አዋሽ ባንክ በሰባት የስራ መደቦች በዜሮ ዓመት ( አዲስ ተመራቂዎችን) እና የስራ ልምድ ያላቸውን ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:- Degree in Banking & Finance, Accounting, Management, 🔴Law, Economics, Marketing Management, Business Administration, Public Administration, and Development Management, International Trade & Investment Management, Cooperative Business Management & Auditing, IT, Computer Science, Software Engineering, Electrical Engineering (Communication & Computer Engineering streams only) or similar qualification
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡- Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሚያዚያ 23/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/awash-bank-job-vacancy-6/
------------------------------------------------
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:- Degree in Banking & Finance, Accounting, Management, 🔴Law, Economics, Marketing Management, Business Administration, Public Administration, and Development Management, International Trade & Investment Management, Cooperative Business Management & Auditing, IT, Computer Science, Software Engineering, Electrical Engineering (Communication & Computer Engineering streams only) or similar qualification
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡- Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሚያዚያ 23/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/awash-bank-job-vacancy-6/
------------------------------------------------
የብድር ውል
የብድር ውል (በኢትየጵያ የፍትሐብሔር ሕግ ከቁጥር 2471-2489) ከዚህ እንደሚከተለው ብድር የሚለውን ቃል ፍቺ ይሰጣል፡፡
“የሚያልቅ ነገር ብድር ማለት ከተዋዋዮቹ አንዱ ወገን አበዳሪው ሌላውን ተበዳሪ ሰው የተበደረውን ነገር በዓይነቱ ለመመለስ ተገዳጅ በማደረግ ገንዘብ ወይም በማገልገል የሚያልቅ ሌላ ነገር ለተበዳሪው ለመስጠትና ሀብትነቱን ለማስተላለፍ የሚገደድበት ውል ነው” ይላል፡፡
በተቋማችን የብድር ውል ለመዋዋል ሁለቱም ወገኖች ሊያሟላቸው የሚገባቸውን ዝርዝር ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
. በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ ሰነድና የአገልግሎት ቁጥር፤
. ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
. የተዋዋዮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
. የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
. ተበዳሪው የንግድ ማህበር ከሆነ መመስረቻ ጽሑፍ፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ የንግድ ዋና ምዝገባ እና እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ፤
. ገንዘቡ የተላለፈበት (የባንክ ስቴትመንት ስሊፕ) እና የባንክ ደብዳቤ፤
. በተቋማችን ተገልጋዮች ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች አሟልተው ሲቀርቡ ለአገልግሎቱ የሚወስደው ጊዜ 30 ደቂቃ ነው፡፡
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ( share ) በማድረግ ብልሹ አሰራር እና ሙስናን ይከላከሉ፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
የብድር ውል (በኢትየጵያ የፍትሐብሔር ሕግ ከቁጥር 2471-2489) ከዚህ እንደሚከተለው ብድር የሚለውን ቃል ፍቺ ይሰጣል፡፡
“የሚያልቅ ነገር ብድር ማለት ከተዋዋዮቹ አንዱ ወገን አበዳሪው ሌላውን ተበዳሪ ሰው የተበደረውን ነገር በዓይነቱ ለመመለስ ተገዳጅ በማደረግ ገንዘብ ወይም በማገልገል የሚያልቅ ሌላ ነገር ለተበዳሪው ለመስጠትና ሀብትነቱን ለማስተላለፍ የሚገደድበት ውል ነው” ይላል፡፡
በተቋማችን የብድር ውል ለመዋዋል ሁለቱም ወገኖች ሊያሟላቸው የሚገባቸውን ዝርዝር ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
. በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ ሰነድና የአገልግሎት ቁጥር፤
. ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
. የተዋዋዮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
. የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
. ተበዳሪው የንግድ ማህበር ከሆነ መመስረቻ ጽሑፍ፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ የንግድ ዋና ምዝገባ እና እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ፤
. ገንዘቡ የተላለፈበት (የባንክ ስቴትመንት ስሊፕ) እና የባንክ ደብዳቤ፤
. በተቋማችን ተገልጋዮች ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች አሟልተው ሲቀርቡ ለአገልግሎቱ የሚወስደው ጊዜ 30 ደቂቃ ነው፡፡
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ( share ) በማድረግ ብልሹ አሰራር እና ሙስናን ይከላከሉ፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#የሚንቀሳቀስ ወይንም የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ውል
“የመያዣ ውል ማለት አንድ ባለዕዳ በባለገንዘቡ በኩል የሚገባውን ግዴታ ለመፈጸም መቻሉን ለማረጋገጥ መያዣ ተብሎ የሚጠራውን ዕቃ ለመስጠት የሚገደድበት ውል ነው፡፡” በማለት በፍ/ብ ቁ. 2825 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
“ዋስትና የተሰጠበት ግዴታ ከፍተኛው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ በማንኛቸውም ሁኔታ ቢሆን በግልጽ ተጠንቅቆ በመያዣው ውል ውስጥ መመልከት ይገባዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ውሉ ፈራሽ ይሆናል” በማለት በፍ/ብ. ቁ 2828(1) ተጠቅሷል፡፡
“የመያዣው ውል ከ500 ብር በላይ የሆነ እንደሆነ ውሉ በጽሁፍ ካልተደረገና ይኸውም ጽሁፍ እርግጠኛ ቀን ካገኘበት ዘመን ጀምሮ ካልሆነ በቀር አይጸናም፡፡ ይላል፡፡” በፍ/ብ. ቁ 2828 (2)፡፡
“የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን የሚያቋቁም ውል ወይም ህጋዊ ሰነድ በጽሁፍ ካልተደረገ በቀር ዋጋ የለውም፡፡ በማለት በፍ/ብ.ቁ 3045 (1) ላይ ተጠቅሷል፡፡
በፍ/ብ. ቁ 3045 (2) መሰረት መያዣ የተሰጠበት ገንዘብ ልክ በኢትዮጵያ ገንዘብ ካልተመለከተ በቀር ፈራሽ ነው ::
የመያዣ ውል ለመዋዋል ወደ መስሪያ ቤታችን ሲመጡ ተገልጋዮች ማሟላት ያለባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡
.በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ የአገልግሎት ቁጥር
.የተዋዋዮ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
.የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሆነ ሁለት የሰው ምስክሮችና መታወቂያ፤
.ተዋዋዮች ከህግ / ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
.የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
.በመያዣነት የቀረበው ንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ፤
.የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፤ መተዳደሪያ ደንብ እና ቃለጉባኤ እንደአስፈላጊነቱ ዋና የንግድ ምዝገባ፡፡
#አለ_ህግ
“የመያዣ ውል ማለት አንድ ባለዕዳ በባለገንዘቡ በኩል የሚገባውን ግዴታ ለመፈጸም መቻሉን ለማረጋገጥ መያዣ ተብሎ የሚጠራውን ዕቃ ለመስጠት የሚገደድበት ውል ነው፡፡” በማለት በፍ/ብ ቁ. 2825 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
“ዋስትና የተሰጠበት ግዴታ ከፍተኛው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ በማንኛቸውም ሁኔታ ቢሆን በግልጽ ተጠንቅቆ በመያዣው ውል ውስጥ መመልከት ይገባዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ውሉ ፈራሽ ይሆናል” በማለት በፍ/ብ. ቁ 2828(1) ተጠቅሷል፡፡
