Defacto Divorce HOF.pdf
342.3 KB
Defacto Divorce cases...
ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ የሚደረግ የሥራ ውል
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156 መሠረት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሥራ ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ሊደረግ ይችላል፤
🔹ሠራተኛው የተቀጠረበት የተወሰነ ሥራ እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ፤
🔹በፈቃድ በሕመም ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት ለጊዜው ቀሪ የሆነ ሠራተኛን ለመተካት፤
🔹የሥራ ብዛት በሚያጋጥምበት ጊዜ ሥራን ለማቃለል፤
🔹በሕይወት ላይ አደጋ ወይም በንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል አጣዳፊ ሥራዎችን ለመሥራት፣ 🔹በድርጅቱ ሥራ፣ ዕቃ፣ ሕንፃ ወይም ፋብሪካ ላይ የደረሰውን ጉድለትና ብልሽት ለማደስ፤
🔹አልፎ አልፎ የሚሰራ ሥራ ማለትም ሥራው የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ እየተቋረጠ ሥራው በሚኖርበት ጊዜ ብቻ የሚሠራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹የወቅት ሥራ ለመሥራት ማለትም የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ በየዓመቱ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ በተለመደው ጊዜ እየተደጋገመ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹አንዳንድ ጊዜ የሚሰራ ሥራ ማለትም ለአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ያልሆነ በሚያስፈልግበት ጊዜ ብቻ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል በተደረገበት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ በድንገት ለዘለቄታው በመለየቱ ለጊዜው ሥራ ለማሰራት፤
🔹በድርጅት መዋቅር ጥናት እና በጥናቱ አፈጻጸም መካከል ባለው ጊዜ የሚፈጠርን ክፍት የሥራ መደብ ለማሟላት ለጊዜው የሚፈጸም ቅጥር፡፡
🔹ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል ከ 45 የሥራ ቀናት ላልበለጠ ጊዜና ለአንድ ጊዜ ብቻ መሆን አለበት፡፡
By lawyer Tsegaye Demeke
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156 መሠረት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሥራ ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ሊደረግ ይችላል፤
🔹ሠራተኛው የተቀጠረበት የተወሰነ ሥራ እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ፤
🔹በፈቃድ በሕመም ወይም በሌላ ማናቸውም ምክንያት ለጊዜው ቀሪ የሆነ ሠራተኛን ለመተካት፤
🔹የሥራ ብዛት በሚያጋጥምበት ጊዜ ሥራን ለማቃለል፤
🔹በሕይወት ላይ አደጋ ወይም በንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል አጣዳፊ ሥራዎችን ለመሥራት፣ 🔹በድርጅቱ ሥራ፣ ዕቃ፣ ሕንፃ ወይም ፋብሪካ ላይ የደረሰውን ጉድለትና ብልሽት ለማደስ፤
🔹አልፎ አልፎ የሚሰራ ሥራ ማለትም ሥራው የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ እየተቋረጠ ሥራው በሚኖርበት ጊዜ ብቻ የሚሠራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹የወቅት ሥራ ለመሥራት ማለትም የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ በየዓመቱ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ በተለመደው ጊዜ እየተደጋገመ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹አንዳንድ ጊዜ የሚሰራ ሥራ ማለትም ለአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ያልሆነ በሚያስፈልግበት ጊዜ ብቻ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤
🔹ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል በተደረገበት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ በድንገት ለዘለቄታው በመለየቱ ለጊዜው ሥራ ለማሰራት፤
🔹በድርጅት መዋቅር ጥናት እና በጥናቱ አፈጻጸም መካከል ባለው ጊዜ የሚፈጠርን ክፍት የሥራ መደብ ለማሟላት ለጊዜው የሚፈጸም ቅጥር፡፡
🔹ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል ከ 45 የሥራ ቀናት ላልበለጠ ጊዜና ለአንድ ጊዜ ብቻ መሆን አለበት፡፡
By lawyer Tsegaye Demeke
በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ዓ.ም በወጣው አንቀጽ 39 (1) (ሸ) መሠረት አንድ ሰራተኛ በገዛ ፈቃዱ ሲለቅ የስራ ስንብት ክፍያ ለማግኘት ቢያንስ አምስት ዓመት በአሠሪው ዘንድ የሥራ አገልግሎት ሊኖረው ይገባል።
Addis Abeba laws ቅፅ 1.pdf
3.7 MB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተጠቃለሉ ህጎች…
DASHEN BANK IS LOOKING FOR FRESH GRADUATES
Legal Officer
Job Description:
Get-As International PLC would like to invite qualified and experienced candidates for the following position.
Term of employment:Permanent
Job Requirements:
Requirement
BA/ Degree in LLB from recognized University
Experience
1 year work experience in legal service
Working in private company is more advantageous
How To Apply:
Interested applicants are invited to submit in person their non-returnable application, with CV and copies of relevant documents within 5 days from the first date of this announcement in person.
Address: Get-As International PLC, head office 2nd floor Arada Sub-City around commercial Printing Press, in front Ministry of Innovation and Technology or email address gizachewadmsasu12@gmail.com /for email users send only application letter and updated CV/
Tel No. 011-1559543, 011 1571309, 011-1557485
Posted: 07.06.2022
Deadline: 07.11.2022
Job Category: Legal
Salary: Negotiable
Location: Addis Ababa
@lawsocieties @AleHig
Legal Officer
Job Description:
Get-As International PLC would like to invite qualified and experienced candidates for the following position.
