የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012፡ መንግስት በፉጨት የጠራውን በጅራፍ የገረፈበት ሕግ
በ፡ ዳግም አሠፋ
ይህ ጽሑፍ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 የአተገባበር አድማስን ከሁኔታዎች ጋር ያገናዝባል።
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2030-firearm-administration-and-control-proclamation-of-ethiopia
በ፡ ዳግም አሠፋ
ይህ ጽሑፍ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 የአተገባበር አድማስን ከሁኔታዎች ጋር ያገናዝባል።
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2030-firearm-administration-and-control-proclamation-of-ethiopia
#የሚንቀሳቀስ ወይንም የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ውል
“የመያዣ ውል ማለት አንድ ባለዕዳ በባለገንዘቡ በኩል የሚገባውን ግዴታ ለመፈጸም መቻሉን ለማረጋገጥ መያዣ ተብሎ የሚጠራውን ዕቃ ለመስጠት የሚገደድበት ውል ነው፡፡” በማለት በፍትሐ ብሔር ህግ ቁጥር 2825 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
“ዋስትና የተሰጠበት ግዴታ ከፍተኛው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ በማንኛቸውም ሁኔታ ቢሆን በግልጽ ተጠንቅቆ በመያዣው ውል ውስጥ መመልከት ይገባዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ውሉ ፈራሽ ይሆናል” በማለት በፍ/ብ. ቁ 2828(1) ተጠቅሷል፡፡
“የመያዣው ውል ከ500 የኢትዮጵያ ብር በላይ የሆነ እንደሆነ ውሉ በጽሁፍ ካልተደረገና ይኸውም ጽሁፍ እርግጠኛ ቀን ካገኘበት ዘመን ጀምሮ ካልሆነ በቀር አይጸናም፡፡ ይላል፡፡” በፍ/ብ. ቁ 2828 (2)፡፡
“የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን የሚያቋቁም ውል ወይም ህጋዊ ሰነድ በጽሁፍ ካልተደረገ በቀር ዋጋ የለውም፡፡ በማለት በፍ/ብ.ቁ 3045 (1) ላይ ተጠቅሷል፡፡
በፍ/ብ. ቁ 3045 (2) መሰረት መያዣ የተሰጠበት ገንዘብ ልክ በኢትዮጵያ ገንዘብ ካልተመለከተ በቀር ፈራሽ ነው ::
በዚህም መሰረት በፍ/ብ. ቁ 2825 እና 3041 መሠረት የመያዣ ውል ለመዋዋል ወደ መስሪያ ቤታችን ሲመጡ ተገልጋዮች ማሟላት ያለባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡
.በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ ሰነድና የአገልግሎት ቁጥር
.የተዋዋዮ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
.የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሆነ ሁለት የሰው ምስክሮችና መታወቂያ፤
.ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
.የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
.በመያዣነት የቀረበው ንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ፤
.የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፤ መተዳደሪያ ደንብ እና ቃለጉባኤ እንደአስፈላጊነቱ ዋና የንግድ ምዝገባ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተገልጋዮች የተባሉትን ነገሮች አሟልተው ሲቀርቡ ለዚህ አገልግሎት የሚወስደው ጊዜ 25 ደቂቃ ነው፡፡
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
“የመያዣ ውል ማለት አንድ ባለዕዳ በባለገንዘቡ በኩል የሚገባውን ግዴታ ለመፈጸም መቻሉን ለማረጋገጥ መያዣ ተብሎ የሚጠራውን ዕቃ ለመስጠት የሚገደድበት ውል ነው፡፡” በማለት በፍትሐ ብሔር ህግ ቁጥር 2825 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
“ዋስትና የተሰጠበት ግዴታ ከፍተኛው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ በማንኛቸውም ሁኔታ ቢሆን በግልጽ ተጠንቅቆ በመያዣው ውል ውስጥ መመልከት ይገባዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ውሉ ፈራሽ ይሆናል” በማለት በፍ/ብ. ቁ 2828(1) ተጠቅሷል፡፡
“የመያዣው ውል ከ500 የኢትዮጵያ ብር በላይ የሆነ እንደሆነ ውሉ በጽሁፍ ካልተደረገና ይኸውም ጽሁፍ እርግጠኛ ቀን ካገኘበት ዘመን ጀምሮ ካልሆነ በቀር አይጸናም፡፡ ይላል፡፡” በፍ/ብ. ቁ 2828 (2)፡፡
“የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን የሚያቋቁም ውል ወይም ህጋዊ ሰነድ በጽሁፍ ካልተደረገ በቀር ዋጋ የለውም፡፡ በማለት በፍ/ብ.ቁ 3045 (1) ላይ ተጠቅሷል፡፡
በፍ/ብ. ቁ 3045 (2) መሰረት መያዣ የተሰጠበት ገንዘብ ልክ በኢትዮጵያ ገንዘብ ካልተመለከተ በቀር ፈራሽ ነው ::
በዚህም መሰረት በፍ/ብ. ቁ 2825 እና 3041 መሠረት የመያዣ ውል ለመዋዋል ወደ መስሪያ ቤታችን ሲመጡ ተገልጋዮች ማሟላት ያለባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡
.በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ ሰነድና የአገልግሎት ቁጥር
.የተዋዋዮ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
.የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሆነ ሁለት የሰው ምስክሮችና መታወቂያ፤
.ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
.የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
.በመያዣነት የቀረበው ንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ፤
.የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፤ መተዳደሪያ ደንብ እና ቃለጉባኤ እንደአስፈላጊነቱ ዋና የንግድ ምዝገባ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተገልጋዮች የተባሉትን ነገሮች አሟልተው ሲቀርቡ ለዚህ አገልግሎት የሚወስደው ጊዜ 25 ደቂቃ ነው፡፡
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Organization for the Development of Women And Children in Ethiopia ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:- Invitation for Consultancy
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:- SRH and national level AY SRH strategy and related policies and ✅laws and manage the tasks detailed in the TOR.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡- AddisAbaba
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሚያዚያ 28/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://bit.ly/37PaLCg
------------------------------------------------
Position:- Invitation for Consultancy
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:- SRH and national level AY SRH strategy and related policies and ✅laws and manage the tasks detailed in the TOR.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡- AddisAbaba
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሚያዚያ 28/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://bit.ly/37PaLCg
------------------------------------------------
#Mekdela Amba Univeristy#
▪️Required No - 72 positions 0 EXP
▪️Professions - Accounting, Agro forestry, Anthropology,Basketball, Biology Teacher,Biotechnology,ChemistryTeacher,Civics,Computer Science,software engineering,Economics,English Teacher,Environmental-Science,finance management,Forest science,Forestry,Geography,Geology,Handball,Inform- Technology,International-relations, language and literature,
✅law, management,marketing, mathenatics, microbiology,natural resource management,physics teacher,political science,psychology,sport medicine,sport-science,surveying, volleyball
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vJIu7Y
▪️ Deadline: May 06 /2022
▪️Required No - 72 positions 0 EXP
▪️Professions - Accounting, Agro forestry, Anthropology,Basketball, Biology Teacher,Biotechnology,ChemistryTeacher,Civics,Computer Science,software engineering,Economics,English Teacher,Environmental-Science,finance management,Forest science,Forestry,Geography,Geology,Handball,Inform- Technology,International-relations, language and literature,
✅law, management,marketing, mathenatics, microbiology,natural resource management,physics teacher,political science,psychology,sport medicine,sport-science,surveying, volleyball
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vJIu7Y
▪️ Deadline: May 06 /2022
Ethiopian Women Lawyers Association(EWLA) ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position :- ✅Legal Officer
የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
BA/MA Degree in Law and Human Right/optional
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አፋር
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 28 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/legal-officer-3/
🔰ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ ይወዳጁ!