“የመያዣው ውል ከ500 ብር በላይ የሆነ እንደሆነ ውሉ በጽሁፍ ካልተደረገና ይኸውም ጽሁፍ እርግጠኛ ቀን ካገኘበት ዘመን ጀምሮ ካልሆነ በቀር አይጸናም፡፡ ይላል፡፡” በፍ/ብ. ቁ 2828 (2)፡፡
“የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን የሚያቋቁም ውል ወይም ህጋዊ ሰነድ በጽሁፍ ካልተደረገ በቀር ዋጋ የለውም፡፡ በማለት በፍ/ብ.ቁ 3045 (1) ላይ ተጠቅሷል፡፡
በፍ/ብ. ቁ 3045 (2) መሰረት መያዣ የተሰጠበት ገንዘብ ልክ በኢትዮጵያ ገንዘብ ካልተመለከተ በቀር ፈራሽ ነው ::
የመያዣ ውል ለመዋዋል ወደ መስሪያ ቤታችን ሲመጡ ተገልጋዮች ማሟላት ያለባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡
.በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ የአገልግሎት ቁጥር
.የተዋዋዮ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
.የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሆነ ሁለት የሰው ምስክሮችና መታወቂያ፤
.ተዋዋዮች ከህግ / ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
.የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
.በመያዣነት የቀረበው ንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ፤
.የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፤ መተዳደሪያ ደንብ እና ቃለጉባኤ እንደአስፈላጊነቱ ዋና የንግድ ምዝገባ፡፡
#አለ_ህግ
የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 - መንግሥት በፉጨት የጠራውን በጅራፍ የገረፈበት ሕግ
“The execution of the laws is more important than the making of them” Thomas Jefferson
“የሕጎች አተገባበር ሕጎቹን ከመደንገግ በላይ አጅግ አስፈላጊ ነው”
“ይህ ጽሑፍ በሕግ ትምህርት ዘርፍ በተለይም በውል ሕግ ዙሪያ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉት ዛሬም በሕግ ሥርዓቱ መሻሻል ላይ አሻራቸውን እያኖሩ ላሉት ለፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ ትንሽ ምስጋና ትሁንልኝ”
ዛሬም ያልተላቀቅነው እርግማን ነው፡፡ ትውልድ ቢቀያየርም፤ መሪ ቢለዋወጥም፤ ዓለም ብትሰለጥንም፤ ዕውቀት ቢገባንም፤---ትላንት ታሪካችን ነበር፡፡ “የኢትዮጵያ ታሪክ” ብለው በልጅ አዕምሮ ያስተማሩንም ይህንኑ ነው….‘የእርስ በእርስ ጦርነት’፡፡ዛሬም ይህ ትውልድም ይህን እርግማን ዕውቀት አድርጎት እርስ በእርሱ እየተገዳደለ የራሱን ታሪክን በመጻፍ ላይ ነው፡፡ የኢፌዲሪ መንግሥትም “የሕግ ማስከበር ዘመቻ” ብሎ ለጠራው ለዚህ ጦርነት “ወንዱን ትጥቅ ሴቷን ስንቅ” ይዛችሁ ውጡ ብሎ አስቸኳይ አዋጅ በነጋሪት ጎስሞ ከድሉ መልስ በጦርነቱ ጊዜ ለተጠቀምብክበት ትጥቅ ፍቃድ የለህም ብሎ ታህሳስ 30 ቀን 2012ዓ.ም ባወጣው የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 በሕግ ጅራፍ ህዝቡን ዛሬም እየገረፈ ነው ብልህ---ምላሽህ እንደ ገብረሕይወት ባይከዳኝ “ጃንሆይ ይህን ህዝብ ግን እንደራስዎ ህዝብ ያዩታል?” የሚለው ጥያቄ አይሆንም ወዳጄ? ተከተለኝማ ነገሩን ልዝለቅህ…
1. መነሻ ምክንያት
አንድ
የፌደራል ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ላይ በጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም የጦር መሣሪያ ፍቃድ ሳይኖረው 16 ጥይትና 01 ካርታ ይዞ በመገኘቱ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 4/1/ እና 22/3/ ተላልፎል የሚል በማቅረቡ ነው፡፡ ተከሳሹ የተከሰሱባቸው መሣሪያዎች አስቀድመው ከያዙትና ፍቃድ ካላቸው መሣሪያዎች በተጨማሪ ነው፡፡
ሁለት
መንግሥት በህልውናው ዘመቻ ጊዜ ያወጣሁን ልዩ መመሪያ ተከትሎ የያዘውን ሽጉጥና 1 ጥይት አስመዝገቦ በዘመቻው ከተሳተፈ በኃላ ዘመቻው ሲጠናቀቅ ግለሰቡን ተከሳሽ በማድረግ ከሳሽ በየካቲት 7 ቀን 2014ዓ.ም የጦር መሣሪያ ፍቃድ ሳይኖረው 1 ጥይትና አንድ ሽጉጥ ይዞ በመገኘቱ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 4/1/ እና 22/3/ ተላልፎል የሚል ክስ በፌደራል ዐቃቤ-ሕግ የቀረበባቸው መሆኑ ነው፡፡
2. የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 የአተገባበር አድማስ
ይህ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ በአንቀጽ ቁጥር 29 ላይ ከታህሳስ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆንና የደነገገ ቢሆንም በመሸጋገሪያው ድንጋጌ በሆነው አንቀጽ ቁጥር 23(1) ላይ ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት መሣሪያ የያዙና ለያዙት የጦር መሣሪያ ፍቃድ የመያዝና የመጠቀም ፍቃድ ያላቸው ሰዎች በሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ተቆጣጣሪው ተቋም በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ ቀርበው ፍቃድ የመጠየቅና በአዎጁ የተመለከቱትን መስፈርቶችን አሟልተው ከተቆጣጣሪው ተቋም ፍቃድ መውሰድ እንዳለባቸው ተደንግጓል፡፡
እንደዚሁም ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት ፍቃድ ሳይሰጣቸው ግን ደግሞ የጦር መሣሪያ የያዙ ሰዎች ደግሞ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ተቆጣጣሪው ተቋም በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ ቀርበው ፍቃድ የመጠየቅና በአዎጁ የተመለከቱትን መስፈርቶችን አሟልተው ከተቆጣጣሪው ተቋም ፍቃድ መውሰድ እንዳለባቸው በአንቀጽ ቁጥር 23(2) ላይ ተደንግጓል፡፡
በመሆኑም አስቀድሞ በነበረው የሕግ አሰራር የጸና ፍቃድ ያላቸው ግለሰቦች በአንቀጽ 23(1) መሰረት ቀርበው አዲስ ፍቃድ ለማውጣት የሁለት ዓመታት ማለትም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2014ዓ.ም ጊዜ ድረስ አላቸው፡፡
እንደዚሁም አስቀድሞ በነበረው አሰራር ፍቃድ ሳይኖራቸው የጦር መሣሪያ የያዙ ሰዎች ደግሞ የአንድ ዓመት ማለትም እስከ ታኀሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ፍቃድ የማውጣት መብት በሕጉ ተሰጥቷቸዋል፡፡
በተለይም የጦር መሣሪያ የያዙ ግለሰቦች ከላይ የተመለከተውን ግዴታቸውን እንዲወጡ አዲስ ፍቃድ እንዲያወጡ የጊዜ ሰሌዳ የማስቀመጥ ግዴታ በተቆጣጣሪው ተቋም ላይ ተጥሏል። ዳሩ ግን ተቋጣጣሪ ተቋሙ የጊዜ ሰሌዳ አላወጣም። በዚህም ተቋሙ ይህን መንግሥታዊ ግዴታውን አልተወጣም። ስለዚህ የማስመዝገቢያ ጊዜ ባላለፈበት፣ መመሪያና የጊዜ ሠሌዳ ባልወጠዓበት ሁኔታ ግለሰቦችን ተፈጻሚ ሊደረግ የማይገባባቸውን የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2012ን መሠረት በማድረግ ምንም ዓይነት ክስ ሊቀርብ አይገባም።
ነገር ግን ዛሬም እራሱ መንግሥት ላልተወጣው ግዴታ ግለሰቦችን እየቀጣ ነው፡፡ ፍ/ቤቶችም እንደ ሦስተኛ የመንግሥት አካልነታቸውና ሌሎች የመንግሥት አካል የሆኑትን ሕግ አውጪና ሕግ አስፈጻሚ በcheck & balance ስልጣናቸው መቆጣጠርና ይህ አለመተግበሩን በመከታተል ግለሰቦችን ነጻ ሊያደርግ ሲገባው ሕጉን እንደ ወረደ በመተግበር የአስፈጻሚው አካል ጅራፍ የሚጮህበት ሜዳ መሆናቸው ሊቀር ይገባል፡፡
3. ልዩ ሁኔታ
የጸና ፍቃድ የሌላቸው የጦር መሣሪያዎችን ሁሉ በአዲስ ምዝገባ ህጋዊ ለማድረግ መመሪያ የወጣ ስለመሆኑ
ሀገራችን የነበረችበትን ህልውና የማስከበር የጦርነት ዘመቻን ተከትሎ መንግሥት ማንኛውም ሰው የጸና ፍቃድ ባይኖረውም የጦር መሣሪያ የያዘ በሙሉ ይህን የጦር መሣሪያ እንዲያስመዘግብና አስቀድሞ ያለፍቃድ በመያዙም የወንጀል ተግባር ተደርጎ እንደማይቆጠር የሚገልጽ መምሪያ ወጥቶ ተግባራዊ ሲደደረግ ነበር፡፡
በተጨማሪም ማንኛውም የወንጀል ሕግን አስመልክቶ የሚወጣ ሕግና መመሪያ ለተከሳሹ ጥቅም የሚሰጥ ከሆነ ወደኃላ በመሄድ ተፈጻሚ ሊሆን የሚገባው ስለመሆኑ የሚደነግግው የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ቁጥር 5(3) እና ኢትዮጵያ ያጸደቀችሁ ዓለምአቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብት የቃልኪዳን ሰነድ አንቀጽ ቁጥር 9(4) አንዱና ዋናው የሕጉ መርህ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ልዩ የመንግሥት የዘመቻ ጥሪና መመሪያ ያለፍቃድ የጦር መሣሪያ መያዝን አስመልክቶ በጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2012 መሰረት ክስ የቀረበባቸውን እና ጉዳያቸው በፖሊስ በምርመራ ላይ ያሉ ጉዳዮችን ሁሉ ወንጀልነታቸውን ያስቀረ በመሆኑ ይህ ልዩ መመሪያ በስራ ላይ በነበረ ጊዜና ከዚያ በፊት በነበሩ ጉዳዮች ላይ አዎጅ ቁጥር 1177/2012 ተፈጻሚነት የለውም፡፡
