HR6600 እና S3199 ረቂቅ ሕጎች ሕግ ሆነው ከመውጣት እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱ ተገለፀ
*********************
የአሜሪካ ኮንግረስ HR6600 እና S3199 ረቂቅ ሕጎች ሕግ ሆነው ከመውጣት እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱን የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በትዊተር ገጹ አስታውቋል።
ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን ረቂቅ ሕጎቹ እንዳይፀድቅ እያደረጉት ያለው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ካውንስሉ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጣልቃ ገብነትና ጫና በመቃወምና ዳያስፖራ ማህበረሰቡን ጭምር በማስተባበር ከፍተኛ የህዝብ ዲፕሎማሲ ስራ በመስራት ላይ ያለ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገ ተቋም ነው።
ETV
*********************
የአሜሪካ ኮንግረስ HR6600 እና S3199 ረቂቅ ሕጎች ሕግ ሆነው ከመውጣት እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱን የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በትዊተር ገጹ አስታውቋል።
ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን ረቂቅ ሕጎቹ እንዳይፀድቅ እያደረጉት ያለው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ካውንስሉ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጣልቃ ገብነትና ጫና በመቃወምና ዳያስፖራ ማህበረሰቡን ጭምር በማስተባበር ከፍተኛ የህዝብ ዲፕሎማሲ ስራ በመስራት ላይ ያለ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገ ተቋም ነው።
ETV
የሽያጭ ውልን የተመለከቱ አንዳንድ ነጥቦች ከሰበር ውሳኔ ጋር ተገናዝቦ የቀረበ
በ፡ ሙሉቀን ሰዒድ ሐሰን
በዚህ ጽሑፍ የሽያጭ ውል ምንነት፣ የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ስላለው መብትና ገዥው ስለሚኖርበት ግዴታ፣ የሽያጭ ውልን መሰረት አድርገው የሚቀርቡ ክርክሮች ይዘታቸው እና የይርጋ ገደባቸው ምን እንደሚመስል እንዲሁም የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ንብረቱን ሊለቅ የሚችልባቸው የሕግ አግባብ ምን ምን እንደሆኑ ከፍትሐብሔር ሕግ እና ከሰበር ውሳኔዎች አንጻር ዳሰሳ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2028-contract-of-sale-in-ethiopia
በ፡ ሙሉቀን ሰዒድ ሐሰን
በዚህ ጽሑፍ የሽያጭ ውል ምንነት፣ የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ስላለው መብትና ገዥው ስለሚኖርበት ግዴታ፣ የሽያጭ ውልን መሰረት አድርገው የሚቀርቡ ክርክሮች ይዘታቸው እና የይርጋ ገደባቸው ምን እንደሚመስል እንዲሁም የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ንብረቱን ሊለቅ የሚችልባቸው የሕግ አግባብ ምን ምን እንደሆኑ ከፍትሐብሔር ሕግ እና ከሰበር ውሳኔዎች አንጻር ዳሰሳ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2028-contract-of-sale-in-ethiopia
#ተገጣጣሚ_ቤቶች
ከተማ አስተዳደሩ በስምንት ቢሊዮን ብር ሊያስገነባቸው የነበሩ ተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ በፍርድ ቤት ታገደ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡......... ይቀጥላል....
#አለ_ህግ
#አለ_Share....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
ከተማ አስተዳደሩ በስምንት ቢሊዮን ብር ሊያስገነባቸው የነበሩ ተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ በፍርድ ቤት ታገደ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡......... ይቀጥላል....
#አለ_ህግ
#አለ_Share....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
........የቀጠለ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ሊያስገነባቸው ያቀደው ከ90 በላይ ባለ አራትና ዘጠኝ ፎቅ የተገጣጣሚ ቤት ብሎኮች ግንባታቸው የሚያርፍበት መሬት፣ በሕገወጥነት ተይዞ የነበረና ወደ መሬት ባንክ የገባ መሆኑን አስታውቆ ነበር፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተር ኪያ በሬቻ (ኢንጂነር)፣ ቢሮው ከከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ተረክቦ ካርታ መቀበሉን ተናግረዋል፡፡ ዳይሬክተሩ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ሊወስድ የሚችለው፣ ይዞት የነበረው ተቋም የሊዝ ውል ሲቋረጥ ወይም ሲመክን መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ይሁንና መሬቱ ከዚህ ቀደም የነበረበትን ሁኔታ መግለጽ የሚችለው የከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በመሆኑ፣ የክርክር ሒደቱ አካል የሆነውም ይኸው ቢሮ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ዕጣ ወጥቶባቸው ለዕድለኞች ካልተላለፉት ከ50 ሺሕ በላይ ቤቶች ባሻገር፣ ሁለት ጊዜ በተደረገው ምዝገባ ተካተው ቤት ያልወጣላቸው 700 ሺህ ሰዎች ይገኛሉ፡፡ የቤት የፈላጊዎችን ጥያቄ በተለያዩ አማራጮች ለመፍታት እየሞከረ ያለው የከተማ አስተዳደሩ፣ ግንባታቸውን በቶሎ ለማጠናቀቅ ይቻላል የተባለላቸውን የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ከሦስት ወራት ገደማ በፊት አስጀምሯል፡፡
የቤቶቹን ግንባታ የማከናወን ኃላፊነት የተሰጠው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን፣ ለሕንፃ ግንባታው የሚውሉትን የተገጣጣሚ አካላት ቃሊቲ በሚገኘው ፋብሪካው የሚያመርት ሲሆን፣ አምስት ሺሕ ቤቶችን በአንድ ዓመት ውስጥ ገንብቶ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ይዟል፡፡ የኮርፖሬሽኑ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ፣ ዕግዱ ባይመጣ ኖሮ ኮርፖሬሽኑ፣ ውል ከተወሰደበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን በርካታ ቤቶችን የመሥራት ዕቅድ ነበረ ብለዋል፡፡ ክረምት ከመግባቱ በፊት ከ90 በላይ የሚሆኑትን ብሎኮች ኮንክሪታቸውን ከአፈር በላይ አውጥቶ የማጠናቀቅ ዕቅድ እንደነበረም ተናግረዋል፡፡
ፍርድ ቤት የግንባታ መሬቱ ላይ ዕግድ ቢጥልም፣ ኮርፖሬሽኑም ሆነ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፣ እግዱ ለፕሮጀክቱ እክል ይሆናል የሚል ሐሳብ የላቸውም፡፡ ኮርፖሬሽኑ መሬቱ ላይ ያለው ሥራ ቢታገድም አሁንም ድረስ የተገጣጣሚ አካላትን፣ እንዲሁም በርና መስኮቶችን እያመረተ መሆኑን አቶ ጥንፉ ተናግረዋል፡፡ ሁለቱም አካላት ተገጣጣሚ አካላቱ ከተመረቱ መገጣጠሙ ብዙም ጊዜ እንደማይወስድ ገልጸዋል፡፡
ይሁንና ኮርፖሬሽኑ የግንባታ ሥራውን መቀጠል የሚችለው የፕሮጀክቱ ባለቤት የሆነው የከተማ አስተዳደሩ መሬቱን ነፃ ሲያደርግለት መሆኑን አስታውቋል፡፡ ጉዳዩ በፍርድ ቤት የተያዘ ቢሆንም የከተማ አስተደዳሩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግሮ ቦታውን ያስለቅቃል የሚል እምነት እንዳለው አቶ ጥንፉ አስረድተዋል፡፡
የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተሩ ኪያ (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ ከፕሮጀክቱ ባህሪ አንፃር መገጣጠሙ ትንንሽ ጊዜ የሚወስድ በመሆኑ የመሬት ሥራው መቆሙ ሥጋት እንደማይሆን ገልጸው፣ ግንባታው ቢቆምም ለተወሰነ ጊዜ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በ1997 ዓ.ም. የተጀመረው የመንግሥት የጋራ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት 17 ዓመታት ቢያስቆጥርም፣ እስካሁን የመጀመሪያ ተመዝጋቢዎችን በሙሉ ማዳረስ አልቻለም፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የከተማ አስተዳደሩን የ54 ቢሊዮን ብር ዕዳ ባለቤት አድርጎታል፡፡ የተገጣጣሚ ቤቶቹ ግንባታ ይፋ በተደረገበት ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ለቤቶቹ ግንባታ በተወሰደው ብድርና በተገነቡት ቤቶች ቁጥር መካከል ልዩነት እንዳለ ተናግረው ነበር፡፡
የከተማ አስተዳደሩ እንደሚገልጸው፣ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ ከፍተኛ ክፍተት ይታይባቸዋል፡፡ በተለይ ከ2006 ዓ.ም. እስከ 2010 ዓ.ም. በአገሪቱ ውስጥ ከነበረው ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ጋር ተይይዞ ኮንትራክተሮች ክትትል ሳይደረግባቸው ሥራቸው ‹‹ልቅ›› የነበረ በመሆኑ፣ ፕሮጀክቶቹ ለሌብነትና ለዝርክር አሠራር እንደተጋለጡ ወ/ሮ አዳነች በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ በተካሄደው የከተማዋ ምክር ቤት አንደኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ መደበኛ ጉባዔ መናገራቸው ይታወሳል፡፡
ሪፖርተር
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ሊያስገነባቸው ያቀደው ከ90 በላይ ባለ አራትና ዘጠኝ ፎቅ የተገጣጣሚ ቤት ብሎኮች ግንባታቸው የሚያርፍበት መሬት፣ በሕገወጥነት ተይዞ የነበረና ወደ መሬት ባንክ የገባ መሆኑን አስታውቆ ነበር፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተር ኪያ በሬቻ (ኢንጂነር)፣ ቢሮው ከከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ተረክቦ ካርታ መቀበሉን ተናግረዋል፡፡ ዳይሬክተሩ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ሊወስድ የሚችለው፣ ይዞት የነበረው ተቋም የሊዝ ውል ሲቋረጥ ወይም ሲመክን መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ይሁንና መሬቱ ከዚህ ቀደም የነበረበትን ሁኔታ መግለጽ የሚችለው የከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በመሆኑ፣ የክርክር ሒደቱ አካል የሆነውም ይኸው ቢሮ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ዕጣ ወጥቶባቸው ለዕድለኞች ካልተላለፉት ከ50 ሺሕ በላይ ቤቶች ባሻገር፣ ሁለት ጊዜ በተደረገው ምዝገባ ተካተው ቤት ያልወጣላቸው 700 ሺህ ሰዎች ይገኛሉ፡፡ የቤት የፈላጊዎችን ጥያቄ በተለያዩ አማራጮች ለመፍታት እየሞከረ ያለው የከተማ አስተዳደሩ፣ ግንባታቸውን በቶሎ ለማጠናቀቅ ይቻላል የተባለላቸውን የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ከሦስት ወራት ገደማ በፊት አስጀምሯል፡፡
የቤቶቹን ግንባታ የማከናወን ኃላፊነት የተሰጠው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን፣ ለሕንፃ ግንባታው የሚውሉትን የተገጣጣሚ አካላት ቃሊቲ በሚገኘው ፋብሪካው የሚያመርት ሲሆን፣ አምስት ሺሕ ቤቶችን በአንድ ዓመት ውስጥ ገንብቶ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ይዟል፡፡ የኮርፖሬሽኑ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ፣ ዕግዱ ባይመጣ ኖሮ ኮርፖሬሽኑ፣ ውል ከተወሰደበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን በርካታ ቤቶችን የመሥራት ዕቅድ ነበረ ብለዋል፡፡ ክረምት ከመግባቱ በፊት ከ90 በላይ የሚሆኑትን ብሎኮች ኮንክሪታቸውን ከአፈር በላይ አውጥቶ የማጠናቀቅ ዕቅድ እንደነበረም ተናግረዋል፡፡
ፍርድ ቤት የግንባታ መሬቱ ላይ ዕግድ ቢጥልም፣ ኮርፖሬሽኑም ሆነ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፣ እግዱ ለፕሮጀክቱ እክል ይሆናል የሚል ሐሳብ የላቸውም፡፡ ኮርፖሬሽኑ መሬቱ ላይ ያለው ሥራ ቢታገድም አሁንም ድረስ የተገጣጣሚ አካላትን፣ እንዲሁም በርና መስኮቶችን እያመረተ መሆኑን አቶ ጥንፉ ተናግረዋል፡፡ ሁለቱም አካላት ተገጣጣሚ አካላቱ ከተመረቱ መገጣጠሙ ብዙም ጊዜ እንደማይወስድ ገልጸዋል፡፡
ይሁንና ኮርፖሬሽኑ የግንባታ ሥራውን መቀጠል የሚችለው የፕሮጀክቱ ባለቤት የሆነው የከተማ አስተዳደሩ መሬቱን ነፃ ሲያደርግለት መሆኑን አስታውቋል፡፡ ጉዳዩ በፍርድ ቤት የተያዘ ቢሆንም የከተማ አስተደዳሩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግሮ ቦታውን ያስለቅቃል የሚል እምነት እንዳለው አቶ ጥንፉ አስረድተዋል፡፡
የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተሩ ኪያ (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ ከፕሮጀክቱ ባህሪ አንፃር መገጣጠሙ ትንንሽ ጊዜ የሚወስድ በመሆኑ የመሬት ሥራው መቆሙ ሥጋት እንደማይሆን ገልጸው፣ ግንባታው ቢቆምም ለተወሰነ ጊዜ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በ1997 ዓ.ም. የተጀመረው የመንግሥት የጋራ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት 17 ዓመታት ቢያስቆጥርም፣ እስካሁን የመጀመሪያ ተመዝጋቢዎችን በሙሉ ማዳረስ አልቻለም፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የከተማ አስተዳደሩን የ54 ቢሊዮን ብር ዕዳ ባለቤት አድርጎታል፡፡ የተገጣጣሚ ቤቶቹ ግንባታ ይፋ በተደረገበት ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ለቤቶቹ ግንባታ በተወሰደው ብድርና በተገነቡት ቤቶች ቁጥር መካከል ልዩነት እንዳለ ተናግረው ነበር፡፡
የከተማ አስተዳደሩ እንደሚገልጸው፣ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ ከፍተኛ ክፍተት ይታይባቸዋል፡፡ በተለይ ከ2006 ዓ.ም. እስከ 2010 ዓ.ም. በአገሪቱ ውስጥ ከነበረው ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ጋር ተይይዞ ኮንትራክተሮች ክትትል ሳይደረግባቸው ሥራቸው ‹‹ልቅ›› የነበረ በመሆኑ፣ ፕሮጀክቶቹ ለሌብነትና ለዝርክር አሠራር እንደተጋለጡ ወ/ሮ አዳነች በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ በተካሄደው የከተማዋ ምክር ቤት አንደኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ መደበኛ ጉባዔ መናገራቸው ይታወሳል፡፡
ሪፖርተር
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️
ማሳሰቢያ ከ አለ_ህግ #law #societies ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል። #የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን። ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል። 1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ 2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ…
ማስታወቂያ ከ አለ_ህግ #law #societies
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Ethiopian chamber of commerce. ምክር ቤቱ ያዘጋጀውን ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት በይፋ አስጀመረ✅
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከአይርላንድ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ (Trade Mark East Africa) የቴክኒክ እገዛ አማካኝነት ያዘጋጀውን ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት መጋቢት 28 ቀን 2014ዓ.ም በራዲሰን ብሉ ሆቴል በደማቅ ሁኔታ በይፋ አስጀመረ፡፡
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ተ/ዋና ፀሀፊ አቶ ውቤ መንግስቱ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን ሲያስተላልፉ በምክር ቤቱ ቀደም ሲል በነበረው አሰራር በአብዛኛው የንግድ ማሳለጫ ስራዎች(trade facilitation operations) ማንዋል የነበሩ በመሆኑ ነጋዴዎች በምክር ቤቱ በአካል ተገኝተው ፎርሞችን ለመግዛትና ለመሙላት ይገደዱ ነበር ብለዋል፡፡ አሁን በተዘጋጀው ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ግን የንግዱ ማህበረሰብ ከየትኛውም የዓለም ክፍል እና ቦታ ሆኖ አገልግሎቱን ማገኘትና መጠቀም እንደሚቻል ተ/ዋና ፀሀፊው አክለው ተናግረዋል።
የዲጂታል አገልግሎቱን በይፋ ያስጀመሩት የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ አቶ እንዳለው መኮንን እንደተናገሩት ምክር ቤቱ አገልግሎት አሰጣጡን ከማኑዋል ወደ ዲጂታል በማሸጋገር አባላቱ እና የንግዱ ማህበረሰብ በተመቻቸው ጊዜና ቦታ አገልግሎት ማግኘት የሚችችሉበትን አዲስ የዲጂታል ፕሮጀክት በማዘጋጀቱ ትግበራ መጀመሩ ትልቅ አድናቆት ይገበዋል፤ ሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱም በሚፈለግበት ሁሉ እገዛ ያደርጋል።
በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብነት በቀለ በበኩላቸው የንግዱን ምህዳር ምቹ ለማድረግ ትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ በለጋሾች በኩል የኢትዮጵያን መንግስት ለመደገፍ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከሚያስተባብራቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ የምክር ቤቱ የዲጂታል አገልግሎት ፕሮጀክት አንዱ መሆኑን በመጥቀስ፤ ጊዜ እና የግብይት ወጪዎችን ቆጣቢ የሆነውን የዚህን ፕሮጀክት አጠቃቀም ለንግዱ ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ ለማስተዋውቅ ወደፊት ቀጣዩ ደረጃ ወሳኝ ነው ብለዋል።
ምክር ቤቱ እስካሁን ሲሰጣቸው የነበሩትን አገልግሎቶች በኦንላይን ለመስጠት በዋነኛነት አባላትን ለመመዝገብ የሚያስችል የአባላቶች የመረጃ ቋት፣ የአቻ ለአቻ የቢዝነስ ትስስር (B2B) መፍጠር፣ ለአባላት አቅም ግንባታ ሥልጠናዎች፣ የግልግል ዳኝነት እና ኤክስፖርትን ለማስፋፋት እንዲሁም የንግድ ነክ መረጃን ያካተተውን አዲሱን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም (Ethiopian Chamber Digital System) አስመልክቶ በ Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ባለሙያዎች ገለፃ ተድርጓል።
የመዝጊያ ንግግር የደረጉት የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት ኢ/ር መለአኩ እዘዘው በበኩላቸው አዲሱን የዲጂታል ሲስተም አተገባበር ምክር ቤቱ አቅሙን ገንብቶ በራሱ ሙሉ በሙሉ እስከ ሚያስተዳድረው ድረስ ሲፍትዌሩን ያዘጋጀው ድርጅት በቀጣይ ለሁለት አመት የቴክኒክ እገዛ እንደሚያደርግና በኤሌክትሮኒክ የአንድ መስኮት አገልግሎትን(Electronic Single Window Service) አስመልክቶ ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋርም በመተባበር በመስራት የንግዱን ማህበረሰብ በበቃት እንደሚያገለግሉ ገለፀዋል፡፡ በመጨረሻም በእለቱ ትግበራውን በይፋ የጀመረውን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም እውን እንዲሆን በገንዘብና በቴክኒክ የረዱትን የአይርላንድ መንግስት፣ የትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ እና Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ድርጅትን አመስግነዋል፡፡
በዚህ የዲጂታል አገልግሎት ይፋ የማስጀመር ስነ-ስርዓት ላይ የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መሰሪያ ቤትን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሀላፊዎች እና የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከአይርላንድ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ (Trade Mark East Africa) የቴክኒክ እገዛ አማካኝነት ያዘጋጀውን ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት መጋቢት 28 ቀን 2014ዓ.ም በራዲሰን ብሉ ሆቴል በደማቅ ሁኔታ በይፋ አስጀመረ፡፡
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ተ/ዋና ፀሀፊ አቶ ውቤ መንግስቱ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን ሲያስተላልፉ በምክር ቤቱ ቀደም ሲል በነበረው አሰራር በአብዛኛው የንግድ ማሳለጫ ስራዎች(trade facilitation operations) ማንዋል የነበሩ በመሆኑ ነጋዴዎች በምክር ቤቱ በአካል ተገኝተው ፎርሞችን ለመግዛትና ለመሙላት ይገደዱ ነበር ብለዋል፡፡ አሁን በተዘጋጀው ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ግን የንግዱ ማህበረሰብ ከየትኛውም የዓለም ክፍል እና ቦታ ሆኖ አገልግሎቱን ማገኘትና መጠቀም እንደሚቻል ተ/ዋና ፀሀፊው አክለው ተናግረዋል።
የዲጂታል አገልግሎቱን በይፋ ያስጀመሩት የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ አቶ እንዳለው መኮንን እንደተናገሩት ምክር ቤቱ አገልግሎት አሰጣጡን ከማኑዋል ወደ ዲጂታል በማሸጋገር አባላቱ እና የንግዱ ማህበረሰብ በተመቻቸው ጊዜና ቦታ አገልግሎት ማግኘት የሚችችሉበትን አዲስ የዲጂታል ፕሮጀክት በማዘጋጀቱ ትግበራ መጀመሩ ትልቅ አድናቆት ይገበዋል፤ ሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱም በሚፈለግበት ሁሉ እገዛ ያደርጋል።
በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብነት በቀለ በበኩላቸው የንግዱን ምህዳር ምቹ ለማድረግ ትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ በለጋሾች በኩል የኢትዮጵያን መንግስት ለመደገፍ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከሚያስተባብራቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ የምክር ቤቱ የዲጂታል አገልግሎት ፕሮጀክት አንዱ መሆኑን በመጥቀስ፤ ጊዜ እና የግብይት ወጪዎችን ቆጣቢ የሆነውን የዚህን ፕሮጀክት አጠቃቀም ለንግዱ ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ ለማስተዋውቅ ወደፊት ቀጣዩ ደረጃ ወሳኝ ነው ብለዋል።
ምክር ቤቱ እስካሁን ሲሰጣቸው የነበሩትን አገልግሎቶች በኦንላይን ለመስጠት በዋነኛነት አባላትን ለመመዝገብ የሚያስችል የአባላቶች የመረጃ ቋት፣ የአቻ ለአቻ የቢዝነስ ትስስር (B2B) መፍጠር፣ ለአባላት አቅም ግንባታ ሥልጠናዎች፣ የግልግል ዳኝነት እና ኤክስፖርትን ለማስፋፋት እንዲሁም የንግድ ነክ መረጃን ያካተተውን አዲሱን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም (Ethiopian Chamber Digital System) አስመልክቶ በ Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ባለሙያዎች ገለፃ ተድርጓል።
የመዝጊያ ንግግር የደረጉት የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት ኢ/ር መለአኩ እዘዘው በበኩላቸው አዲሱን የዲጂታል ሲስተም አተገባበር ምክር ቤቱ አቅሙን ገንብቶ በራሱ ሙሉ በሙሉ እስከ ሚያስተዳድረው ድረስ ሲፍትዌሩን ያዘጋጀው ድርጅት በቀጣይ ለሁለት አመት የቴክኒክ እገዛ እንደሚያደርግና በኤሌክትሮኒክ የአንድ መስኮት አገልግሎትን(Electronic Single Window Service) አስመልክቶ ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋርም በመተባበር በመስራት የንግዱን ማህበረሰብ በበቃት እንደሚያገለግሉ ገለፀዋል፡፡ በመጨረሻም በእለቱ ትግበራውን በይፋ የጀመረውን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም እውን እንዲሆን በገንዘብና በቴክኒክ የረዱትን የአይርላንድ መንግስት፣ የትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ እና Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ድርጅትን አመስግነዋል፡፡
በዚህ የዲጂታል አገልግሎት ይፋ የማስጀመር ስነ-ስርዓት ላይ የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መሰሪያ ቤትን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሀላፊዎች እና የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:- Partnership Officer
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
MA/BA Degree in 🔴Law or Social Science;
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 11 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/partnership-officer/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Position:- Partnership Officer
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
MA/BA Degree in 🔴Law or Social Science;
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 11 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/partnership-officer/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በአዲስ አበባ ይደረጋል የተባለው የነዳጅ ድጎማ የትኞቹን ተሸከርካሪዎች ይመለከታል?
በአዲስ አበባ ለሚገኙ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ከሀምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ድጎማ ሊደረግላቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለአል ዐይን በላከው መግለጫ አሰረታውቋል።
በዚህም መሰረት በመዲናዋ የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ የመንግሥትና የግል አውቶቡሶች፣ የሳሎን ታክሲዎችን ሳይጨምር በከተማ ውስጥና በከተሞች መካከል የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ ኮድ 1 እና ኮድ 3 ሚኒባስ (አዲስ አበባ ውስጥ የተመዘገቡ) ተሽከረካሪዎችን እንደሚያካትት ቢሮው አስታውቋል።
በድጎማ ስርዓቱ የተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት ጊዜ ውስጥ GPS መግጠም አስገዳጅ ነው ተብቧል።
https://am.al-ain.com/article/addis-ababa-to-subsidize-oil-price-for-public-transport
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በአዲስ አበባ ለሚገኙ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ከሀምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ድጎማ ሊደረግላቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለአል ዐይን በላከው መግለጫ አሰረታውቋል።
በዚህም መሰረት በመዲናዋ የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ የመንግሥትና የግል አውቶቡሶች፣ የሳሎን ታክሲዎችን ሳይጨምር በከተማ ውስጥና በከተሞች መካከል የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ ኮድ 1 እና ኮድ 3 ሚኒባስ (አዲስ አበባ ውስጥ የተመዘገቡ) ተሽከረካሪዎችን እንደሚያካትት ቢሮው አስታውቋል።
በድጎማ ስርዓቱ የተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት ጊዜ ውስጥ GPS መግጠም አስገዳጅ ነው ተብቧል።
https://am.al-ain.com/article/addis-ababa-to-subsidize-oil-price-for-public-transport
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር በሀገራችን ታሪክ የመጀመሪያ የሆነዉን የጥብቅና ድርጅት (Law Firm) ፈቃድ ሰጠ
#አለ_ህግ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መንግስት የሕግ አገልግሎት ዘርፍን ለማሻሻል የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ሲሆን ከእነዚህም መካከል አዲስ የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 ማዉጧቱ የታወሳል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በቅርቡ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር መመስረቱና አመራሮች በጠበቆች ጠቅላላ ጉባኤ ተመርጠዉ ሥራ መጀመራቸዉ ይታወቃል፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴርም ከአዲሱ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አዋጁን በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ዝርዝር የአሰራር መመሪያዎችና ዉስጠ ደንብ መቅረጽን ጨምሮ አደራጃጀቶችን በመፍጠርና መነሻ የሚሆን የሰዉ ሃይል እና ግብዓት በመመደብ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በአዲሱ የጠበቆች አዋጅ አንቀጽ 37 መሰረት የፀና የጥብቅና ፈቃድ ያላቸው ቢያንስ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠበቆች አንድ ላይ በመሆን የጥብቅና ድርጅት ማቋቋም እንደሚችሉ የተደነገገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር መስፈርቱን ለሚያሟሉ አመልካቾች የጥብቅና ድርጅቶች ፈቃድ መስጠት የጀመረ ሲሆን በትናንትናዉ ዕለት የመጀመሪያዉን የጥብቅና ድርጅት ፈቃድ ሰጥቷል፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የመንግስት ሕግና ፍትሕ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ዓለምአንተ አግደዉ ፈቃዱን በሰጡበት ወቅት በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የጥብቅና አገልግሎት በድርጅት መስጠት የሚያስችል ሕግ መዉጣቱና ተግባራዊ መደረግ መጀመሩ ለዜጎች የተሻለና ጥራት ያለዉ የሕግ አገልግሎት ለመስጠት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለዉና በደንበኞችና ጠበቆች መካከል ሊኖር የሚገባዉን መተማመን የሚያጎለበት ከመሆኑም ባሻገር የተሻለ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በአዋጁ ላይ በተመለከተዉ መሰረት የጥብቅና ድርጅት ለመመስረት ወይም የሽርክና ማህበር ለማቋቋም የሚቀርብ ጥያቄ የሚመለከቱትን ዝርዝሮች መያዝ እንዳለበት ለማሳታወስ እንወዳለን፡-
1. ማህበሩን ለመመስረት በተስማሙ አባላት የተፈረመ የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻ፣
2. ከማመልከቻው ጋር በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የተረጋገጠና በሁሉም አባላት የተፈረመ የመመስረቻ ጽሁፍ፣
3. “የጥብቅና አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር" በሚል ስያሜ የጥብቅና ድርጅት ለማቋቋም በአባላት የተፈረመ ቃለ ጉባዔ፣
4. በአባላት የተፈረመ የሸሪኮች የሽርክና ስምምነት፣
5. አመልከቾች ጠበቆች ስለመሆናቸዉ እና የታደሰ የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው መሆናቸውን የሚገልጽ ፈቃድ ኮፒ፣
6. ማህበሩ የመድህን ዋስትና ስለመግባቱ የሚያረጋግጥ የመድህን ዋስትና ሰነድ በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
አመልካቾች የመመስረቻ ጽሁፋቸው በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት በኩል ከመረጋገጡ በፊት በፍትሕ ሚኒስቴር የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኩል የመመስረቻ ጽሁፉ የአዋጅ ቁጥር 1249/2013 እና የንግድ ሕጉ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ላይ የተመለከቱትን መመዘኛዎች የሚያሟሉ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በተጨማሪም አመልካቾች በሰየሙት የጥብቅና ድርጅት ስም የተመዘገበ ሌላ የጥብቅና ድርጅት የሌለ ስለመሆኑ የማረጋገጥ ሥራ ይሰራል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልተዉ ሲገኝ ለኢንሹራንስ ሰጭዎችና ለሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ የትብብር ደብዳቤ በፍትህ ሚኒስቴር ከተጻፈ በኋላ ሁሉም መመዘኛዎች መሟላታቸዉ ሲረጋገጥ የጥብቅና ድርጅት ሰርተፊኬት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ማስታወሻ፡- የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻው በቀጥታ ባምቢስ በሚገኘው የፍትሕ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ለጠበቆች ፍቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ይቀርባል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
#አለ_ህግ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መንግስት የሕግ አገልግሎት ዘርፍን ለማሻሻል የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ሲሆን ከእነዚህም መካከል አዲስ የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 ማዉጧቱ የታወሳል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በቅርቡ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር መመስረቱና አመራሮች በጠበቆች ጠቅላላ ጉባኤ ተመርጠዉ ሥራ መጀመራቸዉ ይታወቃል፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴርም ከአዲሱ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አዋጁን በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ዝርዝር የአሰራር መመሪያዎችና ዉስጠ ደንብ መቅረጽን ጨምሮ አደራጃጀቶችን በመፍጠርና መነሻ የሚሆን የሰዉ ሃይል እና ግብዓት በመመደብ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በአዲሱ የጠበቆች አዋጅ አንቀጽ 37 መሰረት የፀና የጥብቅና ፈቃድ ያላቸው ቢያንስ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠበቆች አንድ ላይ በመሆን የጥብቅና ድርጅት ማቋቋም እንደሚችሉ የተደነገገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር መስፈርቱን ለሚያሟሉ አመልካቾች የጥብቅና ድርጅቶች ፈቃድ መስጠት የጀመረ ሲሆን በትናንትናዉ ዕለት የመጀመሪያዉን የጥብቅና ድርጅት ፈቃድ ሰጥቷል፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የመንግስት ሕግና ፍትሕ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ዓለምአንተ አግደዉ ፈቃዱን በሰጡበት ወቅት በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የጥብቅና አገልግሎት በድርጅት መስጠት የሚያስችል ሕግ መዉጣቱና ተግባራዊ መደረግ መጀመሩ ለዜጎች የተሻለና ጥራት ያለዉ የሕግ አገልግሎት ለመስጠት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለዉና በደንበኞችና ጠበቆች መካከል ሊኖር የሚገባዉን መተማመን የሚያጎለበት ከመሆኑም ባሻገር የተሻለ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በአዋጁ ላይ በተመለከተዉ መሰረት የጥብቅና ድርጅት ለመመስረት ወይም የሽርክና ማህበር ለማቋቋም የሚቀርብ ጥያቄ የሚመለከቱትን ዝርዝሮች መያዝ እንዳለበት ለማሳታወስ እንወዳለን፡-
1. ማህበሩን ለመመስረት በተስማሙ አባላት የተፈረመ የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻ፣
2. ከማመልከቻው ጋር በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የተረጋገጠና በሁሉም አባላት የተፈረመ የመመስረቻ ጽሁፍ፣
3. “የጥብቅና አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር" በሚል ስያሜ የጥብቅና ድርጅት ለማቋቋም በአባላት የተፈረመ ቃለ ጉባዔ፣
4. በአባላት የተፈረመ የሸሪኮች የሽርክና ስምምነት፣
5. አመልከቾች ጠበቆች ስለመሆናቸዉ እና የታደሰ የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው መሆናቸውን የሚገልጽ ፈቃድ ኮፒ፣
6. ማህበሩ የመድህን ዋስትና ስለመግባቱ የሚያረጋግጥ የመድህን ዋስትና ሰነድ በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
አመልካቾች የመመስረቻ ጽሁፋቸው በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት በኩል ከመረጋገጡ በፊት በፍትሕ ሚኒስቴር የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኩል የመመስረቻ ጽሁፉ የአዋጅ ቁጥር 1249/2013 እና የንግድ ሕጉ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ላይ የተመለከቱትን መመዘኛዎች የሚያሟሉ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በተጨማሪም አመልካቾች በሰየሙት የጥብቅና ድርጅት ስም የተመዘገበ ሌላ የጥብቅና ድርጅት የሌለ ስለመሆኑ የማረጋገጥ ሥራ ይሰራል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልተዉ ሲገኝ ለኢንሹራንስ ሰጭዎችና ለሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ የትብብር ደብዳቤ በፍትህ ሚኒስቴር ከተጻፈ በኋላ ሁሉም መመዘኛዎች መሟላታቸዉ ሲረጋገጥ የጥብቅና ድርጅት ሰርተፊኬት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ማስታወሻ፡- የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻው በቀጥታ ባምቢስ በሚገኘው የፍትሕ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ለጠበቆች ፍቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ይቀርባል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:-
1 – Technician (Sky Techno Req.# 2 )
2 – Legal Attorney
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
Grade 10 and a Diploma in General Mechanics, LLB/LLM Degree in Law from recognized higher education institution & a license from the concerned gov’t office.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡Ethiopian Airlines Head Quarter, Ethiopian, Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 01 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/ethiopian-airlines-4/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Position:-
1 – Technician (Sky Techno Req.# 2 )
2 – Legal Attorney
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
Grade 10 and a Diploma in General Mechanics, LLB/LLM Degree in Law from recognized higher education institution & a license from the concerned gov’t office.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡Ethiopian Airlines Head Quarter, Ethiopian, Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 01 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/ethiopian-airlines-4/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Forwarded from Bea .T
በአብክመ ፍትህ ብሮ የዞን አቃቢያን ህግ የውስጥ የደረጃ እድገት የወጡ ጥያቄዎች ያላችሁ ብታጋሩኝ በቅድሚያ አመሰግናለሁ🙏
አዋጅ ቁጥር 1267 - 2014.pdf
22.1 MB
አዋጅ ቁጥር 1267/2014 አዲሱ የመንግስት ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
የውጪ ሀገር ገንዘብ ትርጓሜና የወንጀል ኃላፊነቱ፡ ሕግና ትግበራ አጭር ዳሰሳ
በ፡ ዳግም አሠፋ
ወዳጄ! በኪስህ እንደ ልማድም (hobby) እንደ ቅንጦትም በዋሌትህ ወይም በእጅሽ ቦርሳ የያዝሻት 1(አንድ የአሜሪካን ዶላር) እስከ 10 (አስር ዓመታት) ሊያሳስርህ እና እስከ ብር 50,000 (ሀምሳ ሺ) ሊያስቀጣህ እንደሚችል ብነግርህ ምላሽህ/ሽ ምን ይሆን? ነገሩ ወዲህ ነው-
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2029-the-definition-of-foreign-currency-and-its-criminal-liability
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በ፡ ዳግም አሠፋ
ወዳጄ! በኪስህ እንደ ልማድም (hobby) እንደ ቅንጦትም በዋሌትህ ወይም በእጅሽ ቦርሳ የያዝሻት 1(አንድ የአሜሪካን ዶላር) እስከ 10 (አስር ዓመታት) ሊያሳስርህ እና እስከ ብር 50,000 (ሀምሳ ሺ) ሊያስቀጣህ እንደሚችል ብነግርህ ምላሽህ/ሽ ምን ይሆን? ነገሩ ወዲህ ነው-
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2029-the-definition-of-foreign-currency-and-its-criminal-liability
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በሰው መነገድ ወንጀል ምንነት❗️
#አለ_ህግ
ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ተከታታዮች አሁን አሁን በሰዎች የመነገድ ወንጀል በሀገራችን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳትን እያደረሰ የሚገኝ ወንጀል ሲሆን፤ በተለይም በወጣቱ ወይም በአምራቹ ኃይል ላይ ሞትን እንዲሁም አካላዊ እና ስነልቦናዊ ጉዳትን እያስከተለ ይገኛል፡፡ ሰዎች የህይወትን ውጣ ውረድ ለማሸነፍ የተሻለ ስራ ፍለጋ በህገ-ወጥ ደላላዎች አማካኝነት የጎረቤት ሀገራትን ድንበር በህገ-ወጥ መንገድ በማቋረጥ ወደ ተለያዩ ሀገራት የሚሄዱ መሆኑ ደግሞ ለዚሁ ጉዳት መጋለጫ ምክንያት ነው፡፡
ለመሆኑ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም በሰው መነገድ ወንጀል ሲባል ምን ማለት ነው? ከሀገራችን የህግ ማዕቀፎች አኳያ ወንጀሎቹ በምን መልኩ ተደንግገዋል? በሚሉ ርዕሰ-ጉዳዮች ዙሪያ በፍትህ ሚኒስቴር የብሄራዊ የትብብር ጥምረት ጽ/ቤት ዐቃቤ ህግ ከሆኑት አቶ ዮሐንስ ሲሳይ ጋር ቆይታ አድርገን ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተውናል እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡
በሰዎች የመነገድ ወንጀል ምንነትን እና የአፈጻጸም ሁኔታን በተመለከተ ላቀርብንላቸው ጥያቄ የሚከተለውን ምላሽ ሰጥተውናል
በሰው መነገድ ድርጊት በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸም የወንጀል ድርጊት ሲሆን በሀገራችንም ይሁን በመላው አለም ስልቱን እና መልኩን በመቀያየር ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ የሚገኝ አስከፊ ወንጀል ነው ሲሉ አቶ ዮሐንስ ማብራሪያቸውን ይጀምራሉ፤ ለችግሩ መስፋፋት በርካታ ምክንያቶችን ማንሳት የሚቻል ቢሆንም በዋናነት ግን ድህነትና ሥራ አጥነት፣ የአመለካከት ወይም የግንዛቤ ችግር፤ የተሻለ ሥራና ገቢ ፍለጋ፤ የቤተሰብና የጓደኛ ግፊት ተጠቃሾች ስለመሆናቸው በጉዳዩ ዙሪያ የተከናወኑ የተለያዩ ጥናቶች እንደሚያመላክቱም ዐቃቤ ህጉ ይናገራሉ፡፡ ወንጀሉ በአብዛኛው አምራች ኃይል የሆኑ ወጣቶች፣ ሴቶችና እንዲሁም ህፃናትን ሰለባ በማድረግ እስከ ሞት ለሚያደርስ አስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚዳርግ መሆኑ ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ ያደርገዋል ያሉት ዐቃቤ ህጉ አስከትለውም ወንጀሉ በሰው ልጆች መብቶችና ክብር ላይ የሚፈጸም እና የሁሉም ሀገራት ችግር መሆኑን ይናገራሉ፡፡ እንዲሁም በየለቱ የሚፈጸም ውስብስብና አስቸጋሪ ገጽታ ያለው መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል፡፡
አያይዘውም አቶ ዮሐንስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለወንጀሉ ትኩረት መሰጠት የጀመረው በ20ኛ ክፍለ ዘመን የመጀመሪያዎቹ ዓመታት ጀምሮ መሆኑን አንስተው ሁሉንም ዓይነት በሰው የመነገድ ድርጊቶች ያካተተ የህግ ትረጉም የተሰጠው ግን እ.ኤ.አ በ2000 ዓ.ም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በወጣው በሰዎች በተለይም በሴቶችና ሕፃናት መነገድን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የወንጀሉን ፈፃሚዎች ለመቅጣት በወጣው ፕሮቶኮል ነው፡፡ በዚህም መሠረት በፕሮቶኮሉ አንቀጽ 3(ሀ) ላይ በሰው የመነገድ ወንጀል ማለት “ለብዝበዛ ዓለማ ሲባል ሰዎችን በዛቻ ፣ ኃይል በመጠቀም፣ በማገት፣ በመጥለፍ፣ በማስፈራራት ወይም ሌላ የማስገደጃ ዘዴ በመጠቀም፣ በተንኮል፣ በማታለል ወይም የተስፋ ቃል በመስጠት፣ ስልጣንንን አላግባብ በመጠቀም ፣የሰዎችን ለጥቃት ተጋላጭነት በመጠቀም ወይም ስለሌላው ሰው ኃላፊነት ያለበትን ሰው ፈቃድ ለማግኘት መደለያ ወይም ጥቅም በመስጠት ሰዎችን መመልመል ፣ማጓጓዝ፣ ማዘዋወር፣ ማስጠለል ወይም መቀበል ነው” የሚል ትርጉም ተሰጥቶታል ሲሉ ስለጉዳዩ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጠውናል፡፡
በዚህም መሠረት በሰው የመነገድ ወንጀል ድርጊት ተፈጽሟል ለመባል ሦስት መሠረታዊ ነገሮች መሟላት እንዳለባቸው ዐቃቤ ህጉ ያነሱ ሲሆን እነዚህም በወንጀል ፈጻሚዎቹ የሚፈጻመው ግዙፋዊ ድርጊት ማለትም መመልመል ፣ማጓጓዝ፣ ማዘዋወር፣ ማስጠለል ወይም መቀበል፣ድርጊቱን ለመፈጸም ጥቅም ላይ የዋለ ዘዴ ይህ ሲባል ዛቻ፣ ኃይል መጠቀም፣ ማገት፣ መጥለፍ ማስፈራራት ወይም ሌላ የማስገደጃ ዘዴ መጠቀም፣ ተንኮል፣ ማታለል ወይም የተስፋ ቃል መስጠት፣ ስልጣንንን አላግባብ መጠቀም ፣ሰዎችን ለጥቃት ተጋላጭነት መጠቀም ወይም ስለሌላው ሰው ኃላፊነት ያለበትን ሰው ፈቃድ ለማግኘት መደለያ ወይም ጥቅም መስጠት እና በዝበዛ ናቸው ሲሉ ያነሳሉ፡፡ ነገር ግን ይላሉ አቶ ዮሐንስ የወንጀል ድርጊቱ በህጻናት ላይ በሚፈጸም ጊዜ ህጻናት ከሚገኙበት ልዩ የተጋላጭነት ሁኔታ ነገሮችን ከማመዛዘን እና የውጭ ጫናን ከመቋቋም አንጻር ያለባቸውን ውስንነት ግምት ውስጥ በማስገባት ግዙፋዊ ድርጊቱ እና ድርጊቱን የተፈጸመው ለብዝበዛ ዓላማ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ አጥፊው ድርጊቱን ለመፈጸም የተጠቀመው ልዩ ዘዴ ባይኖርም ወንጀሉን ግን እንደሚያሟላ ገልጸዋል፡፡
ከወንጀሉ ማቋቋሚያ ፍሬ ነገሮች መካከል አንዱ ዓላማ ነው ብለውናል፡፡ በሰው የመነገድ ወንጀል መሠረታዊ መገለጫው እና ይህው ዓላማስ ምንድን ነው ብለን ላነሳንላቸው ጥያቄ፡-
በሰው የመነገድ ወንጀል መሠረታዊ መገለጫው እና ዓላማው ተጎጂዎችን መበዝበዝ ሲሆን ለአብነት ያህል ሴቶችን ለዝሙት አዳሪነት ማቅረብ፣ በሴቶች የዝሙት አዳሪነት መጠቀም ፣ ሰውን ለግዳጅ ስራ ወይም አገልግሎት ማሠማራት፣ በባርነት ወይም ባርነት መሰል ተግባር መያዝ፣ አገልጋይ ማድረግ ወይም በዕዳ መያዣነት መያዝ ወይም ማቅረብ፣ የሰውን ልጅ አካል ማውጣትና መወስድ፣ ሰውን ለልመና ወይም ለወንጀል ተግባር ማሰማራት፣ ሰውን ለግዳጅ ጋብቻ ወይም የማህጸን ኪራይ ማሰማራት ከብዘብዛ ዓይነቶች ውስጥ ተጠቃሾች መሆናቸውን የገለጹት ዐቃቡ ህጉ ብዝበዛው አንዴ ብቻ ተፈጽሞ የሚያቆም ሳይሆን ቀጣይነት ባለው መልኩ የሚፈጸም ነው ብለዋል፡፡
ከተል አድርገውም ለዚህም ዓላማ ተጎጂዎችን በቁጥጥር ሥር ማድረጊያ መነገዶችም መካከል
• የተጎጂውን ፓስፖርት መያዝ (መቀማት)
• ከሥር ቦታ ወይም ከመኖሪያ ቤት እንዳይወጡ መከልከል
• ቤተሰብ ላይ ጉዳት አደርሳለሁ ብሎ ማስፈራራት ወይም ቤተሰብን ማስፈራራት
• ደመወዝን መያዝ (መከልከል)
• ህጋዊ የጉዞ እና የመኖሪያ ፈቃድ ሰነድ የሌላቸውን ተጎጂዎችን ለፖሊስ ወይም ለባለስልጣናት አሳውቅብሀለው/አሳውቅብሻለሁ ማለት
• ሌላ ሥራ እንዳታገኝ/ እንዳያገኝ ማድረግ…ወዘተ ተጠቃሾ ናቸው ሲሉ ያነሳሉ፡፡
ከሀገራችን የህግ ማዕቀፍ እና ከሚያስከትለው የቅጣት ውሳኔ አኳያ ላነሳንላቸው ጥያቄ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጠውናል፡-
ሀገራችንም ከላይ የተገለጸውን ስምምነት ፈራሚ እንደመሆኗ ስምምነቱን በአዋጅ ቁጥር 737/2004 በማጽደቅ ከዚህ በፊት አዋጅ ቁጥር 909/2007 በማውጣት ስትተገበር የቆየች ሲሆን አዋጁ በነበሩበት አንዳንድ ክፍቶች ምክንያት በ2012 ዓ.ም በአዲስ አዋጅ በአዋጅ ቁጥር 1178/2012 እንዲተካ መደረጉን ማብራሪያቸው ላይ አንስተዋል፡፡
በአዋጁ ቁጥር 1178/2012 መሠረትም ማንኛውም በሰው የመነገድ ወንጀል ፈጽሞ የተገኘ ሰው ከሰባት ዓመት እስከ አስራ ሁለት ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና ከአርባ ሺህ እስከ አንድ መቶ ሺህ ብር በሚደርስ መቀጮ እንደሚቀጣ በአንቀጽ 3/2 ( በማረሚያ ቁጥር 11/2013 እንደተስተካከለው) ተደግንግጓል ያሉት አቶ ዮሐንስ ወንጀሉ በህጻናት፣ በአዕምሮ ህመምተኞች ወይም በአካል ጉዳተኞች ላይ ከተፈጸመ፣ አደንዛዥ መድሀኒት፣ የጦር መሳርያ በመጠቀም ከተፈጸመ ወይም ኃላፊነቱን መከታ በማድረግ በባለስልጣን ወይም በመንግስት ሠራተኛ ከተፈጸመ እንዲሁም ፈቃዱን ሽፋን በማድረግ በውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት ፈቃድ ባለው ሰው የተፈጸመ ከሆነ ከ10 እስከ 20 ዓመት.........
#አለ_ህግ
ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ተከታታዮች አሁን አሁን በሰዎች የመነገድ ወንጀል በሀገራችን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳትን እያደረሰ የሚገኝ ወንጀል ሲሆን፤ በተለይም በወጣቱ ወይም በአምራቹ ኃይል ላይ ሞትን እንዲሁም አካላዊ እና ስነልቦናዊ ጉዳትን እያስከተለ ይገኛል፡፡ ሰዎች የህይወትን ውጣ ውረድ ለማሸነፍ የተሻለ ስራ ፍለጋ በህገ-ወጥ ደላላዎች አማካኝነት የጎረቤት ሀገራትን ድንበር በህገ-ወጥ መንገድ በማቋረጥ ወደ ተለያዩ ሀገራት የሚሄዱ መሆኑ ደግሞ ለዚሁ ጉዳት መጋለጫ ምክንያት ነው፡፡
ለመሆኑ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወይም በሰው መነገድ ወንጀል ሲባል ምን ማለት ነው? ከሀገራችን የህግ ማዕቀፎች አኳያ ወንጀሎቹ በምን መልኩ ተደንግገዋል? በሚሉ ርዕሰ-ጉዳዮች ዙሪያ በፍትህ ሚኒስቴር የብሄራዊ የትብብር ጥምረት ጽ/ቤት ዐቃቤ ህግ ከሆኑት አቶ ዮሐንስ ሲሳይ ጋር ቆይታ አድርገን ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተውናል እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡
በሰዎች የመነገድ ወንጀል ምንነትን እና የአፈጻጸም ሁኔታን በተመለከተ ላቀርብንላቸው ጥያቄ የሚከተለውን ምላሽ ሰጥተውናል
በሰው መነገድ ድርጊት በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸም የወንጀል ድርጊት ሲሆን በሀገራችንም ይሁን በመላው አለም ስልቱን እና መልኩን በመቀያየር ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ የሚገኝ አስከፊ ወንጀል ነው ሲሉ አቶ ዮሐንስ ማብራሪያቸውን ይጀምራሉ፤ ለችግሩ መስፋፋት በርካታ ምክንያቶችን ማንሳት የሚቻል ቢሆንም በዋናነት ግን ድህነትና ሥራ አጥነት፣ የአመለካከት ወይም የግንዛቤ ችግር፤ የተሻለ ሥራና ገቢ ፍለጋ፤ የቤተሰብና የጓደኛ ግፊት ተጠቃሾች ስለመሆናቸው በጉዳዩ ዙሪያ የተከናወኑ የተለያዩ ጥናቶች እንደሚያመላክቱም ዐቃቤ ህጉ ይናገራሉ፡፡ ወንጀሉ በአብዛኛው አምራች ኃይል የሆኑ ወጣቶች፣ ሴቶችና እንዲሁም ህፃናትን ሰለባ በማድረግ እስከ ሞት ለሚያደርስ አስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚዳርግ መሆኑ ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ ያደርገዋል ያሉት ዐቃቤ ህጉ አስከትለውም ወንጀሉ በሰው ልጆች መብቶችና ክብር ላይ የሚፈጸም እና የሁሉም ሀገራት ችግር መሆኑን ይናገራሉ፡፡ እንዲሁም በየለቱ የሚፈጸም ውስብስብና አስቸጋሪ ገጽታ ያለው መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል፡፡
አያይዘውም አቶ ዮሐንስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለወንጀሉ ትኩረት መሰጠት የጀመረው በ20ኛ ክፍለ ዘመን የመጀመሪያዎቹ ዓመታት ጀምሮ መሆኑን አንስተው ሁሉንም ዓይነት በሰው የመነገድ ድርጊቶች ያካተተ የህግ ትረጉም የተሰጠው ግን እ.ኤ.አ በ2000 ዓ.ም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በወጣው በሰዎች በተለይም በሴቶችና ሕፃናት መነገድን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የወንጀሉን ፈፃሚዎች ለመቅጣት በወጣው ፕሮቶኮል ነው፡፡ በዚህም መሠረት በፕሮቶኮሉ አንቀጽ 3(ሀ) ላይ በሰው የመነገድ ወንጀል ማለት “ለብዝበዛ ዓለማ ሲባል ሰዎችን በዛቻ ፣ ኃይል በመጠቀም፣ በማገት፣ በመጥለፍ፣ በማስፈራራት ወይም ሌላ የማስገደጃ ዘዴ በመጠቀም፣ በተንኮል፣ በማታለል ወይም የተስፋ ቃል በመስጠት፣ ስልጣንንን አላግባብ በመጠቀም ፣የሰዎችን ለጥቃት ተጋላጭነት በመጠቀም ወይም ስለሌላው ሰው ኃላፊነት ያለበትን ሰው ፈቃድ ለማግኘት መደለያ ወይም ጥቅም በመስጠት ሰዎችን መመልመል ፣ማጓጓዝ፣ ማዘዋወር፣ ማስጠለል ወይም መቀበል ነው” የሚል ትርጉም ተሰጥቶታል ሲሉ ስለጉዳዩ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጠውናል፡፡
በዚህም መሠረት በሰው የመነገድ ወንጀል ድርጊት ተፈጽሟል ለመባል ሦስት መሠረታዊ ነገሮች መሟላት እንዳለባቸው ዐቃቤ ህጉ ያነሱ ሲሆን እነዚህም በወንጀል ፈጻሚዎቹ የሚፈጻመው ግዙፋዊ ድርጊት ማለትም መመልመል ፣ማጓጓዝ፣ ማዘዋወር፣ ማስጠለል ወይም መቀበል፣ድርጊቱን ለመፈጸም ጥቅም ላይ የዋለ ዘዴ ይህ ሲባል ዛቻ፣ ኃይል መጠቀም፣ ማገት፣ መጥለፍ ማስፈራራት ወይም ሌላ የማስገደጃ ዘዴ መጠቀም፣ ተንኮል፣ ማታለል ወይም የተስፋ ቃል መስጠት፣ ስልጣንንን አላግባብ መጠቀም ፣ሰዎችን ለጥቃት ተጋላጭነት መጠቀም ወይም ስለሌላው ሰው ኃላፊነት ያለበትን ሰው ፈቃድ ለማግኘት መደለያ ወይም ጥቅም መስጠት እና በዝበዛ ናቸው ሲሉ ያነሳሉ፡፡ ነገር ግን ይላሉ አቶ ዮሐንስ የወንጀል ድርጊቱ በህጻናት ላይ በሚፈጸም ጊዜ ህጻናት ከሚገኙበት ልዩ የተጋላጭነት ሁኔታ ነገሮችን ከማመዛዘን እና የውጭ ጫናን ከመቋቋም አንጻር ያለባቸውን ውስንነት ግምት ውስጥ በማስገባት ግዙፋዊ ድርጊቱ እና ድርጊቱን የተፈጸመው ለብዝበዛ ዓላማ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ አጥፊው ድርጊቱን ለመፈጸም የተጠቀመው ልዩ ዘዴ ባይኖርም ወንጀሉን ግን እንደሚያሟላ ገልጸዋል፡፡
ከወንጀሉ ማቋቋሚያ ፍሬ ነገሮች መካከል አንዱ ዓላማ ነው ብለውናል፡፡ በሰው የመነገድ ወንጀል መሠረታዊ መገለጫው እና ይህው ዓላማስ ምንድን ነው ብለን ላነሳንላቸው ጥያቄ፡-
በሰው የመነገድ ወንጀል መሠረታዊ መገለጫው እና ዓላማው ተጎጂዎችን መበዝበዝ ሲሆን ለአብነት ያህል ሴቶችን ለዝሙት አዳሪነት ማቅረብ፣ በሴቶች የዝሙት አዳሪነት መጠቀም ፣ ሰውን ለግዳጅ ስራ ወይም አገልግሎት ማሠማራት፣ በባርነት ወይም ባርነት መሰል ተግባር መያዝ፣ አገልጋይ ማድረግ ወይም በዕዳ መያዣነት መያዝ ወይም ማቅረብ፣ የሰውን ልጅ አካል ማውጣትና መወስድ፣ ሰውን ለልመና ወይም ለወንጀል ተግባር ማሰማራት፣ ሰውን ለግዳጅ ጋብቻ ወይም የማህጸን ኪራይ ማሰማራት ከብዘብዛ ዓይነቶች ውስጥ ተጠቃሾች መሆናቸውን የገለጹት ዐቃቡ ህጉ ብዝበዛው አንዴ ብቻ ተፈጽሞ የሚያቆም ሳይሆን ቀጣይነት ባለው መልኩ የሚፈጸም ነው ብለዋል፡፡
ከተል አድርገውም ለዚህም ዓላማ ተጎጂዎችን በቁጥጥር ሥር ማድረጊያ መነገዶችም መካከል
• የተጎጂውን ፓስፖርት መያዝ (መቀማት)
• ከሥር ቦታ ወይም ከመኖሪያ ቤት እንዳይወጡ መከልከል
• ቤተሰብ ላይ ጉዳት አደርሳለሁ ብሎ ማስፈራራት ወይም ቤተሰብን ማስፈራራት
• ደመወዝን መያዝ (መከልከል)
• ህጋዊ የጉዞ እና የመኖሪያ ፈቃድ ሰነድ የሌላቸውን ተጎጂዎችን ለፖሊስ ወይም ለባለስልጣናት አሳውቅብሀለው/አሳውቅብሻለሁ ማለት
• ሌላ ሥራ እንዳታገኝ/ እንዳያገኝ ማድረግ…ወዘተ ተጠቃሾ ናቸው ሲሉ ያነሳሉ፡፡
ከሀገራችን የህግ ማዕቀፍ እና ከሚያስከትለው የቅጣት ውሳኔ አኳያ ላነሳንላቸው ጥያቄ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጠውናል፡-
ሀገራችንም ከላይ የተገለጸውን ስምምነት ፈራሚ እንደመሆኗ ስምምነቱን በአዋጅ ቁጥር 737/2004 በማጽደቅ ከዚህ በፊት አዋጅ ቁጥር 909/2007 በማውጣት ስትተገበር የቆየች ሲሆን አዋጁ በነበሩበት አንዳንድ ክፍቶች ምክንያት በ2012 ዓ.ም በአዲስ አዋጅ በአዋጅ ቁጥር 1178/2012 እንዲተካ መደረጉን ማብራሪያቸው ላይ አንስተዋል፡፡
በአዋጁ ቁጥር 1178/2012 መሠረትም ማንኛውም በሰው የመነገድ ወንጀል ፈጽሞ የተገኘ ሰው ከሰባት ዓመት እስከ አስራ ሁለት ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና ከአርባ ሺህ እስከ አንድ መቶ ሺህ ብር በሚደርስ መቀጮ እንደሚቀጣ በአንቀጽ 3/2 ( በማረሚያ ቁጥር 11/2013 እንደተስተካከለው) ተደግንግጓል ያሉት አቶ ዮሐንስ ወንጀሉ በህጻናት፣ በአዕምሮ ህመምተኞች ወይም በአካል ጉዳተኞች ላይ ከተፈጸመ፣ አደንዛዥ መድሀኒት፣ የጦር መሳርያ በመጠቀም ከተፈጸመ ወይም ኃላፊነቱን መከታ በማድረግ በባለስልጣን ወይም በመንግስት ሠራተኛ ከተፈጸመ እንዲሁም ፈቃዱን ሽፋን በማድረግ በውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት ፈቃድ ባለው ሰው የተፈጸመ ከሆነ ከ10 እስከ 20 ዓመት.........
በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከ30, 000 እሰከ 100, 000 ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ የሚያስቀጣ ይሆናል ብለዋል፡፡በተጨማሪም ወንጀሉ የተደራጀ የወንጀል ቡድን አባል በመሆን ከተፈጸመ ወይም በተጎጂው ላይ የማይድን በሽታ ካስከተለ ወይም የተጎጂውን ደህንነት አደጋ ላይ የጣለ ከሆነ በተጎጂው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ያስከተለ ከሆነ ወይም ተጎጂው ለኢሰብዓዊ አያያዝ የተዳረገ ከሆነ ቅጣቱ ከ15 እስከ 25 ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከ50,000 እስከ 150,000 ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ የሚያስቀጣ መሆኑን አቶ ዮሐንስ አንስተዋል፡፡ ነገር ግን ይላሉ አቶ ዮሐንስ ወንጀሉ በተጎጂው ላይ ሞትን አስከትሎ ከሆነ ደግሞ ቅጣቱ እንደ ወንጀሉ አፈጻጸም ሁኔታ እስከ እድሜ ልክ ጽኑ እስራት ወይም የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ ይሆናል ሲሉ አብራርተዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በሰው የመነገድ ወንጀልን የመደግፍ፣ በሰው የመነገድ ወንጀልን መፈጹሙን ወይም እየተፈጸመ መሆኑን ወይም ሊፈጸም መሆኑን እያወቀ ለሚመለከተው ህግ አስከባሪ አካል ወዲያውኑ አለማሳወቅ፣ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት ያለውን ንብረትን መሰወር፣ ማስረጃን በማጥፋት እና ተጠርጣሪን እንዳይከሰስ በመርዳት ፍትህን ማስተጓጎል በአዋጁ መሠረት በወንጀል የሚያስጠይቁ መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡
አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ ልዩ የሚያደረግ በአንቀጽ 3(1) እንተመለከተው የብዝበዛ ተግባር መፈጸሙ እስከተረጋገጠ ድረስ ሌሎች በሰው የመነገድ ወንጀልን የሚያቋቁሙ ፍሬ ነገሮች ማለትም ድርጊትና ዘዴ ባይኖሩም አጥፊውን በሰው የመነገድ ወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ የሚቻል መሆኑ ነው ሲሉም አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ የሚለይበትን ሁኔታ የገለጹት ፡፡
በመጨረሻም ይላሉ አቶ ዮሐንስ ወንጀሉን በመከላከል፣ አጥፊዎችን ለህግ በማቅረብ እና የተጎጂዎችን መብት መጠበቅና በመንከባከብ ረገድ በፌዴራልና በክልል ደረጃ ሰፊ ሥራዎች በመሠራት ላይ የሚገኙ ሲሆን የታሰበውን ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት የህበረተሰቡ ተሳትፎ እና የባለርሻ አካላት ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራ ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ያሉ ሲሆን በተጨማሪም ለወንጀሉ ተጋላጭ የሆኑ ወጣቶችም ማንኛውንም የውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት መንግስት በዘረጋው ሥርዓት መሠረት ቢሰማሩ ተጋላጭ ሳይሆኑ ሰብዓዊ መብታቸው እና ከብራቸው ተጠብቆ ያሳቡትን ማሳካት ይችላሉ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
አቶ ዮሐንስ ከእኛ ጋር ለነበራቸው ቆይታ እያመሰገንን በቀጣይ በህገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር ወንጀል እና ፈቃድ ሳይኖር ሰዎችን ለስራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎች ምንነትን በተመለከተ ጥንቅር ይዘን እንቀርባለን፡፡ ሰላም!
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በሰው የመነገድ ወንጀልን የመደግፍ፣ በሰው የመነገድ ወንጀልን መፈጹሙን ወይም እየተፈጸመ መሆኑን ወይም ሊፈጸም መሆኑን እያወቀ ለሚመለከተው ህግ አስከባሪ አካል ወዲያውኑ አለማሳወቅ፣ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት ያለውን ንብረትን መሰወር፣ ማስረጃን በማጥፋት እና ተጠርጣሪን እንዳይከሰስ በመርዳት ፍትህን ማስተጓጎል በአዋጁ መሠረት በወንጀል የሚያስጠይቁ መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡
አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ ልዩ የሚያደረግ በአንቀጽ 3(1) እንተመለከተው የብዝበዛ ተግባር መፈጸሙ እስከተረጋገጠ ድረስ ሌሎች በሰው የመነገድ ወንጀልን የሚያቋቁሙ ፍሬ ነገሮች ማለትም ድርጊትና ዘዴ ባይኖሩም አጥፊውን በሰው የመነገድ ወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ የሚቻል መሆኑ ነው ሲሉም አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ የሚለይበትን ሁኔታ የገለጹት ፡፡
በመጨረሻም ይላሉ አቶ ዮሐንስ ወንጀሉን በመከላከል፣ አጥፊዎችን ለህግ በማቅረብ እና የተጎጂዎችን መብት መጠበቅና በመንከባከብ ረገድ በፌዴራልና በክልል ደረጃ ሰፊ ሥራዎች በመሠራት ላይ የሚገኙ ሲሆን የታሰበውን ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት የህበረተሰቡ ተሳትፎ እና የባለርሻ አካላት ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራ ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ያሉ ሲሆን በተጨማሪም ለወንጀሉ ተጋላጭ የሆኑ ወጣቶችም ማንኛውንም የውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት መንግስት በዘረጋው ሥርዓት መሠረት ቢሰማሩ ተጋላጭ ሳይሆኑ ሰብዓዊ መብታቸው እና ከብራቸው ተጠብቆ ያሳቡትን ማሳካት ይችላሉ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
አቶ ዮሐንስ ከእኛ ጋር ለነበራቸው ቆይታ እያመሰገንን በቀጣይ በህገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር ወንጀል እና ፈቃድ ሳይኖር ሰዎችን ለስራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎች ምንነትን በተመለከተ ጥንቅር ይዘን እንቀርባለን፡፡ ሰላም!
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለ_ህግ Ale Hig, Ale Law Societies #አለ_ህግባለሙያ፣ ነፃ የህግ ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ የውልና የክስ ቅፆች (ፎርሞች) ፤ የህግ ጉዳዮችን 🔴ሁሉንም ሕጎች በአንድ ላይ ያገኙበታል 🔴 All in one, for All. #አለ_ህግ መሰረታዊ የህግ መረጃና እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው።
ይህን ሊንክ በመጫን በቴሌግራም ተቀላቀሉን https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
email us: lawsocieties@gmail.com
contact us via telegram Bot @LawsocietiesBot
follow us on Facebook page
https://www.facebook.com/lawsocieties/
ይህን ሊንክ በመጫን በቴሌግራም ተቀላቀሉን https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
email us: lawsocieties@gmail.com
contact us via telegram Bot @LawsocietiesBot
follow us on Facebook page
https://www.facebook.com/lawsocieties/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/