Term of employment:Permanent
Job Requirements:
Requirement
BA/ Degree in LLB from recognized University
Experience
1 year work experience in legal service
Working in private company is more advantageous
How To Apply:
Interested applicants are invited to submit in person their non-returnable application, with CV and copies of relevant documents within 5 days from the first date of this announcement in person.
Address: Get-As International PLC, head office 2nd floor Arada Sub-City around commercial Printing Press, in front Ministry of Innovation and Technology or email address gizachewadmsasu12@gmail.com /for email users send only application letter and updated CV/
Tel No. 011-1559543, 011 1571309, 011-1557485
Posted: 07.06.2022
Deadline: 07.11.2022
Job Category: Legal
Salary: Negotiable
Location: Addis Ababa
@lawsocieties @AleHig
Vacancy
• Senior Legal Compliance Officer
• Legal Compliance Officer
• Attorney
==================
The Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the positions of Senior Legal Compliance Officer, Legal Compliance Officer and Attorney.
Interested and qualified applicants should apply through CBE career website
( https://vacancy.cbe.com.et ) from July 11– July 21, 2022.
For requirements and other detail information, please use the following link:
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/vacancy_Attorny_68d90d1dea.pdf
• Senior Legal Compliance Officer
• Legal Compliance Officer
• Attorney
==================
The Commercial Bank of Ethiopia would like to invite qualified and interested job seekers to apply for the positions of Senior Legal Compliance Officer, Legal Compliance Officer and Attorney.
Interested and qualified applicants should apply through CBE career website
( https://vacancy.cbe.com.et ) from July 11– July 21, 2022.
For requirements and other detail information, please use the following link:
https://combanketh.et/cbeapi/uploads/vacancy_Attorny_68d90d1dea.pdf
Congratulations to AAU and UoG (University of Gondar and Addis Ababa University in Ethiopia)
Top 20 universities in Africa , 2022!
1. University of Cape Town - 🇿🇦
2. University of Witwatersrand ,Johannesburg- 🇿🇦
3. Stellenbosch University - 🇿🇦
4. University of KwaZulu-Natal - 🇿🇦
5. University of Cairo- 🇪🇬
6. University of Johannesburg -🇿🇦
7. University of Ibadan - 🇳🇬
8. University of Pretoria -🇿🇦
9. Mansoura University - 🇪🇬
10. Northwest University - 🇿🇦
11. Addis Ababa University - 🇪🇹
12. Kwame Nkrumah University Of Science and Technology - 🇬🇭
13. Ain Shams University -🇪🇬
14. Mohammed First University of Oujda - 🇲🇦
15. Makerere University - 🇺🇬
16. University of the Western Cape - 🇿🇦
17. Alexandria University - 🇪🇬
18. University of Hassan II Casablanca - 🇲🇦
19. University of Nairobi- 🇰🇪
20. University of Gondar - 🇪🇹
Note - This is based on their worldwide ranking.
via Inside Africa
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
@lawsocieties @AleHig
Top 20 universities in Africa , 2022!
1. University of Cape Town - 🇿🇦
2. University of Witwatersrand ,Johannesburg- 🇿🇦
3. Stellenbosch University - 🇿🇦
4. University of KwaZulu-Natal - 🇿🇦
5. University of Cairo- 🇪🇬
6. University of Johannesburg -🇿🇦
7. University of Ibadan - 🇳🇬
8. University of Pretoria -🇿🇦
9. Mansoura University - 🇪🇬
10. Northwest University - 🇿🇦
11. Addis Ababa University - 🇪🇹
12. Kwame Nkrumah University Of Science and Technology - 🇬🇭
13. Ain Shams University -🇪🇬
14. Mohammed First University of Oujda - 🇲🇦
15. Makerere University - 🇺🇬
16. University of the Western Cape - 🇿🇦
17. Alexandria University - 🇪🇬
18. University of Hassan II Casablanca - 🇲🇦
19. University of Nairobi- 🇰🇪
20. University of Gondar - 🇪🇹
Note - This is based on their worldwide ranking.
via Inside Africa
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
@lawsocieties @AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የአራጣ ወንጀል ምንድን ነዉ?
☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️⤵️
ገንዘብን በወለድ ማበደር ቀድሞ በነበረዉ ማህበራዊና ሀይማኖታዊ ፍልስፍና ጀምሮ የተወገዙ ናቸዉ፡፡ የሀሳቡ መነሻ መገበያያ ገንዘብ እንደ ንብረት ስለማይቆጠር እና እራሱም ምንም ብክነት ሆነ ጉድለት ሳይደርስበት ለአበዳሪዉ ስለሚመለስ እና አበዳሪዉም ምንም አይነት አስተዋፅኦ ያላበረከተበት ስለሆነ በአበደረዉ ገንዘብ ላይ ወለድ መቀበል የለበትም የሚል ነዉ፡፡ ይህ አስተሳሰብ በእስልምናም ሆነ ክርስትና እምነት የሚያወገዝ ከመሆን አልፎ በማህበረሰቡም ዘንድ ተቀባይነት የነበረዉ ነበር፡፡ እዚህ ጋር ልብ ልንለዉ የሚገባ በብድሩ ላይ ምንም አይነት ወለድ ማሰብ የተከለከለ መሆኑን ነዉ፡፡
ነገር ግን መገበያያ ገንዘብ በኢኮኖሚ ዉስጥ ብቸኛ የሆነ የደም ስር እየሆነ ሲመጣ፤ ይህንን ገንዘብ በባንኮች አማካኝነት ማስቀመጥ፣ማዘዋወር እና ለኢንቨስትመንት ማበደር ሲጀመር በብድር በሚሰጥ ገንዘብ ላይ እንደ ፋይናንስ ገበያዉ ወይም ብሔራዊ ባንኮች በሚወስኑት መሰረት ተመጣጣኝ የሆነ ወለድ ማሰብ ተገቢ እና አስፈላጊ መሆኑ በዘመናዊዉ ኢኮኖሚ መዋቀር ታምኖበታል፡፡ ነገር ግን በዘመናዊዉ የኢኮኖሚ መዋቀርም ቢሆን ከፍተኛ የሆነ የወለድ መጠን ለኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ ብሎም ፖለቲካዊ ጉዳቶች ምክንያት ስለሚሆን ሀገራት ከፍተኛዉን የወለድ ምጣኔ ይወስናሉ፡፡ ይህንን ጉዳት ለመከላከል በማሰብም ጉዳዩ በወንጀል የሚስቀጣ ሆኖአል፡፡ በህግ ከተወሰነዉ የወለድ ምጣኔ በላይ ገንዘብ ማበደር በብዙ ሀገሮች ዘንድ ወንጀል ተደርጎ ተደንግጓጓል፡፡ ወንጀሉም አራጣ በመባል ይታወቃል፡፡
በኢትዩጵያ ህግም በህግ ከተፈቀደዉ የወለድ ጣሪያ በላይ ብድር ማበደር እንደ ወንጀል ተቀምጧል፡፡ የአራጣ ወንጀልን አስመልክቶ የተደነገገዉ በ1996 ዓ.ም በወጣዉ የወንጀል ህግ ነዉ፡፡ ይህ የወንጀል ህግ በአንቀጽ 712 የአራጣ ወንጀልን እንደሚከተለዉ ይተረጉመዋል፡፡
ማንም ሰዉ የተበዳዩን ችግረኝነት፣ የበታችነቱን፣ ወይም የገንዘብ ችግሩን፣ ወይም መንፈሰ ደካማነቱን፣ ወይም ልምድ ወይም ችሎታ የሌለዉ መሆኑን መሰረት በማድረግ፡-
1. በህግ ከተፈቀደዉ ወለድ በላይ ገንዘብ ያበደረዉ እንደሆነ፤ ወይም
2. ካበደረዉ ገንዘብ ጋራ በግልፅ ተመጣጣኝነት የሌለዉ ንብረት በምትኩ እንዲሰጠዉ ያደረገዉ ወይም ቃል ያስገባዉ እንደሆነ፤
በቀላል እስራት፣ ወይም እንደነገሩ ሁኔታ ከአምስት አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት እና በመቀጮ እንደሚቀጣ ይነግረናል፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ ማንኛዉም ሰዉ ከላይ በተጠቀሰዉ ሀሳብ መነሻነት በአራጣ ላይ የተመሰረተ መብት የተቀበለ፣ በመከላከያነት የተጠቀመበት ወይም ለሌላ ሰዉ ያስተላለፈ እንደሆነ፣ በተመሳሳይ ሁኔታ ይቀጣል፡፡
የአራጣ ወንጀል መንስኤዎች
አስተማማኝ የፋይናንስ አገልገሎት በሌለበት እና ድህነት በሰፈነበት ኢኮኖሚ ዉስጥ የአራጣ ብድር የተለመደ ነዉ፡፡ ገንዘብ የተበደረዉ ሰዉ ገንዘቡን እንደ ነገሩ ሁኔታ ለፍጆታ ወይም ለኢንቨስትመንት ሊያዉለዉ ይችላል፡፡ ድህነት በሰፈነበት ኢኮኖሚ ዉስጥ ሰዎች እለታዊ ችግራቸዉን ለመቅረፍ ሲሉ ከፍተኛ ወለድ የሚታሰብባቸዉ ብድሮችን ለመዉሰድ ይገደዳሉ፡፡ በድህነት ከሚኖረዉ ማህበረሰብ ዉስጥ ጥቂትም ቢሆን ጥሪት ያላቸዉ ሰዎች የአበዳሪነት ሚና በመያዝ በዝባዦች ሁነዉ ይሰየማሉ፡፡ ከድህነት አስከሚወጣም ድርጊቱ ቀጣይ ይሆናል ማለት ነዉ፡፡