4. ትግበራ
ለዚህ ጽሑፍ መነሻ የሆኑኝን ምክንያቶች በግል የገጠሙኝ ጉዳዮች ሲሆኑ በትግበራ ላይ ያለውን ሂደት ለመጠቆም የሚረዱ ከመሆኑ ባሻገር አጠቃላይ ስለአተገባሩ መደምደሚያ ላይ ልንደርስባቸው የሚገቡ አይደሉም፡፡ በመሆኑም እናንተም የገጠማችሀን ጨምራችሁበት በዕውቀት ብርህን ይበልጥ እንድንቀራረብና ወጥ እና ታማኝ የሆነ የፍትሕ ሥርዓት ለመገንባት በሚደረገው ርብርብ የበኩላችንን እንድናዋጣ አደራ እላለሁ፡፡
አመሰግናለሁ! Dagim Assefa source Abyssinia Law blog , Apr 20 2022
“The execution of the laws is more important than the making of them” Thomas Jefferson
“የሕጎች አተገባበር ሕጎቹን ከመደንገግ በላይ አጅግ አስፈላጊ ነው”
“ይህ ጽሑፍ በሕግ ትምህርት ዘርፍ በተለይም በውል ሕግ ዙሪያ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉት ዛሬም በሕግ ሥርዓቱ መሻሻል ላይ አሻራቸውን እያኖሩ ላሉት ለፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ ትንሽ ምስጋና ትሁንልኝ”
ዛሬም ያልተላቀቅነው እርግማን ነው፡፡ ትውልድ ቢቀያየርም፤ መሪ ቢለዋወጥም፤ ዓለም ብትሰለጥንም፤ ዕውቀት ቢገባንም፤---ትላንት ታሪካችን ነበር፡፡ “የኢትዮጵያ ታሪክ” ብለው በልጅ አዕምሮ ያስተማሩንም ይህንኑ ነው….‘የእርስ በእርስ ጦርነት’፡፡ዛሬም ይህ ትውልድም ይህን እርግማን ዕውቀት አድርጎት እርስ በእርሱ እየተገዳደለ የራሱን ታሪክን በመጻፍ ላይ ነው፡፡ የኢፌዲሪ መንግሥትም “የሕግ ማስከበር ዘመቻ” ብሎ ለጠራው ለዚህ ጦርነት “ወንዱን ትጥቅ ሴቷን ስንቅ” ይዛችሁ ውጡ ብሎ አስቸኳይ አዋጅ በነጋሪት ጎስሞ ከድሉ መልስ በጦርነቱ ጊዜ ለተጠቀምብክበት ትጥቅ ፍቃድ የለህም ብሎ ታህሳስ 30 ቀን 2012ዓ.ም ባወጣው የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 በሕግ ጅራፍ ህዝቡን ዛሬም እየገረፈ ነው ብልህ---ምላሽህ እንደ ገብረሕይወት ባይከዳኝ “ጃንሆይ ይህን ህዝብ ግን እንደራስዎ ህዝብ ያዩታል?” የሚለው ጥያቄ አይሆንም ወዳጄ? ተከተለኝማ ነገሩን ልዝለቅህ…
1. መነሻ ምክንያት
አንድ
የፌደራል ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ላይ በጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም የጦር መሣሪያ ፍቃድ ሳይኖረው 16 ጥይትና 01 ካርታ ይዞ በመገኘቱ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 4/1/ እና 22/3/ ተላልፎል የሚል በማቅረቡ ነው፡፡ ተከሳሹ የተከሰሱባቸው መሣሪያዎች አስቀድመው ከያዙትና ፍቃድ ካላቸው መሣሪያዎች በተጨማሪ ነው፡፡
ሁለት
መንግሥት በህልውናው ዘመቻ ጊዜ ያወጣሁን ልዩ መመሪያ ተከትሎ የያዘውን ሽጉጥና 1 ጥይት አስመዝገቦ በዘመቻው ከተሳተፈ በኃላ ዘመቻው ሲጠናቀቅ ግለሰቡን ተከሳሽ በማድረግ ከሳሽ በየካቲት 7 ቀን 2014ዓ.ም የጦር መሣሪያ ፍቃድ ሳይኖረው 1 ጥይትና አንድ ሽጉጥ ይዞ በመገኘቱ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 4/1/ እና 22/3/ ተላልፎል የሚል ክስ በፌደራል ዐቃቤ-ሕግ የቀረበባቸው መሆኑ ነው፡፡
2. የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 የአተገባበር አድማስ
ይህ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ በአንቀጽ ቁጥር 29 ላይ ከታህሳስ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆንና የደነገገ ቢሆንም በመሸጋገሪያው ድንጋጌ በሆነው አንቀጽ ቁጥር 23(1) ላይ ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት መሣሪያ የያዙና ለያዙት የጦር መሣሪያ ፍቃድ የመያዝና የመጠቀም ፍቃድ ያላቸው ሰዎች በሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ተቆጣጣሪው ተቋም በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ ቀርበው ፍቃድ የመጠየቅና በአዎጁ የተመለከቱትን መስፈርቶችን አሟልተው ከተቆጣጣሪው ተቋም ፍቃድ መውሰድ እንዳለባቸው ተደንግጓል፡፡
እንደዚሁም ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት ፍቃድ ሳይሰጣቸው ግን ደግሞ የጦር መሣሪያ የያዙ ሰዎች ደግሞ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ተቆጣጣሪው ተቋም በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ ቀርበው ፍቃድ የመጠየቅና በአዎጁ የተመለከቱትን መስፈርቶችን አሟልተው ከተቆጣጣሪው ተቋም ፍቃድ መውሰድ እንዳለባቸው በአንቀጽ ቁጥር 23(2) ላይ ተደንግጓል፡፡
በመሆኑም አስቀድሞ በነበረው የሕግ አሰራር የጸና ፍቃድ ያላቸው ግለሰቦች በአንቀጽ 23(1) መሰረት ቀርበው አዲስ ፍቃድ ለማውጣት የሁለት ዓመታት ማለትም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2014ዓ.ም ጊዜ ድረስ አላቸው፡፡
እንደዚሁም አስቀድሞ በነበረው አሰራር ፍቃድ ሳይኖራቸው የጦር መሣሪያ የያዙ ሰዎች ደግሞ የአንድ ዓመት ማለትም እስከ ታኀሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ፍቃድ የማውጣት መብት በሕጉ ተሰጥቷቸዋል፡፡
በተለይም የጦር መሣሪያ የያዙ ግለሰቦች ከላይ የተመለከተውን ግዴታቸውን እንዲወጡ አዲስ ፍቃድ እንዲያወጡ የጊዜ ሰሌዳ የማስቀመጥ ግዴታ በተቆጣጣሪው ተቋም ላይ ተጥሏል። ዳሩ ግን ተቋጣጣሪ ተቋሙ የጊዜ ሰሌዳ አላወጣም። በዚህም ተቋሙ ይህን መንግሥታዊ ግዴታውን አልተወጣም። ስለዚህ የማስመዝገቢያ ጊዜ ባላለፈበት፣ መመሪያና የጊዜ ሠሌዳ ባልወጠዓበት ሁኔታ ግለሰቦችን ተፈጻሚ ሊደረግ የማይገባባቸውን የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2012ን መሠረት በማድረግ ምንም ዓይነት ክስ ሊቀርብ አይገባም።
ነገር ግን ዛሬም እራሱ መንግሥት ላልተወጣው ግዴታ ግለሰቦችን እየቀጣ ነው፡፡ ፍ/ቤቶችም እንደ ሦስተኛ የመንግሥት አካልነታቸውና ሌሎች የመንግሥት አካል የሆኑትን ሕግ አውጪና ሕግ አስፈጻሚ በcheck & balance ስልጣናቸው መቆጣጠርና ይህ አለመተግበሩን በመከታተል ግለሰቦችን ነጻ ሊያደርግ ሲገባው ሕጉን እንደ ወረደ በመተግበር የአስፈጻሚው አካል ጅራፍ የሚጮህበት ሜዳ መሆናቸው ሊቀር ይገባል፡፡
3. ልዩ ሁኔታ
የጸና ፍቃድ የሌላቸው የጦር መሣሪያዎችን ሁሉ በአዲስ ምዝገባ ህጋዊ ለማድረግ መመሪያ የወጣ ስለመሆኑ
ሀገራችን የነበረችበትን ህልውና የማስከበር የጦርነት ዘመቻን ተከትሎ መንግሥት ማንኛውም ሰው የጸና ፍቃድ ባይኖረውም የጦር መሣሪያ የያዘ በሙሉ ይህን የጦር መሣሪያ እንዲያስመዘግብና አስቀድሞ ያለፍቃድ በመያዙም የወንጀል ተግባር ተደርጎ እንደማይቆጠር የሚገልጽ መምሪያ ወጥቶ ተግባራዊ ሲደደረግ ነበር፡፡
በተጨማሪም ማንኛውም የወንጀል ሕግን አስመልክቶ የሚወጣ ሕግና መመሪያ ለተከሳሹ ጥቅም የሚሰጥ ከሆነ ወደኃላ በመሄድ ተፈጻሚ ሊሆን የሚገባው ስለመሆኑ የሚደነግግው የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ቁጥር 5(3) እና ኢትዮጵያ ያጸደቀችሁ ዓለምአቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብት የቃልኪዳን ሰነድ አንቀጽ ቁጥር 9(4) አንዱና ዋናው የሕጉ መርህ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ልዩ የመንግሥት የዘመቻ ጥሪና መመሪያ ያለፍቃድ የጦር መሣሪያ መያዝን አስመልክቶ በጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2012 መሰረት ክስ የቀረበባቸውን እና ጉዳያቸው በፖሊስ በምርመራ ላይ ያሉ ጉዳዮችን ሁሉ ወንጀልነታቸውን ያስቀረ በመሆኑ ይህ ልዩ መመሪያ በስራ ላይ በነበረ ጊዜና ከዚያ በፊት በነበሩ ጉዳዮች ላይ አዎጅ ቁጥር 1177/2012 ተፈጻሚነት የለውም፡፡
4. ትግበራ
ለዚህ ጽሑፍ መነሻ የሆኑኝን ምክንያቶች በግል የገጠሙኝ ጉዳዮች ሲሆኑ በትግበራ ላይ ያለውን ሂደት ለመጠቆም የሚረዱ ከመሆኑ ባሻገር አጠቃላይ ስለአተገባሩ መደምደሚያ ላይ ልንደርስባቸው የሚገቡ አይደሉም፡፡ በመሆኑም እናንተም የገጠማችሀን ጨምራችሁበት በዕውቀት ብርህን ይበልጥ እንድንቀራረብና ወጥ እና ታማኝ የሆነ የፍትሕ ሥርዓት ለመገንባት በሚደረገው ርብርብ የበኩላችንን እንድናዋጣ አደራ እላለሁ፡፡
አመሰግናለሁ! Dagim Assefa source Abyssinia Law blog , Apr 20 2022
የድምፅ ብክለት
#አለ_ህግ
የድምፅ ብክለት ክልከላ ባለቤቱ ስራውን የሚፈፅመው በራሱ ንብረት ወይም ቤት ውስጥ ቢሆንም ድርጊቱ ሌላውን ጎረቤት እንዳይረብሽ፣ እንዳያውክ፣ ወይም ችግር እንዳያስከትል በማድረግ መብቱን ይጠቀም ዘንድ ህጉ ያበጀው የባለቤትነት መብት አጠቃቀምን አድማስ የሚወስን ስርዓት መሆኑን ከአንቀፅ 1226 እና ተከታዬቹ ድንጋጌዎች መረዳት ይቻላል።
ይህን ችግር ለማስወገድ የሚቀርበው አቤቱታ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1149 ስር ከተመለከተው በይዞታ ላይ ሁከት መፍጠር ተግባር የሚለይ ሲሆን አንዴ የተፈጠረ የድምፅ ብክለት እንዲቀጥል የሚደረግበት አግባብ ስለሌለ በይርጋ የሚታገድ አይደለም።
ANRS justice professional trainings and Legal research institute.