ቴሌግራም: https://t.me/Lawsocieties
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Position :- ✅Legal Officer
የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
BA/MA Degree in Law and Human Right/optional
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አፋር
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 28 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/legal-officer-3/
🔰ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ ይወዳጁ!
ቴሌግራም: https://t.me/Lawsocieties
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#የውል ማሻሻያ
ተዋዋይ ወገኖች በተለያየ ጊዜና በተለያዩ ምክንያቶች ለህግና ለሞራል ተቃራኒ ካልሆነ፣ ሊተገበር የሚችል ከሆነ እና ተያያዥ ምክንያቶች ቀድሞ የነበረው ውል በመለወጥ ማሻሻል ይችላሉ፡፡
መረጃውን ለሌሎች እንዲደርስ በማድረግ ተቋሙ አላስፈላጊ ወጪ እና እንግልት እንዲሁም ብልሹ አሰራር ለማስቀረት እያደረገ ያለውን ጥረት ያግዙ ፡፡
በመሆኑም ተዋዋይ ወገኖች ውል ለማሻሻል ወደመስሪያቤታችን ሲመጡ ማሟላት የሚገባቸውን መስፈርቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡
. በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ እና የሚሞላ ሰነድ ወይም የአገልግሎት ቁጥር፤
• ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው የውል ሰነድ፤
• ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን(ውክልና) ፤
• የተዋዋዮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ውሉ የሚሻሻለው የማይንቀሳቀስ ንብረት ማስተላለፍ ውልን በሚመለከት ሲሆን ሁለት ምስክሮች ፤
• የተዋዋዮች ያላገባ ወይም ያገባ ከሆነ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፣
• የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፣ ዋና የንግድ ምዝገባ እና ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው ቃለ-ጉባኤ ወይም የውል ሰነድ፤
ተገልጋዮች ከላይ የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎች(መረጃዎች) ሙሉ በሙሉ አሟልተው ሲመጡ ውሉን ለማጠናቀቅ 25 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
ተዋዋይ ወገኖች በተለያየ ጊዜና በተለያዩ ምክንያቶች ለህግና ለሞራል ተቃራኒ ካልሆነ፣ ሊተገበር የሚችል ከሆነ እና ተያያዥ ምክንያቶች ቀድሞ የነበረው ውል በመለወጥ ማሻሻል ይችላሉ፡፡
መረጃውን ለሌሎች እንዲደርስ በማድረግ ተቋሙ አላስፈላጊ ወጪ እና እንግልት እንዲሁም ብልሹ አሰራር ለማስቀረት እያደረገ ያለውን ጥረት ያግዙ ፡፡
በመሆኑም ተዋዋይ ወገኖች ውል ለማሻሻል ወደመስሪያቤታችን ሲመጡ ማሟላት የሚገባቸውን መስፈርቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡
. በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ እና የሚሞላ ሰነድ ወይም የአገልግሎት ቁጥር፤
• ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው የውል ሰነድ፤
• ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን(ውክልና) ፤
• የተዋዋዮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ውሉ የሚሻሻለው የማይንቀሳቀስ ንብረት ማስተላለፍ ውልን በሚመለከት ሲሆን ሁለት ምስክሮች ፤
• የተዋዋዮች ያላገባ ወይም ያገባ ከሆነ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፣
• የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፣ ዋና የንግድ ምዝገባ እና ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው ቃለ-ጉባኤ ወይም የውል ሰነድ፤
ተገልጋዮች ከላይ የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎች(መረጃዎች) ሙሉ በሙሉ አሟልተው ሲመጡ ውሉን ለማጠናቀቅ 25 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#Abyssinia Bank#🚩For Fresh Graduates
▪️1 -Trainee Legal ✅
▪️2 - Trainee Agricultural Engineer
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3rJXYYn
▪️ Deadline: April 29 /2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
▪️1 -Trainee Legal ✅
▪️2 - Trainee Agricultural Engineer
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3rJXYYn
▪️ Deadline: April 29 /2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
ቅድመ-ክስ
******
የቅድመ - ክስ እስራት አስመልክቶ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ፕወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የማጠቃለያ ንግግር አድርገዋል፡፡
የንግግሩን ሙሉ ቃል ከፍርድ ቤቱ ድረ-ገጽ ከዚህ በታች በተገለጸ መስፈንጠሪያ ያገኙታል፡፡
https://www.fsc.gov.et/News-Media/Services-for-Media-/Speeches/%e1%8b%a8%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%98-%e1%8a%ad%e1%88%b5-%e1%8a%a5%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%88%98%e1%88%8d%e1%8a%ad%e1%89%b6-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88-%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8c%8d%e1%88%ad
******
የቅድመ - ክስ እስራት አስመልክቶ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ፕወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የማጠቃለያ ንግግር አድርገዋል፡፡
የንግግሩን ሙሉ ቃል ከፍርድ ቤቱ ድረ-ገጽ ከዚህ በታች በተገለጸ መስፈንጠሪያ ያገኙታል፡፡
https://www.fsc.gov.et/News-Media/Services-for-Media-/Speeches/%e1%8b%a8%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%98-%e1%8a%ad%e1%88%b5-%e1%8a%a5%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%88%98%e1%88%8d%e1%8a%ad%e1%89%b6-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88-%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8c%8d%e1%88%ad
የወንጀል አፈጻጸም ደረጃ
#አለ_ህግ
መግቢያ
የወንጀል አፈጻጸም ደረጃን ስናነሳ ወንጀልን ለማቋቋም ከሚያስፈልጉት ሶስቱ ፍሬ ነገሮች አንዱ የሆነውን ግዙፋዊ ፍሬ ነገርን እናነሳለን፡፡ በመሆኑም አንድን ስው በወንጀል ጥፋተኛ ነው ለማለት አንድ የፈጸመው ማድረግ ወይም አለማድረግ (ድርጊት) መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ወደ ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎች ስንምጣ በቀጥታ እያነሳን ያለነው ይህ ያማድረግ ወይም ያለማድረግ ድርጊት በምን ያህል ደረጃ ተፈጽሟል የሚለው ጉዳይ ነው፡፡አንድ ወንጀል ፈጻሚ አንድ ውጤት ለማግኘት ሊፈጽመው የሚችለው ማድረግ ወይም አለማድረግ ይኖራል፡፡በተለያዩ ምክንያቶች ወንጀል አድርጊው ድርጊቱን ጀምሮ ሳይጨርስ መቅረቱ የሚፈልገውን ውጤት ላያገኝ ይችላል፡፡ይህም የሚያሳያው የወንጀል ድርጊቱ የተለያዩ የአፈጻጸም ደረጃዎች እንዳሉት ነው፡፡ሆኖም በሕግ አስተምሮች አንድ የወንጀል ድርጊት ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ ተሟልቷል ፤ሰለሆነም ወንጀል ተፈጽሟል የምንልበት የድርጊት አፈጻጸም ምን ደረጃ ላይ ሲደርስ ነው የሚለው ቡዙ ጊዜ አከራካሪ ጉዳይ ነው፡፡በመሆኑም በተለይም ባልተጠናቀቁ ድርጊቶች ወንጀል አድራጊው ይህን በማድረጉ ወንጀሉን ለመፈጸም መወሰኑን ያሳያል፡ይህንን ማድረጉ ወንጀል ለማድረግ መወሰኑን አያሳይም ለማለት የሚቻልበት ድንበርን ለማስቀመጥ ያስቸግራል፡፡ምክንያታዊ በሆነ ሰው እይታ እንደ ወንጀሉ አፈጻጻም በህሪ ተጠርጣሪው ያደረገው ድርጊት ወንጀል ለመፈጸም መወሰኑን ማረጋገጥ የሚቻልበት ደረጃ የደረሰ ከሆነ ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ እንደተሟላ ለመቁጠር እና ፋጻሚውንም ጥፋተኛ ለማለት ይቻላል፡፡በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ የታወቁት ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎችን እንደሚከተለው ለማየት ተሞክሯል፡፡
የማሰናዳት ተግባሮች
በወንጅል አፈጻጻም ደራጃዎች መካከል የማሰናዳት ተግናር አንዱ ሲሆን በዚህ ራገድ ሚነሳው ጥያቄ አንድ ሰው ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳቱ በወንጅል ያስቀጣዋል ወይንስ አያስቀጣውም የሚል ነው፡፡ የወንጅል ህጉ አንቀጽ 26 ስር የወንጀልን ድርጊት ለማሰናዳት ወይም ለማመቻቸት በተለይም መሳራዎችን በማሰባበሰብ ወይም ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር የተደረጉ ድርጊቶች አያስቀጡም በማለት ደንግጎ ይገኛል፡፡ ምክንያቱም የወንጀል ህጉ የሚቀጣው የሰውን ሀሳብ እና ድረጊትን በመሆኑ ሀሳብ በድርጊት እስካልተገለጸ የፈጻሚውን የሀሳብ ክፍል ለማወቅ አይቻልም፡፡ ሀሳቡ ምን እንደነበረ ማወቅ የሚቻል ቢሆንም በተግባር እስካልተገለጸ ድረስ በመሐበረሰቡ ዘንድ ሊፈጥረው ያሚችል አንድም ችግር ሊኖር ስለማይችል ፤ በድርጊቱ ጥፋት ሲያስከትል እንጂ ሀሳብን ብቻውን መቅጣት አይቻልም፡፡በአጠቃላይ ሰዎች ምን እያሰቡ እንደሆነ ባለመታወቁ ብች ሳይሆን ቢታወቅም እንኳን ይህንኑ ሀሳባቸውን ወደ ተግባር ሚይቀይሩት መሆኑን እርገጠኛ ለመሆን አይቻልም፡፡
በመሆኑም የማሰናዳት ትግበሮች በወንጅል አያስቀጡም ነገር ግን ፡-
1ኛ ራሳቸው ወንጀል ሆነው ሚያስቀጡ መሆናቸው በህግ የተደነገገ እንደሆነ
ለምሳሌ አንድ ሰው ሰውን ለመግደል በማስብ በህግ ወጥ መንገድ መሳሪያ ገዝቶ የመሰነዳት ተግበር ሲፈጸም ቢገኝ ይህ ሰው ምንም እንኳን መሳሪውን የገዛው ሰውን ለመግደል ቢሆንም ሰውን ለመግደል በመሰናደት ተግበር ሳይሆን ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት ወንጀል ያሚጠየቅ ይሆናል፡፡
2ኛ ከወንጀሎቹ ከባድነት እና በአጠቃላይ ከሚያደርሱት አደጋ መጠን የተነሳ ልዩ ወንጀል መሆናቸው በህግ በግልጽ የተደነገገ እንደሆነ
አንዳንድ ወንጀሎች ቢፈጸሙ ከፍተኛ ጉዳት በሰው እና በንብረት ላይ ሊያደርሱ ያሚችሉ በመሆናቸው እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በረሱ ያሚያስቀጡ ሲሆን፤ ይህም እንዚህን ወንጀሎች ለመደንግግ በወጣው ህግ ላይ እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በራሱ እንደሚያሰቀጡ በህጉ ላይ ተደንግጎ በሚገኝበት ጊዜ ነው፡፡ በአገራችን ህጎች የሽብር ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳት ፤ በአገር እና በህግ መንግስታዊ ስረዓቱ ላይ ፤በአገር መከላከያ ላይ ወንጀል ለመፈጸም መሰናዳት በወንጀል የሚያስቀጣ ናቸው በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ሙከራ
ሙከራ አንድን ወንጀል ለመፈጸም የወንጀል ድርጊቱ በቀጥታ የተጀመረ እና ለወንጀሉ ውጤትም የተጠጋ ተግባር ነው፡፡ በወንጀል ህግ አንቀጽ 27 /1 መሰረት ማናም ሰው አሰቦ ወንጀልን ለማድረግ ጀምሮ የወንጀሉን ድርጊት እስከ መጨረሻ ያልተከተለ ወይም ለመከተል ያልቻለ ወይም የወንጀል ድርጊት እንዲፈጸም እስከ መጨረሻው ተከትሎ አስፈላጊ የሆነውን ውጤት ያላገኘ ቢሆንም በመሞከሩ ብቻ ጥፋተኛ ይሆናል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረደው
ሙከራ በሙሉ ሀሳብ የሚፈጸም መሆኑ ፡-ከድንጋጌው ይዘት እንደምንረዳው ምንግዜም ቢሆን ሙከራ ተደርጓል ለማለት የድርጊቱ አድራጊ ወንጀሉን ያደረገው ይህንኑ ድርጊት አስቀድሞ ለመፈጸም በማሰብ እንደሆነ ለመረዳት ይቻላል፡፡
የወንጀል ድርጊቱ መጀመር ያለበት መሆኑ ፡- አንድ ሰው ወንጀል ለመፈጸም መሰናዶ ከደረገ በኋላ ወንጀሉን የሚፈጽምበት ሁኔታ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱ ምንም እንኳን በተለያዩ ምክንያቶችን ፍጻሜውን ባያገኝም ነገር ግን ያወንጀል ድርጊቱን መፈጸም መጀመር ያሙከራ ወንጀል መፈጸሙን ያሚያሰይ እና እንዲሁም ያሚያስቀጣ መሆኑን ያመለክታል ፡፡
እስከ መጨረሻው ለመከታተል ያለመቻል ፡- አንድ ወንጀል ፈጻሚ ያወንጀል ድርጊቱን ጀምሮ ነግር ግን ያሰበውን ውጤት ለመግኘት እስከ መጨረሻው ለመከተል በውስጣዊ እና በውጫዊ ምክንያቶች ያልቻለ ሰሆን ፡፡
ውጫዊ ምክንያቶች-ከፈጻሚው ቁጥጥር ውጪ በሆኑ ምክንያቶች የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል ሳይችል፡፡ ይህ ሊሆን የሚችለው ፈጻሚው ወንጀሉን ሊፈጽምበት የተጠቀመው መሳሪያ እምቢ ሲለው ፤ተጎጂው እራሱን ቢከላክል ፤ቢያመልጥ ወይም ፖሊስ ደርሶ ፈጻሚውን ቢይዘው የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል እንዳይችል ያሚያረጉት ውጫዊ ምክንያቶች ናቸው፡፡
ውስጣዊ ምክንያቶች-ፈጻሚው የወንጀል ድርጊቱን ለመፈጸም የጀመረውን ድርጊት በራሱ ውስጣዊ ምክንያት ወንጀል መፈጸሙን ሲተው ነው፡፡ይም በመጸጸት ፤በመፍራት ፤ወይም በማዘን ድርጊቱን ሳይፈጸም ቢቀር ሊሆን ይችላል፡፡
የታሰበው ውጤት ያለመገኘት ፡-በወንጅል ህጉ አንቀጽ 27 መሰረት የሙከራ ወንጀል ታሰበው ውጤት ያልተገኘ መሆን አለበት፡፡በመሆኑ የግዙፋዊነት ፍሬ (ድርጊቱን መፈጸም ያለመፈጸም ) ነገሩ መሟላቱን አስፈላጊ አይሆንም፡፡ይልቁንም ፈጻሚው እስከ ቻለው ድረስ የሰራቸው ድርጊቶች ግዙፍነት ያላቸው ፍሬ ነገሮች እንደሆኑ ያሚቆጠሩ ናቸው፡፡ታስቦ ያሚፈጸም ድርጊት አለ፡፡ድርጊቱ ውጤት ፋጻሚው ባሰበው መልኩ እስካል ሆነ ድረስ ወንጀሉ እንደተፈጸመ የሚቆጠረው በሙከራ ደረጃ ነው፡፡ሆኖም የወንጀል ድርጊቱ የታሰበውን ውጤት ያስገኘ ሲሆን ሙከራነቱ ይቀራል፡፡
ሙከራ ሁል ጊዜ የሚያስቀጣ ስለመሆኑ
በወንጅል ህግ አንቀጽ 27/2 መሰራት ሙከራ ያሚያስቀጣ ሲሆን የህጉ ድንጋጌም ፡-
በህጉ ላይ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በቀር የወንጀል ሙከራ ሁልግዜም የሚያስቀጣ ነው፡፡ለወንጀል ድርጊት የማነሳሳት ወይም የአባሪነት ሙከራ በህግ ተገልጾ ያስቀጣል ተብሎ ካልተደነገገ በቀር አያስቀጣም በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል ፡፡
#አለ_ህግ
መግቢያ
የወንጀል አፈጻጸም ደረጃን ስናነሳ ወንጀልን ለማቋቋም ከሚያስፈልጉት ሶስቱ ፍሬ ነገሮች አንዱ የሆነውን ግዙፋዊ ፍሬ ነገርን እናነሳለን፡፡ በመሆኑም አንድን ስው በወንጀል ጥፋተኛ ነው ለማለት አንድ የፈጸመው ማድረግ ወይም አለማድረግ (ድርጊት) መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ወደ ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎች ስንምጣ በቀጥታ እያነሳን ያለነው ይህ ያማድረግ ወይም ያለማድረግ ድርጊት በምን ያህል ደረጃ ተፈጽሟል የሚለው ጉዳይ ነው፡፡አንድ ወንጀል ፈጻሚ አንድ ውጤት ለማግኘት ሊፈጽመው የሚችለው ማድረግ ወይም አለማድረግ ይኖራል፡፡በተለያዩ ምክንያቶች ወንጀል አድርጊው ድርጊቱን ጀምሮ ሳይጨርስ መቅረቱ የሚፈልገውን ውጤት ላያገኝ ይችላል፡፡ይህም የሚያሳያው የወንጀል ድርጊቱ የተለያዩ የአፈጻጸም ደረጃዎች እንዳሉት ነው፡፡ሆኖም በሕግ አስተምሮች አንድ የወንጀል ድርጊት ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ ተሟልቷል ፤ሰለሆነም ወንጀል ተፈጽሟል የምንልበት የድርጊት አፈጻጸም ምን ደረጃ ላይ ሲደርስ ነው የሚለው ቡዙ ጊዜ አከራካሪ ጉዳይ ነው፡፡በመሆኑም በተለይም ባልተጠናቀቁ ድርጊቶች ወንጀል አድራጊው ይህን በማድረጉ ወንጀሉን ለመፈጸም መወሰኑን ያሳያል፡ይህንን ማድረጉ ወንጀል ለማድረግ መወሰኑን አያሳይም ለማለት የሚቻልበት ድንበርን ለማስቀመጥ ያስቸግራል፡፡ምክንያታዊ በሆነ ሰው እይታ እንደ ወንጀሉ አፈጻጻም በህሪ ተጠርጣሪው ያደረገው ድርጊት ወንጀል ለመፈጸም መወሰኑን ማረጋገጥ የሚቻልበት ደረጃ የደረሰ ከሆነ ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ እንደተሟላ ለመቁጠር እና ፋጻሚውንም ጥፋተኛ ለማለት ይቻላል፡፡በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ የታወቁት ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎችን እንደሚከተለው ለማየት ተሞክሯል፡፡
የማሰናዳት ተግባሮች
በወንጅል አፈጻጻም ደራጃዎች መካከል የማሰናዳት ተግናር አንዱ ሲሆን በዚህ ራገድ ሚነሳው ጥያቄ አንድ ሰው ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳቱ በወንጅል ያስቀጣዋል ወይንስ አያስቀጣውም የሚል ነው፡፡ የወንጅል ህጉ አንቀጽ 26 ስር የወንጀልን ድርጊት ለማሰናዳት ወይም ለማመቻቸት በተለይም መሳራዎችን በማሰባበሰብ ወይም ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር የተደረጉ ድርጊቶች አያስቀጡም በማለት ደንግጎ ይገኛል፡፡ ምክንያቱም የወንጀል ህጉ የሚቀጣው የሰውን ሀሳብ እና ድረጊትን በመሆኑ ሀሳብ በድርጊት እስካልተገለጸ የፈጻሚውን የሀሳብ ክፍል ለማወቅ አይቻልም፡፡ ሀሳቡ ምን እንደነበረ ማወቅ የሚቻል ቢሆንም በተግባር እስካልተገለጸ ድረስ በመሐበረሰቡ ዘንድ ሊፈጥረው ያሚችል አንድም ችግር ሊኖር ስለማይችል ፤ በድርጊቱ ጥፋት ሲያስከትል እንጂ ሀሳብን ብቻውን መቅጣት አይቻልም፡፡በአጠቃላይ ሰዎች ምን እያሰቡ እንደሆነ ባለመታወቁ ብች ሳይሆን ቢታወቅም እንኳን ይህንኑ ሀሳባቸውን ወደ ተግባር ሚይቀይሩት መሆኑን እርገጠኛ ለመሆን አይቻልም፡፡
በመሆኑም የማሰናዳት ትግበሮች በወንጅል አያስቀጡም ነገር ግን ፡-
1ኛ ራሳቸው ወንጀል ሆነው ሚያስቀጡ መሆናቸው በህግ የተደነገገ እንደሆነ
ለምሳሌ አንድ ሰው ሰውን ለመግደል በማስብ በህግ ወጥ መንገድ መሳሪያ ገዝቶ የመሰነዳት ተግበር ሲፈጸም ቢገኝ ይህ ሰው ምንም እንኳን መሳሪውን የገዛው ሰውን ለመግደል ቢሆንም ሰውን ለመግደል በመሰናደት ተግበር ሳይሆን ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት ወንጀል ያሚጠየቅ ይሆናል፡፡
2ኛ ከወንጀሎቹ ከባድነት እና በአጠቃላይ ከሚያደርሱት አደጋ መጠን የተነሳ ልዩ ወንጀል መሆናቸው በህግ በግልጽ የተደነገገ እንደሆነ
አንዳንድ ወንጀሎች ቢፈጸሙ ከፍተኛ ጉዳት በሰው እና በንብረት ላይ ሊያደርሱ ያሚችሉ በመሆናቸው እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በረሱ ያሚያስቀጡ ሲሆን፤ ይህም እንዚህን ወንጀሎች ለመደንግግ በወጣው ህግ ላይ እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በራሱ እንደሚያሰቀጡ በህጉ ላይ ተደንግጎ በሚገኝበት ጊዜ ነው፡፡ በአገራችን ህጎች የሽብር ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳት ፤ በአገር እና በህግ መንግስታዊ ስረዓቱ ላይ ፤በአገር መከላከያ ላይ ወንጀል ለመፈጸም መሰናዳት በወንጀል የሚያስቀጣ ናቸው በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ሙከራ
