በልዩ ሁኔታ ግን ወደ ጅቡቲ የሚጓዝ ሰው እስከ 4,000 ብር ድረስ ይዞ መጓዝ እንደሚፈቀድለት በመመሪያው አንቀፅ
2.2 ላይ ተደንግጓል፡፡
4. የገደቡ አስፈላጊነት
የመመሪያው መግቢያ “ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡና ከኢትዮጵያ የሚወጡ ሰዎች ላይ ብር የመያዝ መጠናቸው ላይ ገደብ ማድረግ በማስፈለጉ” እንዲሁም “የውጪ ሀገር ገንዘቦች አያያዝና አጠቃቃም ላይ ገደብና ቁጥጥር ማድረግ በማስፈለጉ…” መመሪያው እንደተዘጋጀ ከመገልፅ አልፎ የገደቡን አስፈላጊነት በግልፅ አላስቀመጠም፡፡ ሆኖም ካለው ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት የገደቡን አስፈላጊነት መገመት ይቻላል፡፡
አንደኛውና የመጀመሪያው ምክንያት ሀገሪቱ እየገጠማት ያለውን የውጭ ምንዛሬ እጥረት ለመቅረፍ ገደቡ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስለሚኖረው ነው፡፡ ምክንያቱም ተመዝግቦ የገባ የውጭ ሀገር ገንዘብ (ያልተመዘገበም ቢሆን) በገደቡ ምንክንያት ከ30 ቀናት በላይ በግለሰቡ እጅ ሊቆይ ስለማይችል ወደ ፋይናንስ ሥርዓቱ ገብቶ የውጭ ምንዛሬ ዕጥረቱን የማቃለል ሚናው ቀላል አይደለም፡፡
ሌላኛው ምክንያት ደግሞ ገደቡ ሕገ-ወጥነትን ለመከላከል ሁነኛ መሳሪያ ሆኖ ማገልገል መቻሉ ነው፡፡ ሰዎች በህገ-ወጥ መንገድ ለምሳሌ በሙስና፣ ግብር በመደበቅ፣ በማታለል፣ በሥርቆት፣ በአራጣ ወዘተ ያገኙትን ገንዘብ ማስረጃ ለማጥፋትና ሕጋዊ ለማስመሰል የኢትዮጵያን ሕጋዊ መተላለፊያ ኬላዎችን ተገን አድርገው ሊገቡ ወይም ሊወጡ ይችላሉ፡፡ በዚህ ጊዜ ማን፣ መቼ፣ የትና ምን ይዞ እንደተጓዘ ሥርዓት ያለው ገደብና ቁጥጥር የማይደረግ ከሆነ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብ ሕጋዊነት እንዲላበስና ሕገ-ወጥነት እንዲስፋፋ ያደርጋል፡፡
5. የወንጀል ተጠያቂነት
ለአንድ ሕግ ተፈፃሚ መሆን ክልከላና ገደብ ማድረግ ብቻውን በቂ የማይሆንበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ በመሆኑም በሕጉ የተቀመጡትን ክልከላና ገደቦች ተላልፎ የሚገኝን ሰው ተመጣጣኝና ፍትሐዊ ቅጣት ሊኖር የግድ ይላል፡፡ የመመሪያውን ድንጋጌዎች የሚጥሱ ሰዎች በአዋጅ ቁጥር 591/2000 አንቀፅ 26 መሰረት መቀጣት እንዳለባቸው በመመሪያው አንቀፅ 6 ላይ ተደንግጓል፡፡ ይህ ድንጋጌ ደግሞ በወንጀል ሕግ መሰረት ያስቀጣል ስለሚል በኢፌድሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 346 እና 354 መሰረት ወንጀሉ የተፈፀመበት ሀብት (ገንዘቡ) መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ ከ10 እስከ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከ50 እስከ 200 ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡
ምንጭ የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_ስራ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ችሎት
#አለ_ዜና
#አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና
#አለ_መረጃ
#አለ_ትምህርት
#አለ_ሁሉም
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩🟨🟥
2.2 ላይ ተደንግጓል፡፡
4. የገደቡ አስፈላጊነት
የመመሪያው መግቢያ “ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡና ከኢትዮጵያ የሚወጡ ሰዎች ላይ ብር የመያዝ መጠናቸው ላይ ገደብ ማድረግ በማስፈለጉ” እንዲሁም “የውጪ ሀገር ገንዘቦች አያያዝና አጠቃቃም ላይ ገደብና ቁጥጥር ማድረግ በማስፈለጉ…” መመሪያው እንደተዘጋጀ ከመገልፅ አልፎ የገደቡን አስፈላጊነት በግልፅ አላስቀመጠም፡፡ ሆኖም ካለው ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት የገደቡን አስፈላጊነት መገመት ይቻላል፡፡
አንደኛውና የመጀመሪያው ምክንያት ሀገሪቱ እየገጠማት ያለውን የውጭ ምንዛሬ እጥረት ለመቅረፍ ገደቡ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስለሚኖረው ነው፡፡ ምክንያቱም ተመዝግቦ የገባ የውጭ ሀገር ገንዘብ (ያልተመዘገበም ቢሆን) በገደቡ ምንክንያት ከ30 ቀናት በላይ በግለሰቡ እጅ ሊቆይ ስለማይችል ወደ ፋይናንስ ሥርዓቱ ገብቶ የውጭ ምንዛሬ ዕጥረቱን የማቃለል ሚናው ቀላል አይደለም፡፡
ሌላኛው ምክንያት ደግሞ ገደቡ ሕገ-ወጥነትን ለመከላከል ሁነኛ መሳሪያ ሆኖ ማገልገል መቻሉ ነው፡፡ ሰዎች በህገ-ወጥ መንገድ ለምሳሌ በሙስና፣ ግብር በመደበቅ፣ በማታለል፣ በሥርቆት፣ በአራጣ ወዘተ ያገኙትን ገንዘብ ማስረጃ ለማጥፋትና ሕጋዊ ለማስመሰል የኢትዮጵያን ሕጋዊ መተላለፊያ ኬላዎችን ተገን አድርገው ሊገቡ ወይም ሊወጡ ይችላሉ፡፡ በዚህ ጊዜ ማን፣ መቼ፣ የትና ምን ይዞ እንደተጓዘ ሥርዓት ያለው ገደብና ቁጥጥር የማይደረግ ከሆነ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብ ሕጋዊነት እንዲላበስና ሕገ-ወጥነት እንዲስፋፋ ያደርጋል፡፡
5. የወንጀል ተጠያቂነት
ለአንድ ሕግ ተፈፃሚ መሆን ክልከላና ገደብ ማድረግ ብቻውን በቂ የማይሆንበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ በመሆኑም በሕጉ የተቀመጡትን ክልከላና ገደቦች ተላልፎ የሚገኝን ሰው ተመጣጣኝና ፍትሐዊ ቅጣት ሊኖር የግድ ይላል፡፡ የመመሪያውን ድንጋጌዎች የሚጥሱ ሰዎች በአዋጅ ቁጥር 591/2000 አንቀፅ 26 መሰረት መቀጣት እንዳለባቸው በመመሪያው አንቀፅ 6 ላይ ተደንግጓል፡፡ ይህ ድንጋጌ ደግሞ በወንጀል ሕግ መሰረት ያስቀጣል ስለሚል በኢፌድሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 346 እና 354 መሰረት ወንጀሉ የተፈፀመበት ሀብት (ገንዘቡ) መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ ከ10 እስከ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እና ከ50 እስከ 200 ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡
ምንጭ የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_ስራ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ችሎት
#አለ_ዜና
#አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና
#አለ_መረጃ
#አለ_ትምህርት
#አለ_ሁሉም
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩🟨🟥
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_ስራ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ችሎት
#አለ_ዜና
#አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና
#አለ_መረጃ
#አለ_ትምህርት
#አለ_ሁሉም
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
#አለ_ስራ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ችሎት
#አለ_ዜና
#አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና
#አለ_መረጃ
#አለ_ትምህርት
#አለ_ሁሉም
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/