በሌላ ገፅ ድህነት መገለጫዉ ባልሆነ ማህበረሰብ ዉስጥም ሰዎች ለኢንቨስትመንት ሲሉ በአራጣ ይበደራሉ፡፡ በዚህ ሁኔታ ለአራጣ ብድር መንስዔዉ ቀልጣፋና በቂ የሆነ የፋይናንስ አገልግሎት አለመኖር ነዉ፡፡ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጭዎች ባንኮችን፣ ማይክሮ ባንኮችን አንዳንዴም የመንግስት ቀጥተኛ ፊሲካል ፖሊሲን ያጠቃልላል፡፡ መንግስት ከፍተኛዉን ግዥ ወይም ኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ በሆነበት ኢኮኖሚ ዉስጥ የመንግስት የግዥ እና ክፍያ አፈፃፀም ቅልጥፍና እና ግልፅነት አለመኖር ለአራጣ ብድር መንስዔ ሊሆን ይችላል፡፡ አስተማማኝ የሆነ የፋይናንስ አገልግሎት አለመኖር ሰዎች የአራጣ ብድር መዉሰድን እንደ አማራጭ እንዲያዩ ያደርጋቸዋል፡፡ ምክንያቱም ሰዎች የፋይናንስ ክፍተታቸዉን ለመሙላት በሚያደርጉት ጥረት የፋይናንስ ተቋማት በግዜ ሊደርሱላቸዉ ካልቻሉ በአራጣ ለመበደር ስለሚገደዱ ነዉ፡፡
የአራጣ ወንጀል ጉዳቶች
የአራጣ ወንጀሎች መጠናቸዉና ግዝፈታቸዉ በጨመረ ቁጥር ከፍተኛ የሆነ ሀገራዊ ጉዳት ብሎም ሀገራዊ ህልዉና ላይ ፈተና የሚጋርጡ ናቸዉ፡፡ እነዚህ ወንጀሎች በፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጉዳት ቢኖራቸዉም በጣም የከፋዉን ጉዳት የሚያደርሱት ግን በኢኮኖሚ ላይ ነዉ፡፡
ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች
በአሁኑ ሰዓት የአለም ኢኮኖሚ በአጠቃላይ በሚባል ሁኔታ የሚንቀሳቀሰዉ በወለድ መርህ ነዉ፡፡ በኢኮኖሚ ዉስጥ የሚንቀሳቀስ ማንኛዉም ንብረት ተመጣጣኝ የሆነ የገንዘብ ዋጋ እንዳለዉ ይታሰባል፡፡ ገንዘብም በኢኮኖሚ ዉስጥ ዕቃዎችን ለመግዛት፣ ኢንቨስት ለማድረግ፣ ምርቶችን ለመለዋወጥ እና ግዴታዎችን ለመወጣት አይነተኛ ካልተጋነነ ደግሞ ብቸኛዉ መሳሪያ ነዉ፡፡ ስለሆነም ይህንን ገንዘብ በኢኮኖሚ ዉስጥ ተዋናይ ለሆኑ አካላት በማቅረብ የማይተካ ሚና ያላቸዉ የፋይናንስ ተቋሞች ናቸዉ፡፡ ዋነኞች የፋይናንስ ተቋሞች ባንኮች ሲሆኑ ባንኮች ይህንን ስራ በሚሰሩበት ወቅት የሚመሩት ገንዘብ በሚበደሩት እና በአስቀማጮች ላይ በሚሰላ ወለድ ነዉ፡፡ ሆኖም ይህ የባንኮች የወለድ መጠን መሬት ላይ ያለዉን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ(ገበያ) መሰረት የሚያደርግ እንጅ በዘፈቀደ የሚወሰን ወይም የተጋነነ አይደለም፡፡ የወለድ መጠኑ የተጋነነ (አራጣ) ሲሆን የሚከተሉት ጉዳቶች አሉት፡፡
የመጀመሪያዉ ጉዳት፣ የአራጣ ወንጀል ከመነሻዉ በወንጀል ህጉ በተደነገጉ ምክንያቶች ያልተገባ የወለድ ስሌት ተበዳሪዎችን በማስከፈል የሚፈፀም ነዉ፡፡ እነዚህ ተበዳሪዎች እንዲከፍሉ የሚጠየቁት የወለድ መጠን በጣም የተጋነነ ስለሆነ ብድሩን መልሰዉ ሲጨርሱ ወይም በመካከል ተበዳሪዎች ያላቸዉን ሀብት ወይም በብድሩ ገንዘብ ሰርተዉ ያገኙትን ትርፍ አበዳሪዉ ስለሚወስድባቸዉ ለኪሳራ ይዳረጋሉ፡፡ በዚህም ቀድሞዉን እነዚህ በኢኮኖሚ ዉስጥ አምራች የሆኑ ሰዎች ጥሪታቸዉን ሁሉ ለአበዳሪያቸዉ አስረክበዉ ተሰብረዉ እንዲቀመጡ ያደርጋል፡፡ ምርትም ይቆማል ማለት ነዉ፡፡ ተበዳሪዎች ግዚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ብለዉ በተበደሩት ገንዘብ ድህነትን ሸምተዉ ድሀ ሆነዉ ሲቀሩ፤ አበዳሪዎችም ምንም እሴት በኢኮኖሚ ዉስጥ ሳይጨምሩ ሀብት የሚሰበስቡበት ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ ይህ ክስተት(ኢኮኖሚያዊ ጉዳት) በግብርናዉ፣ በኢንዱስትሪዉ እና በአገልግሎት ክፍለ ኢኮኖሚዎች ላይ ሁሉ የሚሆን ነዉ፡፡
ሁለተኛዉ ጉዳት የሚያያዘዉ ገንዘብ ያላቸዉ ሰዎች ገንዘባቸዉን ባንክ እንዳያስቀምጡ ከማድረጉ ጋር ተያያዘ ነዉ፡፡ ይህ ጉዳይ የሚከሰተዉ ጥቂትም ቢሆን ገንዘብ ያላቸዉ ሰዎች ገንዘባቸዉን ወደ ባንክ በማስቀመጥ ፋንታ አራጣ በማበደር እንዲሰማሩ በማድረጉ ነዉ፡፡ ይህም ገንዘቡ በባንክ ተቀመምጦ ለኢኮኖሚዉ ሊያበረክተዉ የሚችለዉን አስተዋጽኦ ያስቀረዋል፡፡ ወደ ባንኮች የሚሄደዉ ተቀማጭ እየቀነሰ መሄዱ በመጨራሻም ባንኮች አቅም እያጠራቸዉ እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል፡፡ ባንኮች ለብድር የሚዉል ተቀማጭ ገንዘብ እያጠራቸዉ ሲሄድ በተዘዋዋሪ አራጣ አበዳሪዎች የብድር አማራጭ እየሆኑ ይሄዳሉ፡፡ ይህ መሆኑ ደግሞ በተመጣጣኝ ወለድ መጠን ገንዘብ ተበድረዉ ስራ ሊሰሩ የሚችሉ ሰዎች ብድር ሳያገኙ እንዲቀሩ በአራጣ ቢወስዱም እንኳ ዉጤታማ ሳይሆኑ እንዲቀሩ ያደርጋል፡፡
☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️☑️⤵️
ገንዘብን በወለድ ማበደር ቀድሞ በነበረዉ ማህበራዊና ሀይማኖታዊ ፍልስፍና ጀምሮ የተወገዙ ናቸዉ፡፡ የሀሳቡ መነሻ መገበያያ ገንዘብ እንደ ንብረት ስለማይቆጠር እና እራሱም ምንም ብክነት ሆነ ጉድለት ሳይደርስበት ለአበዳሪዉ ስለሚመለስ እና አበዳሪዉም ምንም አይነት አስተዋፅኦ ያላበረከተበት ስለሆነ በአበደረዉ ገንዘብ ላይ ወለድ መቀበል የለበትም የሚል ነዉ፡፡ ይህ አስተሳሰብ በእስልምናም ሆነ ክርስትና እምነት የሚያወገዝ ከመሆን አልፎ በማህበረሰቡም ዘንድ ተቀባይነት የነበረዉ ነበር፡፡ እዚህ ጋር ልብ ልንለዉ የሚገባ በብድሩ ላይ ምንም አይነት ወለድ ማሰብ የተከለከለ መሆኑን ነዉ፡፡
ነገር ግን መገበያያ ገንዘብ በኢኮኖሚ ዉስጥ ብቸኛ የሆነ የደም ስር እየሆነ ሲመጣ፤ ይህንን ገንዘብ በባንኮች አማካኝነት ማስቀመጥ፣ማዘዋወር እና ለኢንቨስትመንት ማበደር ሲጀመር በብድር በሚሰጥ ገንዘብ ላይ እንደ ፋይናንስ ገበያዉ ወይም ብሔራዊ ባንኮች በሚወስኑት መሰረት ተመጣጣኝ የሆነ ወለድ ማሰብ ተገቢ እና አስፈላጊ መሆኑ በዘመናዊዉ ኢኮኖሚ መዋቀር ታምኖበታል፡፡ ነገር ግን በዘመናዊዉ የኢኮኖሚ መዋቀርም ቢሆን ከፍተኛ የሆነ የወለድ መጠን ለኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ ብሎም ፖለቲካዊ ጉዳቶች ምክንያት ስለሚሆን ሀገራት ከፍተኛዉን የወለድ ምጣኔ ይወስናሉ፡፡ ይህንን ጉዳት ለመከላከል በማሰብም ጉዳዩ በወንጀል የሚስቀጣ ሆኖአል፡፡ በህግ ከተወሰነዉ የወለድ ምጣኔ በላይ ገንዘብ ማበደር በብዙ ሀገሮች ዘንድ ወንጀል ተደርጎ ተደንግጓጓል፡፡ ወንጀሉም አራጣ በመባል ይታወቃል፡፡
በኢትዩጵያ ህግም በህግ ከተፈቀደዉ የወለድ ጣሪያ በላይ ብድር ማበደር እንደ ወንጀል ተቀምጧል፡፡ የአራጣ ወንጀልን አስመልክቶ የተደነገገዉ በ1996 ዓ.ም በወጣዉ የወንጀል ህግ ነዉ፡፡ ይህ የወንጀል ህግ በአንቀጽ 712 የአራጣ ወንጀልን እንደሚከተለዉ ይተረጉመዋል፡፡
ማንም ሰዉ የተበዳዩን ችግረኝነት፣ የበታችነቱን፣ ወይም የገንዘብ ችግሩን፣ ወይም መንፈሰ ደካማነቱን፣ ወይም ልምድ ወይም ችሎታ የሌለዉ መሆኑን መሰረት በማድረግ፡-
1. በህግ ከተፈቀደዉ ወለድ በላይ ገንዘብ ያበደረዉ እንደሆነ፤ ወይም
2. ካበደረዉ ገንዘብ ጋራ በግልፅ ተመጣጣኝነት የሌለዉ ንብረት በምትኩ እንዲሰጠዉ ያደረገዉ ወይም ቃል ያስገባዉ እንደሆነ፤
በቀላል እስራት፣ ወይም እንደነገሩ ሁኔታ ከአምስት አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት እና በመቀጮ እንደሚቀጣ ይነግረናል፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ ማንኛዉም ሰዉ ከላይ በተጠቀሰዉ ሀሳብ መነሻነት በአራጣ ላይ የተመሰረተ መብት የተቀበለ፣ በመከላከያነት የተጠቀመበት ወይም ለሌላ ሰዉ ያስተላለፈ እንደሆነ፣ በተመሳሳይ ሁኔታ ይቀጣል፡፡
የአራጣ ወንጀል መንስኤዎች
አስተማማኝ የፋይናንስ አገልገሎት በሌለበት እና ድህነት በሰፈነበት ኢኮኖሚ ዉስጥ የአራጣ ብድር የተለመደ ነዉ፡፡ ገንዘብ የተበደረዉ ሰዉ ገንዘቡን እንደ ነገሩ ሁኔታ ለፍጆታ ወይም ለኢንቨስትመንት ሊያዉለዉ ይችላል፡፡ ድህነት በሰፈነበት ኢኮኖሚ ዉስጥ ሰዎች እለታዊ ችግራቸዉን ለመቅረፍ ሲሉ ከፍተኛ ወለድ የሚታሰብባቸዉ ብድሮችን ለመዉሰድ ይገደዳሉ፡፡ በድህነት ከሚኖረዉ ማህበረሰብ ዉስጥ ጥቂትም ቢሆን ጥሪት ያላቸዉ ሰዎች የአበዳሪነት ሚና በመያዝ በዝባዦች ሁነዉ ይሰየማሉ፡፡ ከድህነት አስከሚወጣም ድርጊቱ ቀጣይ ይሆናል ማለት ነዉ፡፡