#አለ_ህግ
የድምፅ ብክለት ክልከላ ባለቤቱ ስራውን የሚፈፅመው በራሱ ንብረት ወይም ቤት ውስጥ ቢሆንም ድርጊቱ ሌላውን ጎረቤት እንዳይረብሽ፣ እንዳያውክ፣ ወይም ችግር እንዳያስከትል በማድረግ መብቱን ይጠቀም ዘንድ ህጉ ያበጀው የባለቤትነት መብት አጠቃቀምን አድማስ የሚወስን ስርዓት መሆኑን ከአንቀፅ 1226 እና ተከታዬቹ ድንጋጌዎች መረዳት ይቻላል።
ይህን ችግር ለማስወገድ የሚቀርበው አቤቱታ ከፍ/ብ/ህ/ቁ 1149 ስር ከተመለከተው በይዞታ ላይ ሁከት መፍጠር ተግባር የሚለይ ሲሆን አንዴ የተፈጠረ የድምፅ ብክለት እንዲቀጥል የሚደረግበት አግባብ ስለሌለ በይርጋ የሚታገድ አይደለም።
ANRS justice professional trainings and Legal research institute.
Safaricom Telecommunications Ethiopia PLC ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position :Liaison Officer (Dire Dawa)
የትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
Bachelor’s Degree in Political Science/ Law/👍👇
🇪🇹 የስራ ቦታ፡ ድሬደዋ
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 29 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/liaison-officer-dire-dawa/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
Position :Liaison Officer (Dire Dawa)
የትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
Bachelor’s Degree in Political Science/ Law/👍👇
🇪🇹 የስራ ቦታ፡ ድሬደዋ
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 29 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/liaison-officer-dire-dawa/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012፡ መንግስት በፉጨት የጠራውን በጅራፍ የገረፈበት ሕግ
በ፡ ዳግም አሠፋ
ይህ ጽሑፍ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 የአተገባበር አድማስን ከሁኔታዎች ጋር ያገናዝባል።
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2030-firearm-administration-and-control-proclamation-of-ethiopia
በ፡ ዳግም አሠፋ
ይህ ጽሑፍ የጦር መሣሪያ አስተዳደር ቁጥጥር አዎጅ ቁጥር 1177/2012 የአተገባበር አድማስን ከሁኔታዎች ጋር ያገናዝባል።
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2030-firearm-administration-and-control-proclamation-of-ethiopia
#የሚንቀሳቀስ ወይንም የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ውል
“የመያዣ ውል ማለት አንድ ባለዕዳ በባለገንዘቡ በኩል የሚገባውን ግዴታ ለመፈጸም መቻሉን ለማረጋገጥ መያዣ ተብሎ የሚጠራውን ዕቃ ለመስጠት የሚገደድበት ውል ነው፡፡” በማለት በፍትሐ ብሔር ህግ ቁጥር 2825 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
“ዋስትና የተሰጠበት ግዴታ ከፍተኛው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ በማንኛቸውም ሁኔታ ቢሆን በግልጽ ተጠንቅቆ በመያዣው ውል ውስጥ መመልከት ይገባዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ውሉ ፈራሽ ይሆናል” በማለት በፍ/ብ. ቁ 2828(1) ተጠቅሷል፡፡
“የመያዣው ውል ከ500 የኢትዮጵያ ብር በላይ የሆነ እንደሆነ ውሉ በጽሁፍ ካልተደረገና ይኸውም ጽሁፍ እርግጠኛ ቀን ካገኘበት ዘመን ጀምሮ ካልሆነ በቀር አይጸናም፡፡ ይላል፡፡” በፍ/ብ. ቁ 2828 (2)፡፡
“የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን የሚያቋቁም ውል ወይም ህጋዊ ሰነድ በጽሁፍ ካልተደረገ በቀር ዋጋ የለውም፡፡ በማለት በፍ/ብ.ቁ 3045 (1) ላይ ተጠቅሷል፡፡
በፍ/ብ. ቁ 3045 (2) መሰረት መያዣ የተሰጠበት ገንዘብ ልክ በኢትዮጵያ ገንዘብ ካልተመለከተ በቀር ፈራሽ ነው ::
በዚህም መሰረት በፍ/ብ. ቁ 2825 እና 3041 መሠረት የመያዣ ውል ለመዋዋል ወደ መስሪያ ቤታችን ሲመጡ ተገልጋዮች ማሟላት ያለባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡
.በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ ሰነድና የአገልግሎት ቁጥር
.የተዋዋዮ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
.የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሆነ ሁለት የሰው ምስክሮችና መታወቂያ፤
.ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
.የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
.በመያዣነት የቀረበው ንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ፤
.የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፤ መተዳደሪያ ደንብ እና ቃለጉባኤ እንደአስፈላጊነቱ ዋና የንግድ ምዝገባ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተገልጋዮች የተባሉትን ነገሮች አሟልተው ሲቀርቡ ለዚህ አገልግሎት የሚወስደው ጊዜ 25 ደቂቃ ነው፡፡
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
“የመያዣ ውል ማለት አንድ ባለዕዳ በባለገንዘቡ በኩል የሚገባውን ግዴታ ለመፈጸም መቻሉን ለማረጋገጥ መያዣ ተብሎ የሚጠራውን ዕቃ ለመስጠት የሚገደድበት ውል ነው፡፡” በማለት በፍትሐ ብሔር ህግ ቁጥር 2825 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
“ዋስትና የተሰጠበት ግዴታ ከፍተኛው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ በማንኛቸውም ሁኔታ ቢሆን በግልጽ ተጠንቅቆ በመያዣው ውል ውስጥ መመልከት ይገባዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ውሉ ፈራሽ ይሆናል” በማለት በፍ/ብ. ቁ 2828(1) ተጠቅሷል፡፡
“የመያዣው ውል ከ500 የኢትዮጵያ ብር በላይ የሆነ እንደሆነ ውሉ በጽሁፍ ካልተደረገና ይኸውም ጽሁፍ እርግጠኛ ቀን ካገኘበት ዘመን ጀምሮ ካልሆነ በቀር አይጸናም፡፡ ይላል፡፡” በፍ/ብ. ቁ 2828 (2)፡፡
“የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን የሚያቋቁም ውል ወይም ህጋዊ ሰነድ በጽሁፍ ካልተደረገ በቀር ዋጋ የለውም፡፡ በማለት በፍ/ብ.ቁ 3045 (1) ላይ ተጠቅሷል፡፡
በፍ/ብ. ቁ 3045 (2) መሰረት መያዣ የተሰጠበት ገንዘብ ልክ በኢትዮጵያ ገንዘብ ካልተመለከተ በቀር ፈራሽ ነው ::
በዚህም መሰረት በፍ/ብ. ቁ 2825 እና 3041 መሠረት የመያዣ ውል ለመዋዋል ወደ መስሪያ ቤታችን ሲመጡ ተገልጋዮች ማሟላት ያለባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡
.በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ ሰነድና የአገልግሎት ቁጥር
.የተዋዋዮ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
.የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሆነ ሁለት የሰው ምስክሮችና መታወቂያ፤
.ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ማረጋገጫ ሰነድ፤
.የተዋዋዮች የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
.በመያዣነት የቀረበው ንብረት የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ፤
.የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፤ መተዳደሪያ ደንብ እና ቃለጉባኤ እንደአስፈላጊነቱ ዋና የንግድ ምዝገባ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተገልጋዮች የተባሉትን ነገሮች አሟልተው ሲቀርቡ ለዚህ አገልግሎት የሚወስደው ጊዜ 25 ደቂቃ ነው፡፡
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Organization for the Development of Women And Children in Ethiopia ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:- Invitation for Consultancy
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:- SRH and national level AY SRH strategy and related policies and ✅laws and manage the tasks detailed in the TOR.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡- AddisAbaba
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሚያዚያ 28/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://bit.ly/37PaLCg
------------------------------------------------
Position:- Invitation for Consultancy
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:- SRH and national level AY SRH strategy and related policies and ✅laws and manage the tasks detailed in the TOR.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡- AddisAbaba
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሚያዚያ 28/2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://bit.ly/37PaLCg
------------------------------------------------
#Mekdela Amba Univeristy#
▪️Required No - 72 positions 0 EXP
▪️Professions - Accounting, Agro forestry, Anthropology,Basketball, Biology Teacher,Biotechnology,ChemistryTeacher,Civics,Computer Science,software engineering,Economics,English Teacher,Environmental-Science,finance management,Forest science,Forestry,Geography,Geology,Handball,Inform- Technology,International-relations, language and literature,
✅law, management,marketing, mathenatics, microbiology,natural resource management,physics teacher,political science,psychology,sport medicine,sport-science,surveying, volleyball
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vJIu7Y
▪️ Deadline: May 06 /2022
▪️Required No - 72 positions 0 EXP
▪️Professions - Accounting, Agro forestry, Anthropology,Basketball, Biology Teacher,Biotechnology,ChemistryTeacher,Civics,Computer Science,software engineering,Economics,English Teacher,Environmental-Science,finance management,Forest science,Forestry,Geography,Geology,Handball,Inform- Technology,International-relations, language and literature,
✅law, management,marketing, mathenatics, microbiology,natural resource management,physics teacher,political science,psychology,sport medicine,sport-science,surveying, volleyball
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vJIu7Y
▪️ Deadline: May 06 /2022
Ethiopian Women Lawyers Association(EWLA) ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position :- ✅Legal Officer
የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
BA/MA Degree in Law and Human Right/optional
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አፋር
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 28 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/legal-officer-3/
🔰ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ ይወዳጁ!
ቴሌግራም: https://t.me/Lawsocieties
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Position :- ✅Legal Officer
የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
BA/MA Degree in Law and Human Right/optional
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አፋር
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ ሚያዚያ 28 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/legal-officer-3/
🔰ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ ይወዳጁ!
ቴሌግራም: https://t.me/Lawsocieties
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#የውል ማሻሻያ
ተዋዋይ ወገኖች በተለያየ ጊዜና በተለያዩ ምክንያቶች ለህግና ለሞራል ተቃራኒ ካልሆነ፣ ሊተገበር የሚችል ከሆነ እና ተያያዥ ምክንያቶች ቀድሞ የነበረው ውል በመለወጥ ማሻሻል ይችላሉ፡፡
መረጃውን ለሌሎች እንዲደርስ በማድረግ ተቋሙ አላስፈላጊ ወጪ እና እንግልት እንዲሁም ብልሹ አሰራር ለማስቀረት እያደረገ ያለውን ጥረት ያግዙ ፡፡
በመሆኑም ተዋዋይ ወገኖች ውል ለማሻሻል ወደመስሪያቤታችን ሲመጡ ማሟላት የሚገባቸውን መስፈርቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡
. በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ እና የሚሞላ ሰነድ ወይም የአገልግሎት ቁጥር፤
• ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው የውል ሰነድ፤
• ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን(ውክልና) ፤
• የተዋዋዮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ውሉ የሚሻሻለው የማይንቀሳቀስ ንብረት ማስተላለፍ ውልን በሚመለከት ሲሆን ሁለት ምስክሮች ፤
• የተዋዋዮች ያላገባ ወይም ያገባ ከሆነ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፣
• የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፣ ዋና የንግድ ምዝገባ እና ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው ቃለ-ጉባኤ ወይም የውል ሰነድ፤
ተገልጋዮች ከላይ የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎች(መረጃዎች) ሙሉ በሙሉ አሟልተው ሲመጡ ውሉን ለማጠናቀቅ 25 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
ተዋዋይ ወገኖች በተለያየ ጊዜና በተለያዩ ምክንያቶች ለህግና ለሞራል ተቃራኒ ካልሆነ፣ ሊተገበር የሚችል ከሆነ እና ተያያዥ ምክንያቶች ቀድሞ የነበረው ውል በመለወጥ ማሻሻል ይችላሉ፡፡
መረጃውን ለሌሎች እንዲደርስ በማድረግ ተቋሙ አላስፈላጊ ወጪ እና እንግልት እንዲሁም ብልሹ አሰራር ለማስቀረት እያደረገ ያለውን ጥረት ያግዙ ፡፡
በመሆኑም ተዋዋይ ወገኖች ውል ለማሻሻል ወደመስሪያቤታችን ሲመጡ ማሟላት የሚገባቸውን መስፈርቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡
. በተቋሙ የDARIS ስርዓት የተዘጋጀ እና የሚሞላ ሰነድ ወይም የአገልግሎት ቁጥር፤
• ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው የውል ሰነድ፤
• ተዋዋዮች ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን(ውክልና) ፤
• የተዋዋዮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ውሉ የሚሻሻለው የማይንቀሳቀስ ንብረት ማስተላለፍ ውልን በሚመለከት ሲሆን ሁለት ምስክሮች ፤
• የተዋዋዮች ያላገባ ወይም ያገባ ከሆነ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፣
• የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፣ ዋና የንግድ ምዝገባ እና ቀደም ሲል የተመዘገበው ወይም የሚሻሻለው ቃለ-ጉባኤ ወይም የውል ሰነድ፤
ተገልጋዮች ከላይ የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎች(መረጃዎች) ሙሉ በሙሉ አሟልተው ሲመጡ ውሉን ለማጠናቀቅ 25 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#Abyssinia Bank#🚩For Fresh Graduates
▪️1 -Trainee Legal ✅
▪️2 - Trainee Agricultural Engineer
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3rJXYYn
▪️ Deadline: April 29 /2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
▪️1 -Trainee Legal ✅
▪️2 - Trainee Agricultural Engineer
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3rJXYYn
▪️ Deadline: April 29 /2022
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
ቅድመ-ክስ
******
የቅድመ - ክስ እስራት አስመልክቶ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ፕወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የማጠቃለያ ንግግር አድርገዋል፡፡
የንግግሩን ሙሉ ቃል ከፍርድ ቤቱ ድረ-ገጽ ከዚህ በታች በተገለጸ መስፈንጠሪያ ያገኙታል፡፡
https://www.fsc.gov.et/News-Media/Services-for-Media-/Speeches/%e1%8b%a8%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%98-%e1%8a%ad%e1%88%b5-%e1%8a%a5%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%88%98%e1%88%8d%e1%8a%ad%e1%89%b6-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88-%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8c%8d%e1%88%ad
******
የቅድመ - ክስ እስራት አስመልክቶ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክብርት ፕወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ የማጠቃለያ ንግግር አድርገዋል፡፡
የንግግሩን ሙሉ ቃል ከፍርድ ቤቱ ድረ-ገጽ ከዚህ በታች በተገለጸ መስፈንጠሪያ ያገኙታል፡፡
https://www.fsc.gov.et/News-Media/Services-for-Media-/Speeches/%e1%8b%a8%e1%89%85%e1%8b%b5%e1%88%98-%e1%8a%ad%e1%88%b5-%e1%8a%a5%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%89%b5%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%88%98%e1%88%8d%e1%8a%ad%e1%89%b6-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%8c%88-%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8c%8d%e1%88%ad
የወንጀል አፈጻጸም ደረጃ
#አለ_ህግ
መግቢያ
የወንጀል አፈጻጸም ደረጃን ስናነሳ ወንጀልን ለማቋቋም ከሚያስፈልጉት ሶስቱ ፍሬ ነገሮች አንዱ የሆነውን ግዙፋዊ ፍሬ ነገርን እናነሳለን፡፡ በመሆኑም አንድን ስው በወንጀል ጥፋተኛ ነው ለማለት አንድ የፈጸመው ማድረግ ወይም አለማድረግ (ድርጊት) መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ወደ ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎች ስንምጣ በቀጥታ እያነሳን ያለነው ይህ ያማድረግ ወይም ያለማድረግ ድርጊት በምን ያህል ደረጃ ተፈጽሟል የሚለው ጉዳይ ነው፡፡አንድ ወንጀል ፈጻሚ አንድ ውጤት ለማግኘት ሊፈጽመው የሚችለው ማድረግ ወይም አለማድረግ ይኖራል፡፡በተለያዩ ምክንያቶች ወንጀል አድርጊው ድርጊቱን ጀምሮ ሳይጨርስ መቅረቱ የሚፈልገውን ውጤት ላያገኝ ይችላል፡፡ይህም የሚያሳያው የወንጀል ድርጊቱ የተለያዩ የአፈጻጸም ደረጃዎች እንዳሉት ነው፡፡ሆኖም በሕግ አስተምሮች አንድ የወንጀል ድርጊት ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ ተሟልቷል ፤ሰለሆነም ወንጀል ተፈጽሟል የምንልበት የድርጊት አፈጻጸም ምን ደረጃ ላይ ሲደርስ ነው የሚለው ቡዙ ጊዜ አከራካሪ ጉዳይ ነው፡፡በመሆኑም በተለይም ባልተጠናቀቁ ድርጊቶች ወንጀል አድራጊው ይህን በማድረጉ ወንጀሉን ለመፈጸም መወሰኑን ያሳያል፡ይህንን ማድረጉ ወንጀል ለማድረግ መወሰኑን አያሳይም ለማለት የሚቻልበት ድንበርን ለማስቀመጥ ያስቸግራል፡፡ምክንያታዊ በሆነ ሰው እይታ እንደ ወንጀሉ አፈጻጻም በህሪ ተጠርጣሪው ያደረገው ድርጊት ወንጀል ለመፈጸም መወሰኑን ማረጋገጥ የሚቻልበት ደረጃ የደረሰ ከሆነ ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ እንደተሟላ ለመቁጠር እና ፋጻሚውንም ጥፋተኛ ለማለት ይቻላል፡፡በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ የታወቁት ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎችን እንደሚከተለው ለማየት ተሞክሯል፡፡
የማሰናዳት ተግባሮች
በወንጅል አፈጻጻም ደራጃዎች መካከል የማሰናዳት ተግናር አንዱ ሲሆን በዚህ ራገድ ሚነሳው ጥያቄ አንድ ሰው ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳቱ በወንጅል ያስቀጣዋል ወይንስ አያስቀጣውም የሚል ነው፡፡ የወንጅል ህጉ አንቀጽ 26 ስር የወንጀልን ድርጊት ለማሰናዳት ወይም ለማመቻቸት በተለይም መሳራዎችን በማሰባበሰብ ወይም ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር የተደረጉ ድርጊቶች አያስቀጡም በማለት ደንግጎ ይገኛል፡፡ ምክንያቱም የወንጀል ህጉ የሚቀጣው የሰውን ሀሳብ እና ድረጊትን በመሆኑ ሀሳብ በድርጊት እስካልተገለጸ የፈጻሚውን የሀሳብ ክፍል ለማወቅ አይቻልም፡፡ ሀሳቡ ምን እንደነበረ ማወቅ የሚቻል ቢሆንም በተግባር እስካልተገለጸ ድረስ በመሐበረሰቡ ዘንድ ሊፈጥረው ያሚችል አንድም ችግር ሊኖር ስለማይችል ፤ በድርጊቱ ጥፋት ሲያስከትል እንጂ ሀሳብን ብቻውን መቅጣት አይቻልም፡፡በአጠቃላይ ሰዎች ምን እያሰቡ እንደሆነ ባለመታወቁ ብች ሳይሆን ቢታወቅም እንኳን ይህንኑ ሀሳባቸውን ወደ ተግባር ሚይቀይሩት መሆኑን እርገጠኛ ለመሆን አይቻልም፡፡
በመሆኑም የማሰናዳት ትግበሮች በወንጅል አያስቀጡም ነገር ግን ፡-
1ኛ ራሳቸው ወንጀል ሆነው ሚያስቀጡ መሆናቸው በህግ የተደነገገ እንደሆነ
ለምሳሌ አንድ ሰው ሰውን ለመግደል በማስብ በህግ ወጥ መንገድ መሳሪያ ገዝቶ የመሰነዳት ተግበር ሲፈጸም ቢገኝ ይህ ሰው ምንም እንኳን መሳሪውን የገዛው ሰውን ለመግደል ቢሆንም ሰውን ለመግደል በመሰናደት ተግበር ሳይሆን ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት ወንጀል ያሚጠየቅ ይሆናል፡፡
2ኛ ከወንጀሎቹ ከባድነት እና በአጠቃላይ ከሚያደርሱት አደጋ መጠን የተነሳ ልዩ ወንጀል መሆናቸው በህግ በግልጽ የተደነገገ እንደሆነ
አንዳንድ ወንጀሎች ቢፈጸሙ ከፍተኛ ጉዳት በሰው እና በንብረት ላይ ሊያደርሱ ያሚችሉ በመሆናቸው እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በረሱ ያሚያስቀጡ ሲሆን፤ ይህም እንዚህን ወንጀሎች ለመደንግግ በወጣው ህግ ላይ እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በራሱ እንደሚያሰቀጡ በህጉ ላይ ተደንግጎ በሚገኝበት ጊዜ ነው፡፡ በአገራችን ህጎች የሽብር ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳት ፤ በአገር እና በህግ መንግስታዊ ስረዓቱ ላይ ፤በአገር መከላከያ ላይ ወንጀል ለመፈጸም መሰናዳት በወንጀል የሚያስቀጣ ናቸው በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ሙከራ
ሙከራ አንድን ወንጀል ለመፈጸም የወንጀል ድርጊቱ በቀጥታ የተጀመረ እና ለወንጀሉ ውጤትም የተጠጋ ተግባር ነው፡፡ በወንጀል ህግ አንቀጽ 27 /1 መሰረት ማናም ሰው አሰቦ ወንጀልን ለማድረግ ጀምሮ የወንጀሉን ድርጊት እስከ መጨረሻ ያልተከተለ ወይም ለመከተል ያልቻለ ወይም የወንጀል ድርጊት እንዲፈጸም እስከ መጨረሻው ተከትሎ አስፈላጊ የሆነውን ውጤት ያላገኘ ቢሆንም በመሞከሩ ብቻ ጥፋተኛ ይሆናል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረደው
ሙከራ በሙሉ ሀሳብ የሚፈጸም መሆኑ ፡-ከድንጋጌው ይዘት እንደምንረዳው ምንግዜም ቢሆን ሙከራ ተደርጓል ለማለት የድርጊቱ አድራጊ ወንጀሉን ያደረገው ይህንኑ ድርጊት አስቀድሞ ለመፈጸም በማሰብ እንደሆነ ለመረዳት ይቻላል፡፡
የወንጀል ድርጊቱ መጀመር ያለበት መሆኑ ፡- አንድ ሰው ወንጀል ለመፈጸም መሰናዶ ከደረገ በኋላ ወንጀሉን የሚፈጽምበት ሁኔታ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱ ምንም እንኳን በተለያዩ ምክንያቶችን ፍጻሜውን ባያገኝም ነገር ግን ያወንጀል ድርጊቱን መፈጸም መጀመር ያሙከራ ወንጀል መፈጸሙን ያሚያሰይ እና እንዲሁም ያሚያስቀጣ መሆኑን ያመለክታል ፡፡
እስከ መጨረሻው ለመከታተል ያለመቻል ፡- አንድ ወንጀል ፈጻሚ ያወንጀል ድርጊቱን ጀምሮ ነግር ግን ያሰበውን ውጤት ለመግኘት እስከ መጨረሻው ለመከተል በውስጣዊ እና በውጫዊ ምክንያቶች ያልቻለ ሰሆን ፡፡
ውጫዊ ምክንያቶች-ከፈጻሚው ቁጥጥር ውጪ በሆኑ ምክንያቶች የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል ሳይችል፡፡ ይህ ሊሆን የሚችለው ፈጻሚው ወንጀሉን ሊፈጽምበት የተጠቀመው መሳሪያ እምቢ ሲለው ፤ተጎጂው እራሱን ቢከላክል ፤ቢያመልጥ ወይም ፖሊስ ደርሶ ፈጻሚውን ቢይዘው የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል እንዳይችል ያሚያረጉት ውጫዊ ምክንያቶች ናቸው፡፡
ውስጣዊ ምክንያቶች-ፈጻሚው የወንጀል ድርጊቱን ለመፈጸም የጀመረውን ድርጊት በራሱ ውስጣዊ ምክንያት ወንጀል መፈጸሙን ሲተው ነው፡፡ይም በመጸጸት ፤በመፍራት ፤ወይም በማዘን ድርጊቱን ሳይፈጸም ቢቀር ሊሆን ይችላል፡፡
የታሰበው ውጤት ያለመገኘት ፡-በወንጅል ህጉ አንቀጽ 27 መሰረት የሙከራ ወንጀል ታሰበው ውጤት ያልተገኘ መሆን አለበት፡፡በመሆኑ የግዙፋዊነት ፍሬ (ድርጊቱን መፈጸም ያለመፈጸም ) ነገሩ መሟላቱን አስፈላጊ አይሆንም፡፡ይልቁንም ፈጻሚው እስከ ቻለው ድረስ የሰራቸው ድርጊቶች ግዙፍነት ያላቸው ፍሬ ነገሮች እንደሆኑ ያሚቆጠሩ ናቸው፡፡ታስቦ ያሚፈጸም ድርጊት አለ፡፡ድርጊቱ ውጤት ፋጻሚው ባሰበው መልኩ እስካል ሆነ ድረስ ወንጀሉ እንደተፈጸመ የሚቆጠረው በሙከራ ደረጃ ነው፡፡ሆኖም የወንጀል ድርጊቱ የታሰበውን ውጤት ያስገኘ ሲሆን ሙከራነቱ ይቀራል፡፡
ሙከራ ሁል ጊዜ የሚያስቀጣ ስለመሆኑ
በወንጅል ህግ አንቀጽ 27/2 መሰራት ሙከራ ያሚያስቀጣ ሲሆን የህጉ ድንጋጌም ፡-
በህጉ ላይ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በቀር የወንጀል ሙከራ ሁልግዜም የሚያስቀጣ ነው፡፡ለወንጀል ድርጊት የማነሳሳት ወይም የአባሪነት ሙከራ በህግ ተገልጾ ያስቀጣል ተብሎ ካልተደነገገ በቀር አያስቀጣም በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል ፡፡
#አለ_ህግ
መግቢያ
የወንጀል አፈጻጸም ደረጃን ስናነሳ ወንጀልን ለማቋቋም ከሚያስፈልጉት ሶስቱ ፍሬ ነገሮች አንዱ የሆነውን ግዙፋዊ ፍሬ ነገርን እናነሳለን፡፡ በመሆኑም አንድን ስው በወንጀል ጥፋተኛ ነው ለማለት አንድ የፈጸመው ማድረግ ወይም አለማድረግ (ድርጊት) መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ወደ ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎች ስንምጣ በቀጥታ እያነሳን ያለነው ይህ ያማድረግ ወይም ያለማድረግ ድርጊት በምን ያህል ደረጃ ተፈጽሟል የሚለው ጉዳይ ነው፡፡አንድ ወንጀል ፈጻሚ አንድ ውጤት ለማግኘት ሊፈጽመው የሚችለው ማድረግ ወይም አለማድረግ ይኖራል፡፡በተለያዩ ምክንያቶች ወንጀል አድርጊው ድርጊቱን ጀምሮ ሳይጨርስ መቅረቱ የሚፈልገውን ውጤት ላያገኝ ይችላል፡፡ይህም የሚያሳያው የወንጀል ድርጊቱ የተለያዩ የአፈጻጸም ደረጃዎች እንዳሉት ነው፡፡ሆኖም በሕግ አስተምሮች አንድ የወንጀል ድርጊት ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ ተሟልቷል ፤ሰለሆነም ወንጀል ተፈጽሟል የምንልበት የድርጊት አፈጻጸም ምን ደረጃ ላይ ሲደርስ ነው የሚለው ቡዙ ጊዜ አከራካሪ ጉዳይ ነው፡፡በመሆኑም በተለይም ባልተጠናቀቁ ድርጊቶች ወንጀል አድራጊው ይህን በማድረጉ ወንጀሉን ለመፈጸም መወሰኑን ያሳያል፡ይህንን ማድረጉ ወንጀል ለማድረግ መወሰኑን አያሳይም ለማለት የሚቻልበት ድንበርን ለማስቀመጥ ያስቸግራል፡፡ምክንያታዊ በሆነ ሰው እይታ እንደ ወንጀሉ አፈጻጻም በህሪ ተጠርጣሪው ያደረገው ድርጊት ወንጀል ለመፈጸም መወሰኑን ማረጋገጥ የሚቻልበት ደረጃ የደረሰ ከሆነ ግዙፋዊ ፍሬ ነገሩ እንደተሟላ ለመቁጠር እና ፋጻሚውንም ጥፋተኛ ለማለት ይቻላል፡፡በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ የታወቁት ወንጀል አፈጻጸም ደረጃዎችን እንደሚከተለው ለማየት ተሞክሯል፡፡
የማሰናዳት ተግባሮች
በወንጅል አፈጻጻም ደራጃዎች መካከል የማሰናዳት ተግናር አንዱ ሲሆን በዚህ ራገድ ሚነሳው ጥያቄ አንድ ሰው ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳቱ በወንጅል ያስቀጣዋል ወይንስ አያስቀጣውም የሚል ነው፡፡ የወንጅል ህጉ አንቀጽ 26 ስር የወንጀልን ድርጊት ለማሰናዳት ወይም ለማመቻቸት በተለይም መሳራዎችን በማሰባበሰብ ወይም ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር የተደረጉ ድርጊቶች አያስቀጡም በማለት ደንግጎ ይገኛል፡፡ ምክንያቱም የወንጀል ህጉ የሚቀጣው የሰውን ሀሳብ እና ድረጊትን በመሆኑ ሀሳብ በድርጊት እስካልተገለጸ የፈጻሚውን የሀሳብ ክፍል ለማወቅ አይቻልም፡፡ ሀሳቡ ምን እንደነበረ ማወቅ የሚቻል ቢሆንም በተግባር እስካልተገለጸ ድረስ በመሐበረሰቡ ዘንድ ሊፈጥረው ያሚችል አንድም ችግር ሊኖር ስለማይችል ፤ በድርጊቱ ጥፋት ሲያስከትል እንጂ ሀሳብን ብቻውን መቅጣት አይቻልም፡፡በአጠቃላይ ሰዎች ምን እያሰቡ እንደሆነ ባለመታወቁ ብች ሳይሆን ቢታወቅም እንኳን ይህንኑ ሀሳባቸውን ወደ ተግባር ሚይቀይሩት መሆኑን እርገጠኛ ለመሆን አይቻልም፡፡
በመሆኑም የማሰናዳት ትግበሮች በወንጅል አያስቀጡም ነገር ግን ፡-
1ኛ ራሳቸው ወንጀል ሆነው ሚያስቀጡ መሆናቸው በህግ የተደነገገ እንደሆነ
ለምሳሌ አንድ ሰው ሰውን ለመግደል በማስብ በህግ ወጥ መንገድ መሳሪያ ገዝቶ የመሰነዳት ተግበር ሲፈጸም ቢገኝ ይህ ሰው ምንም እንኳን መሳሪውን የገዛው ሰውን ለመግደል ቢሆንም ሰውን ለመግደል በመሰናደት ተግበር ሳይሆን ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት ወንጀል ያሚጠየቅ ይሆናል፡፡
2ኛ ከወንጀሎቹ ከባድነት እና በአጠቃላይ ከሚያደርሱት አደጋ መጠን የተነሳ ልዩ ወንጀል መሆናቸው በህግ በግልጽ የተደነገገ እንደሆነ
አንዳንድ ወንጀሎች ቢፈጸሙ ከፍተኛ ጉዳት በሰው እና በንብረት ላይ ሊያደርሱ ያሚችሉ በመሆናቸው እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በረሱ ያሚያስቀጡ ሲሆን፤ ይህም እንዚህን ወንጀሎች ለመደንግግ በወጣው ህግ ላይ እኝህን ወንጀሎች ለመፈጸም መሰናደት በራሱ እንደሚያሰቀጡ በህጉ ላይ ተደንግጎ በሚገኝበት ጊዜ ነው፡፡ በአገራችን ህጎች የሽብር ወንጅል ለመፈጸም መሰናዳት ፤ በአገር እና በህግ መንግስታዊ ስረዓቱ ላይ ፤በአገር መከላከያ ላይ ወንጀል ለመፈጸም መሰናዳት በወንጀል የሚያስቀጣ ናቸው በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ሙከራ
ሙከራ አንድን ወንጀል ለመፈጸም የወንጀል ድርጊቱ በቀጥታ የተጀመረ እና ለወንጀሉ ውጤትም የተጠጋ ተግባር ነው፡፡ በወንጀል ህግ አንቀጽ 27 /1 መሰረት ማናም ሰው አሰቦ ወንጀልን ለማድረግ ጀምሮ የወንጀሉን ድርጊት እስከ መጨረሻ ያልተከተለ ወይም ለመከተል ያልቻለ ወይም የወንጀል ድርጊት እንዲፈጸም እስከ መጨረሻው ተከትሎ አስፈላጊ የሆነውን ውጤት ያላገኘ ቢሆንም በመሞከሩ ብቻ ጥፋተኛ ይሆናል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረደው
ሙከራ በሙሉ ሀሳብ የሚፈጸም መሆኑ ፡-ከድንጋጌው ይዘት እንደምንረዳው ምንግዜም ቢሆን ሙከራ ተደርጓል ለማለት የድርጊቱ አድራጊ ወንጀሉን ያደረገው ይህንኑ ድርጊት አስቀድሞ ለመፈጸም በማሰብ እንደሆነ ለመረዳት ይቻላል፡፡
የወንጀል ድርጊቱ መጀመር ያለበት መሆኑ ፡- አንድ ሰው ወንጀል ለመፈጸም መሰናዶ ከደረገ በኋላ ወንጀሉን የሚፈጽምበት ሁኔታ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱ ምንም እንኳን በተለያዩ ምክንያቶችን ፍጻሜውን ባያገኝም ነገር ግን ያወንጀል ድርጊቱን መፈጸም መጀመር ያሙከራ ወንጀል መፈጸሙን ያሚያሰይ እና እንዲሁም ያሚያስቀጣ መሆኑን ያመለክታል ፡፡
እስከ መጨረሻው ለመከታተል ያለመቻል ፡- አንድ ወንጀል ፈጻሚ ያወንጀል ድርጊቱን ጀምሮ ነግር ግን ያሰበውን ውጤት ለመግኘት እስከ መጨረሻው ለመከተል በውስጣዊ እና በውጫዊ ምክንያቶች ያልቻለ ሰሆን ፡፡
ውጫዊ ምክንያቶች-ከፈጻሚው ቁጥጥር ውጪ በሆኑ ምክንያቶች የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል ሳይችል፡፡ ይህ ሊሆን የሚችለው ፈጻሚው ወንጀሉን ሊፈጽምበት የተጠቀመው መሳሪያ እምቢ ሲለው ፤ተጎጂው እራሱን ቢከላክል ፤ቢያመልጥ ወይም ፖሊስ ደርሶ ፈጻሚውን ቢይዘው የወንጀል ድርጊቱን እሰከ መጨረሻው መከተል እንዳይችል ያሚያረጉት ውጫዊ ምክንያቶች ናቸው፡፡
ውስጣዊ ምክንያቶች-ፈጻሚው የወንጀል ድርጊቱን ለመፈጸም የጀመረውን ድርጊት በራሱ ውስጣዊ ምክንያት ወንጀል መፈጸሙን ሲተው ነው፡፡ይም በመጸጸት ፤በመፍራት ፤ወይም በማዘን ድርጊቱን ሳይፈጸም ቢቀር ሊሆን ይችላል፡፡
የታሰበው ውጤት ያለመገኘት ፡-በወንጅል ህጉ አንቀጽ 27 መሰረት የሙከራ ወንጀል ታሰበው ውጤት ያልተገኘ መሆን አለበት፡፡በመሆኑ የግዙፋዊነት ፍሬ (ድርጊቱን መፈጸም ያለመፈጸም ) ነገሩ መሟላቱን አስፈላጊ አይሆንም፡፡ይልቁንም ፈጻሚው እስከ ቻለው ድረስ የሰራቸው ድርጊቶች ግዙፍነት ያላቸው ፍሬ ነገሮች እንደሆኑ ያሚቆጠሩ ናቸው፡፡ታስቦ ያሚፈጸም ድርጊት አለ፡፡ድርጊቱ ውጤት ፋጻሚው ባሰበው መልኩ እስካል ሆነ ድረስ ወንጀሉ እንደተፈጸመ የሚቆጠረው በሙከራ ደረጃ ነው፡፡ሆኖም የወንጀል ድርጊቱ የታሰበውን ውጤት ያስገኘ ሲሆን ሙከራነቱ ይቀራል፡፡
ሙከራ ሁል ጊዜ የሚያስቀጣ ስለመሆኑ
በወንጅል ህግ አንቀጽ 27/2 መሰራት ሙከራ ያሚያስቀጣ ሲሆን የህጉ ድንጋጌም ፡-
በህጉ ላይ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በቀር የወንጀል ሙከራ ሁልግዜም የሚያስቀጣ ነው፡፡ለወንጀል ድርጊት የማነሳሳት ወይም የአባሪነት ሙከራ በህግ ተገልጾ ያስቀጣል ተብሎ ካልተደነገገ በቀር አያስቀጣም በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል ፡፡
ከዚህ የህግ ድንጋጌ እንደምንረዳው ወንጀል አድርጊው የወንጀል ድርጊቱን ውጤት በተፈለገው ሙከራ ባያገኝም እንኳን በመሞከሩ በራሱ ያሚቀጣ ይሆናል፡፡የተሳበውን ውጤት ስላልተገኘ በወንጀል ልቀጣ አልችልም በማለት እንደ መቃወሚያ ሊያነሳ እንደማይችል ለመገናዘብ ይቻላል፡፡ይህ ሁኔታ የሚያሳየው የወንጀል ህግ ግብ የወንጀለኛውን ሀሳብ መቅጣት እንጂ ድርጊቱን የመቅጣት አለማ እንዳሌለው ለመረዳት ይቻላል፡፡በአጠቃላይ ሙከራ ያሚያስቀጣው በሙከራ ድርጊቱ ጥፋት በመድረሱ ምክንያት ይህንኑ ለመከላከል ብቻ ሳይሆን የፈጻሚውን አደገኛ አስተሳስብ ለመከላከል መሆኑን ለመረዳት ይቻላል፡፡
ሙከራና ቅጣት
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 27/3 ስር የወንጀል ድርጊት በመሞከሩ አድራጊው በመደቡ ለመፈጸም በፈለገው ቅጣት ይቀጣል በማለት ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረዳው የወንጀል ድርጊት መሞከርም ሆነ ወንጀሉን አጠናቆ በፈጸመው ሰው መካከል የሚደረግ የቅጣት ልዩነት አለመኖሩን ነው፡፡
ነገር ግን ፍርድ ቤት ቅጣት ሲወስን እንኚህን ሶስት ጉዳዮች ማየት ይገባዋል
1ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 117 እንደተደነገገው የወንጀል ድርጊቱ እጅግ ከባድ በመሆኑ በሞት የሚያስቀጣ እንደ ሆነ ይህ የወንጀል ድርጊት ፍጻሜ ያገኘ ሙሉ ውጤት የተገኘበት ወንጀል ድርጊት መሆን አለበት፡፡ ማንኛውም የወንጀል ሙከራ በሞት ቅጣት እንደማያስቀጣ ከህጉ ድንጋጌ ለመረዳት ያስችላል፡፡
2ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 28 ላይ እንደተደነገገው በሙከራ ወንጀል የወንጀል ድርጊት ቅጣትን ከሚያቀሉ ምክንያቶች አንዱ መተው እና መጸጸት ነው፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት አድራጊው የነበረውን የወንጀል ድርጊት በገዛ ፍቃዱ የተወ እንደሆነ ፤ የነገሩ ሁኔታዎች የሚገቡ ምክንያቶች ሲያገኝ ፍርድ ቤት በህግ በተፈቀደለት ወሰን መሰረት ቅጣቱን ሊያቀል እንደሚችል በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3ኛ ሊፈጸም የማይቻል ወንጀል በሙከራ ደረጃ ከቀረ ቅጣቱን የሚያቀል ይሆናል፡፡ በማንኛውም ዘዴና መሳሪያ ወይም በማንኛውም ነገር ላይ ምንም ቢሆን ሊፈጸም የማይችል ወንጀልን ለማድርግ ለሞከረ ሰው ፍርድ ቤቱ እንደመሰለው ቅጣቱን ያቀልለታል፡፡በወንጀል ህጉ አንቀጽ 29 ላይ እንደተደነገገው አድራጊው ጉዳት ለማድረስ በማንኛውም ዘዴ ወይም መሳሪያ፤ በአምልኮ ስራ፤ በሞኝነት ወይም በመንፈስ ልልነት የወንጀል ድርጊት ሙከራ ባደረገ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ከቅጣት ነጻ ያደርገዋል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳ/ት
በተጨማሪም ድረ-ገጻችንን www.eag.gov.et/am-et/ ይጎብኙ/ይከታተሉ
ሙከራና ቅጣት
በወንጀል ህጉ አንቀጽ 27/3 ስር የወንጀል ድርጊት በመሞከሩ አድራጊው በመደቡ ለመፈጸም በፈለገው ቅጣት ይቀጣል በማለት ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ከህጉ ድንጋጌ እንደምንረዳው የወንጀል ድርጊት መሞከርም ሆነ ወንጀሉን አጠናቆ በፈጸመው ሰው መካከል የሚደረግ የቅጣት ልዩነት አለመኖሩን ነው፡፡
ነገር ግን ፍርድ ቤት ቅጣት ሲወስን እንኚህን ሶስት ጉዳዮች ማየት ይገባዋል
1ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 117 እንደተደነገገው የወንጀል ድርጊቱ እጅግ ከባድ በመሆኑ በሞት የሚያስቀጣ እንደ ሆነ ይህ የወንጀል ድርጊት ፍጻሜ ያገኘ ሙሉ ውጤት የተገኘበት ወንጀል ድርጊት መሆን አለበት፡፡ ማንኛውም የወንጀል ሙከራ በሞት ቅጣት እንደማያስቀጣ ከህጉ ድንጋጌ ለመረዳት ያስችላል፡፡
2ኛ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 28 ላይ እንደተደነገገው በሙከራ ወንጀል የወንጀል ድርጊት ቅጣትን ከሚያቀሉ ምክንያቶች አንዱ መተው እና መጸጸት ነው፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት አድራጊው የነበረውን የወንጀል ድርጊት በገዛ ፍቃዱ የተወ እንደሆነ ፤ የነገሩ ሁኔታዎች የሚገቡ ምክንያቶች ሲያገኝ ፍርድ ቤት በህግ በተፈቀደለት ወሰን መሰረት ቅጣቱን ሊያቀል እንደሚችል በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3ኛ ሊፈጸም የማይቻል ወንጀል በሙከራ ደረጃ ከቀረ ቅጣቱን የሚያቀል ይሆናል፡፡ በማንኛውም ዘዴና መሳሪያ ወይም በማንኛውም ነገር ላይ ምንም ቢሆን ሊፈጸም የማይችል ወንጀልን ለማድርግ ለሞከረ ሰው ፍርድ ቤቱ እንደመሰለው ቅጣቱን ያቀልለታል፡፡በወንጀል ህጉ አንቀጽ 29 ላይ እንደተደነገገው አድራጊው ጉዳት ለማድረስ በማንኛውም ዘዴ ወይም መሳሪያ፤ በአምልኮ ስራ፤ በሞኝነት ወይም በመንፈስ ልልነት የወንጀል ድርጊት ሙከራ ባደረገ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ከቅጣት ነጻ ያደርገዋል በማለት በህጉ ተደንግጎ ይገኛል፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳ/ት
በተጨማሪም ድረ-ገጻችንን www.eag.gov.et/am-et/ ይጎብኙ/ይከታተሉ
www.eag.gov.et
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ
ይህ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ቀደሞ የ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተብሎ ይጠራ የነበረው ድህረ ገፅ ነው
አዲስ መታወቂያ መስጠት ተቋረጠ
.
የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ላልተወሰነ ጊዜ " አዲስ መታወቂያ " የመስጠት አገልግሎት ማቆሙን አስታውቋል።
ኤጀንሲው የመታወቂያ ፣ የልደት ፣ የጋብቻና የሞት ማስረጃዎችን ይመዘግባል ፤ ዜጎች በሚፈልጉበት ወቅትም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
በአገልግሎት አሰጣቱ ውስጥ በተለይ የመታወቂያ አገልግሎቱ ላይ በተቋሙ ውስጥ እና ከተቋሙ ውጭ ባሉ ሃሰተኛ ማስረጃን በሚያድሉ ግለሰቦች የተነሳ ለማይገባቸው ሰዎች መታወቂያ አላግባብ እየተሰጠ መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል።
ይህን ህገ ወጥ የሆነ ድርጊት ሲፈጽሙ የተያዙ ግለሰቦች ላይም እርምጃ መወሰዱን አሳውቋል።
የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት ሲባል ህገወጥነት እየተባባሰ በመምጣቱ ችግሩን በሚገባ ለማጥራት እንዲቻል በከተማ አስተዳደሩ ደረጃ በተላለፈ ውሳኔ መሰረት አዲስ መታወቂያ እንዳይሰጥ ላልተወሰነ ጊዜ መታገዱን ኤጀንሲው ገልጿል።
የመታወቂያ እድሳትም ሆነ ሌሎች የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ባሉበት ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
አዲስ ቲቪ
.
የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ላልተወሰነ ጊዜ " አዲስ መታወቂያ " የመስጠት አገልግሎት ማቆሙን አስታውቋል።
ኤጀንሲው የመታወቂያ ፣ የልደት ፣ የጋብቻና የሞት ማስረጃዎችን ይመዘግባል ፤ ዜጎች በሚፈልጉበት ወቅትም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
በአገልግሎት አሰጣቱ ውስጥ በተለይ የመታወቂያ አገልግሎቱ ላይ በተቋሙ ውስጥ እና ከተቋሙ ውጭ ባሉ ሃሰተኛ ማስረጃን በሚያድሉ ግለሰቦች የተነሳ ለማይገባቸው ሰዎች መታወቂያ አላግባብ እየተሰጠ መሆኑን ኤጀንሲው ገልጿል።
ይህን ህገ ወጥ የሆነ ድርጊት ሲፈጽሙ የተያዙ ግለሰቦች ላይም እርምጃ መወሰዱን አሳውቋል።
የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት ሲባል ህገወጥነት እየተባባሰ በመምጣቱ ችግሩን በሚገባ ለማጥራት እንዲቻል በከተማ አስተዳደሩ ደረጃ በተላለፈ ውሳኔ መሰረት አዲስ መታወቂያ እንዳይሰጥ ላልተወሰነ ጊዜ መታገዱን ኤጀንሲው ገልጿል።
የመታወቂያ እድሳትም ሆነ ሌሎች የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ባሉበት ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
አዲስ ቲቪ
አለ_ህግ ✳️ Law Societies✳️
@lawsocieties
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig, ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
#Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig, ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
#Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #አለ_ስራ
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
እንኳን ለኢድ አል ፈጥር በዓል በጤና አደረሳችሁ አደረሰን !
የዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ሚያዝያ 24 ይሆናል። ኢትዮመረጃ
#አለ_ህግ #Ale_Hig
Join and Share❗️❗️
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
የዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ሚያዝያ 24 ይሆናል። ኢትዮመረጃ
#አለ_ህግ #Ale_Hig
Join and Share❗️❗️
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/