ታዓማኒነት ያላቸው መሆኑ የሚመረመረው ከሳሽ በወንጀል ክስ ማመልከቻው የገለፃቸውን ፍሬ ጉዳዮች መሰረት በማድረግ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 51706 ቅጽ 10
L.C.L
ኢትዮ-ሕግ💎Ethio-Law
#henoktaye
https://t.me/LawyerEthiopia
https://t.me/LawyerEthiopia
በፍርድ ቤት ክስ ከቀረበ በኋላ ተከራካሪዎች አለመግባባታቸውን በእርቅ ጨርሰው ሆኖም ግን የእርቅ ስምምነቱ በፍርድ ቤት ካልጸደቀ በስምምነቱ መብት ያገኘ ወገን ያለው መፍትሔ ምንድነው?
አፈጻጸም እንዳይጠይቅ እርቁ በፍርድ ቤት አልጸደቀም። በጉዳዩ ሌላ ክስ እንዳያቀርብ ጉዳዩ በእርቅ ያለቀ ነው።
ስለሆነም ያለው መፍትሔ በእርቁ መሰረት ተከሳሽ ግዴታውን አልተወጣም የሚል ክስ ማቅረብ ነው።
በሰ/መ/ቁ 196228 [ያልታተመ] በተሰጠ የህግ ትርጉም የእርቅ ስምምነት በፍርድ ቤት ያልጸደቀ ሲሆን መብት ያገኘው ወገን ተስማሚው ወገን ግዴታውን አልተወጣም በሚል ክስ ማቅረብ ይችላል።
በሰ/መ/ቁ 196228 የተሰጠውን ውሳኔና በ2013 ዓ.ም. [እንዲሁም ጥቂት የ2012 ዓ.ም. ጥቂት] የሰበር ውሳኔዎች የተካተቱበት ስብስብ [Unofficial Compilation] ከታች ባለው link ይገኛል።
Ethiopian legal brief
#henoktaye law office
አፈጻጸም እንዳይጠይቅ እርቁ በፍርድ ቤት አልጸደቀም። በጉዳዩ ሌላ ክስ እንዳያቀርብ ጉዳዩ በእርቅ ያለቀ ነው።
ስለሆነም ያለው መፍትሔ በእርቁ መሰረት ተከሳሽ ግዴታውን አልተወጣም የሚል ክስ ማቅረብ ነው።
በሰ/መ/ቁ 196228 [ያልታተመ] በተሰጠ የህግ ትርጉም የእርቅ ስምምነት በፍርድ ቤት ያልጸደቀ ሲሆን መብት ያገኘው ወገን ተስማሚው ወገን ግዴታውን አልተወጣም በሚል ክስ ማቅረብ ይችላል።
በሰ/መ/ቁ 196228 የተሰጠውን ውሳኔና በ2013 ዓ.ም. [እንዲሁም ጥቂት የ2012 ዓ.ም. ጥቂት] የሰበር ውሳኔዎች የተካተቱበት ስብስብ [Unofficial Compilation] ከታች ባለው link ይገኛል።
Ethiopian legal brief
#henoktaye law office
Forwarded from አለሕግAleHig ️
የማስረዳት ግዴታ
=================
=====================
• ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡
የወንጀል ክስ ያቀረበ ከሳሽ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይም አልተወጣም? የሚለውን ጭብጥ ለመወሰን የመጀመሪያው የማነፃፀሪያና የመመዘኛ መስፈርት ራሱ ከሳሽ ያቀረበው የወንጀል ክስ ማመልከቻ ነው፡፡ አንድ ድርጊት የተፈፀመ መሆኑን በመግለጽ ክስ ያቀረበ ወገን በክሱ የገለፀውን ፍሬ ጉዲይ የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነት አለበት የሚለው የማስረጃ ሕግ መርህ ይህንኑ የሚያጠናክር ነው፡፡ ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡ በአጠቃላይ ከሳሽ ክሱን ለማስረዳት ያቀረባቸው ማስረጃዎች ለጉዳዩ ያላቸው አግባብነት (Relevancy of evidence) እና የከሳሽ ማስረጃ የአስረጅነት ዋጋ ያላቸውና ታዓማኒነት ያላቸው መሆኑ የሚመረመረው ከሳሽ በወንጀል ክስ ማመልከቻው የገለፃቸውን ፍሬ ጉዳዮች መሰረት በማድረግ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 51706 ቅጽ 10
L.C.L
ኢትዮ-ሕግ💎Ethio-Law
#henoktaye
https://t.me/LawyerEthiopia
https://t.me/LawyerEthiopia
=================
=====================
• ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡
የወንጀል ክስ ያቀረበ ከሳሽ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይም አልተወጣም? የሚለውን ጭብጥ ለመወሰን የመጀመሪያው የማነፃፀሪያና የመመዘኛ መስፈርት ራሱ ከሳሽ ያቀረበው የወንጀል ክስ ማመልከቻ ነው፡፡ አንድ ድርጊት የተፈፀመ መሆኑን በመግለጽ ክስ ያቀረበ ወገን በክሱ የገለፀውን ፍሬ ጉዲይ የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነት አለበት የሚለው የማስረጃ ሕግ መርህ ይህንኑ የሚያጠናክር ነው፡፡ ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነቱን ተወጥቷል ወይስ አልተወጣም? የሚለው ነጥብ እልባት የሚሰጠው ባቀረበው የወንጀል ክስ ውስጥ የተገለፁትን ፍሬ ጉዳዮች ትክክለኛነት የወንጀል ክሱን ለማስረዳት ባቀረባቸው የተለያዩ ማስረጃዎች የሚያረጋግጡና በወንጀል ክሱ ውስጥ የተገለፀው ፍሬ ጉዳይና ክሱን ለማስረዳት የቀረቡት ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚደጋገፉና ተያያዥነት ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡ በአጠቃላይ ከሳሽ ክሱን ለማስረዳት ያቀረባቸው ማስረጃዎች ለጉዳዩ ያላቸው አግባብነት (Relevancy of evidence) እና የከሳሽ ማስረጃ የአስረጅነት ዋጋ ያላቸውና ታዓማኒነት ያላቸው መሆኑ የሚመረመረው ከሳሽ በወንጀል ክስ ማመልከቻው የገለፃቸውን ፍሬ ጉዳዮች መሰረት በማድረግ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 51706 ቅጽ 10
L.C.L
ኢትዮ-ሕግ💎Ethio-Law
#henoktaye
https://t.me/LawyerEthiopia
https://t.me/LawyerEthiopia
👇👇👇👇ዋስትና👇👇👇
የተጠርጣሪን የኋላ ታሪክ እስክናውቅ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይፈቀድልን፣
ተከሳሹ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ስለሆነ ዋስትና ሊፈቀድ አይገባም በሚል የምትከራከሩ ዐ/ህግ እና መርማሪ ፖሊሶች እንዲሁም ይህን በምክንየትነት የምትቀበሉ ዳኞች ተከታዩን ግንዛቤ እንድትወስዱ "የተጠቃለሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች ከቅፅ1-23" መፅሃፍ መሀል ይህን የሰበር መዝገብ እንደ ማሳያ እነሆ።
👇👇👇
የሰ/መ/ቁ.132055፡-በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ስር የተደነገገው የዋስትና መብት ገደብ በተከሳሹ ያለፈ የወንጀል ታሪክ ላይ የሚመሠረት አይደለም፡፡
ይልቁንም የድንጋጌው ዓላማ በእጅ ላይ ያለውን የክሱ ሂደት ሊያደናቅፍ ይችላል ተብሎ በሚገመትበት ጊዜ በዋስ የመለቀቅ መብቱን ለመገደብ ነው፡፡ የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ከንዑስ ቁጥር (ሀ) እና (ሐ) ጋር በአንድነት ሊነበብ ይገባል፡፡
ህጉ የተከሳሹን በዋስ የመለቀቅ መብት እየገደበ ያለው በዋስትና ወረቀት ላይ የሰፈሩትን ግዴታዎች አይፈጽምም ተብሎ ሲገመት ወይም ምስክሮችን ሊያባብል ወይም ሊያስፈራራ ይችላል ወይም ማስረጃዎችን ሊያጠፋ ይችላል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
የቁጥር 67 (ለ) ድንጋጌም ከንዑስ ቁጥሮች (ሀ) እና (ለ) ጋር በጣምራ ሲነበብ “ሌላ ወንጀል ሊሠራ ይችላል ተብሎ ሲገመት” የሚለው ድንጋጌ ከተያዘው ክስና ከተጀመረው የፍርድ ሂደት ጋር በተያያዘ ጠባብ የህግ ትርጉም በተጣጣመ መልኩ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡
ፍ/ቤቶቹ የተከሳሽችን ያለፈ የቅጣት ውሳኔ አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄውን አለመቀበል አግባብ አይደለም፡፡
በተጨማሪም በሌላ በኩል የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 138 (1) ህጉ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር ተከሳሹ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ አይገለጽም ሲል ደንግጓል፡፡
ድንጋጌው የተከሳሽን ንጹህ ሆኖ የመገመት ህገ-መንግሥታዊ መብት የሚያመለክት ሲሆን በተጨማሪም ዳኞች የወንጀል ጉዳይ በሚመረምሩበት ጊዜ በተከሳሹ የጥፋተኝነት ሪከሪድ ጫና አድሮባቸው የተሳሳተ ውሳኔ እንዳይሰጡ ለማድረግ የሰፈረ ነው፡፡
በመሆኑም የተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ በጊዜ ቀጠሮ ጊዜ ሲቀርብ ፍ/ቤቶች ከላይ በተጠቀሰው የህግ ድንጋጌ መሠረት እንዳልቀረበ በመቁጠር ሊወሰን ይገባል እንጂ ህጉን በመጣስ በተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ ላይ በመመሥረት ማከራከር እና መወሰን መሠረታዊ የህግ ስህተት ነዉ፡፡
በአጠቃላይ የአንድ ተከሳሽ ያለፈ የቅጣት ውሳኔን አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄን አለመቀበል አግባብነት የለዉም፡፡እንዲሁም በህግ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር አንድ ተከሳሽ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ ሊገለጽ አይገባም፡፡ቅጽ/23
via #henoktaye law office
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
የተጠርጣሪን የኋላ ታሪክ እስክናውቅ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይፈቀድልን፣
ተከሳሹ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ስለሆነ ዋስትና ሊፈቀድ አይገባም በሚል የምትከራከሩ ዐ/ህግ እና መርማሪ ፖሊሶች እንዲሁም ይህን በምክንየትነት የምትቀበሉ ዳኞች ተከታዩን ግንዛቤ እንድትወስዱ "የተጠቃለሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች ከቅፅ1-23" መፅሃፍ መሀል ይህን የሰበር መዝገብ እንደ ማሳያ እነሆ።
👇👇👇
የሰ/መ/ቁ.132055፡-በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ስር የተደነገገው የዋስትና መብት ገደብ በተከሳሹ ያለፈ የወንጀል ታሪክ ላይ የሚመሠረት አይደለም፡፡
ይልቁንም የድንጋጌው ዓላማ በእጅ ላይ ያለውን የክሱ ሂደት ሊያደናቅፍ ይችላል ተብሎ በሚገመትበት ጊዜ በዋስ የመለቀቅ መብቱን ለመገደብ ነው፡፡ የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ከንዑስ ቁጥር (ሀ) እና (ሐ) ጋር በአንድነት ሊነበብ ይገባል፡፡
ህጉ የተከሳሹን በዋስ የመለቀቅ መብት እየገደበ ያለው በዋስትና ወረቀት ላይ የሰፈሩትን ግዴታዎች አይፈጽምም ተብሎ ሲገመት ወይም ምስክሮችን ሊያባብል ወይም ሊያስፈራራ ይችላል ወይም ማስረጃዎችን ሊያጠፋ ይችላል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
የቁጥር 67 (ለ) ድንጋጌም ከንዑስ ቁጥሮች (ሀ) እና (ለ) ጋር በጣምራ ሲነበብ “ሌላ ወንጀል ሊሠራ ይችላል ተብሎ ሲገመት” የሚለው ድንጋጌ ከተያዘው ክስና ከተጀመረው የፍርድ ሂደት ጋር በተያያዘ ጠባብ የህግ ትርጉም በተጣጣመ መልኩ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡
ፍ/ቤቶቹ የተከሳሽችን ያለፈ የቅጣት ውሳኔ አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄውን አለመቀበል አግባብ አይደለም፡፡
በተጨማሪም በሌላ በኩል የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 138 (1) ህጉ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር ተከሳሹ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ አይገለጽም ሲል ደንግጓል፡፡
ድንጋጌው የተከሳሽን ንጹህ ሆኖ የመገመት ህገ-መንግሥታዊ መብት የሚያመለክት ሲሆን በተጨማሪም ዳኞች የወንጀል ጉዳይ በሚመረምሩበት ጊዜ በተከሳሹ የጥፋተኝነት ሪከሪድ ጫና አድሮባቸው የተሳሳተ ውሳኔ እንዳይሰጡ ለማድረግ የሰፈረ ነው፡፡
በመሆኑም የተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ በጊዜ ቀጠሮ ጊዜ ሲቀርብ ፍ/ቤቶች ከላይ በተጠቀሰው የህግ ድንጋጌ መሠረት እንዳልቀረበ በመቁጠር ሊወሰን ይገባል እንጂ ህጉን በመጣስ በተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ ላይ በመመሥረት ማከራከር እና መወሰን መሠረታዊ የህግ ስህተት ነዉ፡፡
በአጠቃላይ የአንድ ተከሳሽ ያለፈ የቅጣት ውሳኔን አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄን አለመቀበል አግባብነት የለዉም፡፡እንዲሁም በህግ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር አንድ ተከሳሽ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ ሊገለጽ አይገባም፡፡ቅጽ/23
via #henoktaye law office
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/