በሌላ ገፅ ድህነት መገለጫዉ ባልሆነ ማህበረሰብ ዉስጥም ሰዎች ለኢንቨስትመንት ሲሉ በአራጣ ይበደራሉ፡፡ በዚህ ሁኔታ ለአራጣ ብድር መንስዔዉ ቀልጣፋና በቂ የሆነ የፋይናንስ አገልግሎት አለመኖር ነዉ፡፡ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጭዎች ባንኮችን፣ ማይክሮ ባንኮችን አንዳንዴም የመንግስት ቀጥተኛ ፊሲካል ፖሊሲን ያጠቃልላል፡፡ መንግስት ከፍተኛዉን ግዥ ወይም ኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ በሆነበት ኢኮኖሚ ዉስጥ የመንግስት የግዥ እና ክፍያ አፈፃፀም ቅልጥፍና እና ግልፅነት አለመኖር ለአራጣ ብድር መንስዔ ሊሆን ይችላል፡፡ አስተማማኝ የሆነ የፋይናንስ አገልግሎት አለመኖር ሰዎች የአራጣ ብድር መዉሰድን እንደ አማራጭ እንዲያዩ ያደርጋቸዋል፡፡ ምክንያቱም ሰዎች የፋይናንስ ክፍተታቸዉን ለመሙላት በሚያደርጉት ጥረት የፋይናንስ ተቋማት በግዜ ሊደርሱላቸዉ ካልቻሉ በአራጣ ለመበደር ስለሚገደዱ ነዉ፡፡
የአራጣ ወንጀል ጉዳቶች
የአራጣ ወንጀሎች መጠናቸዉና ግዝፈታቸዉ በጨመረ ቁጥር ከፍተኛ የሆነ ሀገራዊ ጉዳት ብሎም ሀገራዊ ህልዉና ላይ ፈተና የሚጋርጡ ናቸዉ፡፡ እነዚህ ወንጀሎች በፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጉዳት ቢኖራቸዉም በጣም የከፋዉን ጉዳት የሚያደርሱት ግን በኢኮኖሚ ላይ ነዉ፡፡
ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች
በአሁኑ ሰዓት የአለም ኢኮኖሚ በአጠቃላይ በሚባል ሁኔታ የሚንቀሳቀሰዉ በወለድ መርህ ነዉ፡፡ በኢኮኖሚ ዉስጥ የሚንቀሳቀስ ማንኛዉም ንብረት ተመጣጣኝ የሆነ የገንዘብ ዋጋ እንዳለዉ ይታሰባል፡፡ ገንዘብም በኢኮኖሚ ዉስጥ ዕቃዎችን ለመግዛት፣ ኢንቨስት ለማድረግ፣ ምርቶችን ለመለዋወጥ እና ግዴታዎችን ለመወጣት አይነተኛ ካልተጋነነ ደግሞ ብቸኛዉ መሳሪያ ነዉ፡፡ ስለሆነም ይህንን ገንዘብ በኢኮኖሚ ዉስጥ ተዋናይ ለሆኑ አካላት በማቅረብ የማይተካ ሚና ያላቸዉ የፋይናንስ ተቋሞች ናቸዉ፡፡ ዋነኞች የፋይናንስ ተቋሞች ባንኮች ሲሆኑ ባንኮች ይህንን ስራ በሚሰሩበት ወቅት የሚመሩት ገንዘብ በሚበደሩት እና በአስቀማጮች ላይ በሚሰላ ወለድ ነዉ፡፡ ሆኖም ይህ የባንኮች የወለድ መጠን መሬት ላይ ያለዉን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ(ገበያ) መሰረት የሚያደርግ እንጅ በዘፈቀደ የሚወሰን ወይም የተጋነነ አይደለም፡፡ የወለድ መጠኑ የተጋነነ (አራጣ) ሲሆን የሚከተሉት ጉዳቶች አሉት፡፡
የመጀመሪያዉ ጉዳት፣ የአራጣ ወንጀል ከመነሻዉ በወንጀል ህጉ በተደነገጉ ምክንያቶች ያልተገባ የወለድ ስሌት ተበዳሪዎችን በማስከፈል የሚፈፀም ነዉ፡፡ እነዚህ ተበዳሪዎች እንዲከፍሉ የሚጠየቁት የወለድ መጠን በጣም የተጋነነ ስለሆነ ብድሩን መልሰዉ ሲጨርሱ ወይም በመካከል ተበዳሪዎች ያላቸዉን ሀብት ወይም በብድሩ ገንዘብ ሰርተዉ ያገኙትን ትርፍ አበዳሪዉ ስለሚወስድባቸዉ ለኪሳራ ይዳረጋሉ፡፡ በዚህም ቀድሞዉን እነዚህ በኢኮኖሚ ዉስጥ አምራች የሆኑ ሰዎች ጥሪታቸዉን ሁሉ ለአበዳሪያቸዉ አስረክበዉ ተሰብረዉ እንዲቀመጡ ያደርጋል፡፡ ምርትም ይቆማል ማለት ነዉ፡፡ ተበዳሪዎች ግዚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ብለዉ በተበደሩት ገንዘብ ድህነትን ሸምተዉ ድሀ ሆነዉ ሲቀሩ፤ አበዳሪዎችም ምንም እሴት በኢኮኖሚ ዉስጥ ሳይጨምሩ ሀብት የሚሰበስቡበት ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ ይህ ክስተት(ኢኮኖሚያዊ ጉዳት) በግብርናዉ፣ በኢንዱስትሪዉ እና በአገልግሎት ክፍለ ኢኮኖሚዎች ላይ ሁሉ የሚሆን ነዉ፡፡
ሁለተኛዉ ጉዳት የሚያያዘዉ ገንዘብ ያላቸዉ ሰዎች ገንዘባቸዉን ባንክ እንዳያስቀምጡ ከማድረጉ ጋር ተያያዘ ነዉ፡፡ ይህ ጉዳይ የሚከሰተዉ ጥቂትም ቢሆን ገንዘብ ያላቸዉ ሰዎች ገንዘባቸዉን ወደ ባንክ በማስቀመጥ ፋንታ አራጣ በማበደር እንዲሰማሩ በማድረጉ ነዉ፡፡ ይህም ገንዘቡ በባንክ ተቀመምጦ ለኢኮኖሚዉ ሊያበረክተዉ የሚችለዉን አስተዋጽኦ ያስቀረዋል፡፡ ወደ ባንኮች የሚሄደዉ ተቀማጭ እየቀነሰ መሄዱ በመጨራሻም ባንኮች አቅም እያጠራቸዉ እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል፡፡ ባንኮች ለብድር የሚዉል ተቀማጭ ገንዘብ እያጠራቸዉ ሲሄድ በተዘዋዋሪ አራጣ አበዳሪዎች የብድር አማራጭ እየሆኑ ይሄዳሉ፡፡ ይህ መሆኑ ደግሞ በተመጣጣኝ ወለድ መጠን ገንዘብ ተበድረዉ ስራ ሊሰሩ የሚችሉ ሰዎች ብድር ሳያገኙ እንዲቀሩ በአራጣ ቢወስዱም እንኳ ዉጤታማ ሳይሆኑ እንዲቀሩ ያደርጋል፡፡
ሶስተኛዉ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት፣ በጣም አቅም ያላቸዉ ሰዎች ወደዚህ ወንጀል ሲሰማሩ የሚከሰተዉ አይነት ነዉ፡፡ ከፍተኛ ገንዘብ ያላቸዉ ሰዎች አራጣ ማበደር ሲጀምሩ ተጽዕኖዉ እየከፋ በመሄድ ባንኮች የብሄራዊ ባንክ መመሪያዎችን በመከተል ስራቸዉን መስራት በማይችሉበት ደረጃ ያደርሳቸዋል፡፡ አራጣ የሚያበድሩ ሰዎች ምንም አይነት መመሪያ የማይከተሉና ከወለዱ መብዛት በቀር ላላ ያለ ዉጣ ዉረድን የማይጠይቁ ስለሆነ ተበዳሪዎችን በመሳብ የባንኮችን ስራ ወደ መጋራት ደርሰዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም አበዳሪዎች ተበዳሪዎችን በመምረጥ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር እንዲፈጠር ያደርጋሉ፤ ተበዳሪዎች የተበደሩትን ገንዘብ የሚያዉሉበትን የስራ መስክ በመምረጥ ገንዘባቸዉ የሚመለስበትን ሁኔታ ብቻ በማመቻቸት ዘላቂ ልማት እና እሴት በማይጨምር መልኩ የሀገር ሀብት እንዲባክን ደደርጋሉ፡፡ ይህ ተፅዕኖ በጣም ሲከፋም በዚህ ወንጀል ዉስጥ ባንኮች እስከመሳተፍ የሚደርሱበት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል፡፡
የመጨረሻዉ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት በመንግስት ላይ በቀጥታ የሚደርሰዉን የሚመለከት ነዉ፡፡ በአራጣ የሚዘዋወረዉ ገንዘብ ላይ መንግስት እዉቅና የሌለዉ ስለሆነ ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግስት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡ ከፋይናንስ አገልግሎት ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ መንግስትን ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስበት ይሆናል፡፡
ማህበረሰባዊ ጉዳቶች
ማህበራዊ ጉዳቶች ከሞላ ጎደል ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች የሚመዙት ችግር ነዉ፡፡ የኢኮኖሚ እድገቱ በመጎተቱ ምክንያት ወይም በየደረጃዉ ያሉ የግል ተበዳዩች በቀጥታ ለማህበራዊ ዝቅጠት ይዳረጋሉ፡፡ ማህበራዊ ቀዉስ የመጨረሻዉ ዉጤት ይሆናል፡፡
ፖለቲካዊ ጉዳቶች
ፖለቲካዊ ጉዳቶች የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ቀዉሶች በሚያመጡት ዉጤት ወይም ከፍተኛ አቅም ያላቸዉ አራጣ አበዳሪዎች ፖለቲካዉን ማለትም የመንግስትን ስልጣንና ፖሊሲዎችን በመዘወራቸዉ የሚገለፁ ናቸዉ፡፡
via Legal counseled limited
@lawsocieties @AleHig
የመጨረሻዉ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት በመንግስት ላይ በቀጥታ የሚደርሰዉን የሚመለከት ነዉ፡፡ በአራጣ የሚዘዋወረዉ ገንዘብ ላይ መንግስት እዉቅና የሌለዉ ስለሆነ ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግስት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡ ከፋይናንስ አገልግሎት ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ መንግስትን ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስበት ይሆናል፡፡