ሙከራ አንድን ወንጀል ለመፈጸም የወንጀል ድርጊቱ በቀጥታ የተጀመረ እና ለወንጀሉ ውጤትም የተጠጋ ተግባር ነው፡፡ በወንጀል ህግ አንቀጽ 27 /1 መሰረት ማናም ሰው አሰቦ ወንጀልን ለማድረግ ጀምሮ የወንጀሉን ድርጊት እስከ መጨረሻ ያልተከተለ ወይም ለመከተል ያልቻለ ወይም የወንጀል ድርጊት እንዲፈጸም እስከ መጨረሻው ተከትሎ አስፈላጊ የሆነውን ውጤት ያላገኘ ቢሆንም በመሞከሩ ብቻ ጥፋተኛ ይሆናል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረደው
ሙከራ በሙሉ ሀሳብ የሚፈጸም መሆኑ ፡-ከድንጋጌው ይዘት እንደምንረዳው ምንግዜም ቢሆን ሙከራ ተደርጓል ለማለት የድርጊቱ አድራጊ ወንጀሉን ያደረገው ይህንኑ ድርጊት አስቀድሞ ለመፈጸም በማሰብ እንደሆነ ለመረዳት ይቻላል፡፡
የወንጀል ድርጊቱ መጀመር ያለበት መሆኑ ፡- አንድ ሰው ወንጀል ለመፈጸም መሰናዶ ከደረገ በኋላ ወንጀሉን የሚፈጽምበት ሁኔታ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱ ምንም እንኳን በተለያዩ ምክንያቶችን ፍጻሜውን ባያገኝም ነገር ግን ያወንጀል ድርጊቱን መፈጸም መጀመር ያሙከራ ወንጀል መፈጸሙን ያሚያሰይ እና እንዲሁም ያሚያስቀጣ መሆኑን ያመለክታል ፡፡
እስከ መጨረሻው ለመከታተል ያለመቻል ፡- አንድ ወንጀል ፈጻሚ ያወንጀል ድርጊቱን ጀምሮ ነግር ግን ያሰበውን ውጤት ለመግኘት እስከ መጨረሻው ለመከተል በውስጣዊ እና በውጫዊ ምክንያቶች ያልቻለ ሰሆን ፡፡
ውጫዊ ምክንያቶች-ከፈጻሚው ቁጥጥር ውጪ በሆኑ ምክንያቶች የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል ሳይችል፡፡ ይህ ሊሆን የሚችለው ፈጻሚው ወንጀሉን ሊፈጽምበት የተጠቀመው መሳሪያ እምቢ ሲለው ፤ተጎጂው እራሱን ቢከላክል ፤ቢያመልጥ ወይም ፖሊስ ደርሶ ፈጻሚውን ቢይዘው የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል እንዳይችል ያሚያረጉት ውጫዊ ምክንያቶች ናቸው፡፡
ውስጣዊ ምክንያቶች-ፈጻሚው የወንጀል ድርጊቱን ለመፈጸም የጀመረውን ድርጊት በራሱ ውስጣዊ ምክንያት ወንጀል መፈጸሙን ሲተው ነው፡፡ይም በመጸጸት ፤በመፍራት ፤ወይም በማዘን ድርጊቱን ሳይፈጸም ቢቀር ሊሆን ይችላል፡፡
የታሰበው ውጤት ያለመገኘት ፡-በወንጅል ህጉ አንቀጽ 27 መሰረት የሙከራ ወንጀል ታሰበው ውጤት ያልተገኘ መሆን አለበት፡፡በመሆኑ የግዙፋዊነት ፍሬ (ድርጊቱን መፈጸም ያለመፈጸም ) ነገሩ መሟላቱን አስፈላጊ አይሆንም፡፡ይልቁንም ፈጻሚው እስከ ቻለው ድረስ የሰራቸው ድርጊቶች ግዙፍነት ያላቸው ፍሬ ነገሮች እንደሆኑ ያሚቆጠሩ ናቸው፡፡ታስቦ ያሚፈጸም ድርጊት አለ፡፡ድርጊቱ ውጤት ፋጻሚው ባሰበው መልኩ እስካል ሆነ ድረስ ወንጀሉ እንደተፈጸመ የሚቆጠረው በሙከራ ደረጃ ነው፡፡ሆኖም የወንጀል ድርጊቱ የታሰበውን ውጤት ያስገኘ ሲሆን ሙከራነቱ ይቀራል፡፡
ሙከራ ሁል ጊዜ የሚያስቀጣ ስለመሆኑ
በወንጅል ህግ አንቀጽ 27/2 መሰራት ሙከራ ያሚያስቀጣ ሲሆን የህጉ ድንጋጌም ፡-
በህጉ ላይ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በቀር የወንጀል ሙከራ ሁልግዜም የሚያስቀጣ ነው፡፡ለወንጀል ድርጊት የማነሳሳት ወይም የአባሪነት ሙከራ በህግ ተገልጾ ያስቀጣል ተብሎ ካልተደነገገ በቀር አያስቀጣም በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል ፡፡
ከዚህ የህግ ድንጋጌ እንደምንረዳው ወንጀል አድርጊው የወንጀል ድርጊቱን ውጤት በተፈለገው ሙከራ ባያገኝም እንኳን በመሞከሩ በራሱ ያሚቀጣ ይሆናል፡፡የተሳበውን ውጤት ስላልተገኘ በወንጀል ልቀጣ አልችልም በማለት እንደ መቃወሚያ ሊያነሳ እንደማይችል ለመገናዘብ ይቻላል፡፡ይህ ሁኔታ የሚያሳየው የወንጀል ህግ ግብ የወንጀለኛውን ሀሳብ መቅጣት እንጂ ድርጊቱን የመቅጣት አለማ እንዳሌለው ለመረዳት ይቻላል፡፡በአጠቃላይ ሙከራ ያሚያስቀጣው በሙከራ ድርጊቱ ጥፋት በመድረሱ ምክንያት ይህንኑ ለመከላከል ብቻ ሳይሆን የፈጻሚውን አደገኛ አስተሳስብ ለመከላከል መሆኑን ለመረዳት ይቻላል፡፡
ሙከራና ቅጣት
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 27/3 ስር የወንጀል ድርጊት በመሞከሩ አድራጊው በመደቡ ለመፈጸም በፈለገው ቅጣት ይቀጣል በማለት ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረዳው የወንጀል ድርጊት መሞከርም ሆነ ወንጀሉን አጠናቆ በፈጸመው ሰው መካከል የሚደረግ የቅጣት ልዩነት አለመኖሩን ነው፡፡
ነገር ግን ፍርድ ቤት ቅጣት ሲወስን እንኚህን ሶስት ጉዳዮች ማየት ይገባዋል
1ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 117 እንደተደነገገው የወንጀል ድርጊቱ እጅግ ከባድ በመሆኑ በሞት የሚያስቀጣ እንደ ሆነ ይህ የወንጀል ድርጊት ፍጻሜ ያገኘ ሙሉ ውጤት የተገኘበት ወንጀል ድርጊት መሆን አለበት፡፡ ማንኛውም የወንጀል ሙከራ በሞት ቅጣት እንደማያስቀጣ ከህጉ ድንጋጌ ለመረዳት ያስችላል፡፡
2ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 28 ላይ እንደተደነገገው በሙከራ ወንጀል የወንጀል ድርጊት ቅጣትን ከሚያቀሉ ምክንያቶች አንዱ መተው እና መጸጸት ነው፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት አድራጊው የነበረውን የወንጀል ድርጊት በገዛ ፍቃዱ የተወ እንደሆነ ፤ የነገሩ ሁኔታዎች የሚገቡ ምክንያቶች ሲያገኝ ፍርድ ቤት በህግ በተፈቀደለት ወሰን መሰረት ቅጣቱን ሊያቀል እንደሚችል በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3ኛ ሊፈጸም የማይቻል ወንጀል በሙከራ ደረጃ ከቀረ ቅጣቱን የሚያቀል ይሆናል፡፡ በማንኛውም ዘዴና መሳሪያ ወይም በማንኛውም ነገር ላይ ምንም ቢሆን ሊፈጸም የማይችል ወንጀልን ለማድርግ ለሞከረ ሰው ፍርድ ቤቱ እንደመሰለው ቅጣቱን ያቀልለታል፡፡በወንጀል ህጉ አንቀጽ 29 ላይ እንደተደነገገው አድራጊው ጉዳት ለማድረስ በማንኛውም ዘዴ ወይም መሳሪያ፤ በአምልኮ ስራ፤ በሞኝነት ወይም በመንፈስ ልልነት የወንጀል ድርጊት ሙከራ ባደረገ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ከቅጣት ነጻ ያደርገዋል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳ/ት
በተጨማሪም ድረ-ገጻችንን www.eag.gov.et/am-et/ ይጎብኙ/ይከታተሉ
ሙከራና ቅጣት
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 27/3 ስር የወንጀል ድርጊት በመሞከሩ አድራጊው በመደቡ ለመፈጸም በፈለገው ቅጣት ይቀጣል በማለት ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረዳው የወንጀል ድርጊት መሞከርም ሆነ ወንጀሉን አጠናቆ በፈጸመው ሰው መካከል የሚደረግ የቅጣት ልዩነት አለመኖሩን ነው፡፡
ነገር ግን ፍርድ ቤት ቅጣት ሲወስን እንኚህን ሶስት ጉዳዮች ማየት ይገባዋል
1ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 117 እንደተደነገገው የወንጀል ድርጊቱ እጅግ ከባድ በመሆኑ በሞት የሚያስቀጣ እንደ ሆነ ይህ የወንጀል ድርጊት ፍጻሜ ያገኘ ሙሉ ውጤት የተገኘበት ወንጀል ድርጊት መሆን አለበት፡፡ ማንኛውም የወንጀል ሙከራ በሞት ቅጣት እንደማያስቀጣ ከህጉ ድንጋጌ ለመረዳት ያስችላል፡፡
2ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 28 ላይ እንደተደነገገው በሙከራ ወንጀል የወንጀል ድርጊት ቅጣትን ከሚያቀሉ ምክንያቶች አንዱ መተው እና መጸጸት ነው፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት አድራጊው የነበረውን የወንጀል ድርጊት በገዛ ፍቃዱ የተወ እንደሆነ ፤ የነገሩ ሁኔታዎች የሚገቡ ምክንያቶች ሲያገኝ ፍርድ ቤት በህግ በተፈቀደለት ወሰን መሰረት ቅጣቱን ሊያቀል እንደሚችል በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3ኛ ሊፈጸም የማይቻል ወንጀል በሙከራ ደረጃ ከቀረ ቅጣቱን የሚያቀል ይሆናል፡፡ በማንኛውም ዘዴና መሳሪያ ወይም በማንኛውም ነገር ላይ ምንም ቢሆን ሊፈጸም የማይችል ወንጀልን ለማድርግ ለሞከረ ሰው ፍርድ ቤቱ እንደመሰለው ቅጣቱን ያቀልለታል፡፡በወንጀል ህጉ አንቀጽ 29 ላይ እንደተደነገገው አድራጊው ጉዳት ለማድረስ በማንኛውም ዘዴ ወይም መሳሪያ፤ በአምልኮ ስራ፤ በሞኝነት ወይም በመንፈስ ልልነት የወንጀል ድርጊት ሙከራ ባደረገ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ከቅጣት ነጻ ያደርገዋል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳ/ት
በተጨማሪም ድረ-ገጻችንን www.eag.gov.et/am-et/ ይጎብኙ/ይከታተሉ
www.eag.gov.et
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ
ይህ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ቀደሞ የ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተብሎ ይጠራ የነበረው ድህረ ገፅ ነው
አዲስ መታወቂያ መስጠት ተቋረጠ
.
የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ላልተወሰነ ጊዜ " አዲስ መታወቂያ " የመስጠት አገልግሎት ማቆሙን አስታውቋል።
ኤጀንሲው የመታወቂያ ፣ የልደት ፣ የጋብቻና የሞት ማስረጃዎችን ይመዘግባል ፤ ዜጎች በሚፈልጉበት ወቅትም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
በአገልግሎት አሰጣቱ ውስጥ በተለይ የመታወቂያ አገልግሎቱ ላይ በተቋሙ ውስጥ እና ከተቋሙ ውጭ ባሉ ሃሰተኛ ማስረጃን በሚያድሉ ግለሰቦች የተነሳ ለማይገባቸው ሰዎች መታወቂያ አላግባብ እየተሰጠ መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል።
ይህን ህገ ወጥ የሆነ ድርጊት ሲፈጽሙ የተያዙ ግለሰቦች ላይም እርምጃ መወሰዱን አሳውቋል።
የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት ሲባል ህገወጥነት እየተባባሰ በመምጣቱ ችግሩን በሚገባ ለማጥራት እንዲቻል በከተማ አስተዳደሩ ደረጃ በተላለፈ ውሳኔ መሰረት አዲስ መታወቂያ እንዳይሰጥ ላልተወሰነ ጊዜ መታገዱን ኤጀንሲው ገልጿል።
የመታወቂያ እድሳትም ሆነ ሌሎች የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ባሉበት ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
አዲስ ቲቪ
.
የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ላልተወሰነ ጊዜ " አዲስ መታወቂያ " የመስጠት አገልግሎት ማቆሙን አስታውቋል።
ኤጀንሲው የመታወቂያ ፣ የልደት ፣ የጋብቻና የሞት ማስረጃዎችን ይመዘግባል ፤ ዜጎች በሚፈልጉበት ወቅትም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
በአገልግሎት አሰጣቱ ውስጥ በተለይ የመታወቂያ አገልግሎቱ ላይ በተቋሙ ውስጥ እና ከተቋሙ ውጭ ባሉ ሃሰተኛ ማስረጃን በሚያድሉ ግለሰቦች የተነሳ ለማይገባቸው ሰዎች መታወቂያ አላግባብ እየተሰጠ መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል።
ይህን ህገ ወጥ የሆነ ድርጊት ሲፈጽሙ የተያዙ ግለሰቦች ላይም እርምጃ መወሰዱን አሳውቋል።
የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት ሲባል ህገወጥነት እየተባባሰ በመምጣቱ ችግሩን በሚገባ ለማጥራት እንዲቻል በከተማ አስተዳደሩ ደረጃ በተላለፈ ውሳኔ መሰረት አዲስ መታወቂያ እንዳይሰጥ ላልተወሰነ ጊዜ መታገዱን ኤጀንሲው ገልጿል።
የመታወቂያ እድሳትም ሆነ ሌሎች የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ባሉበት ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
አዲስ ቲቪ
አለ_ህግ ✳️ Law Societies✳️
@lawsocieties
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig, ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
#Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig, ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
#Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
እንኳን ለኢድ አል ፈጥር በዓል በጤና አደረሳችሁ አደረሰን !
የዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ሚያዝያ 24 ይሆናል። ኢትዮመረጃ
#አለ_ህግ #Ale_Hig
Join and Share❗️❗️
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
የዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ሚያዝያ 24 ይሆናል። ኢትዮመረጃ
#አለ_ህግ #Ale_Hig
Join and Share❗️❗️
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Wagagen Bank#7 - Position
▪️1 -Archive library
▪️2 -Attorney I❤️
▪️3 -Trade service officer I
▪️4 -District Hr business partner I
▪️5 -Sr Foreign banking & Remmittance Officer
▪️6 - Sr trade service officer
▪️7 - Manager, foreclosure & debt Litigation
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vVJy8Y
▪️Deadline - May 07/2022
▪️1 -Archive library
▪️2 -Attorney I❤️
▪️3 -Trade service officer I
▪️4 -District Hr business partner I
▪️5 -Sr Foreign banking & Remmittance Officer
▪️6 - Sr trade service officer
▪️7 - Manager, foreclosure & debt Litigation
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vVJy8Y
▪️Deadline - May 07/2022
#Bank of Abyssinia#
▪️1 - Legal Credit.Attorney
▪️2 - Legal Credit.Senior Attorney
▪️3 - Grade I Branch Operation Manager
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3F7Ibbl
▪️Deadline - May 05/2022
▪️1 - Legal Credit.Attorney
▪️2 - Legal Credit.Senior Attorney
▪️3 - Grade I Branch Operation Manager
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3F7Ibbl
▪️Deadline - May 05/2022
ከደረሰኝ ጋር የተገናኙ ወንጀሎች እና ቅጣታቸው።።።።።።።።።።።።።።።።
#አለ_ህግ #Ale_Hig
I. ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሃያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሃምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጫ እና ከሦስት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
II. በአንድ ግብይት በተሰጡ ተመሳሳይ የደረሰኝ ኮፒዎች ላይ የተለያዩ ዋጋዎችን በመመዝገብ የሽያጭ ዋጋን ያሳነሰ ማንኛውም ሰው ብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እና ከአምስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
III. የሽያጩ ትክክለኛ ዋጋ ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ ከሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (||) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኞቹ ላይ ከተመለከቱት ከፍተኛው የገንዘብ መጠን እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
IV. ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
V. በዚህ ተራ ቁጥር (IV) የተመለከተው ደረሰኝ ከብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ የገንዘብ መጠን የያዘ እንደሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (|) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኙ ከተገለጸው የገንዘብ መጠን ጋር እኩል በሆነ የገንዘብ ቅጣት እና ከአስር ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት የሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VI. ባለሥልጣኑ ሳይፈቅድለት የታክስ ደረሰኝ ያተመ ሰው ከብር 300ሺ (ሦስት መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 500ሺ (አምስት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሁለት ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VII. በዚህ ተራ ቁጥር (VI) መሠረት ጥፋተኛ የተባለ ሰው ወንጀሉን ለሁለተኛ ጊዜ ፈጽሞ ጥፋተኛ መሆኑ ከተረጋገጠ የህትመት መሣሪያው እና የማተሚያ ድርጅቱ ይወረሳል፣ የንግድ ፈቃዱም ይሰረዛል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig
#አለ_ህግ #Ale_Hig
I. ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሃያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሃምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጫ እና ከሦስት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
II. በአንድ ግብይት በተሰጡ ተመሳሳይ የደረሰኝ ኮፒዎች ላይ የተለያዩ ዋጋዎችን በመመዝገብ የሽያጭ ዋጋን ያሳነሰ ማንኛውም ሰው ብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እና ከአምስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
III. የሽያጩ ትክክለኛ ዋጋ ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ ከሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (||) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኞቹ ላይ ከተመለከቱት ከፍተኛው የገንዘብ መጠን እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት የሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
IV. ግብይት ሳይፈጸም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሰባት ዓመት እስከ አስር ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
V. በዚህ ተራ ቁጥር (IV) የተመለከተው ደረሰኝ ከብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) የሚበልጥ የገንዘብ መጠን የያዘ እንደሆነ በዚህ ተራ ቁጥር (|) መሠረት የሚጣለው ቅጣት በደረሰኙ ከተገለጸው የገንዘብ መጠን ጋር እኩል በሆነ የገንዘብ ቅጣት እና ከአስር ዓመት እስከ አስራ አምስት ዓመት የሚደረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VI. ባለሥልጣኑ ሳይፈቅድለት የታክስ ደረሰኝ ያተመ ሰው ከብር 300ሺ (ሦስት መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 500ሺ (አምስት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሁለት ዓመት እስከ አምስት ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣል፡፡
VII. በዚህ ተራ ቁጥር (VI) መሠረት ጥፋተኛ የተባለ ሰው ወንጀሉን ለሁለተኛ ጊዜ ፈጽሞ ጥፋተኛ መሆኑ ከተረጋገጠ የህትመት መሣሪያው እና የማተሚያ ድርጅቱ ይወረሳል፣ የንግድ ፈቃዱም ይሰረዛል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig