የትዊተር አጠቃቀም እና ያለው ተፅኖ !
የህወሃቶቹ ተሟጋች Alex De Wall ትናንት ምሽት ባወጣው ጽሁፉ " ማህበራዊ ሚዲያውን ኢትዮጵያውያኖቹ ( እርሱ የአቢይ ደጋፊ ሲል ይጠራናል) አጨናንቀውታል። ለእያንዳንዱ ጽሁፍ በብዙ ቁጥር እየመጡ ምላሽ ይሰጣሉ የተለየ ሀሳብም ለመስማት ፈጽሞ ፈቃደኞች አይደሉም። " ሲል አማሯል።
የዛሬ ስምንት ወር ትዊተር የህወሃት ምንደኞች መፈንጫ ነበር። ዛሬ ብዙ ቢቀረንም ትዊተር ላይ ኢትዮጵያውያን እንደ ተርብ ነው የሚናደፉት። የሀሰት ጆንያ ተሸክሞ የመጣን ፈረንጅ በራሱ ቋንቋ በበቂ አመክንዮና ማስረጃ የሚሞግቱ ኢትዮጵያውያን እጅግ ብዙ ናቸው። ኢትዮጵያውየን የአሜሪካና አውሮፓ ፖለቲከኞች ስለ ሀገራችን የሚጽፉትን በመሰለኝና ደሳለኝ ሳይሆን በጥንቃቄ አስበውበት እንዲሆንም አስገድደዋል።
ጥሩ እርምጃ እየታየ ቢሆንም ገና ብዙ ይቀረናል።
፩. ትዊተር መረጃን በማባዛትና ማስራጨት ላይ ብዙ አንሰራም። ለምሳሌ ትናንት አልጀዚራ ህወሃት ዘርፎ ትግራይ ላይ ስላገታቸው የእርዳታ መኪኖች ያወጣውን ዜና ሼር ያደረገው ሰው ሃምሳ አይሞላም። የህወሃት ሰዎች አቢይን የሚተች ጽሁፍ ማንም ያውጣ በሺዎች ነው የሚያጋሩት ፣ ከዚያ መማር ግድ ይላል።
፪. ደጋግመን እንዳልነው ትዊተርም ይሁን ፌስ ቡክ ላይ የግድ ጸሀፊ መሆን አይጠበቅብንም። ነገር ግን ለኢትዮጵያ ድምጽ የሆኑትን የሚከተሉትን ሰዎች follow, retweet & like እናድርግ ። ጽሁፎቻቸውና መረጃዎቻቸው ለበለጠ አንባቢና አድማጭ እንዲደርስ እናድርግ።
፫. የመንግስት ባለስልጣናትና ተቋማትን ( ለምሳሌ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ) ጽሁፎችና መግለጫዎችን ላይክ ፣ ሪትዊት እናድርግ። ጉዳዩ አቢይን አልያም ደመቀ መኮንን የመውደድ አልያም የመጥላት አይደለም። #የሀገር #ጥቅምን #የማስጠበቅ እንጂ።
በዚህ በሰለጠነው አለም Twitter አካውንት ከሌለህ ፌስ ቡክ (Facebook) ላይ ምንም አታመጣም።
የህወሃቶቹ ተሟጋች Alex De Wall ትናንት ምሽት ባወጣው ጽሁፉ " ማህበራዊ ሚዲያውን ኢትዮጵያውያኖቹ ( እርሱ የአቢይ ደጋፊ ሲል ይጠራናል) አጨናንቀውታል። ለእያንዳንዱ ጽሁፍ በብዙ ቁጥር እየመጡ ምላሽ ይሰጣሉ የተለየ ሀሳብም ለመስማት ፈጽሞ ፈቃደኞች አይደሉም። " ሲል አማሯል።
የዛሬ ስምንት ወር ትዊተር የህወሃት ምንደኞች መፈንጫ ነበር። ዛሬ ብዙ ቢቀረንም ትዊተር ላይ ኢትዮጵያውያን እንደ ተርብ ነው የሚናደፉት። የሀሰት ጆንያ ተሸክሞ የመጣን ፈረንጅ በራሱ ቋንቋ በበቂ አመክንዮና ማስረጃ የሚሞግቱ ኢትዮጵያውያን እጅግ ብዙ ናቸው። ኢትዮጵያውየን የአሜሪካና አውሮፓ ፖለቲከኞች ስለ ሀገራችን የሚጽፉትን በመሰለኝና ደሳለኝ ሳይሆን በጥንቃቄ አስበውበት እንዲሆንም አስገድደዋል።
ጥሩ እርምጃ እየታየ ቢሆንም ገና ብዙ ይቀረናል።
፩. ትዊተር መረጃን በማባዛትና ማስራጨት ላይ ብዙ አንሰራም። ለምሳሌ ትናንት አልጀዚራ ህወሃት ዘርፎ ትግራይ ላይ ስላገታቸው የእርዳታ መኪኖች ያወጣውን ዜና ሼር ያደረገው ሰው ሃምሳ አይሞላም። የህወሃት ሰዎች አቢይን የሚተች ጽሁፍ ማንም ያውጣ በሺዎች ነው የሚያጋሩት ፣ ከዚያ መማር ግድ ይላል።
፪. ደጋግመን እንዳልነው ትዊተርም ይሁን ፌስ ቡክ ላይ የግድ ጸሀፊ መሆን አይጠበቅብንም። ነገር ግን ለኢትዮጵያ ድምጽ የሆኑትን የሚከተሉትን ሰዎች follow, retweet & like እናድርግ ። ጽሁፎቻቸውና መረጃዎቻቸው ለበለጠ አንባቢና አድማጭ እንዲደርስ እናድርግ።
፫. የመንግስት ባለስልጣናትና ተቋማትን ( ለምሳሌ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ) ጽሁፎችና መግለጫዎችን ላይክ ፣ ሪትዊት እናድርግ። ጉዳዩ አቢይን አልያም ደመቀ መኮንን የመውደድ አልያም የመጥላት አይደለም። #የሀገር #ጥቅምን #የማስጠበቅ እንጂ።
በዚህ በሰለጠነው አለም Twitter አካውንት ከሌለህ ፌስ ቡክ (Facebook) ላይ ምንም አታመጣም።
#Share us your twitter account here and we will follow you‼️
#Twitter
Write on group @ALE_lawsocieties
Write on group @ALE_lawsocieties
We DO NOT STOP FIGHTING UNTIL JUSTICE IS SERVED!
URGENT!
About Unjust USA Sanction!
አዳዲስ ቲዊቶች! 🔥🔥🔥🔥🔥🔥
💪🇪🇹💪🇪🇹💪🇪🇹💪🇪🇹💪
ሪቲዊት: ቲዊት : ላይክ እና ፎሎው ያድርጉ
#UnityforEthiopia daily WITH depicting PICTURES
ከገላጭ ስዕሎች ጋር
የኢትዮጵያ የቲውተር ወታደሮች ዛሬም ይፋለማሉ!
RETWEET, LIKE and FOLLOW ያድርጉ❗️
LINK and TWEETS 👇👇👇
https://twitter.com/mikiasmelak?t=CAo0cNgZ9joxaT7ry3xjRw&s=09
URGENT!
About Unjust USA Sanction!
አዳዲስ ቲዊቶች! 🔥🔥🔥🔥🔥🔥
💪🇪🇹💪🇪🇹💪🇪🇹💪🇪🇹💪
ሪቲዊት: ቲዊት : ላይክ እና ፎሎው ያድርጉ
#UnityforEthiopia daily WITH depicting PICTURES
ከገላጭ ስዕሎች ጋር
የኢትዮጵያ የቲውተር ወታደሮች ዛሬም ይፋለማሉ!
RETWEET, LIKE and FOLLOW ያድርጉ❗️
LINK and TWEETS 👇👇👇
https://twitter.com/mikiasmelak?t=CAo0cNgZ9joxaT7ry3xjRw&s=09
Twitter
Mikias Melak Birhanie (@mikiasmelak) | Twitter
The latest Tweets from Mikias Melak Birhanie (@mikiasmelak). Lawyer
-Member at Transparency International Ethiopia
-HRM. Addis Ababa Ethiopia
-Member at Transparency International Ethiopia
-HRM. Addis Ababa Ethiopia
Is @lawsocities channel helpful?
Anonymous Poll
89%
Yes
4%
No
5%
Some how
0%
Don't know
1%
Who cases
We need to discuss on some issues regularly.
Anonymous Poll
29%
Voice chat
7%
Video chat
26%
Groups chat
50%
Both voice and group chat
dear members Please choose your convenient days not more than 3 days for our Voice chat group's discussion?
Anonymous Poll
25%
Monday
21%
Tuesday
22%
Wednesday
26%
Thursday
37%
Friday
46%
Saturday
56%
Sunday
ለማንኛውም የስነ ልቦና እና ስነ አዕምሮ ችግሮች Healing Minds የተለየ አማራጭ ይዞ ቀርቧል
⓵ Digital Based Therapy (በ Video Call)
⓶ Home Based Therapy (በአካል በቤቶት አልያም እርሶ በመረጡት ስፍራ ሆነዉ ህክምና ማግኘት ይችላሉ።
✅ ህክምና ለማግኘት ከዚህ በታች ያለዉን link በመጫን ይመዝገቡ
👉 https://bit.ly/3tqIDM9
🔈 ለበለጠ መረጃ @PsychINFO ቻናልን አልያም @HealingMindsSMHC ግሩፕን ይጎብኙ!
👉 በ ቅንነት Share በማድረግ ለወዳጅ ዘመዶት ያጋሩ!
⓵ Digital Based Therapy (በ Video Call)
⓶ Home Based Therapy (በአካል በቤቶት አልያም እርሶ በመረጡት ስፍራ ሆነዉ ህክምና ማግኘት ይችላሉ።
✅ ህክምና ለማግኘት ከዚህ በታች ያለዉን link በመጫን ይመዝገቡ
👉 https://bit.ly/3tqIDM9
🔈 ለበለጠ መረጃ @PsychINFO ቻናልን አልያም @HealingMindsSMHC ግሩፕን ይጎብኙ!
👉 በ ቅንነት Share በማድረግ ለወዳጅ ዘመዶት ያጋሩ!
3ቱ አስገዳጅ ህጎች!
1. ሦስት ነገሮችን ጠብቅ!
★ ሀገር
★ እናት
★ ዓይን
…
2. ለሦስት ነገሮች ተዘጋጅ!
★ ለኃላፊነት
★ ለእውቀት
★ ለትዳር
…
3. ሦስት ነገሮችን አክብር!
★ ቃልኪዳን
★ ጓደኛ
★ ትዳር
…
4. ሦስት ነገሮችን ተቆጣጠር!
★ ምላስህን
★ ቁጣህን
★ ስሜትህን
…
5. ሦስት ነገሮችን አድንቅ!
★ ውበት
★ ሕይወት
★ ተፈጥሮን
…
6. ሦስት ነገር ጥላ!
★ሀሜት
★ ቅናት
★ ተንኮል
…
7. ሦስት ነገሮች ያስፈልጉሃል!
★ እምነት
★ ተስፋ
★ ፍቅር
…
8. ሦስት ነገሮችን ለዚህ ፔጅ አበርክት!
★ ላይክ
★ ኮመንት
★ ሼር
በኢትዮጵያ ቱደይ
1. ሦስት ነገሮችን ጠብቅ!
★ ሀገር
★ እናት
★ ዓይን
…
2. ለሦስት ነገሮች ተዘጋጅ!
★ ለኃላፊነት
★ ለእውቀት
★ ለትዳር
…
3. ሦስት ነገሮችን አክብር!
★ ቃልኪዳን
★ ጓደኛ
★ ትዳር
…
4. ሦስት ነገሮችን ተቆጣጠር!
★ ምላስህን
★ ቁጣህን
★ ስሜትህን
…
5. ሦስት ነገሮችን አድንቅ!
★ ውበት
★ ሕይወት
★ ተፈጥሮን
…
6. ሦስት ነገር ጥላ!
★ሀሜት
★ ቅናት
★ ተንኮል
…
7. ሦስት ነገሮች ያስፈልጉሃል!
★ እምነት
★ ተስፋ
★ ፍቅር
…
8. ሦስት ነገሮችን ለዚህ ፔጅ አበርክት!
★ ላይክ
★ ኮመንት
★ ሼር
በኢትዮጵያ ቱደይ
የከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ስልጣን ከአዲሱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ አንፃር
በ፡ አብዱሰላም ሳዲቅ ሙክታር
የከተማ ፍርድ ቤቶች የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 በስራ ላይ ሲውል ስልጣንና ሀላፊነታቸውን በማሻሻል ብቅ ብሏል፡፡ ይህ ጽሑፍ እነዚህ የከተማ ፍርድ ቤቶች ምን አይነት አዲስ ስልጣን ተጨመረላቸው?፣ በፍትሐብሔር እና በወንጀል ጉዳዮች ሥልጣናቸው እስከምን ድረስ ነው? እና በተጨመረላቸው ስልጣን ምክንያት የስራ ጫና ሊኖር ስለሚችል ምን አይነት ዝግጅት ማድረግና በህዝብና በተገልጋዩ ማህበረሰብ አመኔታ ያላቸው ፍርድ ቤቶች ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል የሚሉትን በአጭሩ ያስዳስሰናል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2006-the-jurisdiction-of-city-courts-under-the-new-federal-courts-proclamation/amp
በ፡ አብዱሰላም ሳዲቅ ሙክታር
የከተማ ፍርድ ቤቶች የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 በስራ ላይ ሲውል ስልጣንና ሀላፊነታቸውን በማሻሻል ብቅ ብሏል፡፡ ይህ ጽሑፍ እነዚህ የከተማ ፍርድ ቤቶች ምን አይነት አዲስ ስልጣን ተጨመረላቸው?፣ በፍትሐብሔር እና በወንጀል ጉዳዮች ሥልጣናቸው እስከምን ድረስ ነው? እና በተጨመረላቸው ስልጣን ምክንያት የስራ ጫና ሊኖር ስለሚችል ምን አይነት ዝግጅት ማድረግና በህዝብና በተገልጋዩ ማህበረሰብ አመኔታ ያላቸው ፍርድ ቤቶች ለመሆን ምን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል የሚሉትን በአጭሩ ያስዳስሰናል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2006-the-jurisdiction-of-city-courts-under-the-new-federal-courts-proclamation/amp
የወራሽነት ምስክር ወረቀት (certificate of heir)
የወራሽነት ምስክር ወረቀት(certificate of heir) ምንድነው?
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት በአጭሩ ለመግለጽ ህጋዊ የውርስ ስርዓት ለሟላ የሟች ወራሽ ለሆነው ሰው የሟቹ ወራሽ መሆኑንና ከውርሱ የሚገባውን ድርሻ በተመለከተ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ተረጋግጦ የሚሰጥ የጽሁፍ ማረጋገጫ ነው ለማለት ይቻላል።
ወራሽ የሆነው ሰው ከውርሱ የሚያግኘውን ድርሻ የሚያመለክት የወራሽነት ምስክር ወረቀት እንዲሰጡት ዳኞችን ለመጠየቅ እንደሚችል የፍ/ህግ 996(1) ይደነግጋል።ከፍርድ ቤት የወራሽነት ምስክር ወረቀት መያዝ በወራሹ ሲጠየቅ የሚሰጥ እንጂ ህጉ ሟችን ለመውረስ የግድ ከፍርድ ቤት የወራሽነት ማስረጃ ማውጣት እንዳለበት የሚያስገድድ አይደለም።
በዚህ ጉዳይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 22 መ/ቁ 130284 ለይ በሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም የውርስ ሰርተፊኬት አንድ ሰው የራሱን ወራሽነት ለማስረዳት የሚወስደው ማስረጃ እንጂ ሌሎች ወራሾች አለመኖራቸውን የሚያሳይ ሰነድ ስላለመሆኑ፣ እና በግራ ቀኙ የሟች ወራሾች መሆናቸው በማረጋገጥ ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ከማስረጃነት በዘለለ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ በሚያዘው መሰረት ከሌሎች ሰዎች ክርክር ተደርጎበት ውሳኔ ያገኘና በፍርድ ያለቀ መቃወሚያ የማይቀርብበት ተደርጎ ሊወሰድ የማይገባ ስለመሆኑ ትርጉም ተሰጥቶበታል።በተመሣሣይ መልኩ በፌ.ጠ.ፍ.ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ14 መ/ቁ 73247 አንድ ወራሽ የወራሽነት መብት በሌለው ንብረት ላይ ከህግ ውጪ የወራሽነት ሠርተፍኬት መያዙ በተረጋገጠ ጊዜ ይኸው ማስረጃ እንዲሰረዝ አቤቱታ ሊቀርብ እንደሚችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል።
#በመሠረቱ የመወረስ መብት የሚገኘው በህግ ወይም በኑዛዜ ሲሆን ፍ/ቤት አስቀድሞ ለአመልካቹ ያለውን የውርስ መብቱ አረጋግጦ የሚሰጥ እንጂ ለአመልካቹ የውርስ መብትን የሚስጥ አይደለም።በፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 20 መ/ቁ 113529 ለይ በተሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ለአንድ ውርስ ወራሽ የሆነ አንድ ሰው ውርስ ከተከፈተ ቡሃላ የሞተ እንደሆነ የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ባያወጣም ለውርሱ አይገባም እስካልተባለ ድረስ የወራሸነት መብቶች ለእርሱ ወራሾች የሚተላለፍ ስለመሆኑ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል። የወራሽነት ሰርትፍኬት አስገዳጅ የሆነ ህጋዊ ውጤት ይኖረዋል።
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት የያዘው ወራሽ የምስክር ወረቀቱ እስካልተሰረዘ ድረስ ህጋዊ የውርስ መብት እንዳለውና ከውርሱ ድርሻ የሚገባ እንደሆነ ተደረጎ ይቆጠራል።አሁን በተግባር ባለው ሁኔታ የወራሽነት ምስክር ወረቀት አንደ ሰው ከያዘ ቡሃላ ወራሹ በሰርተፍኬቱ መሠረት ህጋዊ ውጤት ያላቸውን(valid juridical acts) ተግባራት መፈጸም ይጀምራል ማለትም ስመ ንብረት የማዞር ከባንክ ገንዘብ የማውጣትና ሌሎች መብቶች ማከናወን ይችላል ማለት ነው።የውርስ ሰርተፍኬት ውርሱ ከመጣራቱ በፊት ነው ወይስ የውርስ መጣራቱ ሂደት ከተጠናቀቀ ቡሃላ ነው ሊሰጥ የሚገባው የሚለው ጥያቄ አከራካሪ ሲሆን ይታያል የውርስ ማጣራት ሂደት ከመጠናቀቁ በፊት የሚሰጠው ምስክር ወረቀት ህጋዊ ወራሾች ከመለየታቸው በፊት እና ከማነኛውም እዳ ነጻ የሆነ የውርስ ንብረት ተጣርቶ ባልተለየበት ሁኔታ የሚሰጥ በመሆኑ አግባብነቱ አጠያያቂ ይሆናል በዚሁ ጉዳይ ለይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ18 መ/ቁ110022 በሰጠው ውሳኔ ፍ/ቤቶች የወራሽነት ማስረጃ ወይም የምስክር ወረቀት ብቻ አንዲሰጡ ማመልከቻ ሲቀርብላቸው ውርስ እንዲጣራ የሚሰጡት ትእዛዝ የማይገባና አላስፈላጊ ስለመሆኑ ትርጉም ሰጥቶት እናግኛለን።
Source
*የፍትሐብሔር ህግ
*የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ
*Blacks law dictionary
*የውርስ ህግ material
BY PAUL.K JUDGE AT WOREDA COURT
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የወራሽነት ምስክር ወረቀት(certificate of heir) ምንድነው?
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት በአጭሩ ለመግለጽ ህጋዊ የውርስ ስርዓት ለሟላ የሟች ወራሽ ለሆነው ሰው የሟቹ ወራሽ መሆኑንና ከውርሱ የሚገባውን ድርሻ በተመለከተ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ተረጋግጦ የሚሰጥ የጽሁፍ ማረጋገጫ ነው ለማለት ይቻላል።
ወራሽ የሆነው ሰው ከውርሱ የሚያግኘውን ድርሻ የሚያመለክት የወራሽነት ምስክር ወረቀት እንዲሰጡት ዳኞችን ለመጠየቅ እንደሚችል የፍ/ህግ 996(1) ይደነግጋል።ከፍርድ ቤት የወራሽነት ምስክር ወረቀት መያዝ በወራሹ ሲጠየቅ የሚሰጥ እንጂ ህጉ ሟችን ለመውረስ የግድ ከፍርድ ቤት የወራሽነት ማስረጃ ማውጣት እንዳለበት የሚያስገድድ አይደለም።
በዚህ ጉዳይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 22 መ/ቁ 130284 ለይ በሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም የውርስ ሰርተፊኬት አንድ ሰው የራሱን ወራሽነት ለማስረዳት የሚወስደው ማስረጃ እንጂ ሌሎች ወራሾች አለመኖራቸውን የሚያሳይ ሰነድ ስላለመሆኑ፣ እና በግራ ቀኙ የሟች ወራሾች መሆናቸው በማረጋገጥ ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ከማስረጃነት በዘለለ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ በሚያዘው መሰረት ከሌሎች ሰዎች ክርክር ተደርጎበት ውሳኔ ያገኘና በፍርድ ያለቀ መቃወሚያ የማይቀርብበት ተደርጎ ሊወሰድ የማይገባ ስለመሆኑ ትርጉም ተሰጥቶበታል።በተመሣሣይ መልኩ በፌ.ጠ.ፍ.ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ14 መ/ቁ 73247 አንድ ወራሽ የወራሽነት መብት በሌለው ንብረት ላይ ከህግ ውጪ የወራሽነት ሠርተፍኬት መያዙ በተረጋገጠ ጊዜ ይኸው ማስረጃ እንዲሰረዝ አቤቱታ ሊቀርብ እንደሚችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል።
#በመሠረቱ የመወረስ መብት የሚገኘው በህግ ወይም በኑዛዜ ሲሆን ፍ/ቤት አስቀድሞ ለአመልካቹ ያለውን የውርስ መብቱ አረጋግጦ የሚሰጥ እንጂ ለአመልካቹ የውርስ መብትን የሚስጥ አይደለም።በፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ 20 መ/ቁ 113529 ለይ በተሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ለአንድ ውርስ ወራሽ የሆነ አንድ ሰው ውርስ ከተከፈተ ቡሃላ የሞተ እንደሆነ የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ባያወጣም ለውርሱ አይገባም እስካልተባለ ድረስ የወራሸነት መብቶች ለእርሱ ወራሾች የሚተላለፍ ስለመሆኑ የህግ ትርጉም ተሰጥቶበታል። የወራሽነት ሰርትፍኬት አስገዳጅ የሆነ ህጋዊ ውጤት ይኖረዋል።
# የወራሽነት ምስክር ወረቀት የያዘው ወራሽ የምስክር ወረቀቱ እስካልተሰረዘ ድረስ ህጋዊ የውርስ መብት እንዳለውና ከውርሱ ድርሻ የሚገባ እንደሆነ ተደረጎ ይቆጠራል።አሁን በተግባር ባለው ሁኔታ የወራሽነት ምስክር ወረቀት አንደ ሰው ከያዘ ቡሃላ ወራሹ በሰርተፍኬቱ መሠረት ህጋዊ ውጤት ያላቸውን(valid juridical acts) ተግባራት መፈጸም ይጀምራል ማለትም ስመ ንብረት የማዞር ከባንክ ገንዘብ የማውጣትና ሌሎች መብቶች ማከናወን ይችላል ማለት ነው።የውርስ ሰርተፍኬት ውርሱ ከመጣራቱ በፊት ነው ወይስ የውርስ መጣራቱ ሂደት ከተጠናቀቀ ቡሃላ ነው ሊሰጥ የሚገባው የሚለው ጥያቄ አከራካሪ ሲሆን ይታያል የውርስ ማጣራት ሂደት ከመጠናቀቁ በፊት የሚሰጠው ምስክር ወረቀት ህጋዊ ወራሾች ከመለየታቸው በፊት እና ከማነኛውም እዳ ነጻ የሆነ የውርስ ንብረት ተጣርቶ ባልተለየበት ሁኔታ የሚሰጥ በመሆኑ አግባብነቱ አጠያያቂ ይሆናል በዚሁ ጉዳይ ለይ የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቅጽ18 መ/ቁ110022 በሰጠው ውሳኔ ፍ/ቤቶች የወራሽነት ማስረጃ ወይም የምስክር ወረቀት ብቻ አንዲሰጡ ማመልከቻ ሲቀርብላቸው ውርስ እንዲጣራ የሚሰጡት ትእዛዝ የማይገባና አላስፈላጊ ስለመሆኑ ትርጉም ሰጥቶት እናግኛለን።
Source
*የፍትሐብሔር ህግ
*የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ
*Blacks law dictionary
*የውርስ ህግ material
BY PAUL.K JUDGE AT WOREDA COURT
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/