ማህበረሰባዊ ጉዳቶች
ማህበራዊ ጉዳቶች ከሞላ ጎደል ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች የሚመዙት ችግር ነዉ፡፡ የኢኮኖሚ እድገቱ በመጎተቱ ምክንያት ወይም በየደረጃዉ ያሉ የግል ተበዳዩች በቀጥታ ለማህበራዊ ዝቅጠት ይዳረጋሉ፡፡ ማህበራዊ ቀዉስ የመጨረሻዉ ዉጤት ይሆናል፡፡
ፖለቲካዊ ጉዳቶች
ፖለቲካዊ ጉዳቶች የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ቀዉሶች በሚያመጡት ዉጤት ወይም ከፍተኛ አቅም ያላቸዉ አራጣ አበዳሪዎች ፖለቲካዉን ማለትም የመንግስትን ስልጣንና ፖሊሲዎችን በመዘወራቸዉ የሚገለፁ ናቸዉ፡፡
via Legal counseled limited
@lawsocieties @AleHig
• Ethiopia 🇪🇹 has the highest number of cattle in Africa with 70 million as of 2020.
• Tanzania 🇹🇿 comes in second place with 33.9 million cattle according to the 2019/2020 National Bureau of Statistics (NBS) of Tanzania.
• Chad comes third with 32.2 million cattle.
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
• Tanzania 🇹🇿 comes in second place with 33.9 million cattle according to the 2019/2020 National Bureau of Statistics (NBS) of Tanzania.
• Chad comes third with 32.2 million cattle.
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በህግ አምላክ❓❓❓
ግራ እጅ የሌለው ጎበዝ ተማሪ ዶ/ር መሆን አይችልም ወይ?
ቢኒያም ኢሳያስ 3.8 ግሬድ ያለው 5ኛ ዓመት የህክምና ተማሪ ነበር። አሁን ግን መቀጠል አትችልም ተብሎ ተወስኖበታል።
አባቱ አቶ ኢሳያስ ልባቸው ተሰብሮ እያለቀሱ ነው።
ቢያንስ ሁለት እጅን ብዙ የማይፈልጉ የህክምና ስፔሻሊቲዎች ላይ መሥራት፣ አልያም ማስተማር አይችልም ወይ? በሌሎች ሀገራት የህክምና ት/ቤቶች ይህንን መሰል ውሳኔ ይቃወማሉ>
ለምስት ሰው ሼር በማድረግና በማጋራት ፍትህን በፍለጋ በህግ አምላክ በሉ።
please, share for justice. https://www.healthcareers.nhs.uk/explore-roles/doctors/career-opportunities-doctors/doctors-disabilities#:~:text=A%20disability%20or%20mental%20health,can%20offer%20patients%20genuine%20empathy
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
ግራ እጅ የሌለው ጎበዝ ተማሪ ዶ/ር መሆን አይችልም ወይ?
ቢኒያም ኢሳያስ 3.8 ግሬድ ያለው 5ኛ ዓመት የህክምና ተማሪ ነበር። አሁን ግን መቀጠል አትችልም ተብሎ ተወስኖበታል።
አባቱ አቶ ኢሳያስ ልባቸው ተሰብሮ እያለቀሱ ነው።
ቢያንስ ሁለት እጅን ብዙ የማይፈልጉ የህክምና ስፔሻሊቲዎች ላይ መሥራት፣ አልያም ማስተማር አይችልም ወይ? በሌሎች ሀገራት የህክምና ት/ቤቶች ይህንን መሰል ውሳኔ ይቃወማሉ>
ለምስት ሰው ሼር በማድረግና በማጋራት ፍትህን በፍለጋ በህግ አምላክ በሉ።
please, share for justice. https://www.healthcareers.nhs.uk/explore-roles/doctors/career-opportunities-doctors/doctors-disabilities#:~:text=A%20disability%20or%20mental%20health,can%20offer%20patients%20genuine%20empathy
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig